9 days ago
Transform Your Minnesota Backyard!
Looking for the perfect outdoor space to enjoy the beautiful weather? Bekri Remodeling is your trusted local expert for custom deck building across Minnesota!
Whether you need a cozy spot for family gatherings or a stunning, spacious deck for entertaining guests, we bring your vision to life with top-tier craftsmanship and durable materials. We know how much Minnesotans love the outdoors, and your dream backyard oasis is just a phone call away!
Don't wait - let's build your dream deck today!
Call us now at (612) 701-6640 to get started and book your project. #bekriremodeling #minnesotadecks #mndeckbuilder #twincitieshomes #homeimprovement
10 days ago
''I Love You''
የነጻ ምሳ የሚበላበት ሬስቶራንት
#ethiopia |የሆሊውዱ ኮከከብ የዊል ስሚዝ ሁለተኛ ልጅ ድምጻዊና ተዋናይ ጄደን ስሚዝ የራሱን ገቢ ማሳደጊያ የሚሆን ውድ የከበርቴዎች ምግብ ቤት ከመክፈት ይልቅ ቤት አልባዎች በነፃ የሚመገቡበት የበጎ አድራጎት ድርጅት በመስረት ለጎዳና ተዳዳሪዎች አርአያነት ያለው ደግነት እያሳየ ይገኛል።
እ.ኤ.አ. በ2019 "አይ ላቭ ዩ" (I Love You) በሚል ስያሜ በተንቀሳቃሽ የምግብ መኪና የተጀመረው ይህ ጥረት በሎስ አንጀለስ በሚገኘው 'ስኪድ ሮው' ለሚኖሩ ቤት አልባዎች ነፃ የእፅዋት ተወፅኦ ምግቦችን በማቅረብ ስራውን ጀምሯል።
ይህ በጎ አድራጎት በአሁኑ ወቅት አቅሙን በማሳደግ ትኩስ ምግቦችን፣ የታሸጉ ውሃዎችንና የተለገሱ አልባሳትን ለአካባቢው ማህበረሰብ የሚያቀርብ ተቋም ሆኗል።
በአንዳንድ አጋጣሚዎች በአንድ መርሃ-ግብር ብቻ እስከ 500 የሚደርሱ ነፃ ምግቦችን የሚያከፋፍለው ይህ ድርጅት በቀጣይም በዚሁ አካባቢ ቋሚ ህንፃ በመገንባት በየቀኑ ቁርስ፣ ምሳ እና እራት በነፃ ለማቅረብ እንዲሁም የስራ እድልና አዎንታዊ የማህበረሰብ መኖሪያ ቦታ ለመፍጠር አልሞ እየሰራ ይገኛል።
የዚህ ወደፊት የሚገነባው ምግብ ቤት አሰራር አቅም የሌላቸው ወገኖች በነፃ እንዲመገቡ የሚያደርግ ሲሆን የገንዘብ አቅም ያላቸው ደንበኞች ደግሞ የሌሎችን ምግብ የሚሸፍን ክፍያ እንዲከፍሉ በሚያስችል የመረዳዳት መርህ ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ያደርጋል።
ጄደን ስሚዝ ይህንን ተቋም "አይ ላቭ ዩ" ብሎ የሰየመበት ዋና ምክንያት ''ፍቅር በቃል የሚነገር መፈክር ብቻ ሳይሆን በተግባር የሌላውን ሰው ረሃብ በማስወገድ የሚገለጽ እውነተኛ ሰብአዊነት በመሆኑ ነው'' ብሏል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
የነጻ ምሳ የሚበላበት ሬስቶራንት
#ethiopia |የሆሊውዱ ኮከከብ የዊል ስሚዝ ሁለተኛ ልጅ ድምጻዊና ተዋናይ ጄደን ስሚዝ የራሱን ገቢ ማሳደጊያ የሚሆን ውድ የከበርቴዎች ምግብ ቤት ከመክፈት ይልቅ ቤት አልባዎች በነፃ የሚመገቡበት የበጎ አድራጎት ድርጅት በመስረት ለጎዳና ተዳዳሪዎች አርአያነት ያለው ደግነት እያሳየ ይገኛል።
እ.ኤ.አ. በ2019 "አይ ላቭ ዩ" (I Love You) በሚል ስያሜ በተንቀሳቃሽ የምግብ መኪና የተጀመረው ይህ ጥረት በሎስ አንጀለስ በሚገኘው 'ስኪድ ሮው' ለሚኖሩ ቤት አልባዎች ነፃ የእፅዋት ተወፅኦ ምግቦችን በማቅረብ ስራውን ጀምሯል።
ይህ በጎ አድራጎት በአሁኑ ወቅት አቅሙን በማሳደግ ትኩስ ምግቦችን፣ የታሸጉ ውሃዎችንና የተለገሱ አልባሳትን ለአካባቢው ማህበረሰብ የሚያቀርብ ተቋም ሆኗል።
በአንዳንድ አጋጣሚዎች በአንድ መርሃ-ግብር ብቻ እስከ 500 የሚደርሱ ነፃ ምግቦችን የሚያከፋፍለው ይህ ድርጅት በቀጣይም በዚሁ አካባቢ ቋሚ ህንፃ በመገንባት በየቀኑ ቁርስ፣ ምሳ እና እራት በነፃ ለማቅረብ እንዲሁም የስራ እድልና አዎንታዊ የማህበረሰብ መኖሪያ ቦታ ለመፍጠር አልሞ እየሰራ ይገኛል።
የዚህ ወደፊት የሚገነባው ምግብ ቤት አሰራር አቅም የሌላቸው ወገኖች በነፃ እንዲመገቡ የሚያደርግ ሲሆን የገንዘብ አቅም ያላቸው ደንበኞች ደግሞ የሌሎችን ምግብ የሚሸፍን ክፍያ እንዲከፍሉ በሚያስችል የመረዳዳት መርህ ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ያደርጋል።
ጄደን ስሚዝ ይህንን ተቋም "አይ ላቭ ዩ" ብሎ የሰየመበት ዋና ምክንያት ''ፍቅር በቃል የሚነገር መፈክር ብቻ ሳይሆን በተግባር የሌላውን ሰው ረሃብ በማስወገድ የሚገለጽ እውነተኛ ሰብአዊነት በመሆኑ ነው'' ብሏል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
18 days ago
ስፔን ~ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ"
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
19 days ago
የመጨረሻ አማራጬ ስለሆነ አንድ ነገር ከመሆኔ በፊት ግልፅ አድርጌ ልንገራችሁ። ለእናቴ ስል ነው ይሄን ለመፃፍ ሶሻል ሚዲያ ላይ የወጣሁት። የማያልፍ የለም አውቃለሁ ግን አንዴ ብታነቡት ነው። ይህ የእኔ ያለፉት ጥቂት አመታት አጭር ታሪክ ነው ለታሪክ ይቀመጥልኝ!!
የዛሬ አራት አመት አከባቢ እማዬን፤ እናትዬን ካንሰር አገኘብኝ። ያኔ እኔ 12ተኛ ክፍል ነበርኩ። 2015 ከገባበት ጊዜ ጀምሮ አመቱን ሙሉ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ስትሰቃይ ነው የከረመችው። እኔም ከዛ በኋላ ፍፁም ሌላ ሰው ሆንኩ። በእኩለ ቀን አይኔን ሳልዘጋ ያቃዠኛል፤ መከራዋ ድንገት ድቅን ይልብኛል፤ ከሰዎች ጋር ቆሜ የሚታየኝ የሚሰማኝ ግን ሲቃ ነው ትምህርቱም አስጠላኝ ( btw I was really famous for my IQ and academic performance... እኔ ነበርኩ ማትሪክ ከፍተኛ ይሰራል ተብዬ ምጠበቀው) እናቴ ለኔ ትምህርት ራሷን ጥላ፤ እኔ በትምህርት ትልቅ ደረጃ ደርሼ ለማየት ሁሉ ነገሯን ሰውታ ቀርፃ ነው ያሳደገችኝ። የዘወትር የልጅነት ህልሜም አድጌ በሳይንሱ ዘርፍ ስኬታማ ሆኜ አሳይቻት የደስታና የተድላ ኑሮ ማኖር ነበር። 12ተኛ ክፍል ላይ ግን ሁሉም ነገር ተጠቅልሎ ገሃነም ገባብኝ። ስቃዩዋ እንደ ቁስል እየጠዘጠዘኝ እንኳን ላጠና ሌላ ነገር ማሰብ ራሱ አልቻልኩም (ድንገት ደንግጬ እነሳለሁ በለሊት... ስልክ እንዳልደውል ሰዓቱ በጣም ሄዷል)።
እንዲህ እንዲህ እየተባለ ማትሪክ ደርሶ ግቢ ገባን። ገና ከመግባቴ ከህንፃ ደረጃ ላይ ወድቄ ተሰባበርኩላችሁ። ሰው ፈተና ላይ እያለ እንደ እቃ በሽቦ ይጠግኑኛል😂 ካልተፈተንኩ ብዬ ቀወጥኩት ክሊኒኩ ውስጥ (እናቴ ከሰማች አውቃለሁ ምን እንደሚፈጠር) ግንኮ እግሬ በድን ሆኗል..ተሸክመው አስደግፈው አስተኙኝ። ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. እያልን እያልን ፈተናው ልክ ሲያልቅ innovation ላይ እንድትሰሩ የተመረጣቹ ልጆች እዚሁ ቅሩ ሲባል አጋጣሚውን ተጠቅሜ እስክድን ግቢ ለመቆየት ወሰንኩ እሷ still ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ናት (I was in love with robotics btw)
ከሁለት ወር በኋላ እኔም ዳንኩ እሷም 'አሁን ደህና ስለሆነችና regular check up ህክምናዋን ከቤት እየመጣች በትክክል እስከተከታተለች ድረስ እስከ full life expectancy'ዋ መኖር ትችላለች "ድናለች"(it's not a fatal type of cancer if well-treated) ተብላ ቤት መጣች። በደስታ አበድን። "back to normal life somehow".. ከዛ ውጤትም መጣ (519)። I knew I had a bad year ግን still ተበሳጭቼ ነበር (የ highschool ego'ዬ ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነበር 😁)። ግቢ ገባሁ። ፍሬሽ year እግዚአብሔር ይመስገን በሰላም ጨረስኩ። 2nd year'ም ምንም አይልም ነበር። 3ተኛ አመት ላይ ግን ድጋሚ አመማት። traumaዬ እንዳለ መመለስ ጀመረ. እንቅልፍ እምቢ አለኝ... በዚያ ላይ the way the medical expenses hit us last time, ቃል የለኝም ታቁታላቹ የበሽታውን ባህሪይ (የደሟ ናሙና በየሁለት ወሩ ነው ውጪ ሚላከው).. እሱን እሱንም ሳስብ I knew we ain't gonna afford a single tablet this time!!!
በመጨረሻም አሁን ላይ እንደገና ደከማት። ደምም አንሷታል ብለው ደም ሰጥተው ቤት ላኳት። ከመጣች በኋላ ግን በጣም አመማት። ከአልጋ ላይ ራሱ ተነስታ መቆም አትችልም ከቀን ወደ ቀን ስቃይ ነው ምግብም ብዙ አይበላላትም ዶክተሩ ግን በቀጣይ ቀጠሮ ሰውነቷ ተመልሶ ማየት ፈልጋለሁ ብሏት ነበር። እንዲ ብሎ ከላካት በኋላ አሁን እንደዚ እንደደከማት አላየም። መድሃኒቱም አለቀ እስከ ቀጠሮው ቀን የምትውጠው። አሁኑኑ ዶክተር ካላያት እየተባለ ነው ግን we can't afford it right now! ቁጭ ብዬ ስቃዩዋን ማየት ከበደኝ 😭😭😭 የምሰራው video editing'ም በቂ ገንዘብ ሊያመጣልኝ አልቻለም። I can't lose her man I CAN'T!!!!! እማዬን አድኑልኝ!! ከማበዴ በፊት እናቴን አትርፉልኝ ዝም ብላቹ አትዩኝ PLEASE🙏🙏😭😭😭
በገንዘብ ካልቻላችሁ በፀሎታቹ አግዙኝ... It must mean something, right?? ለምታውቁት ሰው ሼር ብታረጉልኝ ባለውለታዎቼ ናችሁ!! እወዳችኋለሁ።
CBE: 1000558030759
የዛሬ አራት አመት አከባቢ እማዬን፤ እናትዬን ካንሰር አገኘብኝ። ያኔ እኔ 12ተኛ ክፍል ነበርኩ። 2015 ከገባበት ጊዜ ጀምሮ አመቱን ሙሉ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ስትሰቃይ ነው የከረመችው። እኔም ከዛ በኋላ ፍፁም ሌላ ሰው ሆንኩ። በእኩለ ቀን አይኔን ሳልዘጋ ያቃዠኛል፤ መከራዋ ድንገት ድቅን ይልብኛል፤ ከሰዎች ጋር ቆሜ የሚታየኝ የሚሰማኝ ግን ሲቃ ነው ትምህርቱም አስጠላኝ ( btw I was really famous for my IQ and academic performance... እኔ ነበርኩ ማትሪክ ከፍተኛ ይሰራል ተብዬ ምጠበቀው) እናቴ ለኔ ትምህርት ራሷን ጥላ፤ እኔ በትምህርት ትልቅ ደረጃ ደርሼ ለማየት ሁሉ ነገሯን ሰውታ ቀርፃ ነው ያሳደገችኝ። የዘወትር የልጅነት ህልሜም አድጌ በሳይንሱ ዘርፍ ስኬታማ ሆኜ አሳይቻት የደስታና የተድላ ኑሮ ማኖር ነበር። 12ተኛ ክፍል ላይ ግን ሁሉም ነገር ተጠቅልሎ ገሃነም ገባብኝ። ስቃዩዋ እንደ ቁስል እየጠዘጠዘኝ እንኳን ላጠና ሌላ ነገር ማሰብ ራሱ አልቻልኩም (ድንገት ደንግጬ እነሳለሁ በለሊት... ስልክ እንዳልደውል ሰዓቱ በጣም ሄዷል)።
እንዲህ እንዲህ እየተባለ ማትሪክ ደርሶ ግቢ ገባን። ገና ከመግባቴ ከህንፃ ደረጃ ላይ ወድቄ ተሰባበርኩላችሁ። ሰው ፈተና ላይ እያለ እንደ እቃ በሽቦ ይጠግኑኛል😂 ካልተፈተንኩ ብዬ ቀወጥኩት ክሊኒኩ ውስጥ (እናቴ ከሰማች አውቃለሁ ምን እንደሚፈጠር) ግንኮ እግሬ በድን ሆኗል..ተሸክመው አስደግፈው አስተኙኝ። ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. እያልን እያልን ፈተናው ልክ ሲያልቅ innovation ላይ እንድትሰሩ የተመረጣቹ ልጆች እዚሁ ቅሩ ሲባል አጋጣሚውን ተጠቅሜ እስክድን ግቢ ለመቆየት ወሰንኩ እሷ still ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ናት (I was in love with robotics btw)
ከሁለት ወር በኋላ እኔም ዳንኩ እሷም 'አሁን ደህና ስለሆነችና regular check up ህክምናዋን ከቤት እየመጣች በትክክል እስከተከታተለች ድረስ እስከ full life expectancy'ዋ መኖር ትችላለች "ድናለች"(it's not a fatal type of cancer if well-treated) ተብላ ቤት መጣች። በደስታ አበድን። "back to normal life somehow".. ከዛ ውጤትም መጣ (519)። I knew I had a bad year ግን still ተበሳጭቼ ነበር (የ highschool ego'ዬ ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነበር 😁)። ግቢ ገባሁ። ፍሬሽ year እግዚአብሔር ይመስገን በሰላም ጨረስኩ። 2nd year'ም ምንም አይልም ነበር። 3ተኛ አመት ላይ ግን ድጋሚ አመማት። traumaዬ እንዳለ መመለስ ጀመረ. እንቅልፍ እምቢ አለኝ... በዚያ ላይ the way the medical expenses hit us last time, ቃል የለኝም ታቁታላቹ የበሽታውን ባህሪይ (የደሟ ናሙና በየሁለት ወሩ ነው ውጪ ሚላከው).. እሱን እሱንም ሳስብ I knew we ain't gonna afford a single tablet this time!!!
በመጨረሻም አሁን ላይ እንደገና ደከማት። ደምም አንሷታል ብለው ደም ሰጥተው ቤት ላኳት። ከመጣች በኋላ ግን በጣም አመማት። ከአልጋ ላይ ራሱ ተነስታ መቆም አትችልም ከቀን ወደ ቀን ስቃይ ነው ምግብም ብዙ አይበላላትም ዶክተሩ ግን በቀጣይ ቀጠሮ ሰውነቷ ተመልሶ ማየት ፈልጋለሁ ብሏት ነበር። እንዲ ብሎ ከላካት በኋላ አሁን እንደዚ እንደደከማት አላየም። መድሃኒቱም አለቀ እስከ ቀጠሮው ቀን የምትውጠው። አሁኑኑ ዶክተር ካላያት እየተባለ ነው ግን we can't afford it right now! ቁጭ ብዬ ስቃዩዋን ማየት ከበደኝ 😭😭😭 የምሰራው video editing'ም በቂ ገንዘብ ሊያመጣልኝ አልቻለም። I can't lose her man I CAN'T!!!!! እማዬን አድኑልኝ!! ከማበዴ በፊት እናቴን አትርፉልኝ ዝም ብላቹ አትዩኝ PLEASE🙏🙏😭😭😭
በገንዘብ ካልቻላችሁ በፀሎታቹ አግዙኝ... It must mean something, right?? ለምታውቁት ሰው ሼር ብታረጉልኝ ባለውለታዎቼ ናችሁ!! እወዳችኋለሁ።
CBE: 1000558030759
Sponsored by
Surafel
29 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
29 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
29 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
29 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
29 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
1 month ago
Enjoy an exclusive 20% OFF on flights from Europe and the Americas to Addis Ababa! Take advantage of this special offer to reconnect with your loved ones and experience the warmth of home. Book your journey today before this offer ends on 15 July 2026.
#flyethiopian
#flyethiopian
1 month ago
ትልቅ ሽልማት ከ UAE
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
2 months ago
The voting process and the entire turnout is indeed a testament to every Ethiopian, that we love democracy and we love also our country\
Sponsored by
Surafel
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) የጃኖ ባንድ መስራች፣ የዳሎል ባንድ አባል የነበሩት ሙዚቀኛ ዘለቀ ገሰሰ ወንድም እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው የገነነ ታዋቂው የሙዚቃ ፕሮዲውሰር እና ማኔጀር አቶ አዲስ ገሰሰ፣ በኒው ጀርሲ፣ አሜሪካ ባደሩበት በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የቅርብ ወዳጆቻቸው አሳዝነው አስታውቀዋል። የሞታቸው ምክንያት ገና በውል ያልታወቀ ሲሆን፣ አስከሬናቸው ወደ ውዲቷ ሀገራቸው ኢትዮጵያ እንደሚሸኝም መረጃዎች ያመለክታሉ።
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃው ኢንደስትሪ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያሳረፉ፣ የብዙዎችን ህይወት የቀየሩ እና የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገው ያቆሙ ታላቅ ሰው ነበሩ። እኚህ የሙዚቃ ማኔጅመንት ባለሙያ፣ ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፉትን የሬጌው ንጉስ የቦብ ማርሊ ቤተሰቦችን ጨምሮ የበርካታ ታዋቂ ሙዚቀኞች የጀርባ አጥንት በመሆን አገልግለዋል። የእሳቸው የህይወት ጉዞ ከኢትዮጵያ ጀምሮ፣ በቺካጎ፣ ጃማይካ፣ ኒው ዮርክ እና በመጨረሻም ኒው ጀርሲን ያዳረሰ ረዥም እና አስደናቂ መንገድ ነበር።
አቶ አዲስ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከተመረቁ በኋላ፣ ከ30 ዓመታት በፊት ወደ አሜሪካ አቅንተው ማኔጅመንት አጠኑ። ከዚያም ወንድሞቻቸው ሲከተሏቸው፣ ህይወታቸውን ሙሉ ለሙሉ ለወንድሞቻቸው የሙዚቃ ስኬት አዋሉ። ወንድሞቻቸውና ጓደኞቻቸው የመሰረቱት "ዳሎል" የተሰኘው ባንድ፣ ከኢትዮጵያዊ ሙዚቃ ወደ ሬጌ በማዘንበል፣ በአቶ አዲስ አመራር ስር በቺካጎ ስሙን ማግነን ጀመረ።
በ1982 የቦብ ማርሊ ባለቤት ሪታ ማርሊ ባቀረበችላቸው ጥሪ መሰረት፣ ዳሎል ባንድ በጃማይካ ኪንግስተን በተካሄደው የመጀመሪያው የቦብ ማርሊ መታሰቢያ ላይ ለመጫወት በቅቷል። አቶ አዲስ ሪታ ማርሊ በባለቤቷ ሞት እያዘነች በነበረችበት ወቅት የሰጧት ድጋፍ፣ ጠንካራ ወዳጅነትን ፈጠረ። ይህ ግንኙነት ዳሎል ባንድ ከ1988 እስከ 1991 ድረስ የዚጊ ማርሊ ይፋዊ ባንድ እንዲሆን አስችሎታል። ዳሎል ባንድ በ "Conscious Party" አልበም ፕላቲነም፣ እና በ "One Bright Day" አልበም ጎልድ ደረጃ በመድረስ፣ ይህን ታሪካዊ ስኬት ያገኘ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን ባንድ ለመሆን በቅቷል።
አቶ አዲስ ከሪታ ማርሊ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊን 'Legend' አልበም ዓለም አቀፍ ጉብኝት አደራጅተዋል። ከሁሉም በላይ ግን፣ አቶ አዲስ በ2005 በአዲስ አበባ የተካሄደውንና ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህዝብ የታደመበትን ታሪካዊውን "Africa Unite" ኮንሰርት በዋናነት የጠነሰሱት እሳቸው ነበሩ። ይህ ኮንሰርት የቦብ ማርሊን 60ኛ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ፣ የቦብ ማርሊ ቤተሰብ፣ አንጀሊክ ኪጆን ጨምሮ በርካታ ከዋክብትን በአዲስ አበባ ያሰባሰበና ስለ ኢትዮጵያ አዎንታዊ ገጽታ ለዓለም ያሳየ ታላቅ ኩነት ነበር።
አቶ አዲስ የዓለም አቀፍ ከዋክብትን ከማስተዳደር ባሻገር፣ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ወደ ዓለም መድረክ ለማሸጋገር ትልቅ ህልም ነበራቸው። ለዚህም ነው "አዲስ ማኔጅመንት" የተሰኘውን ድርጅታቸውን መስርተው በርካታ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶችን የደገፉት።
ታዋቂውን ድምጻዊ ቴዲ አፍሮን በማግኘትና ለረጅም ጊዜ ማኔጀሩ በመሆን አገልግለዋል። እንዲሁም፣ ታዋቂዋን ድምጻዊት ጂጂን በአጋጣሚ ቤታቸው ውስጥ ካገኟት በኋላ፣ ችሎታዋን አይተው፣ ኒው ዮርክ እንድትመጣ በመምከር፣ ከታዋቂው የአይላንድ ሪከርድስ መስራች ክሪስ ብላክዌል ጋር አስተዋውቀዋት፣ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውል እንድትፈራረም አድርገዋል።
አቶ አዲስ ዓለም አቀፍ ኔትዎርክ ያላቸውና ስኬታማ ቢሆኑም፣ እንደቅርብ ወዳጆቻቸው ምስክርነት እጅግ ትሁት ነበሩ። ኒው ጀርሲ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው፣ ሹራብና አጭር ሱሪ ለብሰው ከሶስት ዓመት ልጃቸው ሀና ጋር ጊዜ ማሳለፍን የሚወዱ አባት ነበሩ። ከሙዚቃ ስራቸው በተጨማሪ በቺካጎ የሬጌ ክለብ፣ በኢትዮጵያ የእርሻ ስራ እና በ "One Love Africa Foundation" አማካኝነት በኢትዮጵያ ገጠራማ ክፍሎች ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ሰፊ ራዕይ ነበራቸው።
አቶ አዲስ ገሰሰ ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ በክብር ያስጠሩ፣ የሙዚቃውን ኢንደስትሪ ያሳደጉ እና ለብዙዎች መነሻ የሆኑ ታላቅ ሰው ናቸው። በድንገተኛ ህልፈታቸው የሙዚቃው ዓለም፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጆቻቸው፣ እንዲሁም አድናቂዎቻቸው ጥልቅ ሀዘን ላይ ይገኛሉ።
ነፍስ ይማር! አቶ አዲስ ገሰሰ፣ ስራዎ እና አሻራዎ ለዘለዓለም ሲታወስ ይኖራል።
አቶ አዲስ ገሰሰ በሙዚቃው ኢንደስትሪ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያሳረፉ፣ የብዙዎችን ህይወት የቀየሩ እና የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገው ያቆሙ ታላቅ ሰው ነበሩ። እኚህ የሙዚቃ ማኔጅመንት ባለሙያ፣ ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፉትን የሬጌው ንጉስ የቦብ ማርሊ ቤተሰቦችን ጨምሮ የበርካታ ታዋቂ ሙዚቀኞች የጀርባ አጥንት በመሆን አገልግለዋል። የእሳቸው የህይወት ጉዞ ከኢትዮጵያ ጀምሮ፣ በቺካጎ፣ ጃማይካ፣ ኒው ዮርክ እና በመጨረሻም ኒው ጀርሲን ያዳረሰ ረዥም እና አስደናቂ መንገድ ነበር።
አቶ አዲስ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከተመረቁ በኋላ፣ ከ30 ዓመታት በፊት ወደ አሜሪካ አቅንተው ማኔጅመንት አጠኑ። ከዚያም ወንድሞቻቸው ሲከተሏቸው፣ ህይወታቸውን ሙሉ ለሙሉ ለወንድሞቻቸው የሙዚቃ ስኬት አዋሉ። ወንድሞቻቸውና ጓደኞቻቸው የመሰረቱት "ዳሎል" የተሰኘው ባንድ፣ ከኢትዮጵያዊ ሙዚቃ ወደ ሬጌ በማዘንበል፣ በአቶ አዲስ አመራር ስር በቺካጎ ስሙን ማግነን ጀመረ።
በ1982 የቦብ ማርሊ ባለቤት ሪታ ማርሊ ባቀረበችላቸው ጥሪ መሰረት፣ ዳሎል ባንድ በጃማይካ ኪንግስተን በተካሄደው የመጀመሪያው የቦብ ማርሊ መታሰቢያ ላይ ለመጫወት በቅቷል። አቶ አዲስ ሪታ ማርሊ በባለቤቷ ሞት እያዘነች በነበረችበት ወቅት የሰጧት ድጋፍ፣ ጠንካራ ወዳጅነትን ፈጠረ። ይህ ግንኙነት ዳሎል ባንድ ከ1988 እስከ 1991 ድረስ የዚጊ ማርሊ ይፋዊ ባንድ እንዲሆን አስችሎታል። ዳሎል ባንድ በ "Conscious Party" አልበም ፕላቲነም፣ እና በ "One Bright Day" አልበም ጎልድ ደረጃ በመድረስ፣ ይህን ታሪካዊ ስኬት ያገኘ የመጀመሪያው የኢትዮጵያውያን ባንድ ለመሆን በቅቷል።
አቶ አዲስ ከሪታ ማርሊ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊን 'Legend' አልበም ዓለም አቀፍ ጉብኝት አደራጅተዋል። ከሁሉም በላይ ግን፣ አቶ አዲስ በ2005 በአዲስ አበባ የተካሄደውንና ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህዝብ የታደመበትን ታሪካዊውን "Africa Unite" ኮንሰርት በዋናነት የጠነሰሱት እሳቸው ነበሩ። ይህ ኮንሰርት የቦብ ማርሊን 60ኛ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ፣ የቦብ ማርሊ ቤተሰብ፣ አንጀሊክ ኪጆን ጨምሮ በርካታ ከዋክብትን በአዲስ አበባ ያሰባሰበና ስለ ኢትዮጵያ አዎንታዊ ገጽታ ለዓለም ያሳየ ታላቅ ኩነት ነበር።
አቶ አዲስ የዓለም አቀፍ ከዋክብትን ከማስተዳደር ባሻገር፣ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ወደ ዓለም መድረክ ለማሸጋገር ትልቅ ህልም ነበራቸው። ለዚህም ነው "አዲስ ማኔጅመንት" የተሰኘውን ድርጅታቸውን መስርተው በርካታ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶችን የደገፉት።
ታዋቂውን ድምጻዊ ቴዲ አፍሮን በማግኘትና ለረጅም ጊዜ ማኔጀሩ በመሆን አገልግለዋል። እንዲሁም፣ ታዋቂዋን ድምጻዊት ጂጂን በአጋጣሚ ቤታቸው ውስጥ ካገኟት በኋላ፣ ችሎታዋን አይተው፣ ኒው ዮርክ እንድትመጣ በመምከር፣ ከታዋቂው የአይላንድ ሪከርድስ መስራች ክሪስ ብላክዌል ጋር አስተዋውቀዋት፣ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ውል እንድትፈራረም አድርገዋል።
አቶ አዲስ ዓለም አቀፍ ኔትዎርክ ያላቸውና ስኬታማ ቢሆኑም፣ እንደቅርብ ወዳጆቻቸው ምስክርነት እጅግ ትሁት ነበሩ። ኒው ጀርሲ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው፣ ሹራብና አጭር ሱሪ ለብሰው ከሶስት ዓመት ልጃቸው ሀና ጋር ጊዜ ማሳለፍን የሚወዱ አባት ነበሩ። ከሙዚቃ ስራቸው በተጨማሪ በቺካጎ የሬጌ ክለብ፣ በኢትዮጵያ የእርሻ ስራ እና በ "One Love Africa Foundation" አማካኝነት በኢትዮጵያ ገጠራማ ክፍሎች ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ሰፊ ራዕይ ነበራቸው።
አቶ አዲስ ገሰሰ ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ በክብር ያስጠሩ፣ የሙዚቃውን ኢንደስትሪ ያሳደጉ እና ለብዙዎች መነሻ የሆኑ ታላቅ ሰው ናቸው። በድንገተኛ ህልፈታቸው የሙዚቃው ዓለም፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጆቻቸው፣ እንዲሁም አድናቂዎቻቸው ጥልቅ ሀዘን ላይ ይገኛሉ።
ነፍስ ይማር! አቶ አዲስ ገሰሰ፣ ስራዎ እና አሻራዎ ለዘለዓለም ሲታወስ ይኖራል።
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
3 months ago
ዴቪድ ራያ በታሪክ የፕሪሚየር ሊግ እና የቻምፒዮንሺፕ የወርቅ ጓንት (Golden Glove) ሽልማትን በማሸነፍ ብቸኛው ግብ ጠባቂ ሆነ። 🎖️
ዴቪድ ራያ ሽልማቱን ለተከታታይ ሶስት አመታት አሸንፏል።
በታሪክ የወርቅ ጓንትን ለአራት ተከታታይ አመታት ያሸነፈ ተጫዋች እስካሁን የለም። 🧤👑
ዴቪድ ራያ ሽልማቱን ለተከታታይ ሶስት አመታት አሸንፏል።
በታሪክ የወርቅ ጓንትን ለአራት ተከታታይ አመታት ያሸነፈ ተጫዋች እስካሁን የለም። 🧤👑
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በካናዳ ቶሮንቶ ከተማ (ስካርቦሮ አካባቢ) ያደገችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የ'አልት-አር ኤንድ ቢ' አቀንቃኝ ሊዲያ ሀብተማርያም፣ በሙዚቃው ዓለም የምትታወቅበትን 'ቼሪ' (Chxrry) የተሰኘ ስሟን ይዛ የዓለምን የሙዚቃ መድረክ ለመቆጣጠር ተነስታለች። በቅርቡ በትውልድ ከተማዋ ለምታደርገው ትልቅ የሙዚቃ ድግስ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች የምትገኘው ይህች ወጣት፣ ራዕይዋ ከቶሮንቶ ከተማ የዘለለ መሆኑን በልበ ሙሉነት ትናገራለች። የሰፈሯ ጀግና መሆን ብቻ እንደማትፈልግ የምታስረዳው ቼሪ፣ "እናንተ ከተማዋን ውሰዱ፣ እኔ ግን ዓለምን ነው የምፈልገው፤ ከሁሉም የላቅኩ መሆን ነው ህልሜ" በማለት ሰፊውን አላማዋን ታጋራለች።
የቼሪ ይህ ግዙፍ ህልም በአየር ላይ የተንጠለጠለ የከንቱ ምኞት አይደለም፤ በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ ታዋቂ የሙዚቃ ከዋክብት አንዱ በሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቤል ተስፋዬ ሙሉ ድጋፍ ታጅቧል። ቼሪ አቤል ተስፋዬ በመሰረተው ታዋቂው የሙዚቃ ኩባንያ 'XO Records' ውስጥ ለመፈረም የበቃች የመጀመሪያዋ ሴት አርቲስት በመሆን ታሪክ ሰርታለች። የሁለቱ አርቲስቶች ግንኙነት በሙዚቃ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ሁለቱም ኢትዮጵያዊ ስረ-መሰረት ያላቸው ሲሆኑ፣ ያደጉትም በአንድ ሰፈር ውስጥ ነው። እናቶቻቸውም የቅርብ ጓደኛሞች እንደነበሩ ቼሪ ታስታውሳለች። አቤል በ2011 የመጀመሪያውን የሙዚቃ ስራውን ባቀረበበት ታሪካዊው 'Mod Club' መድረክ ላይ፣ ቼሪም በበኩሏ ቅዳሜ ዕለት ስራዋን ልታቀርብ መሆኑ የትውልድ ሽግግርን የሚያሳይ ተምሳሌታዊ ክስተት ሆኖላታል። አቤልም "የራስሽን መንገድ ፍጠሪ" የሚል ወርቃማ ምክር እንደለገሳት በኩራት ትገልጻለች።
ግንቦት 21 (May 29) ለህዝብ ጆሮ የሚደርሰው "U, Me & My Ego" የተሰኘው የመጀመሪያው ሙሉ አልበሟ፣ የቼሪን የሙዚቃ ብስለት እና ጥልቅ ሀሳብ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። የአልበሙ ርዕስ ሶስት የተለያዩ ማንነቶችን የሚወክል ሲሆን፤ "Me" ተጋላጭ የሆነችውን ሊዲያን፣ "U" በህይወቷ ውስጥ ያለን ወንድ፣ እንዲሁም "My Ego" ደግሞ ደፋር እና ሀይለኛ የሆነውን የቼሪን ማንነት ይወክላል። በአዘጋጁ 'ቢሊቭ' የተቀነባበረው ይህ አልበም፣ ከለዘብተኛ የፍቅር ሙዚቃዎች እስከ ሀይለኛ የሴቶች አቅም ማጎልበቻ ዜማዎችን ያካተተ ሲሆን፣ አርቲስቷ ምንም አይነት ድምጿን ከፍ ሳታደርግ ሀሳቧን በስለታም እና በማራኪ ሁኔታ የምትገልጽበት ልዩ የሙዚቃ ስልት ታይቶበታል።
የቼሪ የሙዚቃ ጉዞ መሰረት የተጣለው ገና በልጅነቷ ነበር። ኢትዮጵያውያን ስደተኛ የሆኑት ወላጆቿ በቤተክርስቲያን መዘምራን የነበሩ ሲሆን፣ እሷም በቤተክርስቲያን ዝግጅቶች እና በሰርግ ስነ-ስርዓቶች ላይ ትዘፍን ነበር። ነገር ግን ሙዚቃን እንደ ዋና የህይወት መስመር ለመያዝ ያሰበችው ያልተጠበቀ አጋጣሚ ከተፈጠረ በኋላ ነው።
በዮርክ ዩኒቨርሲቲ ትምህርቷን እየተከታተለች ባለችበት ወቅት፣ በ2018 የሪሃናን "Work" የተሰኘ ዘፈን ስትዘፍን በጓደኛዋ በስልክ ካሜራ ተቀርጻ ኢንስታግራም ላይ ከተለቀቀ በኋላ፣ ቪዲዮው በአንድ ጀምበር በመላው ዓለም ተሰራጨ። ይህ ክስተት ህይወቷን የቀየረ ሲሆን፣ አባቷን በደስታ "ስራህን አቁም፣ ጓዝህን ጠቅልል ወደ ሆሊውድ ልንሄድ ነው" እስከማለት አድርሷት ነበር። ብዙም ሳይቆይ የመጀመሪያዋን "My Love" የተሰኘች ዜማዋን እንድታወጣ እና የበርካታ ታዋቂ የሙዚቃ ኩባንያዎችን ቀልብ እንድትስብ መንገድ ከፈተላት። የ 'XO' ተባባሪ መስራች የሆነው አሚር (ካሽ) ኢስማኢልያን መልዕክት ልኮላት ወደ ኩባንያው እንድትቀላቀል ያደረጋትም በዚሁ ወቅት ነበር።
አሁን ላይ በሙዚቃው ዓለም የራሷን ጽኑ መሰረት እየጣለች የምትገኘው ቼሪ፣ በ'XO Records' ስር ሆና በመስራቷ ሙሉ ነጻነት እንዳገኘች ትናገራለች። አብዛኛውን ጊዜ ከትላልቅ ኩባንያዎች ጋር ሲፈረም የሚመጣውን ጫና እና የሚጠበቅ ግዴታ ወደ ጎን በመተው፣ ኩባንያውም ሆነ አቤል የራሷን የፈጠራ መንገድ እንድትከተል ሰፊ ሜዳ ትተውላታል። በአሁኑ ወቅት ራሷን ይበልጥ እያወቀች እና እያደነቀች የመጣችው ይህች ወጣት አርቲስት፣ የካናዳን እና የቶሮንቶን ሴት አርቲስቶች አዲስ ማዕበል የመፍጠር ግዙፍ ራዕይ ሰንቃ ጉዞዋን ቀጥላለች።
የቼሪ ይህ ግዙፍ ህልም በአየር ላይ የተንጠለጠለ የከንቱ ምኞት አይደለም፤ በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ ታዋቂ የሙዚቃ ከዋክብት አንዱ በሆነው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቤል ተስፋዬ ሙሉ ድጋፍ ታጅቧል። ቼሪ አቤል ተስፋዬ በመሰረተው ታዋቂው የሙዚቃ ኩባንያ 'XO Records' ውስጥ ለመፈረም የበቃች የመጀመሪያዋ ሴት አርቲስት በመሆን ታሪክ ሰርታለች። የሁለቱ አርቲስቶች ግንኙነት በሙዚቃ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ሁለቱም ኢትዮጵያዊ ስረ-መሰረት ያላቸው ሲሆኑ፣ ያደጉትም በአንድ ሰፈር ውስጥ ነው። እናቶቻቸውም የቅርብ ጓደኛሞች እንደነበሩ ቼሪ ታስታውሳለች። አቤል በ2011 የመጀመሪያውን የሙዚቃ ስራውን ባቀረበበት ታሪካዊው 'Mod Club' መድረክ ላይ፣ ቼሪም በበኩሏ ቅዳሜ ዕለት ስራዋን ልታቀርብ መሆኑ የትውልድ ሽግግርን የሚያሳይ ተምሳሌታዊ ክስተት ሆኖላታል። አቤልም "የራስሽን መንገድ ፍጠሪ" የሚል ወርቃማ ምክር እንደለገሳት በኩራት ትገልጻለች።
ግንቦት 21 (May 29) ለህዝብ ጆሮ የሚደርሰው "U, Me & My Ego" የተሰኘው የመጀመሪያው ሙሉ አልበሟ፣ የቼሪን የሙዚቃ ብስለት እና ጥልቅ ሀሳብ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። የአልበሙ ርዕስ ሶስት የተለያዩ ማንነቶችን የሚወክል ሲሆን፤ "Me" ተጋላጭ የሆነችውን ሊዲያን፣ "U" በህይወቷ ውስጥ ያለን ወንድ፣ እንዲሁም "My Ego" ደግሞ ደፋር እና ሀይለኛ የሆነውን የቼሪን ማንነት ይወክላል። በአዘጋጁ 'ቢሊቭ' የተቀነባበረው ይህ አልበም፣ ከለዘብተኛ የፍቅር ሙዚቃዎች እስከ ሀይለኛ የሴቶች አቅም ማጎልበቻ ዜማዎችን ያካተተ ሲሆን፣ አርቲስቷ ምንም አይነት ድምጿን ከፍ ሳታደርግ ሀሳቧን በስለታም እና በማራኪ ሁኔታ የምትገልጽበት ልዩ የሙዚቃ ስልት ታይቶበታል።
የቼሪ የሙዚቃ ጉዞ መሰረት የተጣለው ገና በልጅነቷ ነበር። ኢትዮጵያውያን ስደተኛ የሆኑት ወላጆቿ በቤተክርስቲያን መዘምራን የነበሩ ሲሆን፣ እሷም በቤተክርስቲያን ዝግጅቶች እና በሰርግ ስነ-ስርዓቶች ላይ ትዘፍን ነበር። ነገር ግን ሙዚቃን እንደ ዋና የህይወት መስመር ለመያዝ ያሰበችው ያልተጠበቀ አጋጣሚ ከተፈጠረ በኋላ ነው።
በዮርክ ዩኒቨርሲቲ ትምህርቷን እየተከታተለች ባለችበት ወቅት፣ በ2018 የሪሃናን "Work" የተሰኘ ዘፈን ስትዘፍን በጓደኛዋ በስልክ ካሜራ ተቀርጻ ኢንስታግራም ላይ ከተለቀቀ በኋላ፣ ቪዲዮው በአንድ ጀምበር በመላው ዓለም ተሰራጨ። ይህ ክስተት ህይወቷን የቀየረ ሲሆን፣ አባቷን በደስታ "ስራህን አቁም፣ ጓዝህን ጠቅልል ወደ ሆሊውድ ልንሄድ ነው" እስከማለት አድርሷት ነበር። ብዙም ሳይቆይ የመጀመሪያዋን "My Love" የተሰኘች ዜማዋን እንድታወጣ እና የበርካታ ታዋቂ የሙዚቃ ኩባንያዎችን ቀልብ እንድትስብ መንገድ ከፈተላት። የ 'XO' ተባባሪ መስራች የሆነው አሚር (ካሽ) ኢስማኢልያን መልዕክት ልኮላት ወደ ኩባንያው እንድትቀላቀል ያደረጋትም በዚሁ ወቅት ነበር።
አሁን ላይ በሙዚቃው ዓለም የራሷን ጽኑ መሰረት እየጣለች የምትገኘው ቼሪ፣ በ'XO Records' ስር ሆና በመስራቷ ሙሉ ነጻነት እንዳገኘች ትናገራለች። አብዛኛውን ጊዜ ከትላልቅ ኩባንያዎች ጋር ሲፈረም የሚመጣውን ጫና እና የሚጠበቅ ግዴታ ወደ ጎን በመተው፣ ኩባንያውም ሆነ አቤል የራሷን የፈጠራ መንገድ እንድትከተል ሰፊ ሜዳ ትተውላታል። በአሁኑ ወቅት ራሷን ይበልጥ እያወቀች እና እያደነቀች የመጣችው ይህች ወጣት አርቲስት፣ የካናዳን እና የቶሮንቶን ሴት አርቲስቶች አዲስ ማዕበል የመፍጠር ግዙፍ ራዕይ ሰንቃ ጉዞዋን ቀጥላለች።
4 months ago
የ "ፍቅር ረሃብ" : The Hunger for love
#ethiopia | የፍቅር ረሃብ ብዙውን ጊዜ ከልጅነት ጀምሮ ባልተሟሉ ስሜታዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረተ ነው። የዚህ ስሜታዊ የግንኙነት ድርቅ የስብዕና ቀውስ ሊያስከትል ይችላል።
በአለም ላይ የሚታየው ጥላቻ፣ቅናት ወይም ከፍ ያለ ራስ ወዳድነት...ምክንያቶች ውስጥ የ"ፍቅር ረሃብ" አንዱ እንደሆነ ሊጠቀስ ይችላል። ይህንን እብደት የሚፈጥሩት፤ እንደ ሂትለር... ያሉ ሰዎች ጭካኔያቸው የመነጨው ከትናንት ልጅነታቸው በተፈጠረ የ"ፍቅር ረሃብ!" መሆኑ አሌ አይባልም።
መድረቅ ያለባቸው የ“ፍቅር ረሃብ” ምንጮች!...
1. ቤተሰባዊ ፍቅር እጦት፡- ፍቅር መብቀያው ቤተሰብ ነው። ይህን ስሜታዊ ቁርኝት ቤት ውስጥ እንዳያጡ ወይም እንዳያሳጡ ይጠንቀቁ። ይህን ቅርበት ማጣት ለከፋ የፍቅር ረሃብ ያጋልጣል።
2.የቤተሰብ /የማህበረሰብ/ ቸልተኝነት፡- በልጅነት እድሜ በቤተሰብ ቸል ተብለው አድገው ወይም ቸል ብለው እንደሆነ ስሜትዎን ይግሩ። ተወዳጅ ያለመሆን ስሜት ህይወትን ወዳልታሰበ አቅጣጫ ይመራል።
3.የልጅነት ዋጋ እጦት:- ልጆች ተወዳጅ መሆናቸውን ከቤተሰቦቻቸው በተለያዩ መገለጫዎች ማረጋገጥ ይሻሉ። እርስዎ ይህንን ስሜታዊ ቁርኝት ካጡት ወይም ካሳጡ ያስተውሉ። ዋጋ ማጣት እጅግ ያስርባል ።
4.ያለፈ የስሜት ጉዳት፡- በአሰቃቂ ወይም ባልተረጋጋ ሁኔታ፤ የሚወዱትን መነጠቅ (ግንኙነት መቋረጥ) የስሜት ጉዳት ያስከትላል። በመሆኑም ጉዳት ደርሶብዎ ወይም አድርሰው ከሆነ ይንቁ። ሰዎች የጠፋውን ደህንነት ለመተካት በሱስ እና ተስፋ መቁረጥ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ።
5.በራስ መተማመን ማጣት፡- ልጅነት ላይ በሚፈጠሩ ተፅዕኖዎች ወይም በሌሎች ምክንያቶች፤ራስዎን ከሰው በታች አድርገው ካዩ ወይም ተፅእኖ ከፈጠሩ ያስተውሉ። የፍቅር ረሃብ "አልወደድም ወይም አልፈለግም" የሚል ክፉ ስሜት ይፈጥራል።
6.መተው ወይም መገፋት:- ጥላቻና በቀል የሚወለዱት አንድም በመተውና አለሁ ባይ ወገን ወይም ተቀባይነት በማጣት ነው። ከተተዉ ወይም ከተዉ ያስተውሉ፤ የ"ፍቅር ረሃብ" ስነልቦናዊ ቀውስ ይፈጥራል።
7.የውድቀት ወይም የችግር አካል መደረግ:-
በልጅነት "ላንተ/ቺ ብዬ እንጂ" እያሉ የቤተሰብ የችግር ምንጭ ተደርጎ መቆጠር እና መወቀስ የጥፋተኝነት ስሜት ይፈጥራል።
ሰዎች ላለመወቀስ እና ለመወደድ ያልተገባ መስዋእትነት ያስከፍላቸዋል። ይህስሜት ከተሰማዎ ወይም እንዲሰማቸው ካደረጉ እየተራቡ ወይም እያስራቡ ነውና ያስቡበት።
#አስተውሉ :- ፍቅር ህይወት ነው!... ፍቅር ሰላም ነው!... ፍቅር እግዚአብሔር ነው!...
ቤተሰብዎን አያስርቡ ወይም እርስዎ አይራቡ!... ለህይወትዎ ስኬት ወደትክክለኛው ምንጭ ይውረዱ!...
ሰላም ለኢትዮጵያ!...
ዳዊት ይዘንጋው/ዳይተም/
#ethiopia | የፍቅር ረሃብ ብዙውን ጊዜ ከልጅነት ጀምሮ ባልተሟሉ ስሜታዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሠረተ ነው። የዚህ ስሜታዊ የግንኙነት ድርቅ የስብዕና ቀውስ ሊያስከትል ይችላል።
በአለም ላይ የሚታየው ጥላቻ፣ቅናት ወይም ከፍ ያለ ራስ ወዳድነት...ምክንያቶች ውስጥ የ"ፍቅር ረሃብ" አንዱ እንደሆነ ሊጠቀስ ይችላል። ይህንን እብደት የሚፈጥሩት፤ እንደ ሂትለር... ያሉ ሰዎች ጭካኔያቸው የመነጨው ከትናንት ልጅነታቸው በተፈጠረ የ"ፍቅር ረሃብ!" መሆኑ አሌ አይባልም።
መድረቅ ያለባቸው የ“ፍቅር ረሃብ” ምንጮች!...
1. ቤተሰባዊ ፍቅር እጦት፡- ፍቅር መብቀያው ቤተሰብ ነው። ይህን ስሜታዊ ቁርኝት ቤት ውስጥ እንዳያጡ ወይም እንዳያሳጡ ይጠንቀቁ። ይህን ቅርበት ማጣት ለከፋ የፍቅር ረሃብ ያጋልጣል።
2.የቤተሰብ /የማህበረሰብ/ ቸልተኝነት፡- በልጅነት እድሜ በቤተሰብ ቸል ተብለው አድገው ወይም ቸል ብለው እንደሆነ ስሜትዎን ይግሩ። ተወዳጅ ያለመሆን ስሜት ህይወትን ወዳልታሰበ አቅጣጫ ይመራል።
3.የልጅነት ዋጋ እጦት:- ልጆች ተወዳጅ መሆናቸውን ከቤተሰቦቻቸው በተለያዩ መገለጫዎች ማረጋገጥ ይሻሉ። እርስዎ ይህንን ስሜታዊ ቁርኝት ካጡት ወይም ካሳጡ ያስተውሉ። ዋጋ ማጣት እጅግ ያስርባል ።
4.ያለፈ የስሜት ጉዳት፡- በአሰቃቂ ወይም ባልተረጋጋ ሁኔታ፤ የሚወዱትን መነጠቅ (ግንኙነት መቋረጥ) የስሜት ጉዳት ያስከትላል። በመሆኑም ጉዳት ደርሶብዎ ወይም አድርሰው ከሆነ ይንቁ። ሰዎች የጠፋውን ደህንነት ለመተካት በሱስ እና ተስፋ መቁረጥ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ።
5.በራስ መተማመን ማጣት፡- ልጅነት ላይ በሚፈጠሩ ተፅዕኖዎች ወይም በሌሎች ምክንያቶች፤ራስዎን ከሰው በታች አድርገው ካዩ ወይም ተፅእኖ ከፈጠሩ ያስተውሉ። የፍቅር ረሃብ "አልወደድም ወይም አልፈለግም" የሚል ክፉ ስሜት ይፈጥራል።
6.መተው ወይም መገፋት:- ጥላቻና በቀል የሚወለዱት አንድም በመተውና አለሁ ባይ ወገን ወይም ተቀባይነት በማጣት ነው። ከተተዉ ወይም ከተዉ ያስተውሉ፤ የ"ፍቅር ረሃብ" ስነልቦናዊ ቀውስ ይፈጥራል።
7.የውድቀት ወይም የችግር አካል መደረግ:-
በልጅነት "ላንተ/ቺ ብዬ እንጂ" እያሉ የቤተሰብ የችግር ምንጭ ተደርጎ መቆጠር እና መወቀስ የጥፋተኝነት ስሜት ይፈጥራል።
ሰዎች ላለመወቀስ እና ለመወደድ ያልተገባ መስዋእትነት ያስከፍላቸዋል። ይህስሜት ከተሰማዎ ወይም እንዲሰማቸው ካደረጉ እየተራቡ ወይም እያስራቡ ነውና ያስቡበት።
#አስተውሉ :- ፍቅር ህይወት ነው!... ፍቅር ሰላም ነው!... ፍቅር እግዚአብሔር ነው!...
ቤተሰብዎን አያስርቡ ወይም እርስዎ አይራቡ!... ለህይወትዎ ስኬት ወደትክክለኛው ምንጭ ይውረዱ!...
ሰላም ለኢትዮጵያ!...
ዳዊት ይዘንጋው/ዳይተም/
4 months ago
የካሙዙ ካሳ ላላ መልዕክት
ሠላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን
#ethiopia | በሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ ጉምቱ የተባሉ የኪነጥበብ ባለሞያዎች እና በተለያዩ የሞያ ዘርፎች ላይ አንቱታን ያተረፉ ግለሰቦች ለህዝብ ጥቅም ለሀገር መፅናት ሲሉ በፖለቲካ ተሳትፈዉ ለህዝባቸዉ ይበጃል ያሉትን ታሪክ ሰርተዋል ፣ እየሰሩም ይገኛሉ። በአለም የፖለቲካ ጉዞም ቢሆን የኪነጥበብ ባለሞያዎች እና ስፖርተኞች ከረጅም ጊዜ ጀምሮ በማኅበራዊና ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ብርቱ ተሳትፎ ሲያደርጉ ቆይተዋል።
የነበራቸውን ተሳትፎ በወፍ በረር ለመቃኘት ያክል:-
————
ሴኔጋል – ኢሱኑ ንዱር (Youssou N'Dour)
በዓለም የሙዚቃ መድረክ ተወዳጁ የሴኔጋል ዘፋኝ ኢሱኑ ንዱር፣ ለረጅም ዓመታት በማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ድምጹን ካሰማ በኋላ፣ በ2012 የሴኔጋል የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሆነው ተሾመ። በዚህ ሥልጣን የሀገሪቱን ቅርስ በማስጠበቅ ወጣቶችን በማብቃት ረገድ ትልቅ አሻራ አስቀርቷል።
————-
ላይቤሪያ – ጆርጅ ዊሃ (George Weah)
ከዓለም እግር ኳስ ታላላቅ ኮከቦች አንዱ የሆነው አፍሪካዊ የባሎን ዶር ተሸላሚ ጆርጅ ዌአ፣ ከሜዳ ጡረታ በኋላ ወደ ላይቤሪያ ፖለቲካ በመግባት ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት በ2018 የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። የእርሱ ጉዞ ከስፖርት ወደ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ከሚታወቁት ደማቅ ምሳሌዎች አንዱ ነው።
—————
ናይጄሪያ – ፌላ ኩቲ (Fela Kuti)
የአፍሮቢት ሙዚቃ አባት ተብሎ የሚጠራው ናይጄሪያዊው ፌላ ኩቲ፣ በዘፈኖቹ ብቻ ሳይሆን በጠንካራ የፖለቲካ ንቅናቄውም ይታወቃል። መንግሥትን ጥሩ ሲሰራ ደግፎ በደልና ብልሹ አስተዳደርን በግልጽ ተቃዉሞ የካላኩታ ሪፐብሊክ በመባል በሚታወቀው ማኅበረሰቡ ውስጥ ተደጋጋሚ ቅጣትና እስራት ቢደርስበትም፣ የአፍሪካን የሕዝብ ተነሳሽነት በሙዚቃ አብይ ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል።
——————
ዩናይትድ ስቴትስ – ሮናልድ ሬገን (Ronald Reagan)
ከሆሊዉድ ታዋቂ ተዋናዮች አንዱ የነበረው ሮናልድ ሬገን፣ ከስክሪን ወደ ፖለቲካ በመሻገር ከ1967 እስከ 1975 የካሊፎርኒያ ገዥ ሆኖ አገልግሏል፣ በኋላም በ1981 የአሜሪካ 40ኛ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። በሁለት የሥልጣን ዘመኑ በቀዝቃዛው ጦርነት ማብቂያ ላይ ትልቅ ሚና በመጫወት፣ የአሜሪካን ኢኮኖሚ በሪጋኖሚክስ ፖሊሲ በማሻሻል ከተዋንያን ወደ ዓለም አለቃነት የተሸጋገሩ ብርቱ ምሳሌ ነዉ።
———————-
ቦብ ማርሊ (Bob Marley)
የሬጌ ሙዚቃ ምልክት ቦብ ማርሊ በዘፈኖቹ የሰላም፣ የአንድነትና የፖለቲካ ነፃነት መልእክት አሰማ። በጃማይካ ከፍተኛ የፖለቲካ ግጭት በነበረበት ወቅት ሁለት ተቀናቃኝ አንጃዎችን በአንድ መድረክ ላይ በማሰባሰብ “One Love” ኮንሰርት በማዘጋጀት ታሪካዊ ስራን ሰርቷል። ምንም እንኳ መደበኛ የፖለቲካ ሹመት ባይይዝም፣ በዓለም ዙሪያ እንደ ታላቅ የሰላም አራማጅና ተጽዕኖ ፈጣሪ ይታወሳል።
——————-//
ካሊፎርኒያ – አርኖልድ ሽዋርዜኔገር (Arnold Schwarzenegger)
በሆሊዉድ ፊልሞች ተወዳጁ የቀድሞ የሰውነት ግንባታ ሻምፒዮንና ተዋናይ አርኖልድ ሽዋርዜኔገር፣ ወደ ፖለቲካ በመግባት ከ2003 እስከ 2011 የካሊፎርኒያ ግዛት 38ኛ ገዥ ሆኖ አገልግሏል። በሁለት ወገን በተካሄደ ልዩ ምርጫ ተመርጦ፣ በአካባቢ ጥበቃና በጀት ማሻሻያ ላይ ትኩረት በማድረግ ከፊልም ስኬት ወደ እውነተኛ አመራር የተሻገረ ምሳሌ ነዉ።
———————-
ዩክሬን – ቮሎዲሚር ዘለንስኪ (Volodymyr Zelenskyy)
ዩክሬናዊው ኮሜዲያንና ተዋናይ ቮሎዲሚር ዘለንስኪ፣ በሰራዉ ተከታታይ ድራማ ውስጥ ፕሬዚዳንትን በመጫወት ታዋቂነትን ካገኘ በኋላ፣ በ2019 በእውነት የዩክሬን ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። ከሥልጣን ላይ በነበረበት ወቅት ሀገሩ ከባድ ጦርነት የገጠማት ሲሆን፣ ዘለንስኪ በአለም አቀፍ መድረክ የዩክሬንን ድምጽ በማሰማት የኮሜዲ ተዋናይነትን ወደ ጀግንነት የለወጠ አመራር አሳይቷል።
———————-
ቼክ ሪፐብሊክ – ቫችላቭ ሃቬል (Václav Havel)
የቼክ ጸሐፊ፣ ተውኔት ደራሲና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቫችላቭ ሃቬል፣ በኮሚኒስት አገዛዝ ዘመን በፅሑፎቹና በተግባሮቹ የሰላማዊ አብዮት (ቬልቬት አብዮት) መሪ ሆነ። ከአገዛዙ ውድቀት በኋላ በ1989 የቼኮዝሎቫኪያ ፕሬዚዳንት ሆኖተመረጠ፣ በኋላም የቼክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆኖ እስከ 2003 አገልግሏል። የጸሐፊነት ብልሃቱን ወደ ዴሞክራሲ ግንባታ በመምራት ከባህል ወደ ፖለቲካ ከፍተኛ ለውጥ ካደረጉ ታላላቅ ሰዎች አንዱ
ነዉ።
ኔፓል ፣ ባለንድራ ሻህ(Balendra Shah) ፣
በሰፊው እሚታወቀዉ መጠሪያዉ Balen ነዉ፣ የቀድሞ ራፐር፣ ሂፕ-ሆፕ አርቲስት እና ስትራክቸራል መሐንዲስ ሲሆን ፣ የኔፓል አዲስ ብሔራዊ መሪ ሆኖ ተነስቷል። ይህም የባለን ፓርቲ የ Rastriya Swatantra Party (RSP) በማርች 5፣ 2026 ምርጫዎች ላይ ታሪካዊ አሸናፊነትን ተጎናፅፏል።
ባለንም በኔፓል ፖለቲካ ከወጣት መሪዎች አንዱ ያደርገዋል ።
———- #እናም የኪነጥበብ ባለሞያዎች በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ መሳተፍ ለሀገርና ለሕዝብ የጎላ ጥቅም ከማበርከት ባለፈ፣ ለኪነጥበብ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃትን እንደሚፈጥር በጽኑ አምናለሁ ::ይሄም እድል ለኢትዮጵያ ኪነጥበብ እድገትም ትልቅ ሚና እንዳለው በማመንና አርቱን ሌሎች አገራት በደረሱበት ለማድረስ እንዲሁም ሀገርን በፅኑ ከማገልገል አላማ በመነሳት በተጨባጭ ለሀገር እየሰራ ነዉ ፣ ህዝቤን እና ሀገሬን ወደ ብልፅግና ማማ ያደርሳል ያልኩትን የብልጽግና ፓርቲን ወክዬ ለመወዳደር እጩ መሆኔን ሳበስር ደስታ ይሰማኛል።
—-////—-///—-
በስተመጨረሻም : እነሆ በኢትዮጵያ ታሪክ ወርቃማ ጊዜ ላይ እንገኛለን
የኢትዮጵያ ስብራቶች እየተጠገኑ ነው። በኢትዮጵያ እምቅ ሀብቶች እየወጡ ነው።
የኢትዮጵያ ጂኦ ፓለቲካዊ ቁመና እየተቀየረ ነው፣
ሀገር በምክክር እና በሽግግር ፍትህ ቁርሾዋን እየሻረች፣ ነገዋን እየተለመች ነው፣
ኢትዮጵያ በብዙ ነገሮች እራስዋን የመቻል ዕቅዷን እያሳካች ነው፣
የኢትዮጵያ ህልም እውን ሆኖ፣ ሁለንተናዊ ብልፅግና በኢትዮጵያ እንዲረጋገጥ፣ ጉዞው በውጤት ተጀምሯል።
ይሄን ውጤታማ ጉዞ ይበልጥ ለማሳካት ብልፅግናን መምረጥ ወሳኙ ነገር ነው።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይባርክ!!!
ካሙዙ ካሣ
ሠላም ጤና ይስጥልኝ የተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን
#ethiopia | በሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ ጉምቱ የተባሉ የኪነጥበብ ባለሞያዎች እና በተለያዩ የሞያ ዘርፎች ላይ አንቱታን ያተረፉ ግለሰቦች ለህዝብ ጥቅም ለሀገር መፅናት ሲሉ በፖለቲካ ተሳትፈዉ ለህዝባቸዉ ይበጃል ያሉትን ታሪክ ሰርተዋል ፣ እየሰሩም ይገኛሉ። በአለም የፖለቲካ ጉዞም ቢሆን የኪነጥበብ ባለሞያዎች እና ስፖርተኞች ከረጅም ጊዜ ጀምሮ በማኅበራዊና ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ብርቱ ተሳትፎ ሲያደርጉ ቆይተዋል።
የነበራቸውን ተሳትፎ በወፍ በረር ለመቃኘት ያክል:-
————
ሴኔጋል – ኢሱኑ ንዱር (Youssou N'Dour)
በዓለም የሙዚቃ መድረክ ተወዳጁ የሴኔጋል ዘፋኝ ኢሱኑ ንዱር፣ ለረጅም ዓመታት በማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ድምጹን ካሰማ በኋላ፣ በ2012 የሴኔጋል የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሆነው ተሾመ። በዚህ ሥልጣን የሀገሪቱን ቅርስ በማስጠበቅ ወጣቶችን በማብቃት ረገድ ትልቅ አሻራ አስቀርቷል።
————-
ላይቤሪያ – ጆርጅ ዊሃ (George Weah)
ከዓለም እግር ኳስ ታላላቅ ኮከቦች አንዱ የሆነው አፍሪካዊ የባሎን ዶር ተሸላሚ ጆርጅ ዌአ፣ ከሜዳ ጡረታ በኋላ ወደ ላይቤሪያ ፖለቲካ በመግባት ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት በ2018 የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። የእርሱ ጉዞ ከስፖርት ወደ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ከሚታወቁት ደማቅ ምሳሌዎች አንዱ ነው።
—————
ናይጄሪያ – ፌላ ኩቲ (Fela Kuti)
የአፍሮቢት ሙዚቃ አባት ተብሎ የሚጠራው ናይጄሪያዊው ፌላ ኩቲ፣ በዘፈኖቹ ብቻ ሳይሆን በጠንካራ የፖለቲካ ንቅናቄውም ይታወቃል። መንግሥትን ጥሩ ሲሰራ ደግፎ በደልና ብልሹ አስተዳደርን በግልጽ ተቃዉሞ የካላኩታ ሪፐብሊክ በመባል በሚታወቀው ማኅበረሰቡ ውስጥ ተደጋጋሚ ቅጣትና እስራት ቢደርስበትም፣ የአፍሪካን የሕዝብ ተነሳሽነት በሙዚቃ አብይ ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል።
——————
ዩናይትድ ስቴትስ – ሮናልድ ሬገን (Ronald Reagan)
ከሆሊዉድ ታዋቂ ተዋናዮች አንዱ የነበረው ሮናልድ ሬገን፣ ከስክሪን ወደ ፖለቲካ በመሻገር ከ1967 እስከ 1975 የካሊፎርኒያ ገዥ ሆኖ አገልግሏል፣ በኋላም በ1981 የአሜሪካ 40ኛ ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። በሁለት የሥልጣን ዘመኑ በቀዝቃዛው ጦርነት ማብቂያ ላይ ትልቅ ሚና በመጫወት፣ የአሜሪካን ኢኮኖሚ በሪጋኖሚክስ ፖሊሲ በማሻሻል ከተዋንያን ወደ ዓለም አለቃነት የተሸጋገሩ ብርቱ ምሳሌ ነዉ።
———————-
ቦብ ማርሊ (Bob Marley)
የሬጌ ሙዚቃ ምልክት ቦብ ማርሊ በዘፈኖቹ የሰላም፣ የአንድነትና የፖለቲካ ነፃነት መልእክት አሰማ። በጃማይካ ከፍተኛ የፖለቲካ ግጭት በነበረበት ወቅት ሁለት ተቀናቃኝ አንጃዎችን በአንድ መድረክ ላይ በማሰባሰብ “One Love” ኮንሰርት በማዘጋጀት ታሪካዊ ስራን ሰርቷል። ምንም እንኳ መደበኛ የፖለቲካ ሹመት ባይይዝም፣ በዓለም ዙሪያ እንደ ታላቅ የሰላም አራማጅና ተጽዕኖ ፈጣሪ ይታወሳል።
——————-//
ካሊፎርኒያ – አርኖልድ ሽዋርዜኔገር (Arnold Schwarzenegger)
በሆሊዉድ ፊልሞች ተወዳጁ የቀድሞ የሰውነት ግንባታ ሻምፒዮንና ተዋናይ አርኖልድ ሽዋርዜኔገር፣ ወደ ፖለቲካ በመግባት ከ2003 እስከ 2011 የካሊፎርኒያ ግዛት 38ኛ ገዥ ሆኖ አገልግሏል። በሁለት ወገን በተካሄደ ልዩ ምርጫ ተመርጦ፣ በአካባቢ ጥበቃና በጀት ማሻሻያ ላይ ትኩረት በማድረግ ከፊልም ስኬት ወደ እውነተኛ አመራር የተሻገረ ምሳሌ ነዉ።
———————-
ዩክሬን – ቮሎዲሚር ዘለንስኪ (Volodymyr Zelenskyy)
ዩክሬናዊው ኮሜዲያንና ተዋናይ ቮሎዲሚር ዘለንስኪ፣ በሰራዉ ተከታታይ ድራማ ውስጥ ፕሬዚዳንትን በመጫወት ታዋቂነትን ካገኘ በኋላ፣ በ2019 በእውነት የዩክሬን ፕሬዚዳንት ሆኖ ተመረጠ። ከሥልጣን ላይ በነበረበት ወቅት ሀገሩ ከባድ ጦርነት የገጠማት ሲሆን፣ ዘለንስኪ በአለም አቀፍ መድረክ የዩክሬንን ድምጽ በማሰማት የኮሜዲ ተዋናይነትን ወደ ጀግንነት የለወጠ አመራር አሳይቷል።
———————-
ቼክ ሪፐብሊክ – ቫችላቭ ሃቬል (Václav Havel)
የቼክ ጸሐፊ፣ ተውኔት ደራሲና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቫችላቭ ሃቬል፣ በኮሚኒስት አገዛዝ ዘመን በፅሑፎቹና በተግባሮቹ የሰላማዊ አብዮት (ቬልቬት አብዮት) መሪ ሆነ። ከአገዛዙ ውድቀት በኋላ በ1989 የቼኮዝሎቫኪያ ፕሬዚዳንት ሆኖተመረጠ፣ በኋላም የቼክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆኖ እስከ 2003 አገልግሏል። የጸሐፊነት ብልሃቱን ወደ ዴሞክራሲ ግንባታ በመምራት ከባህል ወደ ፖለቲካ ከፍተኛ ለውጥ ካደረጉ ታላላቅ ሰዎች አንዱ
ነዉ።
ኔፓል ፣ ባለንድራ ሻህ(Balendra Shah) ፣
በሰፊው እሚታወቀዉ መጠሪያዉ Balen ነዉ፣ የቀድሞ ራፐር፣ ሂፕ-ሆፕ አርቲስት እና ስትራክቸራል መሐንዲስ ሲሆን ፣ የኔፓል አዲስ ብሔራዊ መሪ ሆኖ ተነስቷል። ይህም የባለን ፓርቲ የ Rastriya Swatantra Party (RSP) በማርች 5፣ 2026 ምርጫዎች ላይ ታሪካዊ አሸናፊነትን ተጎናፅፏል።
ባለንም በኔፓል ፖለቲካ ከወጣት መሪዎች አንዱ ያደርገዋል ።
———- #እናም የኪነጥበብ ባለሞያዎች በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ መሳተፍ ለሀገርና ለሕዝብ የጎላ ጥቅም ከማበርከት ባለፈ፣ ለኪነጥበብ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃትን እንደሚፈጥር በጽኑ አምናለሁ ::ይሄም እድል ለኢትዮጵያ ኪነጥበብ እድገትም ትልቅ ሚና እንዳለው በማመንና አርቱን ሌሎች አገራት በደረሱበት ለማድረስ እንዲሁም ሀገርን በፅኑ ከማገልገል አላማ በመነሳት በተጨባጭ ለሀገር እየሰራ ነዉ ፣ ህዝቤን እና ሀገሬን ወደ ብልፅግና ማማ ያደርሳል ያልኩትን የብልጽግና ፓርቲን ወክዬ ለመወዳደር እጩ መሆኔን ሳበስር ደስታ ይሰማኛል።
—-////—-///—-
በስተመጨረሻም : እነሆ በኢትዮጵያ ታሪክ ወርቃማ ጊዜ ላይ እንገኛለን
የኢትዮጵያ ስብራቶች እየተጠገኑ ነው። በኢትዮጵያ እምቅ ሀብቶች እየወጡ ነው።
የኢትዮጵያ ጂኦ ፓለቲካዊ ቁመና እየተቀየረ ነው፣
ሀገር በምክክር እና በሽግግር ፍትህ ቁርሾዋን እየሻረች፣ ነገዋን እየተለመች ነው፣
ኢትዮጵያ በብዙ ነገሮች እራስዋን የመቻል ዕቅዷን እያሳካች ነው፣
የኢትዮጵያ ህልም እውን ሆኖ፣ ሁለንተናዊ ብልፅግና በኢትዮጵያ እንዲረጋገጥ፣ ጉዞው በውጤት ተጀምሯል።
ይሄን ውጤታማ ጉዞ ይበልጥ ለማሳካት ብልፅግናን መምረጥ ወሳኙ ነገር ነው።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን ይባርክ!!!
ካሙዙ ካሣ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በጦርነት ወቅት በብዛት ጥንዶች የሚጋጩባቸው ሶስት ምክንያቶች
ጦርነት በቅርብም አሊያም በመቶ በሺዎች የሚቆጠሩ ኪሎሜትሮች ርቆ በሚገኝ ቦታ ቢካሄድም፣ በሆነ መንገድ ግን የዕለት ተዕለት ኑሮ ውስጥ ዘልቆ ይገባል።
የማያቋርጥ የዜና ርዕሰ ዜናዎች፣ ምስሎች እና አዳዲስ መረጃዎች ማንኛውንም ሰው በስሜት እንዲጨነቅና እንዲዝል ሊያደርጉት ይችላሉ።
ይህ ጥንዶች የዕለት ተዕለት ተግባራቸውን ለመቀጠል በሚሞክሩበት ወቅት በቀላሉ አቅልለው ሊመለከቱት የሚችሉት "የጀርባ ጭንቀት" ዓይነት ነው።
የጂኦፖለቲካዊ ግጭቶች ስሜታዊ ክብደት በዜናዎች ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ብዙውን ጊዜ ወደ ቅርብ ግንኙነቶቻችንም ጭምር ዘልቆ ይገባል። ጥንዶች ከመቼውም ጊዜ በላይ በቀላሉ እንደሚበሳጩ፣ ትናንሽ አለመግባባቶች በፍጥነት እንደሚባባሱ ወይም በንግግር መሃል የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ከወትሮው ይልቅ ጠንከር ያሉ ሆነው ሊሰሟቸው ይችላሉ።
እንደ እውነቱ ከሆነ ብዙ ጥንዶች በቀጥታ ስለ ጦርነቱ አይጣሉም። ቢሆንም ግን፣ በዓለም አቀፍ ግጭቶች ምክንያት የሚፈጠረው የጋራ ጭንቀት እና እርግጠኛ አለመሆን በዕለት ተዕለት ግንኙነቶች ላይ ሳያውቁት ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል። ስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህንን የስሜት "ትርፍ" ብለው ይጠሩታል።
1. የጥንዶች ጭንቀት በተጀመረበት ቦታ አይቀሩም
ውጫዊ ጭንቀት በግንኙነት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድርበት ሂደት "የጭንቀት መፍሰስ" (stress spillover) ይባላል።
አንደኛው አጋር ውጫዊ ጭንቀት ሲያጋጥመው፣ ከዛ ጭንቀት ጋር የተያያዙ ስሜቶች ወደ ግንኙነቱ ይተላለፋሉ።
ይህ ከመጠን በላይ የሆነ ጭንቀት ለመግባባት እና አዎንታዊ ግንኙነቶችን ለመደሰት አስቸጋሪ ያደርገዋል።
ጭንቀት በጸጥታ ይመጣል—በትዕግስት ማጣት፣ ራስን የማግለል ፍላጎት እና ለትናንሽ ነገሮች ከመጠን በላይ ተጋላጭ በመሆን ይገለጻል።
ዓለም አቀፍ ግጭቶች—የገበያ አለመረጋጋት፣ እርግጠኛ አለመሆን እና በየሰዓቱ የሚመጡ ዜናዎች—ወደ ግንኙነቱ የሚተላለፍ ውጫዊ ጫና ይፈጥራሉ። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከፍተኛ የውጭ ጭንቀት ባለበት ሁኔታ የግንኙነት እርካታ ይቀንሳል፣ ግጭቶችም ይበዛሉ።
2. ጥንዶች እርስ በርሳቸው በተለየ መንገድ መተያየት ይጀምራሉ
ጭንቀት ለአጋርዎ ያለዎትን አመለካከት ሊቀይረው ይችላል።
እርስ በርሳቸው በደንብ የሚተዋወቁ አጋሮች እንኳን በድንገት የተለዩ ወይም እንግዳ ሊመስሉ ይችላሉ።
ከፍተኛ ጭንቀት ባለበት ወቅት፣ ሰዎች የአጋራቸውን አዎንታዊ ባህሪያት ችላ በማለት አሉታዊ ባህሪያቸውን የመመልከት ዝንባሌያቸው ይጨምራል።
ቀደም ሲል ይታገሷቸው የነበሩ ልማዶች አሁን ሊቋቋሟቸው የማይችሏቸው ሊመስሉ ይችላሉ።
ጭንቀት አጋርዎን የሚረዱበትን መንገድ ይለውጠዋል—ይህ ማለት አጋርዎ ተለውጧል ማለት ሳይሆን የእርስዎ የመታገስ አቅም ቀንሷል ማለት ነው።
3. ጭንቀት ከአንዱ አጋር ወደ ሌላው ይተላለፋል
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህንን ክስተት "የመሻገሪያ ውጤት" ይሉታል።
አንደኛው አጋር ስለ ዜና ወይም ስለ ዓለም አቀፍ ክስተቶች ጭንቀት ሲያሳይ፣ ሌላኛው አጋር ያንን ስሜት ይጋራል።
ትኩረት ማጣት፣ በሀሳብ መራቅ ወይም አጫጭር ምላሾች በግንኙነቱ ውስጥ እርግጠኛ አለመሆንን እና ውጥረትን ይጨምራሉ።
ሁለቱም አጋሮች በጭንቀት ውስጥ ሲሆኑ፣ ራስን የመቆጣጠር ችሎታ ይዝላል እናም አንዳቸው ለሌላው የሚፈልጉትን መስጠት አይችሉም።
ዓለም አቀፍ ጭንቀት አጋሮቹ በቀጥታ በክስተቶቹ ባይጎዱም እንኳ ቤታቸው ድረስ ተጽዕኖ ያሳርፋል።
በጦርነት ወቅት የግንኙነት ግጭቶችን እንዴት መቀነስ ይቻላል?
በአለም ላይ እና በእርስዎ ውስጥ ምን እየተከናወነ እንዳለ ይረዱ።
"ለምን እንዲህ ያደርጋል/ታደርጋለች?" ብለው ከመጠየቅ ይልቅ "አሁን ሁለታችንም ምን ዓይነት ስሜት ተሸክመናል?" ብለው ራስዎን ይጠይቁ።
ጭንቀትን፣ ስጋትን ወይም ሀዘንን በስም መጥራት ውጥረትን ሊቀንስ ይችላል።
በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆነ ጊዜ ውስጥ እያለፉ እንደሆነ እራስዎን ያስታውሱ—ብቻዎን አይደሉም።
ጭንቀትን ማወቅ እና ግልጽ ግንኙነት ማድረግ በግንኙነት ውስጥ ያሉ አስቸጋሪ ቀናትን ቀላል ሊያደርጋቸው ይችላል።
ምንጭ፦ American Psychological Association እና Psychology Today
ጦርነት በቅርብም አሊያም በመቶ በሺዎች የሚቆጠሩ ኪሎሜትሮች ርቆ በሚገኝ ቦታ ቢካሄድም፣ በሆነ መንገድ ግን የዕለት ተዕለት ኑሮ ውስጥ ዘልቆ ይገባል።
የማያቋርጥ የዜና ርዕሰ ዜናዎች፣ ምስሎች እና አዳዲስ መረጃዎች ማንኛውንም ሰው በስሜት እንዲጨነቅና እንዲዝል ሊያደርጉት ይችላሉ።
ይህ ጥንዶች የዕለት ተዕለት ተግባራቸውን ለመቀጠል በሚሞክሩበት ወቅት በቀላሉ አቅልለው ሊመለከቱት የሚችሉት "የጀርባ ጭንቀት" ዓይነት ነው።
የጂኦፖለቲካዊ ግጭቶች ስሜታዊ ክብደት በዜናዎች ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ብዙውን ጊዜ ወደ ቅርብ ግንኙነቶቻችንም ጭምር ዘልቆ ይገባል። ጥንዶች ከመቼውም ጊዜ በላይ በቀላሉ እንደሚበሳጩ፣ ትናንሽ አለመግባባቶች በፍጥነት እንደሚባባሱ ወይም በንግግር መሃል የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ከወትሮው ይልቅ ጠንከር ያሉ ሆነው ሊሰሟቸው ይችላሉ።
እንደ እውነቱ ከሆነ ብዙ ጥንዶች በቀጥታ ስለ ጦርነቱ አይጣሉም። ቢሆንም ግን፣ በዓለም አቀፍ ግጭቶች ምክንያት የሚፈጠረው የጋራ ጭንቀት እና እርግጠኛ አለመሆን በዕለት ተዕለት ግንኙነቶች ላይ ሳያውቁት ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል። ስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህንን የስሜት "ትርፍ" ብለው ይጠሩታል።
1. የጥንዶች ጭንቀት በተጀመረበት ቦታ አይቀሩም
ውጫዊ ጭንቀት በግንኙነት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድርበት ሂደት "የጭንቀት መፍሰስ" (stress spillover) ይባላል።
አንደኛው አጋር ውጫዊ ጭንቀት ሲያጋጥመው፣ ከዛ ጭንቀት ጋር የተያያዙ ስሜቶች ወደ ግንኙነቱ ይተላለፋሉ።
ይህ ከመጠን በላይ የሆነ ጭንቀት ለመግባባት እና አዎንታዊ ግንኙነቶችን ለመደሰት አስቸጋሪ ያደርገዋል።
ጭንቀት በጸጥታ ይመጣል—በትዕግስት ማጣት፣ ራስን የማግለል ፍላጎት እና ለትናንሽ ነገሮች ከመጠን በላይ ተጋላጭ በመሆን ይገለጻል።
ዓለም አቀፍ ግጭቶች—የገበያ አለመረጋጋት፣ እርግጠኛ አለመሆን እና በየሰዓቱ የሚመጡ ዜናዎች—ወደ ግንኙነቱ የሚተላለፍ ውጫዊ ጫና ይፈጥራሉ። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከፍተኛ የውጭ ጭንቀት ባለበት ሁኔታ የግንኙነት እርካታ ይቀንሳል፣ ግጭቶችም ይበዛሉ።
2. ጥንዶች እርስ በርሳቸው በተለየ መንገድ መተያየት ይጀምራሉ
ጭንቀት ለአጋርዎ ያለዎትን አመለካከት ሊቀይረው ይችላል።
እርስ በርሳቸው በደንብ የሚተዋወቁ አጋሮች እንኳን በድንገት የተለዩ ወይም እንግዳ ሊመስሉ ይችላሉ።
ከፍተኛ ጭንቀት ባለበት ወቅት፣ ሰዎች የአጋራቸውን አዎንታዊ ባህሪያት ችላ በማለት አሉታዊ ባህሪያቸውን የመመልከት ዝንባሌያቸው ይጨምራል።
ቀደም ሲል ይታገሷቸው የነበሩ ልማዶች አሁን ሊቋቋሟቸው የማይችሏቸው ሊመስሉ ይችላሉ።
ጭንቀት አጋርዎን የሚረዱበትን መንገድ ይለውጠዋል—ይህ ማለት አጋርዎ ተለውጧል ማለት ሳይሆን የእርስዎ የመታገስ አቅም ቀንሷል ማለት ነው።
3. ጭንቀት ከአንዱ አጋር ወደ ሌላው ይተላለፋል
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህንን ክስተት "የመሻገሪያ ውጤት" ይሉታል።
አንደኛው አጋር ስለ ዜና ወይም ስለ ዓለም አቀፍ ክስተቶች ጭንቀት ሲያሳይ፣ ሌላኛው አጋር ያንን ስሜት ይጋራል።
ትኩረት ማጣት፣ በሀሳብ መራቅ ወይም አጫጭር ምላሾች በግንኙነቱ ውስጥ እርግጠኛ አለመሆንን እና ውጥረትን ይጨምራሉ።
ሁለቱም አጋሮች በጭንቀት ውስጥ ሲሆኑ፣ ራስን የመቆጣጠር ችሎታ ይዝላል እናም አንዳቸው ለሌላው የሚፈልጉትን መስጠት አይችሉም።
ዓለም አቀፍ ጭንቀት አጋሮቹ በቀጥታ በክስተቶቹ ባይጎዱም እንኳ ቤታቸው ድረስ ተጽዕኖ ያሳርፋል።
በጦርነት ወቅት የግንኙነት ግጭቶችን እንዴት መቀነስ ይቻላል?
በአለም ላይ እና በእርስዎ ውስጥ ምን እየተከናወነ እንዳለ ይረዱ።
"ለምን እንዲህ ያደርጋል/ታደርጋለች?" ብለው ከመጠየቅ ይልቅ "አሁን ሁለታችንም ምን ዓይነት ስሜት ተሸክመናል?" ብለው ራስዎን ይጠይቁ።
ጭንቀትን፣ ስጋትን ወይም ሀዘንን በስም መጥራት ውጥረትን ሊቀንስ ይችላል።
በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆነ ጊዜ ውስጥ እያለፉ እንደሆነ እራስዎን ያስታውሱ—ብቻዎን አይደሉም።
ጭንቀትን ማወቅ እና ግልጽ ግንኙነት ማድረግ በግንኙነት ውስጥ ያሉ አስቸጋሪ ቀናትን ቀላል ሊያደርጋቸው ይችላል።
ምንጭ፦ American Psychological Association እና Psychology Today
5 months ago
Be Edemesh Atekeleji - Aregahegn Worash - በእድሜሽ አትቀልጂ - አረጋኸኝ ወራሽ
https://youtube.com/watch?... Edemesh Atekeleji - Aregahegn Worash - በእድሜሽ አትቀልጂ - አረጋኸኝ ወራሽEnjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
https://youtube.com/watch?... Edemesh Atekeleji - Aregahegn Worash - በእድሜሽ አትቀልጂ - አረጋኸኝ ወራሽEnjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
5 months ago
“ለምን ስራቸው ወጣ ብለህ የቅናት መንፈስ ውስጥህ አይግባ” ኤምሲ ሲያምረኝ ለሳሚ ዳን ጠንከር ያለ ምላሽ ሰጠ!
#fastmereja I በቅርቡ በድምጻዊ ሳሚ ዳን በኢትዮጵያን ራፐሮች መካከል ስላለው ዲስ አስተያየት ሰጥቶ ነበር የመጀመሪያው መልስ ሰጪ ራፐሩ ኤምሲ (MC) ሲያምረኝ ሆኗል።
ሳሚ ዳን በሰጠው አስተያየት ላይ "ስድብ" በሚል ለገለጸው ነጥብ፣ ሲያምረኝ የሂፕ ሆፕን ታሪክና ባህል በመጥቀስ ምላሹን ሰጥቷል።
ሲያምረኝ ሂፕ ሆፕ በ70ዎቹ በኒው ዮርክ ሲመሰረት "ባትል ራፕ" የቃላት ጦርነትና ታለንትን ማሳያ እንጂ የግል ጥላቻ እንዳልሆነ አስረድቷል። "ይህ ጌም ነው፤ በቅናት መንፈስ ሊታይ አይገባም" ሲልም አክሏል።
አዲስ በለቀቀው የዲስ ትራክ ላይ "ግጥሙን ሳሚ ዳን ነው የጻፈለህ?" ለሚሉ የኮሜንት አስተያየቶች፣ ግጥሙን ራሱ እንደጻፈውና የራሱ የፈጠራ ውጤት መሆኑን በኩራት ገልጿል።
ሲያምረኝ ሳሚ ዳን ሰዎችን "በመላስ" እና "ጠቅ ጠቅ በማድረግ" እንደሚታወቅ በመጥቀስ፣ "የሙዚቃ ክብርህንና እድሜህን ወደ ጎን አድርገህ ሰዎችን ትልሳለህ" ሲል ጠንከር ያለ ትችት ሰንዝሯል።
"ሌላውን ከመተቸትህ በፊት ራስህን እይ፣ ለምን ስራቸው ወጣ ብለህ የቅናት መንፈስ ውስጥህ አይግባ" የሚል መልዕክትም አስተላልፏል።
ሳሚ ዳን የሬጌ አርቲስት መሆኑን በማስታወስ፣ "ሬጌ ሰላምን፣ አንድነትንና ፍቅርን (Peace, Unity & Love) ይሰብካል እንጂ ስድብ የለበትም፤ የትኛው የሬጌ መርህ ነው ስድብን የሚፈቅደው?" ሲል ጠይቋል።
#showbiz
#fastmereja I በቅርቡ በድምጻዊ ሳሚ ዳን በኢትዮጵያን ራፐሮች መካከል ስላለው ዲስ አስተያየት ሰጥቶ ነበር የመጀመሪያው መልስ ሰጪ ራፐሩ ኤምሲ (MC) ሲያምረኝ ሆኗል።
ሳሚ ዳን በሰጠው አስተያየት ላይ "ስድብ" በሚል ለገለጸው ነጥብ፣ ሲያምረኝ የሂፕ ሆፕን ታሪክና ባህል በመጥቀስ ምላሹን ሰጥቷል።
ሲያምረኝ ሂፕ ሆፕ በ70ዎቹ በኒው ዮርክ ሲመሰረት "ባትል ራፕ" የቃላት ጦርነትና ታለንትን ማሳያ እንጂ የግል ጥላቻ እንዳልሆነ አስረድቷል። "ይህ ጌም ነው፤ በቅናት መንፈስ ሊታይ አይገባም" ሲልም አክሏል።
አዲስ በለቀቀው የዲስ ትራክ ላይ "ግጥሙን ሳሚ ዳን ነው የጻፈለህ?" ለሚሉ የኮሜንት አስተያየቶች፣ ግጥሙን ራሱ እንደጻፈውና የራሱ የፈጠራ ውጤት መሆኑን በኩራት ገልጿል።
ሲያምረኝ ሳሚ ዳን ሰዎችን "በመላስ" እና "ጠቅ ጠቅ በማድረግ" እንደሚታወቅ በመጥቀስ፣ "የሙዚቃ ክብርህንና እድሜህን ወደ ጎን አድርገህ ሰዎችን ትልሳለህ" ሲል ጠንከር ያለ ትችት ሰንዝሯል።
"ሌላውን ከመተቸትህ በፊት ራስህን እይ፣ ለምን ስራቸው ወጣ ብለህ የቅናት መንፈስ ውስጥህ አይግባ" የሚል መልዕክትም አስተላልፏል።
ሳሚ ዳን የሬጌ አርቲስት መሆኑን በማስታወስ፣ "ሬጌ ሰላምን፣ አንድነትንና ፍቅርን (Peace, Unity & Love) ይሰብካል እንጂ ስድብ የለበትም፤ የትኛው የሬጌ መርህ ነው ስድብን የሚፈቅደው?" ሲል ጠይቋል።
#showbiz
5 months ago
"የወንድሙ ጂራ 'ጉዳዬ ነሽ'፦ ከድባቴ አረንቋ እስከ ህልውና ትንሳኤ
በዚህ ዘፈን በምናባችን የምንስለው ሰው ሚስት ማግኘት ከብዶት እድሜዬም ሄደ ብሎ የሚያስብ በከባድ የህልውና ቀውስ ውስጥ የነበረን ሰው ነው።
"የቀን ጨለማ ዘመኔን፣ እምባዬን ቆጥሮ ሃዘኔን" የሚለው አገላለጽ፣ ግለሰቡ ዓለም በብርሃን ተሞልታ ሳለ እሱ ግን በውስጣዊ ጨለማ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። ወንድሙ ጂራ በዚህ ስራው የሰው ልጅ ያለ ፍቅርና ያለ ትርጉም ሲቀር የሚገጥመውን የነፍስ መድረቅ በጥልቀት ይስለዋል።
የሰው ልጅ ትልቁ ስቃይ የመከራው መብዛት ሳይሆን የመከራው "ትርጉም አልባ መሆን" እንደሚባለው በዘፈኑ ውስጥ ያለው ሰው "ደምድሜ ነበር ሲጨንቀኝ" ሲል፣ ህይወቱ ምንም አይነት ፋይዳ እንደሌላት ወስኖ ወደ መጨረሻው ድምዳሜ መድረሱን ያሳያል።
ሆኖም፣ "የልቡ ሰው" ወደ ህይወቱ ስትመጣ፣ ያ ትርጉም አልባ የነበረው ስቃይ በሙሉ በእሷ እውቅና አግኝቶ ወደ "ታሪክ" ሲቀየር ፍቅር ነፍስን የማዳን ስራ ሲሰራ እናያለን።
የሰው ልጅ ትልቁ ፍርሃት "መገለል" እንደሆነ ይገመታል። ወንድሙ ጂራ "አንቺን ባይሰጠኝ ምን ሊውጠኝ" በማለት የሚጠይቀው ጥያቄ፣ ያለ ሌላው ሰው ህልውናችን አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ያሳያል። ሰው ማህበራዊ ፍጡር ብቻ ሳይሆን "ፍቅራዊ ፍጡር" ጭምር በመሆኑ፣ ያላንዳች ጥልቅ ትስስር በብቸኝነት ውቅያኖስ ሊዋጥ እንደሚችል ዘፈኑ በግልጽ ያስረዳል።
እሷ ለእሱ መምጣቷ ዝም ብሎ አጋርነት ሳይሆን፣ ከጥፋት ውሃ የመዳን ያህል ትልቅ ክስተት ነው።
"ጉዳዬ ነሽ" የሚለው ርዕስ ራሱ ትልቅ ፍልስፍናን ያዘለ ነው። በሰው ልጅ የዕለት ተዕለት ኑሮ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ "ጉዳዮች" ቢኖሩም፣ ዘፋኙ ግን ሁሉንም ዓለማዊ ጉዳዮች ወደ ጎን ትቶ አንዲቷን ሴት "ዋና ጉዳዩ" ያደርጋታል። ይህ በአብርሃም ማስሎ "የፍላጎቶች ቅደም ተከተል" ውስጥ፣ ግለሰቡ ከደህንነትና ከቁሳዊ ፍላጎት አልፎ ወደ ከፍተኛው የፍቅርና የራስን የማግኘት (Self-actualization) ደረጃ መሸጋገሩን ያሳያል።
ለእሱ "ጉዳይ" የሚባለው ነገር የሚለካው በገንዘብ ወይም በስልጣን ሳይሆን፣ በልብ እርካታ ነው።
"ነፍሴንም እስከ መስጠት፣ በፍቅር ስም ቃል እገባለሁ" የሚለው የወንድሙ ጂራ ስንኝ፣ ከምክንያታዊነት (Rationality) በላይ የሆነ "የእምነት ዝላይን" ያሳያል። ዘፋኙ ስለ ወደፊቱ እርግጠኛ ባይሆንም፣ ራሱን ግን ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ይሰጣል። ይህ ዓይነቱ ፍቅር "Agapic Love" በመባል የሚታወቅ ሲሆን፣ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ ሳይቀመጥበት ለሌላው ሰው ህልውና ራስን አሳልፎ የመስጠት ጥበብ ነው።
"ከወደቅኩበት ብነሳም፣ ባንቺ ብርታት ነው" የሚለው ሐረግ፣ ፍቅር እንዴት የሰውን የአእምሮ ጤና ሊጠግን እንደሚችል ምስክርነት ይሰጣል። በዘፈኑ ውስጥ ያለው ገጸ-ባህሪ በራሱ ጥረት መነሳት አልቻለም ነበር፤ የእሷ መኖር ግን ልክ እንደ ምርኩዝ ሆኖ ዳግም እንዲቆም አድርጎታል። ይህ የሚያሳየው የሰው ልጅ ጥንካሬ ምንጩ በሌላው ሰው አይን ውስጥ የሚታየው ተስፋ መሆኑን ነው።
ዘመናዊው ዓለም ሰውን በስራው ብዛትና በጉዳዩ ብዛት ይለካዋል። ወንድሙ ጂራ ግን "ሺ ጉዳይ ቢደረደር፣ ጥንቅር ቢል የኔ ነገር" በማለት ብዙ ነገር መያዝ ሳይሆን፣ አንድ ትልቅ ትርጉም ያለው ነገር (ሰው) መያዝ ከሁሉ በላይ እንደሆነ ያስተምረናል። በሺዎች የሚቆጠሩ ጉዳዮች ከፍቅር ጋር ሲነጻጸሩ "ጥንቅር ይበሉ" መባላቸው፣ የሰው ልጅ ትልቁ ሀብት የሰው ልጅ መሆኑን ያረጋግጣል።
ዘፋኙ "እምባዬን ቆጥሮ ሃዘኔን" ሲል፣ እሷ የእሱን ስቃይ እንደተመለከተችና ዋጋ እንደሰጠችው ይገልጻል። ስቃያችንን የሚያውቅልንና እምባችንን የሚቆጥርልን ሰው ሲኖር፣ የህልውናችን ዋጋ ይጨምራል። በእሷ እይታ ውስጥ እሱ "ማንም" ከመሆን ወጥቶ "ተወዳጅ" ወደመሆን ተሸጋግሯል።
"የቀረ ቢቀር የኔ፣ ጦም ውሎ ቢያድር ጎኔ" የሚለው ስንኝ የሰው ልጅ ሆዱ ቢጠግብም ነፍሱ ካልረካች ሰላም እንደማይኖረው ይነግረናል።ወንድሙ ጂራ ነፍሱ በእሷ ስለረካች፣ አካላዊ ችግርን (ረሃብን) እንደ ቀላል ነገር እንዲመለከተው አድርጎታል።
ዘፋኙ "ደስታ ሲርቃት መንፈሴ... ደምድሜ ነበር" ካለበት የሞት ጥላ ወጥቶ፣ አሁን ግን ለመኖርና ለመውደድ ቃል ይገባል። ይህ የህይወት አድናቆት የመነጨው ከውጭ በመጣች "አዳኝ" አማካኝነት ነው። እሷ ለእሱ ሰው ለመሆን የሚያስችለውን ብርታት ሰጥታዋለች።
ዘፋኙ የማይለወጥ ፍቅር እንዳለው ቃል ይገባል። ዓለም ብትናወጥም፣ የእሱ ፍቅር ግን እንደ ጽኑ አለት መቆሙን ይገልጻል። ይህ አስተማማኝ ትስስር መገለጫ ነው።
የወንድሙ ጂራ ግጥም አወቃቀር ከግል ስሜት አልፎ ወደ አጠቃላይ የሰው ልጅ ተሞክሮነት ይሸጋገራል። ዘፈኑ የሚያበቃው በተስፋና በድል አድራጊነት ነው። "ዘላለሜን እወድሻለሁ" የሚለው መደምደሚያ፣ ጊዜን የሚገዳደር የቃል ኪዳን ኃይል ነው። ይህ ቃል ለተሰበረው ልብ እንደ ማጣበቂያ፣ ለጠፋው ነፍስ ደግሞ እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ መጠቆሚያ) ሆኖ ያገለግላል።
የወንድሙ ጂራ ድንቅ የጥበብ ውጤት
በአጠቃላይ፣ "ጉዳዬ ነሽ" የተሰኘው የወንድሙ ጂራ ዘፈን፣ በሰው ልጅ ስነ-ልቦና ውስጥ የሚከሰተውን ከባድ ስብራት እና ያ ስብራት በፍቅር ኃይል እንዴት ሊጠገን እንደሚችል የሚያሳይ ድንቅ የጥበብ ስራ ነው። ዘፈኑ ከፍቅር ባለፈ፣ ለሰው ልጅ ህልውና አስፈላጊ የሆኑትን ተስፋን፣ እውቅናን እና ጽናትን በጥልቀት ይተነትናል። ይህ ስራ ለተስፋ ለቆረጡ ተስፋን፣ ለብቸኞች አጋርነትን፣ ለባዶ ነፍስ ደግሞ ሙሉነትን የሚሰጥ ዜማ ነው።
በዚህ ዘፈን በምናባችን የምንስለው ሰው ሚስት ማግኘት ከብዶት እድሜዬም ሄደ ብሎ የሚያስብ በከባድ የህልውና ቀውስ ውስጥ የነበረን ሰው ነው።
"የቀን ጨለማ ዘመኔን፣ እምባዬን ቆጥሮ ሃዘኔን" የሚለው አገላለጽ፣ ግለሰቡ ዓለም በብርሃን ተሞልታ ሳለ እሱ ግን በውስጣዊ ጨለማ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። ወንድሙ ጂራ በዚህ ስራው የሰው ልጅ ያለ ፍቅርና ያለ ትርጉም ሲቀር የሚገጥመውን የነፍስ መድረቅ በጥልቀት ይስለዋል።
የሰው ልጅ ትልቁ ስቃይ የመከራው መብዛት ሳይሆን የመከራው "ትርጉም አልባ መሆን" እንደሚባለው በዘፈኑ ውስጥ ያለው ሰው "ደምድሜ ነበር ሲጨንቀኝ" ሲል፣ ህይወቱ ምንም አይነት ፋይዳ እንደሌላት ወስኖ ወደ መጨረሻው ድምዳሜ መድረሱን ያሳያል።
ሆኖም፣ "የልቡ ሰው" ወደ ህይወቱ ስትመጣ፣ ያ ትርጉም አልባ የነበረው ስቃይ በሙሉ በእሷ እውቅና አግኝቶ ወደ "ታሪክ" ሲቀየር ፍቅር ነፍስን የማዳን ስራ ሲሰራ እናያለን።
የሰው ልጅ ትልቁ ፍርሃት "መገለል" እንደሆነ ይገመታል። ወንድሙ ጂራ "አንቺን ባይሰጠኝ ምን ሊውጠኝ" በማለት የሚጠይቀው ጥያቄ፣ ያለ ሌላው ሰው ህልውናችን አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ያሳያል። ሰው ማህበራዊ ፍጡር ብቻ ሳይሆን "ፍቅራዊ ፍጡር" ጭምር በመሆኑ፣ ያላንዳች ጥልቅ ትስስር በብቸኝነት ውቅያኖስ ሊዋጥ እንደሚችል ዘፈኑ በግልጽ ያስረዳል።
እሷ ለእሱ መምጣቷ ዝም ብሎ አጋርነት ሳይሆን፣ ከጥፋት ውሃ የመዳን ያህል ትልቅ ክስተት ነው።
"ጉዳዬ ነሽ" የሚለው ርዕስ ራሱ ትልቅ ፍልስፍናን ያዘለ ነው። በሰው ልጅ የዕለት ተዕለት ኑሮ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ "ጉዳዮች" ቢኖሩም፣ ዘፋኙ ግን ሁሉንም ዓለማዊ ጉዳዮች ወደ ጎን ትቶ አንዲቷን ሴት "ዋና ጉዳዩ" ያደርጋታል። ይህ በአብርሃም ማስሎ "የፍላጎቶች ቅደም ተከተል" ውስጥ፣ ግለሰቡ ከደህንነትና ከቁሳዊ ፍላጎት አልፎ ወደ ከፍተኛው የፍቅርና የራስን የማግኘት (Self-actualization) ደረጃ መሸጋገሩን ያሳያል።
ለእሱ "ጉዳይ" የሚባለው ነገር የሚለካው በገንዘብ ወይም በስልጣን ሳይሆን፣ በልብ እርካታ ነው።
"ነፍሴንም እስከ መስጠት፣ በፍቅር ስም ቃል እገባለሁ" የሚለው የወንድሙ ጂራ ስንኝ፣ ከምክንያታዊነት (Rationality) በላይ የሆነ "የእምነት ዝላይን" ያሳያል። ዘፋኙ ስለ ወደፊቱ እርግጠኛ ባይሆንም፣ ራሱን ግን ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ይሰጣል። ይህ ዓይነቱ ፍቅር "Agapic Love" በመባል የሚታወቅ ሲሆን፣ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ ሳይቀመጥበት ለሌላው ሰው ህልውና ራስን አሳልፎ የመስጠት ጥበብ ነው።
"ከወደቅኩበት ብነሳም፣ ባንቺ ብርታት ነው" የሚለው ሐረግ፣ ፍቅር እንዴት የሰውን የአእምሮ ጤና ሊጠግን እንደሚችል ምስክርነት ይሰጣል። በዘፈኑ ውስጥ ያለው ገጸ-ባህሪ በራሱ ጥረት መነሳት አልቻለም ነበር፤ የእሷ መኖር ግን ልክ እንደ ምርኩዝ ሆኖ ዳግም እንዲቆም አድርጎታል። ይህ የሚያሳየው የሰው ልጅ ጥንካሬ ምንጩ በሌላው ሰው አይን ውስጥ የሚታየው ተስፋ መሆኑን ነው።
ዘመናዊው ዓለም ሰውን በስራው ብዛትና በጉዳዩ ብዛት ይለካዋል። ወንድሙ ጂራ ግን "ሺ ጉዳይ ቢደረደር፣ ጥንቅር ቢል የኔ ነገር" በማለት ብዙ ነገር መያዝ ሳይሆን፣ አንድ ትልቅ ትርጉም ያለው ነገር (ሰው) መያዝ ከሁሉ በላይ እንደሆነ ያስተምረናል። በሺዎች የሚቆጠሩ ጉዳዮች ከፍቅር ጋር ሲነጻጸሩ "ጥንቅር ይበሉ" መባላቸው፣ የሰው ልጅ ትልቁ ሀብት የሰው ልጅ መሆኑን ያረጋግጣል።
ዘፋኙ "እምባዬን ቆጥሮ ሃዘኔን" ሲል፣ እሷ የእሱን ስቃይ እንደተመለከተችና ዋጋ እንደሰጠችው ይገልጻል። ስቃያችንን የሚያውቅልንና እምባችንን የሚቆጥርልን ሰው ሲኖር፣ የህልውናችን ዋጋ ይጨምራል። በእሷ እይታ ውስጥ እሱ "ማንም" ከመሆን ወጥቶ "ተወዳጅ" ወደመሆን ተሸጋግሯል።
"የቀረ ቢቀር የኔ፣ ጦም ውሎ ቢያድር ጎኔ" የሚለው ስንኝ የሰው ልጅ ሆዱ ቢጠግብም ነፍሱ ካልረካች ሰላም እንደማይኖረው ይነግረናል።ወንድሙ ጂራ ነፍሱ በእሷ ስለረካች፣ አካላዊ ችግርን (ረሃብን) እንደ ቀላል ነገር እንዲመለከተው አድርጎታል።
ዘፋኙ "ደስታ ሲርቃት መንፈሴ... ደምድሜ ነበር" ካለበት የሞት ጥላ ወጥቶ፣ አሁን ግን ለመኖርና ለመውደድ ቃል ይገባል። ይህ የህይወት አድናቆት የመነጨው ከውጭ በመጣች "አዳኝ" አማካኝነት ነው። እሷ ለእሱ ሰው ለመሆን የሚያስችለውን ብርታት ሰጥታዋለች።
ዘፋኙ የማይለወጥ ፍቅር እንዳለው ቃል ይገባል። ዓለም ብትናወጥም፣ የእሱ ፍቅር ግን እንደ ጽኑ አለት መቆሙን ይገልጻል። ይህ አስተማማኝ ትስስር መገለጫ ነው።
የወንድሙ ጂራ ግጥም አወቃቀር ከግል ስሜት አልፎ ወደ አጠቃላይ የሰው ልጅ ተሞክሮነት ይሸጋገራል። ዘፈኑ የሚያበቃው በተስፋና በድል አድራጊነት ነው። "ዘላለሜን እወድሻለሁ" የሚለው መደምደሚያ፣ ጊዜን የሚገዳደር የቃል ኪዳን ኃይል ነው። ይህ ቃል ለተሰበረው ልብ እንደ ማጣበቂያ፣ ለጠፋው ነፍስ ደግሞ እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ መጠቆሚያ) ሆኖ ያገለግላል።
የወንድሙ ጂራ ድንቅ የጥበብ ውጤት
በአጠቃላይ፣ "ጉዳዬ ነሽ" የተሰኘው የወንድሙ ጂራ ዘፈን፣ በሰው ልጅ ስነ-ልቦና ውስጥ የሚከሰተውን ከባድ ስብራት እና ያ ስብራት በፍቅር ኃይል እንዴት ሊጠገን እንደሚችል የሚያሳይ ድንቅ የጥበብ ስራ ነው። ዘፈኑ ከፍቅር ባለፈ፣ ለሰው ልጅ ህልውና አስፈላጊ የሆኑትን ተስፋን፣ እውቅናን እና ጽናትን በጥልቀት ይተነትናል። ይህ ስራ ለተስፋ ለቆረጡ ተስፋን፣ ለብቸኞች አጋርነትን፣ ለባዶ ነፍስ ደግሞ ሙሉነትን የሚሰጥ ዜማ ነው።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የዳዊት መለሰ " አቅቶኛል"፦ የነፍስ መጋየትና የአቅም ማጣት ጥበባዊ ጉዞ
የሰው ልጅ ስሜት እንደ ውቅያኖስ ጥልቅ፣ እንደ ሰማይ ሰፊ ነው። አንዳንድ የጥበብ ስራዎች ደግሞ የዚህን ስሜት ጥግ ነክተው፣ ከግል ህመም አልፈው የሰው ልጅ የጋራ ሰቀቀን መገለጫ ይሆናሉ። የዳዊት መለሰ "አቅቶኛል" የተሰኘው ዘፈን በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለ ስፍራ አለው። ግጥሙ በአበበ መለሰ የተጻፈ ሲሆን፣ ይህ ስራ ዝም ብሎ የዜማ ድርድር ሳይሆን የነፍስ ጩኸት፣ የፈላስፎች ጥያቄ እና የታሪክ ድርሳናት ምስክር ነው።
አበበ መለሰ በግጥሙ ውስጥ "ፍቅርሽ መጥቶ በእኩሌት" የሚለው ሐረግ ቁልፍ መልዕክት አለው።
እኩሌት (እኩለ ሌሊት) የጸጥታ ጊዜ ነው። ዓለም በሙሉ ረጭ ባለበት፣ የሰው ልጅ ከራሱ ጋር ብቻ በሚቀርበት ሰዓት፣ የጸሐፊው የፍቅር ቁስል አገርሽቶ የሚነሳበትን ቅጽበት ይገልጻል።
ጀርመናዊው ጸሐፊ ፍራንዝ ካፍካ ለፍቅረኛው ለፌሊስ ባወር ይጽፋቸው የነበሩ ደብዳቤዎች የዚህ ስሜት ማሳያ ናቸው። ካፍካ በሌሊት እንቅልፍ አጥቶ፣ በፍቅርና በጭንቀት መሃል ሆኖ "አንቺ የእኔ አይደለሽም፣ የእኔ የሆንሽው በህመሜ ውስጥ ብቻ ነው" ይላት ነበር። ልክ እንደ አበበ መለሰ ግጥም፣ ካፍካም በ"እኩሌት" በሚመጣ የአሳብ ስቃይ ተገዝቶ ነበር።
ደራሲው "መጋየት" የሚለውን ቃል ሲጠቀም፣ ስሜቱ እንደ እሳተ ጎመራ የውስጥን ማንነት የሚያቀልጥ ኃይል መሆኑን ለማሳየት ነው።
ሩሲያዊው ደራሲ ፊዮዶር ዶስቶየቭስኪ "The Idiot" በተሰኘው መጽሐፉ ፍቅርን እንደ በሽታና እንደ "መጋየት" ይስለዋል። ገጸ-ባህሪያቱ በፍቅር ምክንያት አዕምሮአቸውን ሲስቱና "አቅቶኛል" የሚል ደረጃ ላይ ሲደርሱ ይታያሉ።
የአቅም ማጣት
ይህ ዘፈን ከፍልስፍና አንጻር የሰው ልጅ "ነጻ ፈቃድ" (Free Will) ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅበትን አጋጣሚ ያሳያል።
አርተር ሾፐንሃወር እና ፍላጎት፦ ሾፐንሃወር "ዓለም እንደ ፍላጎትና እንደ ውክልና" በሚለው ፍልስፍናው፣ የሰው ልጅ የፍላጎት ባሪያ (Slave to the Will) እንደሆነ ይከራከራል። ዘፋኙ "መጋየት አቅቶኛል" ሲል፣ የእሱ የግል ፈቃድ በፍቅር ኃይል መሸነፉን እያወጀ ነው። "ፍቅርሽ በሁሌት ጠምዶ ይዞኛል" የሚለው ቃል፣ ግለሰቡ የራሱ ጌታ አለመሆኑንና በፍላጎት ገመድ መታሰሩን ያሳያል።
ኤግዚስቴንሺያሊዝም ፦ እንደ ዣን ፖል ሳርትር እይታ "ገሃነም ማለት ሌሎች ሰዎች ናቸው"። እዚህ ጋር "አንቺስ አርፈሻል ደልቶሽ ተኝተሽ... እኔን ያለንቅልፍ በአሳብ አጥቅተሽ" የሚለው ስንኝ፣ ተጎጂው የሚሰማውን የፍትሃዊነት መጓደል ስሜት ያሳያል። የታዋቂዋ ሰዓሊ ፍሪዳ ካሎ እና የዲዬጎ ሪቬራ ታሪክ ለዚህ ማሳያ ነው። ፍሪዳ በከባድ ስቃይ ውስጥ ሆና ስትሳል፣ ዲዬጎ ግን በደስታ ውስጥ ነበር። ዘፈኑ ይህንኑ የአንዱ መጎዳት ለሌላኛው ግድ አለመሰኘት (Asymmetric Suffering) ይገልጻል።
የጀግኖች ስብራት
ታሪክ እንደሚነግረን፣ ሀገራት የሚፈራርሱት በጦርነት ብቻ ሳይሆን፣ መሪዎቻቸው በውስጣዊ የፍቅር ስቃይ ሲታወሩም ጭምር ነው።
ናፖሊዮን ቦናፓርት፦ የፈረንሳዩ ንጉሥ ናፖሊዮን ለሚስቱ ለጆሴፊን ይጽፋቸው የነበሩ ደብዳቤዎች "አቅቶኛል" የሚል መንፈስ ነበራቸው። "ጆሴፊን ሆይ! ካንቺ ርቄ መኖር አልቻልኩም፣ ሌሊቱ ይረዝምብኛል፣ በአሳብ ተቀጣሁ" እያለ ታላቁ የጦር መሪ በፍቅር ፊት ተንበርክኮ ይለምን ነበር። ይህ የሚያሳየው "አቅቶኛል" የሚለው ቃል የጀግኖችንም ሆነ የደካሞችን አንደበት እኩል የሚያፈታ መሆኑን ነው።
የእንግሊዙ ሄንሪ 8ኛ፦ ንጉሥ ሄንሪ ለአን ቦሊን በነበረው ጥልቅና አሳብ በሚበላ ፍቅር ምክንያት፣ የሀገሪቱን ሃይማኖትና ህግ እስከመቀየር ደርሷል። "ጣራ እየቆጠርኩ በአሳብ ስቀጣ" የሚለው ስሜት፣ ንጉሡ በሌሊት ይጽፋቸው በነበሩ ግጥሞች ላይ ይንጸባረቅ ነበር። የሀገራት ታሪክ በግለሰቦች "አቅም ማጣት" እና "በፍቅር መጋየት" የተቀረጸ ነው።
. የስነ-ልቦናዊ እይታ
ከሳይኮቴራፒ አንጻር "አቅቶኛል" የሚለው ቃል የሰው ልጅ የመቋቋም አቅም (Coping mechanism) መጨረሻ ላይ መድረሱን የሚያሳይ "የእርዳታ ጥሪ" (Cry for help) ነው።
እንቅልፍ ማጣት (Insomnia) እና አባዜ (Obsession)፦ "ደርሶ በድንገት እንቅልፍ ነስቶኛል" የሚለው ስንኝ፣ ፍቅር ወደ አባዜነት (Obsessive love) ሲቀየር የሚያሳየውን ምልክት ይገልጻል። በአዕምሮ ውስጥ የሚመነጨው "Dopamine" እና "Norepinephrine" መብዛት ሰውን እንዴት ለሳምንታት እንቅልፍ እንደሚነሳ ያሳያል። ዘፋኙ "ጣራ እየቆጠርኩ" ሲል፣ አዕምሮው ካለፈው ትውስታ መውጣት አቅቶት በአንድ ሃሳብ ላይ መታሰሩን (Rumination) ያሳያል።
አካላዊ መረበሽ (Psychomotor Agitation)፦ "አንዴ ስቀመጥ አንዴም ስነሳ... ምኑን ልንገርሽ የኔን አበሳ" የሚለው ስንኝ ከስሜታዊ ስቃይ ወደ አካላዊ መረበሽ መሸጋገርን ያሳያል። ይህ "አበሳ" የሚለው ቃል በትርጉሙ "ትልቅ መከራ" ማለት ሲሆን፣ ፈላስፋው ኤሚል ሲዮራን "ከእንቅልፍ እጦት በላይ ሰውን ወደ ፍልስፍና የሚገፋው የለም" እንዳለው፣ ዘፋኙም በዚያ ትርጉም በሌለው ሌሊት ውስጥ ለህመሙ ትርጉም ለመስጠት ሲታገል ይታያል።
የዳዊት መለሰ ድምፅ እና የዜማው ኃይል
ግጥሙ አጽም ከሆነ፣ የዳዊት መለሰ ድምፅ ስጋና ደም ነው። ዳዊት የሚዘፍንበት መንገድ "Melancholic" (ሀዘንተኛ) ብቻ ሳይሆን "Haunting" (አሳዳጅ) ነው።
ድግግሞሽ (Repetition)፦ "አቅቶኛል... አቅቶኛል" የሚለው ቃል በተደጋጋሚ መነሳቱ፣ የሰው ልጅ ህመሙ ሲበዛበት ቃላት የሚያጥሩትን አጋጣሚ ይወክላል። "ይዞኛል ይዞኛል"፣ "ነስቶኛል ነስቶኛል" የሚሉ ቃላትን ደጋግሞ መጠቀሙ፣ ሃሳቡ በአዕምሮ ውስጥ የሚመላለስ (Obsessive thoughts) መሆኑን ለማሳየት የተደረገ ጥበባዊ ብልሃት ነው።
የድምፅ ቅላጼ፦ በዘፈኑ መዝጊያ ላይ ድምፁን እያሳሳ መሄዱ፣ አንድ ሰው በለቅሶ ብዛት ድምፁ ሲዘጋ የሚሰማውን ስሜት ይተካል። ፈረንሳዊቷ ዘፋኝ ኤዲት ፒያፍ ፍቅረኛዋ ሲሞት "አልችልም" የሚለውን ስሜት በድግግሞሽ ስታስተጋባ እንደነበረው ሁሉ፣ ዳዊትም የሽንፈትን ድምፅ በሙዚቃ ቀርጾታል።
ሁለንተናዊ ሰብአዊ ህመም
"አልቻልኩም በዚች ምድር ላይ... በዚች ምድር ላይ በዝቶ የኔ ስቃይ" የሚለው ሐረግ ህመሙን ዓለማቀፋዊ ያደርገዋል። ፈላስፋው ፍሬድሪክ ኒቼ "The Birth of Tragedy" በሚለው ስራው እንደሚለው፣ ህመም ሲበዛ ወደ ጥበብ ተቀይሮ የምድርን ስቃይ ያቃልላል። ገጣሚው ጆን ኪትስ ለፍቅረኛው ፋኒ ብሮን "በዚህች ምድር ላይ ካንቺ ውጪ ሌላ እረፍት የለኝም፣ ነገር ግን አንቺው ራስሽ ስቃይ ሆንሽብኝ" በማለት በሞት አፋፍ ሆኖ እንደጻፈው ሁሉ፣ የዳዊት መለሰም ዜማ የምድርን ስቃይ በሙሉ የተሸከመ ይመስላል።
ማጠቃለያ
"አቅቶኛል" የሚለው ስራ የሦስትዮሽ ውህደት ውጤት ነው፦ የአበበ መለሰ የእውነተኛ ፍቅር ላይ ያለ ሰው ህይወት ስቃይ፣ የዳዊት መለሰ አንጀት የሚበላ ድምፅ፣ እና የሁላችንም የሰው ልጆች የፍቅር ድክመት።
ይህ ስራ በአበበ መለሰ ብዕር ተረግዞ፣ በዳዊት መለሰ ድምፅ የተወለደ የዘመናት ስቃይ ሰነድ ነው። በውስጡ የሳርትርን "ገሃነም"፣ የሾፐንሃወርን "ፍላጎት"፣ የካፍካን "ጭንቀት" እና የናፖሊዮንን "ሽንፈት" ይዟል።
የሰው ልጅ ስሜት እንደ ውቅያኖስ ጥልቅ፣ እንደ ሰማይ ሰፊ ነው። አንዳንድ የጥበብ ስራዎች ደግሞ የዚህን ስሜት ጥግ ነክተው፣ ከግል ህመም አልፈው የሰው ልጅ የጋራ ሰቀቀን መገለጫ ይሆናሉ። የዳዊት መለሰ "አቅቶኛል" የተሰኘው ዘፈን በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ እንዲህ ያለ ስፍራ አለው። ግጥሙ በአበበ መለሰ የተጻፈ ሲሆን፣ ይህ ስራ ዝም ብሎ የዜማ ድርድር ሳይሆን የነፍስ ጩኸት፣ የፈላስፎች ጥያቄ እና የታሪክ ድርሳናት ምስክር ነው።
አበበ መለሰ በግጥሙ ውስጥ "ፍቅርሽ መጥቶ በእኩሌት" የሚለው ሐረግ ቁልፍ መልዕክት አለው።
እኩሌት (እኩለ ሌሊት) የጸጥታ ጊዜ ነው። ዓለም በሙሉ ረጭ ባለበት፣ የሰው ልጅ ከራሱ ጋር ብቻ በሚቀርበት ሰዓት፣ የጸሐፊው የፍቅር ቁስል አገርሽቶ የሚነሳበትን ቅጽበት ይገልጻል።
ጀርመናዊው ጸሐፊ ፍራንዝ ካፍካ ለፍቅረኛው ለፌሊስ ባወር ይጽፋቸው የነበሩ ደብዳቤዎች የዚህ ስሜት ማሳያ ናቸው። ካፍካ በሌሊት እንቅልፍ አጥቶ፣ በፍቅርና በጭንቀት መሃል ሆኖ "አንቺ የእኔ አይደለሽም፣ የእኔ የሆንሽው በህመሜ ውስጥ ብቻ ነው" ይላት ነበር። ልክ እንደ አበበ መለሰ ግጥም፣ ካፍካም በ"እኩሌት" በሚመጣ የአሳብ ስቃይ ተገዝቶ ነበር።
ደራሲው "መጋየት" የሚለውን ቃል ሲጠቀም፣ ስሜቱ እንደ እሳተ ጎመራ የውስጥን ማንነት የሚያቀልጥ ኃይል መሆኑን ለማሳየት ነው።
ሩሲያዊው ደራሲ ፊዮዶር ዶስቶየቭስኪ "The Idiot" በተሰኘው መጽሐፉ ፍቅርን እንደ በሽታና እንደ "መጋየት" ይስለዋል። ገጸ-ባህሪያቱ በፍቅር ምክንያት አዕምሮአቸውን ሲስቱና "አቅቶኛል" የሚል ደረጃ ላይ ሲደርሱ ይታያሉ።
የአቅም ማጣት
ይህ ዘፈን ከፍልስፍና አንጻር የሰው ልጅ "ነጻ ፈቃድ" (Free Will) ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅበትን አጋጣሚ ያሳያል።
አርተር ሾፐንሃወር እና ፍላጎት፦ ሾፐንሃወር "ዓለም እንደ ፍላጎትና እንደ ውክልና" በሚለው ፍልስፍናው፣ የሰው ልጅ የፍላጎት ባሪያ (Slave to the Will) እንደሆነ ይከራከራል። ዘፋኙ "መጋየት አቅቶኛል" ሲል፣ የእሱ የግል ፈቃድ በፍቅር ኃይል መሸነፉን እያወጀ ነው። "ፍቅርሽ በሁሌት ጠምዶ ይዞኛል" የሚለው ቃል፣ ግለሰቡ የራሱ ጌታ አለመሆኑንና በፍላጎት ገመድ መታሰሩን ያሳያል።
ኤግዚስቴንሺያሊዝም ፦ እንደ ዣን ፖል ሳርትር እይታ "ገሃነም ማለት ሌሎች ሰዎች ናቸው"። እዚህ ጋር "አንቺስ አርፈሻል ደልቶሽ ተኝተሽ... እኔን ያለንቅልፍ በአሳብ አጥቅተሽ" የሚለው ስንኝ፣ ተጎጂው የሚሰማውን የፍትሃዊነት መጓደል ስሜት ያሳያል። የታዋቂዋ ሰዓሊ ፍሪዳ ካሎ እና የዲዬጎ ሪቬራ ታሪክ ለዚህ ማሳያ ነው። ፍሪዳ በከባድ ስቃይ ውስጥ ሆና ስትሳል፣ ዲዬጎ ግን በደስታ ውስጥ ነበር። ዘፈኑ ይህንኑ የአንዱ መጎዳት ለሌላኛው ግድ አለመሰኘት (Asymmetric Suffering) ይገልጻል።
የጀግኖች ስብራት
ታሪክ እንደሚነግረን፣ ሀገራት የሚፈራርሱት በጦርነት ብቻ ሳይሆን፣ መሪዎቻቸው በውስጣዊ የፍቅር ስቃይ ሲታወሩም ጭምር ነው።
ናፖሊዮን ቦናፓርት፦ የፈረንሳዩ ንጉሥ ናፖሊዮን ለሚስቱ ለጆሴፊን ይጽፋቸው የነበሩ ደብዳቤዎች "አቅቶኛል" የሚል መንፈስ ነበራቸው። "ጆሴፊን ሆይ! ካንቺ ርቄ መኖር አልቻልኩም፣ ሌሊቱ ይረዝምብኛል፣ በአሳብ ተቀጣሁ" እያለ ታላቁ የጦር መሪ በፍቅር ፊት ተንበርክኮ ይለምን ነበር። ይህ የሚያሳየው "አቅቶኛል" የሚለው ቃል የጀግኖችንም ሆነ የደካሞችን አንደበት እኩል የሚያፈታ መሆኑን ነው።
የእንግሊዙ ሄንሪ 8ኛ፦ ንጉሥ ሄንሪ ለአን ቦሊን በነበረው ጥልቅና አሳብ በሚበላ ፍቅር ምክንያት፣ የሀገሪቱን ሃይማኖትና ህግ እስከመቀየር ደርሷል። "ጣራ እየቆጠርኩ በአሳብ ስቀጣ" የሚለው ስሜት፣ ንጉሡ በሌሊት ይጽፋቸው በነበሩ ግጥሞች ላይ ይንጸባረቅ ነበር። የሀገራት ታሪክ በግለሰቦች "አቅም ማጣት" እና "በፍቅር መጋየት" የተቀረጸ ነው።
. የስነ-ልቦናዊ እይታ
ከሳይኮቴራፒ አንጻር "አቅቶኛል" የሚለው ቃል የሰው ልጅ የመቋቋም አቅም (Coping mechanism) መጨረሻ ላይ መድረሱን የሚያሳይ "የእርዳታ ጥሪ" (Cry for help) ነው።
እንቅልፍ ማጣት (Insomnia) እና አባዜ (Obsession)፦ "ደርሶ በድንገት እንቅልፍ ነስቶኛል" የሚለው ስንኝ፣ ፍቅር ወደ አባዜነት (Obsessive love) ሲቀየር የሚያሳየውን ምልክት ይገልጻል። በአዕምሮ ውስጥ የሚመነጨው "Dopamine" እና "Norepinephrine" መብዛት ሰውን እንዴት ለሳምንታት እንቅልፍ እንደሚነሳ ያሳያል። ዘፋኙ "ጣራ እየቆጠርኩ" ሲል፣ አዕምሮው ካለፈው ትውስታ መውጣት አቅቶት በአንድ ሃሳብ ላይ መታሰሩን (Rumination) ያሳያል።
አካላዊ መረበሽ (Psychomotor Agitation)፦ "አንዴ ስቀመጥ አንዴም ስነሳ... ምኑን ልንገርሽ የኔን አበሳ" የሚለው ስንኝ ከስሜታዊ ስቃይ ወደ አካላዊ መረበሽ መሸጋገርን ያሳያል። ይህ "አበሳ" የሚለው ቃል በትርጉሙ "ትልቅ መከራ" ማለት ሲሆን፣ ፈላስፋው ኤሚል ሲዮራን "ከእንቅልፍ እጦት በላይ ሰውን ወደ ፍልስፍና የሚገፋው የለም" እንዳለው፣ ዘፋኙም በዚያ ትርጉም በሌለው ሌሊት ውስጥ ለህመሙ ትርጉም ለመስጠት ሲታገል ይታያል።
የዳዊት መለሰ ድምፅ እና የዜማው ኃይል
ግጥሙ አጽም ከሆነ፣ የዳዊት መለሰ ድምፅ ስጋና ደም ነው። ዳዊት የሚዘፍንበት መንገድ "Melancholic" (ሀዘንተኛ) ብቻ ሳይሆን "Haunting" (አሳዳጅ) ነው።
ድግግሞሽ (Repetition)፦ "አቅቶኛል... አቅቶኛል" የሚለው ቃል በተደጋጋሚ መነሳቱ፣ የሰው ልጅ ህመሙ ሲበዛበት ቃላት የሚያጥሩትን አጋጣሚ ይወክላል። "ይዞኛል ይዞኛል"፣ "ነስቶኛል ነስቶኛል" የሚሉ ቃላትን ደጋግሞ መጠቀሙ፣ ሃሳቡ በአዕምሮ ውስጥ የሚመላለስ (Obsessive thoughts) መሆኑን ለማሳየት የተደረገ ጥበባዊ ብልሃት ነው።
የድምፅ ቅላጼ፦ በዘፈኑ መዝጊያ ላይ ድምፁን እያሳሳ መሄዱ፣ አንድ ሰው በለቅሶ ብዛት ድምፁ ሲዘጋ የሚሰማውን ስሜት ይተካል። ፈረንሳዊቷ ዘፋኝ ኤዲት ፒያፍ ፍቅረኛዋ ሲሞት "አልችልም" የሚለውን ስሜት በድግግሞሽ ስታስተጋባ እንደነበረው ሁሉ፣ ዳዊትም የሽንፈትን ድምፅ በሙዚቃ ቀርጾታል።
ሁለንተናዊ ሰብአዊ ህመም
"አልቻልኩም በዚች ምድር ላይ... በዚች ምድር ላይ በዝቶ የኔ ስቃይ" የሚለው ሐረግ ህመሙን ዓለማቀፋዊ ያደርገዋል። ፈላስፋው ፍሬድሪክ ኒቼ "The Birth of Tragedy" በሚለው ስራው እንደሚለው፣ ህመም ሲበዛ ወደ ጥበብ ተቀይሮ የምድርን ስቃይ ያቃልላል። ገጣሚው ጆን ኪትስ ለፍቅረኛው ፋኒ ብሮን "በዚህች ምድር ላይ ካንቺ ውጪ ሌላ እረፍት የለኝም፣ ነገር ግን አንቺው ራስሽ ስቃይ ሆንሽብኝ" በማለት በሞት አፋፍ ሆኖ እንደጻፈው ሁሉ፣ የዳዊት መለሰም ዜማ የምድርን ስቃይ በሙሉ የተሸከመ ይመስላል።
ማጠቃለያ
"አቅቶኛል" የሚለው ስራ የሦስትዮሽ ውህደት ውጤት ነው፦ የአበበ መለሰ የእውነተኛ ፍቅር ላይ ያለ ሰው ህይወት ስቃይ፣ የዳዊት መለሰ አንጀት የሚበላ ድምፅ፣ እና የሁላችንም የሰው ልጆች የፍቅር ድክመት።
ይህ ስራ በአበበ መለሰ ብዕር ተረግዞ፣ በዳዊት መለሰ ድምፅ የተወለደ የዘመናት ስቃይ ሰነድ ነው። በውስጡ የሳርትርን "ገሃነም"፣ የሾፐንሃወርን "ፍላጎት"፣ የካፍካን "ጭንቀት" እና የናፖሊዮንን "ሽንፈት" ይዟል።
6 months ago
🎬 የ'ታዛ' ፊልም ከካሜራ በስተጀርባ!
በኢትዮጵያ የፊልም ውድድሮች በርካታ ሽልማቶችን በመሰብሰብ የሚታወሰው የ'ታዛ' ፊልም አሰራር (Making of) ለተመልካች ቀረበ!
በታዋቂዎቹ ተዋንያን ዘሪቱ ከበደ እና አማኑኤል ሃብታሙ የተወነበት ይህ ፊልም፤ ጥበብ፣ ድካም እና አስቂኝ ትዝታዎች የታዩበትን የዝግጅት ሂደት ይዞላችሁ መጥቷል። የፊልም ጥበብን ለምትወዱ እና ከካሜራ ጀርባ ያለውን ሚስጥር ማየት ለምትፈልጉ ድንቅ ቪዲዮ ነው!
ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ፣ ቤተሰብ ይሁኑ! 👇
🔗 ቪዲዮውን እዚህ ይጫኑታዛ ፊልም ከካሜራ ጀርባ ክፍል 1 - TAZA Ethiopian Movie Behind The Scenes | Exclusive Film Productionታዛ ፊልም ከካሜራ ጀርባ ክፍል 1 - TAZA Ethiopian Movie Behind The Scenes | Exclusive Film Production
#ዘሪቱ_ከበደ #habesha #love #movie #film #series #comedy
እንኳን ወደ Eskis Films በሰላም መጡ – ከፍተኛ ጥራት ያላቸው አማርኛ ፊልሞች፣ ኢትዮጵያዊ ፊልሞችና ድራማዎች፣ ሙሉ ኢትዮጵያዊ ፊልሞች እና አዳዲስ አማርኛ ፊልምና የቴሌቪዥን…
በኢትዮጵያ የፊልም ውድድሮች በርካታ ሽልማቶችን በመሰብሰብ የሚታወሰው የ'ታዛ' ