20 days ago
u1230u1260u122d - u12a0u121cu122au12ab u1260u12a2u1275u12eeu1335u12eb u120bu12ed u1260u12c8u1230u1290u127du12cd u12cdu1233u1294 u1231u12f3u1295 u1260u1241u1323 u1308u1295u134du120bu1208u127d! ud83dude31 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
20 days ago
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
24 days ago
u1230u1260u122d - u1260u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12f5u1295u1260u122d u12a0u1245u122bu1262u12eb u12e8u1231u12f3u1295 u1326u122du1290u1275 u12a0u12f2u1235 u1218u120du12ad u12a5u12e8u12ebu12d8 u1290u12cd! #sudan #ethiopia #sudancrisis #ethiopiannews #geopolitics ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ሰበር - በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የሱዳን ጦርነት አዲስ መልክ እየያዘ ነው! #sudan #ethiopia #sudancrisis #ethiopiannews #geopolitics
Sponsored by
Surafel
27 days ago
1 month ago
(ZeHabesha News) Geopolitical tensions in the Horn of Africa have just reached a boiling point. The Sudanese government has officially accused Ethiopia and the United Arab Emirates (UAE) of orchestrating a drone strike on Khartoum Airport this past Monday.
In a highly volatile joint press conference in Khartoum, top Sudanese officials, including the Minister of Foreign Affairs, the Minister of Information, and the Armed Forces Spokesman, claimed they possess "conclusive evidence" regarding the attack. Most shockingly, the Sudanese government alleges that the Emirati drones used in the attack took off directly from Bahir Dar Airport in Ethiopia. They also claimed to have evidence of prior drone violations at the same location earlier this year.
Sudan has strongly asserted its absolute right to retaliate against this "aggression" at a time and place of its choosing.
What does this explosive allegation mean for the already fragile relations between Sudan, Ethiopia, and the UAE? Could this spark a broader regional conflict in the Horn of Africa?
In a highly volatile joint press conference in Khartoum, top Sudanese officials, including the Minister of Foreign Affairs, the Minister of Information, and the Armed Forces Spokesman, claimed they possess "conclusive evidence" regarding the attack. Most shockingly, the Sudanese government alleges that the Emirati drones used in the attack took off directly from Bahir Dar Airport in Ethiopia. They also claimed to have evidence of prior drone violations at the same location earlier this year.
Sudan has strongly asserted its absolute right to retaliate against this "aggression" at a time and place of its choosing.
What does this explosive allegation mean for the already fragile relations between Sudan, Ethiopia, and the UAE? Could this spark a broader regional conflict in the Horn of Africa?
1 month ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
3 months ago
Waa'ee Waraana tibbana adeemaa jiru waliin wal qabatee dhiibbaa Daldala Addunyaa Irratti qabu isiniif qooda. 🙌
Yeroosaa Darribee ✍️
=========================
Guyyoota muraasa dura akkuma nuti beeknu waraanni cimaa fi akkaan adda ta'e Waloomii Ameerikaa- Israa’el fi Iraan gidduutti waraanni adeemsifamaa jira. Akka nama beekumsa daldala addunyaa hanga ta'e nama beekutti; Dhiibbaa waraanichi qabu yemmuu ilaallu.
1. Cufamuu fi keessa darbuuf dhoowwamu sarara galaana diimaa. Biyyoota galaana diimaa daangessan fi galaana diimaatti dhimma bahan lakkoofsaan danuudha. Garuu muraasni isaanii: Saudi Arabia, Yaman, Egypt, Sudan, Eritrea, Djibouti Israel fi Jordan ni eeramu.
♤Sababa haleellaa galaana diimaa irratti raawwatamuun, dooniilee daldalaa karaa gabaabaa (Suez Canal) dhiisanii naannoo kaaba Afrikaa naanna’uuf dirqamaa jiru. Kunis; A.) Kaffaltii firaayitii (fe’umsaa) parsantii guddaan akka dabalu ni godha. B.) Yeroo geejjibaa ni dabala fakkeenyaaf dooniin tokko Chaayinaa irraa ka'ee Jibuutii gahuf giddu galeessaan guyyoota 19hanga 21 itti fudhata ture. Amma sababa rakkoo sarara galaana diimaatiin guyyoota 35 hanga 40 ni fudhata. Yaadaa mee hangama miidhaa akka qabu🤔
2. Gatiin boba’aa akka malee dabaluu: Biyyoota boba’aa oomishun beekaman keessaa sadarkaa duraarratti biyya eeramtu Iraaniidha. ♤Waraanni kun gatii boba’aa fi gaasii addunyaa irratti akka ol ka’u godhaa jira.
