16 hours ago
ካንተ ጋር በመስራቴ ኩራት ይሰማኛል
አንጀሊና ጆሊ
#ethiopia | አንጄሊና ጆሊ የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ላሸነፈው የሙያ አጋሯ አድናቆቷን አቅርባለች።
የ2025 የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ተሸላሚ ለሆነው የረጅም ጊዜ ወዳጇ እና የሙያ አጋሯ የሆነው ፎቶግራፈሯ አድናቆቷን ገልጻለች።
ጆሊ በሰጠችው አስተያየት የሙያ አጋሯ በፎቶግራፍ ሙያው በኩል ለሰላምና ለሰብአዊነት ላበረከተው አስተዋጽኦ ይህንን ታላቅ የሰላም ሽልማት በማሸነፉ መደሰቷን ገልጻ የደስታው ተካፋይ መሆኗን ገልጻለች።
አንጀሊና ጆሊ ለበርካታ ዓመታት ከሙያ አጋሯ ጋር አብራ ለመስራት በመታደሏ ኩራት እንደሚሰማትም ገልፃለች።
ሽልማቱ በስራዎቹ አማካኝነት ለዓለም አቀፍ ሰላምና ሰብአዊነት ላበረከተው የጎላ አስተዋጽኦ ውጤት ነው ስትል የተናገረችው።
የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት በየዓመቱ በዓለም ዙሪያ ለሰላም ለሰብአዊ መብት እና ለግጭቶች እልባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለሚያደርጉ አካላት የሚሰጥ ዓለም አቀፍ ሽልማት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usa #peace #award #angelinajolly
አንጀሊና ጆሊ
#ethiopia | አንጄሊና ጆሊ የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ላሸነፈው የሙያ አጋሯ አድናቆቷን አቅርባለች።
የ2025 የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ተሸላሚ ለሆነው የረጅም ጊዜ ወዳጇ እና የሙያ አጋሯ የሆነው ፎቶግራፈሯ አድናቆቷን ገልጻለች።
ጆሊ በሰጠችው አስተያየት የሙያ አጋሯ በፎቶግራፍ ሙያው በኩል ለሰላምና ለሰብአዊነት ላበረከተው አስተዋጽኦ ይህንን ታላቅ የሰላም ሽልማት በማሸነፉ መደሰቷን ገልጻ የደስታው ተካፋይ መሆኗን ገልጻለች።
አንጀሊና ጆሊ ለበርካታ ዓመታት ከሙያ አጋሯ ጋር አብራ ለመስራት በመታደሏ ኩራት እንደሚሰማትም ገልፃለች።
ሽልማቱ በስራዎቹ አማካኝነት ለዓለም አቀፍ ሰላምና ሰብአዊነት ላበረከተው የጎላ አስተዋጽኦ ውጤት ነው ስትል የተናገረችው።
የቲፐረሪ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት በየዓመቱ በዓለም ዙሪያ ለሰላም ለሰብአዊ መብት እና ለግጭቶች እልባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ለሚያደርጉ አካላት የሚሰጥ ዓለም አቀፍ ሽልማት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usa #peace #award #angelinajolly
5 days ago
በሀገራዊ ምክክሩ አዲስ ታሪክ እየጻፈች ያለችው ኢትዮጵያ እና የምሁራን ድርሻ !
#ethiopia #nationaldialogue #peace #unity #nationalconsensus
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#ethiopia #nationaldialogue #peace #unity #nationalconsensus
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
6 days ago
የህወሓት አጥፊ አካሄድና በትግራይ ሕዝብ ላይ ያደረሰው እንግልት፣ የቀድሞ ታጣቂዎች ምን አሉ? | TPLF | National Dialogue | Tigray | Peace |
6 days ago
የትግራይ ወጣቶች እውነተኛ ፍላጎት ሰላም ነው - የምክክር ጉባኤ ተሳታፊው ወጣት
************************************
ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ፣ የቆዩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ያለመ ታሪካዊ መድረክ ነው።
የትግራይ ክልልን በመወከል በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው እየተሳተፈ ያለው ወጣት፣ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በማንሳት የክልሉ ወጣቶች ዋና ፍላጎት ሰላም መሆኑን ይናገራል።
በምክክር ጉባኤ ተሳትፎው ለሀገር ግንባታ ይጠቅማል የሚለውን ሀሳብ በነጻነት እያቀረበ እንደሚገኝ ወጣቱ ገልጿል።
ጦርነት በትግራይም ሆነ በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የወጣቶችን ሕይወት ከመቅጠፍ እና ማኅበራዊ ውድቀትን ከማስከተል ውጭ ያተረፈው ነገር እንደሌለ ጠቅሷል።
ተምረው ሀገር ሊገነቡ፣ ሥራ ፈጥረው ራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ሊረዱ የሚችሉ ወጣቶች የጦርነት ሰለባ መሆናቸው ሀገርን ለከፍተኛ ማኅበራዊ ቀውስ እንደሚዳርግ አንስቷል።
የትግራይ ወጣቶችን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ሲናገርም፣ ወጣቱ ወደ ጦርነት አውድማ እየገባ ያለው በገዛ ፍላጎቱ ሳይሆን በግዳጅና በአፈሳ እንደሆነ ገልጿል።
የክልሉ ወጣቶች እውነተኛ ፍላጎት ሰላም፣ ትምህርት፣ የሥራ ዕድል እና የተረጋጋ ሕይወት እንጂ ወደ አላስፈላጊ ውጊያ መግባት አለመሆኑን የገለጸው ተመካካሪው፣ ሀሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹበት እና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን በራሳቸው የሚወስኑበት ምህዳር ሊመቻችላቸው እንደሚገባ ጠቁሟል።
በፖለቲካው ምህዳር ሰፊ ልዩነት ቢኖርም እንኳ ይህን ልዩነት በጠብመንጃ ሳይሆን በውይይት ጠረጴዛ ዙሪያ በመቀመጥ እያጠበቡ መሄድ እንደሚቻል ተሳታፊው አስምሮበታል።
ይህ ዓይነቱ ችግሮችን እና ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ በምክክር እና በሀሳብ የበላይነት የመፍታት ባህል በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካም ሊጎለብት እንደሚገባ ተናግሯል።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #nationaldialogue #tigray #youth #peace #ebc
************************************
ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ፣ የቆዩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ያለመ ታሪካዊ መድረክ ነው።
የትግራይ ክልልን በመወከል በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው እየተሳተፈ ያለው ወጣት፣ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በማንሳት የክልሉ ወጣቶች ዋና ፍላጎት ሰላም መሆኑን ይናገራል።
በምክክር ጉባኤ ተሳትፎው ለሀገር ግንባታ ይጠቅማል የሚለውን ሀሳብ በነጻነት እያቀረበ እንደሚገኝ ወጣቱ ገልጿል።
ጦርነት በትግራይም ሆነ በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የወጣቶችን ሕይወት ከመቅጠፍ እና ማኅበራዊ ውድቀትን ከማስከተል ውጭ ያተረፈው ነገር እንደሌለ ጠቅሷል።
ተምረው ሀገር ሊገነቡ፣ ሥራ ፈጥረው ራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ሊረዱ የሚችሉ ወጣቶች የጦርነት ሰለባ መሆናቸው ሀገርን ለከፍተኛ ማኅበራዊ ቀውስ እንደሚዳርግ አንስቷል።
የትግራይ ወጣቶችን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ሲናገርም፣ ወጣቱ ወደ ጦርነት አውድማ እየገባ ያለው በገዛ ፍላጎቱ ሳይሆን በግዳጅና በአፈሳ እንደሆነ ገልጿል።
የክልሉ ወጣቶች እውነተኛ ፍላጎት ሰላም፣ ትምህርት፣ የሥራ ዕድል እና የተረጋጋ ሕይወት እንጂ ወደ አላስፈላጊ ውጊያ መግባት አለመሆኑን የገለጸው ተመካካሪው፣ ሀሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹበት እና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን በራሳቸው የሚወስኑበት ምህዳር ሊመቻችላቸው እንደሚገባ ጠቁሟል።
በፖለቲካው ምህዳር ሰፊ ልዩነት ቢኖርም እንኳ ይህን ልዩነት በጠብመንጃ ሳይሆን በውይይት ጠረጴዛ ዙሪያ በመቀመጥ እያጠበቡ መሄድ እንደሚቻል ተሳታፊው አስምሮበታል።
ይህ ዓይነቱ ችግሮችን እና ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ በምክክር እና በሀሳብ የበላይነት የመፍታት ባህል በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካም ሊጎለብት እንደሚገባ ተናግሯል።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #nationaldialogue #tigray #youth #peace #ebc
6 days ago
በምክክሩ እየተሳተፈ ያለው ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ የምክክር ሂደቱን አስመልክቶ የተናገረው #ebc #ebcdotstream #nationaldialogue #peace
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
8 days ago
በሐሳብ ልዕልና ሀገራዊ መግባባትን እንገነባለን
****************
በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ጉዞ ውስጥ ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው እና ሀገራዊ መግባባት የሚፈጠረው በኃይል አማራጭ ሳይሆን በሥልጡን የሐሳብ ማዕድ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት ሀገራችን በጽኑ የምትሻው እና የሚያስፈልጋት ጠብመንጃ ያነገቡ የጥፋት ኃይሎችን ሳይሆን፣ በሐሳብ ብስለት፣ በእውነት፣ በዕውቀት እና በጽናት ታጥቀው የተሰናዱ የሰላም ታጋዮችን ነው።
ስለሆነም ከዚሁ መሠረታዊ ሐሳብ በመነሣት የታሪክ አጋጣሚዎች እና የዓለማችን ተሞክሮዎች እንደሚያስረዱት በብረት ኃይል የሚመጣ ስኬት ጊዜያዊ እና ሀገርን ወደ ከፋ ውድመት የሚያስገባ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ አይሆንም።
የጠብመንጃ መንገድ የጥላቻ እና የጥፋት አዙሪትን ከማንገሥ ባለፈ የማኅበረሰብ እሴቶችን የሚያፈርስ ሲሆን በሐሳብ ብስለት እና በዕውቀት የታጠቁ የሰላም ታጋዮች ግን የተለያዩ አመለካከቶችን አቃፊ በሆነ መንገድ በማስተናገድ የሕዝቦችን የጋራ የወደፊት ዕድል በጽኑ መሠረት ላይ ይገነባሉ።
በእውነት እና በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምክክር ለዘመናት የዘለቁ ሀገራዊ አለመግባባቶችን እና ስብራቶችን የመጠገን ከፍተኛ አቅም አለው።
እውነተኛ የሰላም ታጋይነት ሀገራዊ እውነታዎችን በግልጽነት ለመቀበል፣ ታሪካዊ ጠባሳዎችን በጥበብ ለማከም እና የልዩነቶችን ምንጭ በጥልቅ ዕውቀት መርምሮ ዘላቂ መፍትሔ ለማስቀመጥ ያስችላል።
ይህም ሀገራዊ ምክክሩ ከይስሙላ የፖለቲካ ድርድር አልፎ የሕዝቦችን እውነተኛ አንድነት የሚያመጣ የታሪክ ምዕራፍ እንዲሆን ያደርገዋል።
የውይይት እና የእርቅ መንገድ ከግጭት በተቃራኒ የረጅም ጊዜ ትዕግሥትን፣ የሐሳብ ልዕልናን እና የመደማመጥ ባህልን ይጠይቃል።
በመሆኑም የማኅበረሰብ መሪዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች እና መላው ሕዝብ በጠብመንጃ ቦታ የሐሳብ የበላይነት እንዲነግሥ በማድረግ ረገድ ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል።
አሁን እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር በሐሳብ ብስለት እና በዕውቀት የተዘጋጁ የሰላም ታጋዮች ሀገራቸውን የሚታደጉበት ታላቅ መድረክ ነው።
በሃና ምንዳሁን
#ebc #ethiopia #nationaldialogue #peace #reason #ethiopiarising
****************
በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ጉዞ ውስጥ ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው እና ሀገራዊ መግባባት የሚፈጠረው በኃይል አማራጭ ሳይሆን በሥልጡን የሐሳብ ማዕድ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት ሀገራችን በጽኑ የምትሻው እና የሚያስፈልጋት ጠብመንጃ ያነገቡ የጥፋት ኃይሎችን ሳይሆን፣ በሐሳብ ብስለት፣ በእውነት፣ በዕውቀት እና በጽናት ታጥቀው የተሰናዱ የሰላም ታጋዮችን ነው።
ስለሆነም ከዚሁ መሠረታዊ ሐሳብ በመነሣት የታሪክ አጋጣሚዎች እና የዓለማችን ተሞክሮዎች እንደሚያስረዱት በብረት ኃይል የሚመጣ ስኬት ጊዜያዊ እና ሀገርን ወደ ከፋ ውድመት የሚያስገባ እንጂ ዘላቂ መፍትሔ አይሆንም።
የጠብመንጃ መንገድ የጥላቻ እና የጥፋት አዙሪትን ከማንገሥ ባለፈ የማኅበረሰብ እሴቶችን የሚያፈርስ ሲሆን በሐሳብ ብስለት እና በዕውቀት የታጠቁ የሰላም ታጋዮች ግን የተለያዩ አመለካከቶችን አቃፊ በሆነ መንገድ በማስተናገድ የሕዝቦችን የጋራ የወደፊት ዕድል በጽኑ መሠረት ላይ ይገነባሉ።
በእውነት እና በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምክክር ለዘመናት የዘለቁ ሀገራዊ አለመግባባቶችን እና ስብራቶችን የመጠገን ከፍተኛ አቅም አለው።
እውነተኛ የሰላም ታጋይነት ሀገራዊ እውነታዎችን በግልጽነት ለመቀበል፣ ታሪካዊ ጠባሳዎችን በጥበብ ለማከም እና የልዩነቶችን ምንጭ በጥልቅ ዕውቀት መርምሮ ዘላቂ መፍትሔ ለማስቀመጥ ያስችላል።
ይህም ሀገራዊ ምክክሩ ከይስሙላ የፖለቲካ ድርድር አልፎ የሕዝቦችን እውነተኛ አንድነት የሚያመጣ የታሪክ ምዕራፍ እንዲሆን ያደርገዋል።
የውይይት እና የእርቅ መንገድ ከግጭት በተቃራኒ የረጅም ጊዜ ትዕግሥትን፣ የሐሳብ ልዕልናን እና የመደማመጥ ባህልን ይጠይቃል።
በመሆኑም የማኅበረሰብ መሪዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች እና መላው ሕዝብ በጠብመንጃ ቦታ የሐሳብ የበላይነት እንዲነግሥ በማድረግ ረገድ ታሪካዊ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል።
አሁን እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር በሐሳብ ብስለት እና በዕውቀት የተዘጋጁ የሰላም ታጋዮች ሀገራቸውን የሚታደጉበት ታላቅ መድረክ ነው።
በሃና ምንዳሁን
#ebc #ethiopia #nationaldialogue #peace #reason #ethiopiarising
12 days ago
የኔቶ አባል ሆና የጦር ሰራዊት የሌላት ብቸኛዋ ሀገር አይስላንድ
*በዚህች ሀገር ለሰዎች ትልቁ ስጋት ወንጀል ሳይሆን የተፈጥሮ አደጋ ነው
*በከተማው ያሉት ፖሊሶች መሳርያ አይዙም
#ethiopia | አይስላንድ የፖሊስ መኮንኖቿ መደበኛ የጦር መሣሪያ አይታጠቁም ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም ሰላማዊ ሀገራት አንዷ ያደርጋታል።
አይስላንድ በዓለም ላይ ካሉ እጅግ ሰላማዊ ሀገራት አንዷ በመሆኗ በተደጋጋሚ በ"Global Peace Index" አናት ላይ ትገኛለች።
አይስላንድ ከ1869 ጀምሮ መደበኛ የጦር ሠራዊት የላትም።
የኔቶ (NATO) አባል ሀገር ብትሆንም መከላከያዋን በሌሎች አባል ሀገራት ድጋፍ እና በራሷ የባህር ጠረፍ ጥበቃ ነው የምታከናውነው።
የፖሊስ መኮንኖቿ በመደበኛነት የጦር መሣሪያ አይታጠቁም።
የጦር መሣሪያ የሚያስፈልግበት ሁኔታ ሲፈጠር እንኳን ፈቃድ ተጠይቆ ከልዩ የፖሊስ ክፍል ብቻ ነው የሚያገኙት።
ይህ አሠራር በህዝብ እና በፖሊስ መካከል ትልቅ መተማመን እንዲፈጠር አድርጓል።
በአይስላንድ ውስጥ ለሰዎች ትልቁ ስጋት ከሰዎች የሚመጣ ወንጀል ሳይሆን እንደ እሳተ ገሞራ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ወይም አስቸጋሪ የአየር ንብረት ያሉ የተፈጥሮ አደጋዎች ናቸው።
አይስላንድ በቱሪስቶች ዘንድ እጅግ ተመራጭ ከሚያደርጓት ነገሮች አንዱ ምንም ሳይሰጉ በማንኛውም ሰዓት በከተማዋ ወይም በተፈጥሮ ስፍራዎች መንቀሳቀስ መቻላቸው ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #icelandnato #worldpeaceindexes #themostpeacefulcountry
*በዚህች ሀገር ለሰዎች ትልቁ ስጋት ወንጀል ሳይሆን የተፈጥሮ አደጋ ነው
*በከተማው ያሉት ፖሊሶች መሳርያ አይዙም
#ethiopia | አይስላንድ የፖሊስ መኮንኖቿ መደበኛ የጦር መሣሪያ አይታጠቁም ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም ሰላማዊ ሀገራት አንዷ ያደርጋታል።
አይስላንድ በዓለም ላይ ካሉ እጅግ ሰላማዊ ሀገራት አንዷ በመሆኗ በተደጋጋሚ በ"Global Peace Index" አናት ላይ ትገኛለች።
አይስላንድ ከ1869 ጀምሮ መደበኛ የጦር ሠራዊት የላትም።
የኔቶ (NATO) አባል ሀገር ብትሆንም መከላከያዋን በሌሎች አባል ሀገራት ድጋፍ እና በራሷ የባህር ጠረፍ ጥበቃ ነው የምታከናውነው።
የፖሊስ መኮንኖቿ በመደበኛነት የጦር መሣሪያ አይታጠቁም።
የጦር መሣሪያ የሚያስፈልግበት ሁኔታ ሲፈጠር እንኳን ፈቃድ ተጠይቆ ከልዩ የፖሊስ ክፍል ብቻ ነው የሚያገኙት።
ይህ አሠራር በህዝብ እና በፖሊስ መካከል ትልቅ መተማመን እንዲፈጠር አድርጓል።
በአይስላንድ ውስጥ ለሰዎች ትልቁ ስጋት ከሰዎች የሚመጣ ወንጀል ሳይሆን እንደ እሳተ ገሞራ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ወይም አስቸጋሪ የአየር ንብረት ያሉ የተፈጥሮ አደጋዎች ናቸው።
አይስላንድ በቱሪስቶች ዘንድ እጅግ ተመራጭ ከሚያደርጓት ነገሮች አንዱ ምንም ሳይሰጉ በማንኛውም ሰዓት በከተማዋ ወይም በተፈጥሮ ስፍራዎች መንቀሳቀስ መቻላቸው ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #icelandnato #worldpeaceindexes #themostpeacefulcountry
Sponsored by
Surafel
21 days ago
በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ፎረም ተካሄደ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ እኩልነት እና ልማትን ለማምጣት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
ይህ የተባለው በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደውና በርካታ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈው “የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም” (Ethiopian Women's Leaders Peace Forum) ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን (IWPG) እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም፣ “የሰላም ትምህርትን ማሳደግ፣ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
የIWPG የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ በጉዟቸው ያገኟቸው ማህበረሰቦች ሁሉ ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የHWPL የኢትዮጵያ ቀጠና ስራ አስኪያጅ ፖል በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ከIWPG እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN ECOSOC) ጋር በመሆን በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ውስጥ በሰላም ዙሪያ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር፣ የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው፣ ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሶ፤ ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን እና በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው። ይልቁንም ከመንግስት፣ ከትምህርት ተቋማት (አካዳሚ)፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሴቶች፣ ከወጣቶች እና ከሚዲያ ጋር በጋራ በመተባበር እንዲሁም በ"ሰላም ትምህርት" አማካኝነት እንደሚገነባ አጽንኦት ተሰጥቶበታል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተወካይ ለዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ቡድን (IWPG) ስላደረገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ ከቡድኑ ጋር የተጀመረው ትብብር ልምድ ለመለዋወጥ እና በቀጣይ በጋራ ለመስራት (በመግባቢያ ሰነድ ወይም Moሀ ጭምር በመደገፍ) ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ጠቁመዋል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ እኩልነት እና ልማትን ለማምጣት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
ይህ የተባለው በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደውና በርካታ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈው “የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም” (Ethiopian Women's Leaders Peace Forum) ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን (IWPG) እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም፣ “የሰላም ትምህርትን ማሳደግ፣ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
የIWPG የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ በጉዟቸው ያገኟቸው ማህበረሰቦች ሁሉ ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የHWPL የኢትዮጵያ ቀጠና ስራ አስኪያጅ ፖል በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ከIWPG እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN ECOSOC) ጋር በመሆን በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ውስጥ በሰላም ዙሪያ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር፣ የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው፣ ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሶ፤ ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን እና በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው። ይልቁንም ከመንግስት፣ ከትምህርት ተቋማት (አካዳሚ)፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሴቶች፣ ከወጣቶች እና ከሚዲያ ጋር በጋራ በመተባበር እንዲሁም በ"ሰላም ትምህርት" አማካኝነት እንደሚገነባ አጽንኦት ተሰጥቶበታል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተወካይ ለዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ቡድን (IWPG) ስላደረገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ ከቡድኑ ጋር የተጀመረው ትብብር ልምድ ለመለዋወጥ እና በቀጣይ በጋራ ለመስራት (በመግባቢያ ሰነድ ወይም Moሀ ጭምር በመደገፍ) ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ጠቁመዋል።
24 days ago
ትውልዶች ያጡት ዕድል!
*******************
በሀገራችን የሰላም እና በጠረጴዛ ዙሪያ የመመካከር ዕድል ለዘመናት በከፍተኛ ናፍቆት ሲጠበቅ ኖሯል።
የሀገራችንን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ብዙዎች "መቼ ይሆን የኢትዮጵያ ልጆች በመተባበር፣ በመደማመጥ እና በጋራ በመምከር ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚያሻግሯት?" እያሉ ሌት ተቀን በናፍቆት ሲመኙ መቆየታቸውን እንገነዘባለን።
ይህን የሰለጠነ የውይይት መድረክ ሳይታደሙ፣ ይህ የሰላም አየር ሳይነፍስላቸው፣ ይህን የተስፋ ብርሃን ሳያዩ በርካታ ትውልዶች አልፈዋል።
ዕልፍ አዕላፍ ወገኖች፣ ስለ ሀገራቸው ዕጣ ፈንታ ለመመካከር ተመኝተው፣ ነገር ግን በሃሳብ ጠል የፖለቲካ ባህል ተዕድሉን ተነፍገዋል። ድምፃቸውን ለማሰማት የሞከሩም በአጭሩ ተቀጭተው ወርቃማ ዘመናቸው አክተሟል።
ኢትዮጵያ መመካከር እንደ ትልቅ ሐጢአት፣ መነጋገር ደግሞ እንደ ከባድ ወንጀል የሚቆጠርባት፣ አንዱ ወገን ብቻ የሃሳብ የበላይነትን ይዞ ሲናገር፣ ሌሎች አንገታቸውን ደፍተው፣ ተገድደው የሚሰሙባት፣ ፍርሃት የነገሰባት ምድር ሆና ቆይታለች።
ለዚህ ሁሉ የሃሳብ ልዩነት መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደው እና ሲተገበር የኖረው ብቸኛ መንገድ፣ ሁሉም በጠመንጃ ኃይል እና በጉልበት ፍላጎቱን ማስከበር ነው።
ለበርካታ አስርት ዓመታት የፖለቲካ ፍላጎትን ለማስፈጸም እና የሃሳብ ልዩነትን በኃይል ለመደፍጠጥ፣ ጠመንጃ ማንሳትን እንደ ብቸኛ እና የመጨረሻ አማራጭ አድርጎ መውሰድ፣ የፖለቲካ ባህላችን ሆኖ ቆይቷል።
ከጦር መሣሪያ ውጪ ሌላ ምንም አማራጭ የሌለ እስከሚመስል ድረስ የሰውን ሃሳብ ለማፈን ሁሉም ወገን አንዱ ሌላውን ለማጥፋት በዚህ የጥፋት መንገድ ዓይኑን ጨፍኖ ተጉዟል።
በዚህ እጅግ አሳዛኝ ሂደትም ሀገር ሊገነባ፣ ታሪክ ሊቀይር እና ተዓምር ሊሠራ የሚችል እጅግ ብዙ ብሩህ ትውልድ በከንቱ ባክኗል።
ተሰልቶ እና ተተምኖ የማያልቅ፣ ሀገርን ከድህነት አዘቅት ሊያወጣ የሚችል እጅግ ከፍተኛ ሀብት እና ንብረት ወድሟል።
በዚህም ሀገራችን መቼም ቢሆን ሊካካስ የማይችል እጅግ ከባድ እና መራራ ዋጋ ከፍላለች።
እንሆ አሁን ግን ከመቼውም ጊዜ በላይ ታሪካዊ እና ወሳኝ ዕድል የተገኘበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በታሪካዊው 2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ልጆች የሀገራቸውን የዘመናት የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ሊመከሩ እና ሊወያዩ ነው።
መሰረታዊ በሆኑ ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ አካታች ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ የተሻለ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና በሂደትም የመተማመንን ባህል ለማጎልበት እጅግ አስፈላጊ መሳሪያ መሆኑ በጽኑ ታምኖበታል።
ይህ አሁን የተገኘው የውይይት አውድማ፣ በሀገራችን ታሪክ በቀላሉ የማይገኝ እና ወርቃማ ዕድል ነው።
ከዚህ ታሪካዊ ሂደት የምንጠብቀው ትልቁ ብሥራት፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካን መጻኢ ጊዜ የሚወስነውን ገዢ ሃሳብ ነው። ከእንግዲህ የጠመንጃ አፈሙዝ ይቆለመማል፤ የሰላም እና የመደማመጥ ድምጽ ጎልቶ ይሰማል!
ይህ ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን አሸናፊነት እና የሌላው ተሸናፊነት የሚረጋገጥበት የፖለቲካ ቁማር ሳይሆን፣ በልጆቿ የጋራ መግባባት እና ይቅርታ ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት ልዩ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
አባቶቻችን፣ እናቶቻችን እና ቀደምት የኢትዮጵያ ልጆች ሊያዩት በጽኑ ተመኝተው ያላገኙትን ይህን የጠረጴዛ ዙሪያ የምክክር እና የሰላም ዕድል፣ ዕድለኛ የሆነው የአሁኑ ትውልድ በእጁ ሊጨብጠው በቅቷል።
አዎ! የጠመንጃ አፈሙዝ በእውነተኛ ምክክር ይዘጋል፤ በልጆቿ የሰለጠነ እና የሰከነ ውይይት ኢትዮጵያ ለዘለዓለም አሸናፊ ሆና ትዘልቃለች!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #dialogue #generation #peace
*******************
በሀገራችን የሰላም እና በጠረጴዛ ዙሪያ የመመካከር ዕድል ለዘመናት በከፍተኛ ናፍቆት ሲጠበቅ ኖሯል።
የሀገራችንን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ብዙዎች "መቼ ይሆን የኢትዮጵያ ልጆች በመተባበር፣ በመደማመጥ እና በጋራ በመምከር ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚያሻግሯት?" እያሉ ሌት ተቀን በናፍቆት ሲመኙ መቆየታቸውን እንገነዘባለን።
ይህን የሰለጠነ የውይይት መድረክ ሳይታደሙ፣ ይህ የሰላም አየር ሳይነፍስላቸው፣ ይህን የተስፋ ብርሃን ሳያዩ በርካታ ትውልዶች አልፈዋል።
ዕልፍ አዕላፍ ወገኖች፣ ስለ ሀገራቸው ዕጣ ፈንታ ለመመካከር ተመኝተው፣ ነገር ግን በሃሳብ ጠል የፖለቲካ ባህል ተዕድሉን ተነፍገዋል። ድምፃቸውን ለማሰማት የሞከሩም በአጭሩ ተቀጭተው ወርቃማ ዘመናቸው አክተሟል።
ኢትዮጵያ መመካከር እንደ ትልቅ ሐጢአት፣ መነጋገር ደግሞ እንደ ከባድ ወንጀል የሚቆጠርባት፣ አንዱ ወገን ብቻ የሃሳብ የበላይነትን ይዞ ሲናገር፣ ሌሎች አንገታቸውን ደፍተው፣ ተገድደው የሚሰሙባት፣ ፍርሃት የነገሰባት ምድር ሆና ቆይታለች።
ለዚህ ሁሉ የሃሳብ ልዩነት መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደው እና ሲተገበር የኖረው ብቸኛ መንገድ፣ ሁሉም በጠመንጃ ኃይል እና በጉልበት ፍላጎቱን ማስከበር ነው።
ለበርካታ አስርት ዓመታት የፖለቲካ ፍላጎትን ለማስፈጸም እና የሃሳብ ልዩነትን በኃይል ለመደፍጠጥ፣ ጠመንጃ ማንሳትን እንደ ብቸኛ እና የመጨረሻ አማራጭ አድርጎ መውሰድ፣ የፖለቲካ ባህላችን ሆኖ ቆይቷል።
ከጦር መሣሪያ ውጪ ሌላ ምንም አማራጭ የሌለ እስከሚመስል ድረስ የሰውን ሃሳብ ለማፈን ሁሉም ወገን አንዱ ሌላውን ለማጥፋት በዚህ የጥፋት መንገድ ዓይኑን ጨፍኖ ተጉዟል።
በዚህ እጅግ አሳዛኝ ሂደትም ሀገር ሊገነባ፣ ታሪክ ሊቀይር እና ተዓምር ሊሠራ የሚችል እጅግ ብዙ ብሩህ ትውልድ በከንቱ ባክኗል።
ተሰልቶ እና ተተምኖ የማያልቅ፣ ሀገርን ከድህነት አዘቅት ሊያወጣ የሚችል እጅግ ከፍተኛ ሀብት እና ንብረት ወድሟል።
በዚህም ሀገራችን መቼም ቢሆን ሊካካስ የማይችል እጅግ ከባድ እና መራራ ዋጋ ከፍላለች።
እንሆ አሁን ግን ከመቼውም ጊዜ በላይ ታሪካዊ እና ወሳኝ ዕድል የተገኘበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በታሪካዊው 2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ልጆች የሀገራቸውን የዘመናት የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ሊመከሩ እና ሊወያዩ ነው።
መሰረታዊ በሆኑ ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ አካታች ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ የተሻለ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና በሂደትም የመተማመንን ባህል ለማጎልበት እጅግ አስፈላጊ መሳሪያ መሆኑ በጽኑ ታምኖበታል።
ይህ አሁን የተገኘው የውይይት አውድማ፣ በሀገራችን ታሪክ በቀላሉ የማይገኝ እና ወርቃማ ዕድል ነው።
ከዚህ ታሪካዊ ሂደት የምንጠብቀው ትልቁ ብሥራት፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካን መጻኢ ጊዜ የሚወስነውን ገዢ ሃሳብ ነው። ከእንግዲህ የጠመንጃ አፈሙዝ ይቆለመማል፤ የሰላም እና የመደማመጥ ድምጽ ጎልቶ ይሰማል!
ይህ ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን አሸናፊነት እና የሌላው ተሸናፊነት የሚረጋገጥበት የፖለቲካ ቁማር ሳይሆን፣ በልጆቿ የጋራ መግባባት እና ይቅርታ ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት ልዩ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
አባቶቻችን፣ እናቶቻችን እና ቀደምት የኢትዮጵያ ልጆች ሊያዩት በጽኑ ተመኝተው ያላገኙትን ይህን የጠረጴዛ ዙሪያ የምክክር እና የሰላም ዕድል፣ ዕድለኛ የሆነው የአሁኑ ትውልድ በእጁ ሊጨብጠው በቅቷል።
አዎ! የጠመንጃ አፈሙዝ በእውነተኛ ምክክር ይዘጋል፤ በልጆቿ የሰለጠነ እና የሰከነ ውይይት ኢትዮጵያ ለዘለዓለም አሸናፊ ሆና ትዘልቃለች!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #dialogue #generation #peace
26 days ago
Enjoy 15% off access to the Domestic Lounge at Addis Ababa Domestic Airport. Relax with comfortable seating, complimentary snacks and beverages, high-speed Wi-Fi, charging stations, and a peaceful space before your flight.
Start your journey with comfort and convenience.
Book now: https://www.ethiopianairli... #ethiopianairlines #domesticlounge
Start your journey with comfort and convenience.
Book now: https://www.ethiopianairli... #ethiopianairlines #domesticlounge
26 days ago
Enjoy 15% off access to the Domestic Lounge at Addis Ababa Domestic Airport. Relax with comfortable seating, complimentary snacks and beverages, high-speed Wi-Fi, charging stations, and a peaceful space before your flight.
Start your journey with comfort and convenience.
Book now: https://www.ethiopianairli... #ethiopianairlines #domesticlounge
Start your journey with comfort and convenience.
Book now: https://www.ethiopianairli... #ethiopianairlines #domesticlounge
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የነቢይ መኮንን የጥበብ በረከቶች
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
----
አፈንዲ ሙተቂ
----
ተወዳጁ ጋዜጠኛ፣ ገጣሚ እና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን ያረፈው የዛሬ ሁለት ዓመት በዚህ ቀን ነበር። ነቢይ በሕይወት ሳለ የሰራቸው የጽሑፍና የጥበብ በረከቶች የትኞቹ ናቸው? ባዮግራፊው በትክክል ስላልተጻፈ ሁሉንም ማስፈር ይከብዳል። ሆኖም የሚከተሉትን አስታውሳለሁ።
------
1. "ነገም ሌላ ቀን ነው"
በአሜሪካዊቷ ደራሲ ማርጋሬት ሚቸል የተጻፈውን "Gone with the Wind" የተሰኘ ታላቅ ድርሰት በአማርኛ ቋንቋ የተረጎመበት ድንቅ መጽሐፍ ነው። ይሁንና ነቢይ ያሳተመው የመጽሐፉን የመጀመሪያ ክፍል ብቻ ነው። ሁለተኛውን ክፍል ስለማሳተሙ መረጃው የለኝም። ነቢይ መጽሐፉን የተረጎመው ለአስር ዓመታት ያህል በማዕከላዊ እና በከርቸሌ በታሰረበት ዘመን በሲጃራ ፓኮዎችና በብጥስጣሽ ወረቀቶች ላይ እየጻፈ ነው።
------
2. "ናትናኤል ጠቢቡ"
ጀርመናዊው ጸሐፊ ተውኔት Gotthold Ephraim Lessing የጻፈውን "Nathan der Weise" የተሰኘ ቴአትር ወደ አማርኛ የተረጎመበት ርእስ ነው። ቴአትሩ በብዙ የዓለም ሀገሮች "Natahn the Wise" በሚለው የእንግሊዝኛ ስሙ ነው የሚታወቀው። በተውኔት ታሪክ በብዙ ቋንቋዎች ከተተረጎሙት ምርጥ ቴአትሮችም አንዱ ነው።
ነቢይ የተረጎመው ተውኔት በብሄራዊ ቴአትር ይታይ ነበር። ቴአትሩ በሙስሊሞች፣ በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች መካከል የሀይማኖት መቻቻል እንዲኖር ነው የሚያስተምረው።
------
3. "ባለ ጉዳይ"
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተደጋግሞ የታየ Satirical ድራማ ነው። ድራማው በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሰፈነውን የጠነዛ ቢሮክራሲ እና የጉቦ አሰራር በአስቂኝ መንገድ የሚያሳይ ነው። የድራማው ዋና ገጸ-ባሕሪ "ቀናው ተበጀ" ይባላል። እርሱን ሆኖ የሰራው አክተር ደግሞ ፍቃዱ ተክለማሪያም ነው። በዚህም የተነሳ ፈቃዱ በድራማው ውስጥ የተጠራበት ስም "ቀናው ተበጀ" ቅጽል ስሙ ሆኖ ነበር።
-----
4. "ማፍቀር ነው መሰልጠን"
HIV- AIDS የሀገር አደጋ በሆነበት ዘመን ነቢይ መኮንን "ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩትን ማግለል በሽታውን ያባብሳል። ስለዚህ ፍቅር እንስጣቸው። አናግልላቸው" የሚል መልእክት ያለው ግጥም ገጥሞ የዘመኑ ወጣት ዘፋኞች እንዲዘፍኑት አድርጎአል። የዘፈኑ መጠሪያ "ማፍቀር ነው መሰልጠን" ሲሆን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ ይታይ ነበር።
ታዲያ ባላወቅኩት ሁኔታ ብዙዎች ግጥሙን የጻፈው ነቢይ መኮንን መሆኑን ሳይገልጹ ስራውን ሙሉ በሙሉ በዜማ ደራሲው አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ስም ያወሱታል። ይህ ስሕተት መታረም አለበት።
-----
5. ስውር ስፌት
ነቢያ የገጠማቸውን ግጥሞች ያሰባሰበበት ባለ ሁለት ክፍል መድብል ነው። በዚያ መድብል ከሰፈሩት ግጥሞች መካከል ይህኛው ግሩም ነው።
ይቺው ናት ኢትዮጵያ...
ይቺው ናት ዓለምህ፣
ብቻዋን የተኛች ከዓለም ተደብቃ!!
አኪሯ ቀዝቅዞ፣
"ያንቀላፋች ውቢት" ያንተው የክት እቃ...
ምን ትሆን እንግዲህ ሀገርህ ናት እሷ!
ልቧን አታውልቃት አትጨቅጭቃት በቃ፣
አብረህ አንቀላፋ፣ ወይ አብረሃት ንቃ!!
(ነብይ መኮንን፡ “ስውር-ስፌት”)
-------
6. "የኛ ሰው በአሜሪካ"
ነቢይ መኮንን አሜሪካ በሄደበት ጊዜ በዚያ ስለሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን የጻፈው አስገራሚ፣ አስቂኝ እና አስተማሪ የጉዞ ማስታወሻ ነው። ማስታወሻው መጀመሪያ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተከታታይ ከቀረበ በኋላ በ1997 ገደማ በአንድ መጽሐፍ ታትሞ ወጥቷል።
-------
7. "የዳቪንቺ ኮድ"
ነቢይ በ1999-2000 ዳን ብራውን የጻፈውንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የነበረውን "The Davinci Code" የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አማርኛ ተርጉሞ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በተከታታይ ያስነብብ ነበር። እኛም ትርጉሙን በአንድ መጽሐፍ እንዲያሳትም ነግረነዋል። ይሁንና መጽሐፉ የታተመ አይመስለኝም።
--------
8. "ነገር የገባት ሰጎን"
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ1995 በፓሪስ ከተማ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ በመላው ሕዝባችን ስሜት ላይ ከፍተኛ ደስታ ነው የፈጠረችው። ነቢይ መኮንንም ደስታው ፍንቅል ብሎ ወጥቶ ለጥሩነሽ ያለውን አድናቆት "ነገር የገባት ሰጎን" በሚል ግጥም ገልጾላታል። ግጥሙም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ወጥቶ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጥሩነሽ ከአምስት ዓመታት በኋላ በቤጂንግ ኦሊምፒክ ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ስታስገኝ ነቢይ ስሜቱን የገለጸበትን "ነገር የገባት ሰጎን- ቁጥር ሁለት" የሚል ርእስ ያለው ግጥም በአዲስ አድማስ ጋዜጣ አስነብቦናል።
------
የነቢይን የስነ-ጽሑፍ እና የኪነ-ጥበብ ውሎች በጥቂቱ እንዲህ ቃኝቻለሁ። ከኔ የተሻለ መረጃ ያላችሁ ወዳጆቻችን የምታውቁትን ልትጨምሩበት ትችላላችሁ።
Dear Nebiy,
You were a gifted literary figure and an iconic scholar. We miss you so much. May your soul rest in peace.
-----
አፈንዲ ሙተቂ
ሰኔ 26/2017
1 month ago
ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ ብዝኃነትን ለማስተናገድ የፈጠረው ምቹ ሁኔታ የሚደነቅ ነው፦ ምሁራን
****************
ኢትዮጵያውያን በጋራ መምከራቸው የሀሳብ ብዝኃነትን ለማስተናገድ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ ሀገራዊ ምክክር እስከአሁን የደረሰበት ደረጃ የሚደነቅ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ።
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ አበሻ ሽርኮ (ዶ/ር) እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው ሀገራዊ ምክክር የተለያዩ ምዕራፎችን አልፎ ፍሬ ለማፍራት ተቃርቧል።
ሂደቱ የመንግሥት፣ የሃይማኖት፣ የልሂቃን፣ የብሔር ብሔረሰቦች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሌሎች ማህበራዊ መሠረቶችን ጣልቃ ገብነት የማይፈቅድ በመሆኑ በመሆኑ ተቀባይነቱ የላቀ ሆኗል ሲሉ ተናግረዋል።
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ መምህርና ምክትል ዲን አልማዝ ባልጣ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ምክክሩ የተገለሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ጨምሮ ሁሉንም ማህበራዊ መሠረቶች በማሳተፍ እዚህ መድረሱ የሚደነቅ ነው ብለዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ካለው ቁልፍ ፋይዳ ባሻገር መተሳሰብ እና አንድነትን ለማጎልበትም ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ምሁራኑ ገልጸዋል።
በተመስገን ተስፋዬ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #peace #unity #ebc
****************
ኢትዮጵያውያን በጋራ መምከራቸው የሀሳብ ብዝኃነትን ለማስተናገድ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ ሀገራዊ ምክክር እስከአሁን የደረሰበት ደረጃ የሚደነቅ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ።
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ አበሻ ሽርኮ (ዶ/ር) እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው ሀገራዊ ምክክር የተለያዩ ምዕራፎችን አልፎ ፍሬ ለማፍራት ተቃርቧል።
ሂደቱ የመንግሥት፣ የሃይማኖት፣ የልሂቃን፣ የብሔር ብሔረሰቦች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሌሎች ማህበራዊ መሠረቶችን ጣልቃ ገብነት የማይፈቅድ በመሆኑ በመሆኑ ተቀባይነቱ የላቀ ሆኗል ሲሉ ተናግረዋል።
በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ መምህርና ምክትል ዲን አልማዝ ባልጣ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ምክክሩ የተገለሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ጨምሮ ሁሉንም ማህበራዊ መሠረቶች በማሳተፍ እዚህ መድረሱ የሚደነቅ ነው ብለዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ካለው ቁልፍ ፋይዳ ባሻገር መተሳሰብ እና አንድነትን ለማጎልበትም ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ምሁራኑ ገልጸዋል።
በተመስገን ተስፋዬ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #peace #unity #ebc
1 month ago
ከመመካከር ቁም ነገር አለ፤ ካለመመካከር ምንም!
*****************
የሰው ልጅ የሥልጣኔ ማማ፣ የዕድገትና የመሻገር ምስጢር በመነጋገር፣ በመደማመጥ እና የሀሳብ ልዕልናን በማክበር ላይ የተመሠረተ ነው። ነገር ግን፣ ዛሬ ላይ ቆመን ራሳችንን በሐቅ ልንጠይቅ ይገባል፤ እ... ምን ቀረን፣ ካለመመካከር ውጪ? ለምንስ ተመካክረን አንሞክረውም? ወይስ ደግመን እንታኮስ?
ባለፉት ዘመናት የሃሳብ ልዩነቶችን በአግባቡ ማስተናገድ አቅቶን አሰቃቂ ዋጋ ስንከፍል ኖረናል።
የሃሳብ ልዩነትን በአግባቡ ማስተናገድ አቅቶን ዜጎች ከሀገር ተሰደዋል፣ በሃሳብ ልዩነት ብዙ ወጣቶች ሞተዋል፣ አንድ ትውልድ ረግፏል። አንዱን ገሎ ስልጣን ላይ መውጣት፣ የተለየ ሀሳብን ማጥፋት እና ስልጣንን ከጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ መፈለግ የፖለቲካችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ ቆይቷል።
ይህ ሰው ወለድ ጭቆና እና ጠባብ የፖለቲካ እይታ፣ ሀገሪቱን ጽንፍ የያዙ ነጠላ ትርክቶች እንድትታመስና ሀገራዊ የጋራ ትርክት እንዳይኖረን በማድረግ እጅግ ውድ ዋጋ አስከፍሎናል።
እስኪ ቆም ብለን ወደ ሌሎች እንመልከት፤ አውሮፓውያን በምክንያታዊነት ዘመን (Period of Enlightenment) በጠረጴዛ ዙሪያ ሃሳቦቻቸውን ሞግተው፣ የሰላ የሃሳብ ፍጭት አድርገው፣ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው ጠንካራ ሀገረ መንግሥታትን መገንባት ችለዋል። የፓርላማና የሊበራል አመለካከቶችን በማዳበር በማይናጋ መሠረት ላይ የቆመ የፖለቲካ ማህበረሰብ ፈጥረዋል።
ታዲያ እኛ ምን ያንሰናል? አባቶቻችን በባህላዊ እሴቶቻቸው ተመካክረው ታላላቅ ሥልጣኔዎችን በገነቡበት ሀገር፣ ዛሬ እኛ ለመመካከር ምጥ የሚይዘን ለምንድን ነው?
ላለፉት ዘመናት ውይይትን የሚጸየፉ እና የተለየ ሀሳብን የሚጠሉ መንግሥታት በነበሩበት ሀገር፣ ዛሬ የመመካከርን በሮች ወለል አድርጎ የከፈተ እና "የሀገራችንን ቀሪ ዕጣ ፈንታ በጋራ እንወስን" የሚል የለውጥ መንግሥት እና ሰፊ የፖለቲካ ምህዳር ተፈጥሯል።
ስለሆነም፣ ይህ ትውልድ ከፊቱ ሁለት ግልጽና ወሳኝ ምርጫዎች ቀርበውለታል፡-
• ወደ ሀሳብ ጠረጴዛ መምጣት፣ መወያየት፣ በመነጋገር ውስጥ የሀሳብ ልዩነቶችን ማጥበብ፣ የጋራ አቋም መያዝና ብሔራዊ መግባባት ፈጥሮ ሀገርን ማዳን። ይህ አካሄድ የተሰበረውን ሀገረ መንግሥት ለመጠገንና በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያለው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት የሚያስችል ብቸኛው አማራጭ ነው።
• የጥፋት መንገድ፣ ውይይትን መግፋት፣ እንዳለፉት ጊዜያት እርስ በርስ መጠፋፋት፣ እየተታኮሱ መኖር እና የደም ዘመን እንዲቀጥል ማድረግ።
አሁን በተከፈተው የውይይት መድረክ ላይ አለመሳተፍ፣ ለመነጋገር ፈቃደኛ አለመሆን እና መመካከርን መጥላት አመፀኝነት ነው።
የሰላምን በር ዘግቶ የጥፋትን መንገድ መምረጥ የሀገርን ሕልውና አደጋ ላይ የሚጥል ታሪካዊ ስህተት ነው። ያልተመካከረ ውግዝ ነው፤ ያልተመካከረ አመፀኛ ነው!
እኛ ኢትዮጵያውያን የትናንት ገናና ታሪክ፣ ጠንካራ ማህበራዊ ትስስር፣ በመከራም በደስታም አብሮ የመቆም ልምድ እና የዳበሩ ባህላዊ የዴሞክራሲ እሴቶች ያሉን ህዝቦች ነን። እነዚህን ነባር እሴቶች ተጠቅመን፣ ሁሉንም ህዝቦች በእኩልነት የሚያስተናግድ አሳታፊና አካታች የሆነ የመግባባት ዴሞክራሲ ማነጽ ይጠበቅብናል።
በመሆኑም፣ ዛሬ ላይ ዴሞክራሲ፣ መወያየት እና ብሔራዊ ምክክር ለኢትዮጵያውያን የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሕልውና ጥያቄ ነው። ሀገራችንን ጥቂቶች ብቻቸውን ሮጠው ሊያሻግሯት አይችሉም፤ ኢትዮጵያ የምትገነባውና የምትጸናው በሁሉም ልጆቿ የነቃ ትብብርና ተሳትፎ ብቻ ነው።
እጣ ፈንታችን በእጃችን ነው፤ ከመመካከር ብዙ ነገር አለ፣ ካለመመካከር ምንም! የተከፈተልንን የመመካከር ዕድል ተጠቅመን ኢትዮጵያን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት በአንድነት እንነሳ!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #democracy #peace #statebuilding #ebc
*****************
የሰው ልጅ የሥልጣኔ ማማ፣ የዕድገትና የመሻገር ምስጢር በመነጋገር፣ በመደማመጥ እና የሀሳብ ልዕልናን በማክበር ላይ የተመሠረተ ነው። ነገር ግን፣ ዛሬ ላይ ቆመን ራሳችንን በሐቅ ልንጠይቅ ይገባል፤ እ... ምን ቀረን፣ ካለመመካከር ውጪ? ለምንስ ተመካክረን አንሞክረውም? ወይስ ደግመን እንታኮስ?
ባለፉት ዘመናት የሃሳብ ልዩነቶችን በአግባቡ ማስተናገድ አቅቶን አሰቃቂ ዋጋ ስንከፍል ኖረናል።
የሃሳብ ልዩነትን በአግባቡ ማስተናገድ አቅቶን ዜጎች ከሀገር ተሰደዋል፣ በሃሳብ ልዩነት ብዙ ወጣቶች ሞተዋል፣ አንድ ትውልድ ረግፏል። አንዱን ገሎ ስልጣን ላይ መውጣት፣ የተለየ ሀሳብን ማጥፋት እና ስልጣንን ከጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ መፈለግ የፖለቲካችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ ቆይቷል።
ይህ ሰው ወለድ ጭቆና እና ጠባብ የፖለቲካ እይታ፣ ሀገሪቱን ጽንፍ የያዙ ነጠላ ትርክቶች እንድትታመስና ሀገራዊ የጋራ ትርክት እንዳይኖረን በማድረግ እጅግ ውድ ዋጋ አስከፍሎናል።
እስኪ ቆም ብለን ወደ ሌሎች እንመልከት፤ አውሮፓውያን በምክንያታዊነት ዘመን (Period of Enlightenment) በጠረጴዛ ዙሪያ ሃሳቦቻቸውን ሞግተው፣ የሰላ የሃሳብ ፍጭት አድርገው፣ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው ጠንካራ ሀገረ መንግሥታትን መገንባት ችለዋል። የፓርላማና የሊበራል አመለካከቶችን በማዳበር በማይናጋ መሠረት ላይ የቆመ የፖለቲካ ማህበረሰብ ፈጥረዋል።
ታዲያ እኛ ምን ያንሰናል? አባቶቻችን በባህላዊ እሴቶቻቸው ተመካክረው ታላላቅ ሥልጣኔዎችን በገነቡበት ሀገር፣ ዛሬ እኛ ለመመካከር ምጥ የሚይዘን ለምንድን ነው?
ላለፉት ዘመናት ውይይትን የሚጸየፉ እና የተለየ ሀሳብን የሚጠሉ መንግሥታት በነበሩበት ሀገር፣ ዛሬ የመመካከርን በሮች ወለል አድርጎ የከፈተ እና "የሀገራችንን ቀሪ ዕጣ ፈንታ በጋራ እንወስን" የሚል የለውጥ መንግሥት እና ሰፊ የፖለቲካ ምህዳር ተፈጥሯል።
ስለሆነም፣ ይህ ትውልድ ከፊቱ ሁለት ግልጽና ወሳኝ ምርጫዎች ቀርበውለታል፡-
• ወደ ሀሳብ ጠረጴዛ መምጣት፣ መወያየት፣ በመነጋገር ውስጥ የሀሳብ ልዩነቶችን ማጥበብ፣ የጋራ አቋም መያዝና ብሔራዊ መግባባት ፈጥሮ ሀገርን ማዳን። ይህ አካሄድ የተሰበረውን ሀገረ መንግሥት ለመጠገንና በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያለው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት የሚያስችል ብቸኛው አማራጭ ነው።
• የጥፋት መንገድ፣ ውይይትን መግፋት፣ እንዳለፉት ጊዜያት እርስ በርስ መጠፋፋት፣ እየተታኮሱ መኖር እና የደም ዘመን እንዲቀጥል ማድረግ።
አሁን በተከፈተው የውይይት መድረክ ላይ አለመሳተፍ፣ ለመነጋገር ፈቃደኛ አለመሆን እና መመካከርን መጥላት አመፀኝነት ነው።
የሰላምን በር ዘግቶ የጥፋትን መንገድ መምረጥ የሀገርን ሕልውና አደጋ ላይ የሚጥል ታሪካዊ ስህተት ነው። ያልተመካከረ ውግዝ ነው፤ ያልተመካከረ አመፀኛ ነው!
እኛ ኢትዮጵያውያን የትናንት ገናና ታሪክ፣ ጠንካራ ማህበራዊ ትስስር፣ በመከራም በደስታም አብሮ የመቆም ልምድ እና የዳበሩ ባህላዊ የዴሞክራሲ እሴቶች ያሉን ህዝቦች ነን። እነዚህን ነባር እሴቶች ተጠቅመን፣ ሁሉንም ህዝቦች በእኩልነት የሚያስተናግድ አሳታፊና አካታች የሆነ የመግባባት ዴሞክራሲ ማነጽ ይጠበቅብናል።
በመሆኑም፣ ዛሬ ላይ ዴሞክራሲ፣ መወያየት እና ብሔራዊ ምክክር ለኢትዮጵያውያን የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሕልውና ጥያቄ ነው። ሀገራችንን ጥቂቶች ብቻቸውን ሮጠው ሊያሻግሯት አይችሉም፤ ኢትዮጵያ የምትገነባውና የምትጸናው በሁሉም ልጆቿ የነቃ ትብብርና ተሳትፎ ብቻ ነው።
እጣ ፈንታችን በእጃችን ነው፤ ከመመካከር ብዙ ነገር አለ፣ ካለመመካከር ምንም! የተከፈተልንን የመመካከር ዕድል ተጠቅመን ኢትዮጵያን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት በአንድነት እንነሳ!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus #democracy #peace #statebuilding #ebc
1 month ago
ኢራን ከአሜሪካ ጋር የገባሁት ስምምነት አልተከበረም በሚል የሆርሙዝ ሰርጥን መልሳ መዝጋቷን አስታወቀች
#ethiopia | የኢራን ማዕከላዊ ወታደራዊ ዕዝ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ የምትፈጽመው ጥቃት ከአሜሪካ ጋር የተደረሰውን ስምምነት የሚጥስ በመሆኑ የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋቱን አስታውቋል።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባሕር ኃይል የባሕር መተላለፊው ለሁሉም መርከቦች በመዘጋቱ ማናቸውም መርከቦች የወደ ሰርጡ የሚቀርቡ ከሆነ ለአደጋ ስለሚጋለጡ መርከባቸውን ከሆርሙዝ እንዲያርቁ አስጠንቅቋል።
አብዮታዊ ዘቡ በአገሪቱ ቴሌቪዥን ባቀረበው መግለጫ አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት መድረሳቸውን ተከትሎ አርብ ዕለት ሙሉ ለሙሉ ለመርከቦች የተከፈተው የባሕር መተላለፊያ ለሁሉም መርከቦች ተመልሶ ዝግ እንደሚሆን አስታውቋል።
ኢራን ከአሜሪካ ጋር በደረሰችው የመግባቢያ ስምምነት ላይ እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታካሂደው ጥቃት እንደሚቆም የተገለጸ ቢሆንም አሁንም ጥቃቱ በመቀጠሉ ኢራን ስምምነቱ ተጥሷል ማለቷን የቢቢሲ እና አልጀዚራ ዘገባ ያመለክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopian Broadcasting Corporation #hormuzstrait #iran #usa #peace
#ethiopia | የኢራን ማዕከላዊ ወታደራዊ ዕዝ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ የምትፈጽመው ጥቃት ከአሜሪካ ጋር የተደረሰውን ስምምነት የሚጥስ በመሆኑ የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋቱን አስታውቋል።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባሕር ኃይል የባሕር መተላለፊው ለሁሉም መርከቦች በመዘጋቱ ማናቸውም መርከቦች የወደ ሰርጡ የሚቀርቡ ከሆነ ለአደጋ ስለሚጋለጡ መርከባቸውን ከሆርሙዝ እንዲያርቁ አስጠንቅቋል።
አብዮታዊ ዘቡ በአገሪቱ ቴሌቪዥን ባቀረበው መግለጫ አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት መድረሳቸውን ተከትሎ አርብ ዕለት ሙሉ ለሙሉ ለመርከቦች የተከፈተው የባሕር መተላለፊያ ለሁሉም መርከቦች ተመልሶ ዝግ እንደሚሆን አስታውቋል።
ኢራን ከአሜሪካ ጋር በደረሰችው የመግባቢያ ስምምነት ላይ እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታካሂደው ጥቃት እንደሚቆም የተገለጸ ቢሆንም አሁንም ጥቃቱ በመቀጠሉ ኢራን ስምምነቱ ተጥሷል ማለቷን የቢቢሲ እና አልጀዚራ ዘገባ ያመለክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopian Broadcasting Corporation #hormuzstrait #iran #usa #peace
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica
2 months ago
በምዕራብ ጎጃም ዞን 418 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል
************************
በአማራ ክልል የፀጥታ ችግሩ ካጋጠመ ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት መንግሥት የሰላም ጥሪዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል።
ይህንንም ተከትሎ በክልሉ በርካታ ታጣቂዎች የኃይል አማራጭን በመተው እና የሰላም ጥሪውን በመቀበል ወደ መደበኛ ሕይወታቸው ተመልሰዋል።
የምዕራብ ጎጃም ዞን የሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር አዱኛ አዳሙ፣ በዚህ ዓመት 418 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭ መከተላቸውን ገልጸዋል።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሥልጠና እንዲወስዱ በማድረግ መደበኛ ሕይወታቸውን መጀመራቸውንም ጠቅሰዋል።
አሁን ላይ በተለያዩ ዘርፎች በመሠማራት የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸው፣ ኅብረተሰቡ በየጊዜው የሰላም ሁኔታው እንዲረጋጋ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት ትልቁን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።
አሁንም የሰላም በሩ ክፍት መሆኑን አንስተው፣ ይህን በማይቀበሉ ታጣቂዎች ላይ ሕግ የማስከበር ሥራው በተጠናከረ መንገድ እንደሚቀጥል መናገራቸውን አሚኮ ዘግቧል።
#ebc #ethiopia #peace
************************
በአማራ ክልል የፀጥታ ችግሩ ካጋጠመ ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት መንግሥት የሰላም ጥሪዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል።
ይህንንም ተከትሎ በክልሉ በርካታ ታጣቂዎች የኃይል አማራጭን በመተው እና የሰላም ጥሪውን በመቀበል ወደ መደበኛ ሕይወታቸው ተመልሰዋል።
የምዕራብ ጎጃም ዞን የሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር አዱኛ አዳሙ፣ በዚህ ዓመት 418 ታጣቂዎች የሰላም አማራጭ መከተላቸውን ገልጸዋል።
የሰላም አማራጭን የተቀበሉ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሥልጠና እንዲወስዱ በማድረግ መደበኛ ሕይወታቸውን መጀመራቸውንም ጠቅሰዋል።
አሁን ላይ በተለያዩ ዘርፎች በመሠማራት የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸው፣ ኅብረተሰቡ በየጊዜው የሰላም ሁኔታው እንዲረጋጋ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት ትልቁን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።
አሁንም የሰላም በሩ ክፍት መሆኑን አንስተው፣ ይህን በማይቀበሉ ታጣቂዎች ላይ ሕግ የማስከበር ሥራው በተጠናከረ መንገድ እንደሚቀጥል መናገራቸውን አሚኮ ዘግቧል።
#ebc #ethiopia #peace
Sponsored by
Surafel
2 months ago
We are deeply saddened by the passing of the former Ethiopian Airlines CEO, Captain Zeleke Demissie. His legacy and contributions will be remembered with profound respect. We extend our sincere condolences to his family, colleagues, and friends. May his soul rest in eternal peace.
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
“ሁለት ዓመት ከመዋጋት 20 ዓመት መወያየት ይሻላል”
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሚያዝያ 15 ቀን 2015 ዓ.ም “ጦርነት ይብቃ፤ ሰላምን እናፅና” በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀ መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ስለሰላም አስፈላጊነት የገለጹበት መልዕክት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #ebc #pmabiyahmed #peace
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሚያዝያ 15 ቀን 2015 ዓ.ም “ጦርነት ይብቃ፤ ሰላምን እናፅና” በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀ መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ስለሰላም አስፈላጊነት የገለጹበት መልዕክት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #ebc #pmabiyahmed #peace
2 months ago
ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በአካል ለመወያየት ጥሪ አቀረቡ
#ethiopia | ዩክሬንና ሩሲያ በቀጥታ በመገናኘት ጦርነቱን እንዲያቆሙ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ (ቪዲዮ) ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ በአካል ለመገናኘት ጥሪ ማቅረባቸው ተሰማ።
የአሜሪካ ትኩረት ሙሉ በሙሉ ወደ ኢራን ጉዳይ በዞረበት በዚህ ወቅት፣ ጦርነቱ እንደገና የአሜሪካ ቀዳሚ አጀንዳ እስኪሆን ድረስ ዝም ብሎ መጠበቅ ስህተት መሆኑን እና ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ አገራት ቀጥተኛ ንግግር ብቻ መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ለሚካሄደው ድርድር እንዲረዳ ሙሉ የተኩስ አቁም እንዲታወጅ የጠየቁ ቢሆንም፣ ቭላድሚር ፑቲን ግን ከዚህ ቀደም የተኩስ አቁም ጥያቄውን ውድቅ አድርገውታል።
የክሬምሊን ቤተ መንግሥት ደብዳቤው እንደደረሰውና ለፑቲን ገለጻ እንደሚደረግላቸው ያረጋገጠ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ሩሲያ ዘለንስኪ ወደ ሞስኮ መጥተው መወያየት እንደሚችሉ ገልጻ ነበር።
ቭላድሚር ፑቲን ስምምነት ለማድረግ ፈቃደኛ መሆናቸውን ቢናገሩም፣ ዩክሬን ዶኔትስክ፣ ሉሃንስክ፣ ኬርሰን እና ዛፖሪዢያ ከተባሉ አራት ክልሎች እንድትወጣ እና የኔቶ አባል የመሆን ጥረቷን እንድታቆም የሚሉትን ጠንካራ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጠዋል፡፡
ዩክሬን ግን ይህንን ግዛቶቿን አሳልፋ መስጠት የሩሲያን ዳግም ወረራ የሚያበረታታ መሆኑን በመግለጽ የሩሲያን ቅድመ ሁኔታዎች ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጋለች።
በሌላ በኩል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለቱ መሪዎች መገናኘት "በጣም ጥሩ ነገር ነው" ሲሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጋዜጣ + #russian #uk #peace #nowar
#ethiopia | ዩክሬንና ሩሲያ በቀጥታ በመገናኘት ጦርነቱን እንዲያቆሙ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ (ቪዲዮ) ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ በአካል ለመገናኘት ጥሪ ማቅረባቸው ተሰማ።
የአሜሪካ ትኩረት ሙሉ በሙሉ ወደ ኢራን ጉዳይ በዞረበት በዚህ ወቅት፣ ጦርነቱ እንደገና የአሜሪካ ቀዳሚ አጀንዳ እስኪሆን ድረስ ዝም ብሎ መጠበቅ ስህተት መሆኑን እና ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ አገራት ቀጥተኛ ንግግር ብቻ መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ለሚካሄደው ድርድር እንዲረዳ ሙሉ የተኩስ አቁም እንዲታወጅ የጠየቁ ቢሆንም፣ ቭላድሚር ፑቲን ግን ከዚህ ቀደም የተኩስ አቁም ጥያቄውን ውድቅ አድርገውታል።
የክሬምሊን ቤተ መንግሥት ደብዳቤው እንደደረሰውና ለፑቲን ገለጻ እንደሚደረግላቸው ያረጋገጠ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም ሩሲያ ዘለንስኪ ወደ ሞስኮ መጥተው መወያየት እንደሚችሉ ገልጻ ነበር።
ቭላድሚር ፑቲን ስምምነት ለማድረግ ፈቃደኛ መሆናቸውን ቢናገሩም፣ ዩክሬን ዶኔትስክ፣ ሉሃንስክ፣ ኬርሰን እና ዛፖሪዢያ ከተባሉ አራት ክልሎች እንድትወጣ እና የኔቶ አባል የመሆን ጥረቷን እንድታቆም የሚሉትን ጠንካራ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጠዋል፡፡
ዩክሬን ግን ይህንን ግዛቶቿን አሳልፋ መስጠት የሩሲያን ዳግም ወረራ የሚያበረታታ መሆኑን በመግለጽ የሩሲያን ቅድመ ሁኔታዎች ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጋለች።
በሌላ በኩል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለቱ መሪዎች መገናኘት "በጣም ጥሩ ነገር ነው" ሲሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጋዜጣ + #russian #uk #peace #nowar
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Ethiopiau2019s 7th General Election proved that African democracy is self-reliant, peaceful, and validated by its own people. As African observers noted, this wasn't for show it's about absolute survival and building tomorrow's foundation.
#ethiopiaelection #africarising #panafrican #sovereignty #ethiopia #ebcdotstream ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
Ethiopia’s 7th General Election proved that African democracy is self-reliant, peaceful, and validated by its own people. As African observers noted, this wasn't for show it's about absolute survival and building tomorrow's foundation.
#ethiopiaelection #africarising #panafrican #sovereignty #ethiopia #ebcdotstream
2 months ago
IGAD Congratulates Ethiopia on Peaceful and Orderly 7th General Election
#ethiopia #igad #ethiopianelection #democracy #stabilityandprogress
2 months ago
የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደት አደነቁ
**************
የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት፣ ካናዳ፣ ኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ በጋራ ባወጡት መግለጫ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቀዋል።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ለእጩዎች እና ለሲቪል ማኅበራት ለምርጫው ስኬት ላበረከቱት አስተዋጽኦ እንዲሁም ለአፍሪካ ኅብረት እና ለኢጋድ የምርጫ ታዛቢነት ሚና እውቅና ሰጥተዋል።
#ebc #ethiopia #democracy #peace #democraticrights
**************
የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት፣ ካናዳ፣ ኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ በጋራ ባወጡት መግለጫ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቀዋል።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ለእጩዎች እና ለሲቪል ማኅበራት ለምርጫው ስኬት ላበረከቱት አስተዋጽኦ እንዲሁም ለአፍሪካ ኅብረት እና ለኢጋድ የምርጫ ታዛቢነት ሚና እውቅና ሰጥተዋል።
#ebc #ethiopia #democracy #peace #democraticrights
Comments