3. Kaffaltiin Inshuraansii dachaa fi isaa oliin dabaluu: Meeshaaleen biyya keessaa galan fi alatti ergaman fedhii daldalatootaa eegufi rakkoo isaan mudachuuf malu hirdhisuuf dhaabbileen inshuraansii shoora olaan qabu.
Dhaabbileen inshuraansii tokko tokko amma hanga "insured " gochuu diduu gahaniiru. Keessaafu coverage waraanaa. Importer'oonni isin mudate hin jiru!🤗
♤Dooniin buufata irraa fe'ee bakka itti buusu( unload) sana deeman kaffaltii inshuraansii baay’ee guddaa akka kaffalan taasifamaniiru, kunis gatii meeshaalee irratti qaala'insa ni uuma/ increase the price of Imported items/
4. Kasaaraa hin mallee meeshaalee nyaataaf oolan fi dafanii badan/ perishable commodity irratti.
♤Biyyoonni akka India gabaa addunyaatiif nyaaata garaagaraa dhiyeessun beekaman kasaaraa hin malleef saaxilamu, dhaabbileenis karaa salphaa ta'een gabaa keessaa akka bahan taasisa.
DHIBBAA WARAANNI KUN ITIYOOPHIYAA IRRATTI QABU FI FURMAATA
=》Itiyoophiyaan akka biyya boba’aa alaa galchituu fi oomisha qonnaa (buna) fi fuduraa fi muduraalee garaa garaa alatti ergituutti miidhaa olaanaan ishee mudachuu danda’a.
Rakkoolee Mudatan keessa muraasa xiinxaluf:
☆Gatii Boba’aa: Gatiin boba’aa addunyaa irratti dabaluun baasii sharafa alaa Itiyoophiyaa irratti dhiibbaa uuma, kunis gatii geejjibaa fi meeshaalee biyya keessaa ni dabala.
☆Hirdhina Sharafa Alaa: Baasiin meeshaalee alaa (import) waan dabaluuf, hanqinni sharafa alaa biyyattii ni hammeessa
☆ Galiin dhaabbilee tokko tokko miidhaaf saaxilamu. Akka fakkeenyaatti daandiin qilleensa Itiyoophiyaa torban tokko qofatti dolaara miiliyoona 110 akka dhabuuf waraanichi kun sababa ta'eera.🤨
☆》Akkamiin Rakkoo kana keessaa Itiyoophiyaan Dandamachuu dandeessi?
A. Iniarjii Haaromfamu: Itiyoophiyaan humna ibsaa (Hydroelectric) qabudutti fayyadamtee geejjiba elektiriikaa( konkolaataa ibsaa) babal’isuun hirkattummaa boba’aa hirdhisuu qabdi.
B. Qonna Biyya Keessaa: Meeshaalee nyaataa kanneen akka qamadii biyya keessatti oomishamu dabaluun baasii sharafa alaa meeshaalee nyaataaf oolan kanneen akka; Ruuzii, makaroonii, Misira fi daakuuf bahu qussachuu.
C. Karaa Filannoo buufata doonii biroo mijeessuu:
Bu’uuraalee bu’aa kanneen akka buufata doonii Berberaa fi kanneen birootti fayyadamuun dhiyeessii meeshaalee mirkaneessuu.
D. Daldala Biyyootaollaa waliin: Biyyoota ollaa (Sudaan, Keeniyaa, Jibuutii) waliin daldala waloo jabeessuun dhiibbaa addunyaa hirdhisuu.
Dhiibbaa kana qolachuuf mootummaan Itiyoophiyaa qussannaa sharafa alaa fi deeggarsa oomisha biyya keessaa irratti xiyyeeffachuu qaba. Dabalataan ammoo nagaan biyyoota lamaan gidduutti akka bu'uf qooda ofii bahachuuf of qopheessuun dirqama😀
Obsaan Waan dubbistaniif galatoomaa
Nagaa hunda keenyaaf haa baay'atu, Nagaan addunyaa maraaf!
Yaada keessan naaf qoodaa
07/03/2026
Finfinnee, Oromiyaa
Yeroosaa Darribee ✍️
=========================
Guyyoota muraasa dura akkuma nuti beeknu waraanni cimaa fi akkaan adda ta'e Waloomii Ameerikaa- Israa’el fi Iraan gidduutti waraanni adeemsifamaa jira. Akka nama beekumsa daldala addunyaa hanga ta'e nama beekutti; Dhiibbaa waraanichi qabu yemmuu ilaallu.
1. Cufamuu fi keessa darbuuf dhoowwamu sarara galaana diimaa. Biyyoota galaana diimaa daangessan fi galaana diimaatti dhimma bahan lakkoofsaan danuudha. Garuu muraasni isaanii: Saudi Arabia, Yaman, Egypt, Sudan, Eritrea, Djibouti Israel fi Jordan ni eeramu.
♤Sababa haleellaa galaana diimaa irratti raawwatamuun, dooniilee daldalaa karaa gabaabaa (Suez Canal) dhiisanii naannoo kaaba Afrikaa naanna’uuf dirqamaa jiru. Kunis; A.) Kaffaltii firaayitii (fe’umsaa) parsantii guddaan akka dabalu ni godha. B.) Yeroo geejjibaa ni dabala fakkeenyaaf dooniin tokko Chaayinaa irraa ka'ee Jibuutii gahuf giddu galeessaan guyyoota 19hanga 21 itti fudhata ture. Amma sababa rakkoo sarara galaana diimaatiin guyyoota 35 hanga 40 ni fudhata. Yaadaa mee hangama miidhaa akka qabu🤔
2. Gatiin boba’aa akka malee dabaluu: Biyyoota boba’aa oomishun beekaman keessaa sadarkaa duraarratti biyya eeramtu Iraaniidha. ♤Waraanni kun gatii boba’aa fi gaasii addunyaa irratti akka ol ka’u godhaa jira.
3. Kaffaltiin Inshuraansii dachaa fi isaa oliin dabaluu: Meeshaaleen biyya keessaa galan fi alatti ergaman fedhii daldalatootaa eegufi rakkoo isaan mudachuuf malu hirdhisuuf dhaabbileen inshuraansii shoora olaan qabu.
Dhaabbileen inshuraansii tokko tokko amma hanga "insured " gochuu diduu gahaniiru. Keessaafu coverage waraanaa. Importer'oonni isin mudate hin jiru!🤗
♤Dooniin buufata irraa fe'ee bakka itti buusu( unload) sana deeman kaffaltii inshuraansii baay’ee guddaa akka kaffalan taasifamaniiru, kunis gatii meeshaalee irratti qaala'insa ni uuma/ increase the price of Imported items/
4. Kasaaraa hin mallee meeshaalee nyaataaf oolan fi dafanii badan/ perishable commodity irratti.
♤Biyyoonni akka India gabaa addunyaatiif nyaaata garaagaraa dhiyeessun beekaman kasaaraa hin malleef saaxilamu, dhaabbileenis karaa salphaa ta'een gabaa keessaa akka bahan taasisa.
DHIBBAA WARAANNI KUN ITIYOOPHIYAA IRRATTI QABU FI FURMAATA
=》Itiyoophiyaan akka biyya boba’aa alaa galchituu fi oomisha qonnaa (buna) fi fuduraa fi muduraalee garaa garaa alatti ergituutti miidhaa olaanaan ishee mudachuu danda’a.
Rakkoolee Mudatan keessa muraasa xiinxaluf:
☆Gatii Boba’aa: Gatiin boba’aa addunyaa irratti dabaluun baasii sharafa alaa Itiyoophiyaa irratti dhiibbaa uuma, kunis gatii geejjibaa fi meeshaalee biyya keessaa ni dabala.
☆Hirdhina Sharafa Alaa: Baasiin meeshaalee alaa (import) waan dabaluuf, hanqinni sharafa alaa biyyattii ni hammeessa
☆ Galiin dhaabbilee tokko tokko miidhaaf saaxilamu. Akka fakkeenyaatti daandiin qilleensa Itiyoophiyaa torban tokko qofatti dolaara miiliyoona 110 akka dhabuuf waraanichi kun sababa ta'eera.🤨
☆》Akkamiin Rakkoo kana keessaa Itiyoophiyaan Dandamachuu dandeessi?
A. Iniarjii Haaromfamu: Itiyoophiyaan humna ibsaa (Hydroelectric) qabudutti fayyadamtee geejjiba elektiriikaa( konkolaataa ibsaa) babal’isuun hirkattummaa boba’aa hirdhisuu qabdi.
B. Qonna Biyya Keessaa: Meeshaalee nyaataa kanneen akka qamadii biyya keessatti oomishamu dabaluun baasii sharafa alaa meeshaalee nyaataaf oolan kanneen akka; Ruuzii, makaroonii, Misira fi daakuuf bahu qussachuu.
C. Karaa Filannoo buufata doonii biroo mijeessuu:
Bu’uuraalee bu’aa kanneen akka buufata doonii Berberaa fi kanneen birootti fayyadamuun dhiyeessii meeshaalee mirkaneessuu.
D. Daldala Biyyootaollaa waliin: Biyyoota ollaa (Sudaan, Keeniyaa, Jibuutii) waliin daldala waloo jabeessuun dhiibbaa addunyaa hirdhisuu.
Dhiibbaa kana qolachuuf mootummaan Itiyoophiyaa qussannaa sharafa alaa fi deeggarsa oomisha biyya keessaa irratti xiyyeeffachuu qaba. Dabalataan ammoo nagaan biyyoota lamaan gidduutti akka bu'uf qooda ofii bahachuuf of qopheessuun dirqama😀
Obsaan Waan dubbistaniif galatoomaa
Nagaa hunda keenyaaf haa baay'atu, Nagaan addunyaa maraaf!
Yaada keessan naaf qoodaa
07/03/2026
Finfinnee, Oromiyaa
4 months ago
"አፍሪካን መበዝበዝ ይብቃ!"
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
4 months ago
🚨 ሱዳን በኢትዮጵያውያን ተዋጊዎች ላይ የሞት ፍርድ ልታስተላልፍ ነው!
#ethiopia | በሱዳን እየተካሄደ ባለው የእርስ በእርስ ጦርነት "ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (RSF)" ወግነው ተሰልፈዋል የተባሉ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ 122 የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ መመስረቱ ተሰማ።
የክሱ ዝርዝር እና የተከሳሾቹ ማንነት፦
የሱዳን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ዳይሬክተር እንቲሳር አብዱልሙታር እንደገለጹት፣ እነዚህ ተከሳሾች ከኢትዮጵያ፣ ኮሎምቢያ፣ ቻድ እና ደቡብ ሱዳን የመጡ "ቅጥረኛ ተዋጊዎች" ናቸው። ተከሳሾቹ በሱዳን ጦር ላይ በግንባር ቀደምትነት ሲዋጉ እንደነበር ተገልጿል።
ጥብቅ ማስጠንቀቂያ፦
ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፣ ተከሳሾቹ የተመሰረተባቸው ክስ "የግድያ ወንጀል" በመሆኑ፣ ጥፋተኝነታቸው ሲረጋገጥ የሚጠብቃቸው ቅጣት "በእርግጠኝነት የሞት ፍርድ" እንደሆነ አስታውቀዋል።
ሌሎች አስደንጋጭ መረጃዎች፦
* ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ በሱዳን 188 ሺሕ 405 የሚጠጉ የተለያዩ የወንጀል ክሶች ተመስርተዋል።
* በግዳጅ ተሰልፈው ሲዋጉ የተገኙ 135 ህፃናት ተለይተው ለቤተሰቦቻቸው መመለሳቸው ተገልጿል።
ይህ ክስ በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነት ምን ያህል ሊያሻክረው እንደሚችል የብዙዎች ስጋት ሆኗል። በተለይም በሞት ፍርድ ዙሪያ የሚሰጡ ውሳኔዎች የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ይስባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#thiqah #sudan #ethiopia #rsf #sudanwar #breakingnews #legalaction #africanews #ethiopiannews #sudantribune
#ethiopia | በሱዳን እየተካሄደ ባለው የእርስ በእርስ ጦርነት "ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (RSF)" ወግነው ተሰልፈዋል የተባሉ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ 122 የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ መመስረቱ ተሰማ።
የክሱ ዝርዝር እና የተከሳሾቹ ማንነት፦
የሱዳን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ዳይሬክተር እንቲሳር አብዱልሙታር እንደገለጹት፣ እነዚህ ተከሳሾች ከኢትዮጵያ፣ ኮሎምቢያ፣ ቻድ እና ደቡብ ሱዳን የመጡ "ቅጥረኛ ተዋጊዎች" ናቸው። ተከሳሾቹ በሱዳን ጦር ላይ በግንባር ቀደምትነት ሲዋጉ እንደነበር ተገልጿል።
ጥብቅ ማስጠንቀቂያ፦
ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፣ ተከሳሾቹ የተመሰረተባቸው ክስ "የግድያ ወንጀል" በመሆኑ፣ ጥፋተኝነታቸው ሲረጋገጥ የሚጠብቃቸው ቅጣት "በእርግጠኝነት የሞት ፍርድ" እንደሆነ አስታውቀዋል።
ሌሎች አስደንጋጭ መረጃዎች፦
* ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ በሱዳን 188 ሺሕ 405 የሚጠጉ የተለያዩ የወንጀል ክሶች ተመስርተዋል።
* በግዳጅ ተሰልፈው ሲዋጉ የተገኙ 135 ህፃናት ተለይተው ለቤተሰቦቻቸው መመለሳቸው ተገልጿል።
ይህ ክስ በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነት ምን ያህል ሊያሻክረው እንደሚችል የብዙዎች ስጋት ሆኗል። በተለይም በሞት ፍርድ ዙሪያ የሚሰጡ ውሳኔዎች የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ይስባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#thiqah #sudan #ethiopia #rsf #sudanwar #breakingnews #legalaction #africanews #ethiopiannews #sudantribune
5 months ago
የሱዳኑ ግብ ጠባቂ በጨዋታ ላይ ራሱን ስቶ ወደቀ፤ ሱዳን ድል ቀንቷታል
#ethiopia | በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ የሱዳን ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ሞንገድ አቡዛይድ በድንገት ራሱን ስቶ ሜዳ ላይ መውደቁ በስፖርት አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሮ ነበር።
የክስተቱ ዝርዝር፦
* ሁኔታው፦ ሱዳን ከኢኳቶሪያል ጊኒ ጋር በነበራት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ፣ ግብ ጠባቂው በገዛ የግብ ክልሉ አቅራቢያ በድንገት ወድቆ ተገኝቷል።
* የሕክምና እርዳታ፦ ክስተቱን ተከትሎ ጨዋታው የተቋረጠ ሲሆን፣ የሕክምና ባለሙያዎች ለ10 ደቂቃ ያህል በሜዳ ውስጥ አስፈላጊውን እርዳታ ሲያደርጉለት ቆይተዋል።
* ጤና ሁኔታ፦ ስፑትኒክ እንደዘገበው፣ ለክስተቱ መንስኤ ሊሆን የሚችለው የደም ግፊት ወይም የደም ስኳር መጠን መዛባት እንደሆነ ተገምቷል። ይሁን እንጂ ተጫዋቹ ከህክምናው በኋላ ወደ ጨዋታው ተመልሶ ፉክክሩን ቀጥሏል።
ውጤት፦
ይህ አሳሳቢ ክስተት በታየበት ጨዋታ፣ የሱዳን ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በሚካሄደው ውድድር የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ማሳካት ችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#sudan #afcon #footballnews #sudannationalteam #healthinsports #mogandabuzayd
#ethiopia | በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ ላይ የሱዳን ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ሞንገድ አቡዛይድ በድንገት ራሱን ስቶ ሜዳ ላይ መውደቁ በስፖርት አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሮ ነበር።
የክስተቱ ዝርዝር፦
* ሁኔታው፦ ሱዳን ከኢኳቶሪያል ጊኒ ጋር በነበራት ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ፣ ግብ ጠባቂው በገዛ የግብ ክልሉ አቅራቢያ በድንገት ወድቆ ተገኝቷል።
* የሕክምና እርዳታ፦ ክስተቱን ተከትሎ ጨዋታው የተቋረጠ ሲሆን፣ የሕክምና ባለሙያዎች ለ10 ደቂቃ ያህል በሜዳ ውስጥ አስፈላጊውን እርዳታ ሲያደርጉለት ቆይተዋል።
* ጤና ሁኔታ፦ ስፑትኒክ እንደዘገበው፣ ለክስተቱ መንስኤ ሊሆን የሚችለው የደም ግፊት ወይም የደም ስኳር መጠን መዛባት እንደሆነ ተገምቷል። ይሁን እንጂ ተጫዋቹ ከህክምናው በኋላ ወደ ጨዋታው ተመልሶ ፉክክሩን ቀጥሏል።
ውጤት፦
ይህ አሳሳቢ ክስተት በታየበት ጨዋታ፣ የሱዳን ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በሚካሄደው ውድድር የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ማሳካት ችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#sudan #afcon #footballnews #sudannationalteam #healthinsports #mogandabuzayd
9 months ago
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ውትድርና ታሪክ አንድ የታሪክ ምዕራፍ ተዘጋ
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን)
#ethiopia | ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል የኢትዮጵያ መለያ ምልክት August 1937 ተወለዱ August
2025 በተወለዱ 88 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለየ ።
August 28 /2025 በእንግሊዝ ሐገር በለንደን ከተማ
የቀብር ስነስርአታቸው ተፈፀመ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በኖሩባቸው በእነዚህ አመታቶች ውስጥ ከባለቤታቸው ከወ/ሮ ሙሉ ተ/ብርሀን አራት ልጆችን አፍርተዋል
የትምሕርት ዝግጅታቸውን በተመለከተ ፤
*በ1958 ዓ/ም በቀዳማዊ ሐይለስላሴ ዘመነ መንግስት ከተመረጡት ሁለት ተማሪወች አንዱ በመሆን እንግሊዝ አገር ከሳናደርስት ሮያል ወታደራዊ አካዳሚ ከፍተኛ ወታደራዊ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል ።
*በ1668 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሕግ ዲግሪ ተመርቀዋል።
*በ1969 Camberley British Army staff College (P.S.C)
*በ1996 ከኪንግስ ኮለጅ ለንደን የጦርነት ጥናቶች ክፍል የማስተር ዲግሪ (MA)department of War studies
*2002 ፒኤችዲ (PHD) የአፍሪካ ቀንድ : ከቀዝቃዛው ጦርነት በሗላ የደህንነት ተለዋዋጭ ባህሪ (the horn of africa challenging nature off security in the aftermath of the cold War) ዲግሪያቸው ተቀብለዋል ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል በህይወት ዘመናቸዉ ከተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት ተቋማት ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ተቀብለዋል ።
* ከተባበሩት መንግስታት የአገልግሎት ሜዳሊያ ።
(UN service medal)
ኮንጎ የሠላም ሜዳል
(Congo peace medal)
የሁለት ናይሎች ትዕዛዝ በሡዳኑ ፕሬዝዳንት ኑሜሪ ተሸልመዋል
(Order of the two Nile by president numeri of the Sudan )
* ከ1977- 1978 በኢትዮጵያና በአጎራባቿ ሡማሊያ በተደረገው ከፍተኛ ጦርነት በሠጡት ወታደራዊ አመራር የኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ የጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ነበሩ ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በተባበሩት መንግስታት የሠላም አስከባሪ በመሆን ለአደረጉት አስተዋፅዎ ከፍተኛ ምስጋናን ተቀብለዋል ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በሚታይበት ወታደራዊ ሞያ ሙሉ ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ አገራቸው ሰተው አልፈዋል ::
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በጥይት እርሳስ እየተቆሉ በቦንብ ውርጅብኝ መላ አካላታቸው እየነደደ ላንቃቸው እሳት በሚተፉ ከባድና ቀላል መሳሪያዎች በግንባርና በደረታቸው በእግርና በእጃቸው በመላ አካላታቸው ላይ ጥይቶች እያራገፉባቸው ደማቸውን አፍስሰው ህይወታቸውን ከገብሩት የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ተሠልፈው ለኢትዮጵያ አንድነት ከታገሉት ከፍተኛ የጦር አዛዦች አንዱ ነበሩ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
የሶስት ሽህ ዘመን የታሪክ አውራ የሆነች ታላቅ ሐገራቸው ኢትዮጰያ ህልውናዋን፣ ማስቀጠል ደንበሯን መጠበቅ የታሪክ ሀላፊነት በሳቸውና በጓዶቻቸው እጅ ሲወድቅ
ግንቦት 19 ቀን 1983 ከቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ ዲንቃ ጋር በመሆን ከሻዕቢያ፣ እንዲሁም ከወያኔና ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጋር ሊካሄድ በታቀደው ድርድር ለመሳተፍ የመንግስት ልዑካን ከነበሩት አንዱ በመሆን ለድርድር እንግሊዝ አገር ለንደን ገቡ ።
በአሜሪካን መንግስት የተመራው የሽምግልና ድርድር ኤርትራን አስገንጥሎ ወያኔን ኢትዮጵያ ላይ አንግሶ በአሳዛኝ ሁኔታ ያለ ውጤት ተደመደመ ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል ወደሐገራቸው ሳይመለሡ
ህይወታቸው እሰከአለፈበት ነሐሴ 11/2025 ድረስ ከ30 አመት በላይ በስደት እንግሊዝ አገር ኑረዋል።
በመጨረሻ ግን ሕይወታቸው ካለፈ በሗላ በቤተሠቦቻቸው ምርጫ ለክብሯ ቆመው በነፍስ በሥጋ በአጥንት በደም ታላቅን የማይተካ ክቡር መስዋዕትነት፣ ታላቅን ውድ ሕይወታቸውን ከፍለው ኢትዮጵያ እድተቀጥል ያደረጉት ጀግና
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
የኸደፊቱን መገመት ባልችልም
በባዕድ አገር አስከሬናቸው ሲቀር እንደዜጋ ልቤ ተሰብሮ አልቅሻለሁ ።
የኢትዮጵያ ጀግኖች አደራ ውስጡ ድረስ ዘልቆ የሚሰማው የትኛውም ባለአደራ ትውልድ፣ እንደ ዶ/ር
ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል የመሳሰሉ ጀግኖች ለኢትዮጵያ አንድነት የከፈሉለትን የነፃነት ዋጋ
ታሳቢ በማድረግ አፅማቸው በትውልድ ሐገራቸው እንዲያርፍ የማድረግ ትልቅ ሐላፊነት አለበት ብየ አምናለሁ ።
ወዳጆቼ !!
ከተሳካልኝ ወደፊት ቤተሠቦቻቸውን አነጋግሬ በሠፊው እመለስበታለሁ ።
እስከዚያው ቸር ያቆየን ።
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ (ለንደን)
#ethiopia | ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል የኢትዮጵያ መለያ ምልክት August 1937 ተወለዱ August
2025 በተወለዱ 88 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለየ ።
August 28 /2025 በእንግሊዝ ሐገር በለንደን ከተማ
የቀብር ስነስርአታቸው ተፈፀመ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በኖሩባቸው በእነዚህ አመታቶች ውስጥ ከባለቤታቸው ከወ/ሮ ሙሉ ተ/ብርሀን አራት ልጆችን አፍርተዋል
የትምሕርት ዝግጅታቸውን በተመለከተ ፤
*በ1958 ዓ/ም በቀዳማዊ ሐይለስላሴ ዘመነ መንግስት ከተመረጡት ሁለት ተማሪወች አንዱ በመሆን እንግሊዝ አገር ከሳናደርስት ሮያል ወታደራዊ አካዳሚ ከፍተኛ ወታደራዊ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል ።
*በ1668 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሕግ ዲግሪ ተመርቀዋል።
*በ1969 Camberley British Army staff College (P.S.C)
*በ1996 ከኪንግስ ኮለጅ ለንደን የጦርነት ጥናቶች ክፍል የማስተር ዲግሪ (MA)department of War studies
*2002 ፒኤችዲ (PHD) የአፍሪካ ቀንድ : ከቀዝቃዛው ጦርነት በሗላ የደህንነት ተለዋዋጭ ባህሪ (the horn of africa challenging nature off security in the aftermath of the cold War) ዲግሪያቸው ተቀብለዋል ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል በህይወት ዘመናቸዉ ከተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት ተቋማት ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ተቀብለዋል ።
* ከተባበሩት መንግስታት የአገልግሎት ሜዳሊያ ።
(UN service medal)
ኮንጎ የሠላም ሜዳል
(Congo peace medal)
የሁለት ናይሎች ትዕዛዝ በሡዳኑ ፕሬዝዳንት ኑሜሪ ተሸልመዋል
(Order of the two Nile by president numeri of the Sudan )
* ከ1977- 1978 በኢትዮጵያና በአጎራባቿ ሡማሊያ በተደረገው ከፍተኛ ጦርነት በሠጡት ወታደራዊ አመራር የኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ የጀግና ሜዳይ ተሸላሚ ነበሩ ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በተባበሩት መንግስታት የሠላም አስከባሪ በመሆን ለአደረጉት አስተዋፅዎ ከፍተኛ ምስጋናን ተቀብለዋል ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በሚታይበት ወታደራዊ ሞያ ሙሉ ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ አገራቸው ሰተው አልፈዋል ::
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
በጥይት እርሳስ እየተቆሉ በቦንብ ውርጅብኝ መላ አካላታቸው እየነደደ ላንቃቸው እሳት በሚተፉ ከባድና ቀላል መሳሪያዎች በግንባርና በደረታቸው በእግርና በእጃቸው በመላ አካላታቸው ላይ ጥይቶች እያራገፉባቸው ደማቸውን አፍስሰው ህይወታቸውን ከገብሩት የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን ተሠልፈው ለኢትዮጵያ አንድነት ከታገሉት ከፍተኛ የጦር አዛዦች አንዱ ነበሩ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
የሶስት ሽህ ዘመን የታሪክ አውራ የሆነች ታላቅ ሐገራቸው ኢትዮጰያ ህልውናዋን፣ ማስቀጠል ደንበሯን መጠበቅ የታሪክ ሀላፊነት በሳቸውና በጓዶቻቸው እጅ ሲወድቅ
ግንቦት 19 ቀን 1983 ከቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ ዲንቃ ጋር በመሆን ከሻዕቢያ፣ እንዲሁም ከወያኔና ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጋር ሊካሄድ በታቀደው ድርድር ለመሳተፍ የመንግስት ልዑካን ከነበሩት አንዱ በመሆን ለድርድር እንግሊዝ አገር ለንደን ገቡ ።
በአሜሪካን መንግስት የተመራው የሽምግልና ድርድር ኤርትራን አስገንጥሎ ወያኔን ኢትዮጵያ ላይ አንግሶ በአሳዛኝ ሁኔታ ያለ ውጤት ተደመደመ ።
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል ወደሐገራቸው ሳይመለሡ
ህይወታቸው እሰከአለፈበት ነሐሴ 11/2025 ድረስ ከ30 አመት በላይ በስደት እንግሊዝ አገር ኑረዋል።
በመጨረሻ ግን ሕይወታቸው ካለፈ በሗላ በቤተሠቦቻቸው ምርጫ ለክብሯ ቆመው በነፍስ በሥጋ በአጥንት በደም ታላቅን የማይተካ ክቡር መስዋዕትነት፣ ታላቅን ውድ ሕይወታቸውን ከፍለው ኢትዮጵያ እድተቀጥል ያደረጉት ጀግና
ዶ/ር ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል
የኸደፊቱን መገመት ባልችልም
በባዕድ አገር አስከሬናቸው ሲቀር እንደዜጋ ልቤ ተሰብሮ አልቅሻለሁ ።
የኢትዮጵያ ጀግኖች አደራ ውስጡ ድረስ ዘልቆ የሚሰማው የትኛውም ባለአደራ ትውልድ፣ እንደ ዶ/ር
ሜ/ጄኔራ መስፍን ገብረ ቃል የመሳሰሉ ጀግኖች ለኢትዮጵያ አንድነት የከፈሉለትን የነፃነት ዋጋ
ታሳቢ በማድረግ አፅማቸው በትውልድ ሐገራቸው እንዲያርፍ የማድረግ ትልቅ ሐላፊነት አለበት ብየ አምናለሁ ።
ወዳጆቼ !!
ከተሳካልኝ ወደፊት ቤተሠቦቻቸውን አነጋግሬ በሠፊው እመለስበታለሁ ።
እስከዚያው ቸር ያቆየን ።
Sponsored by
Surafel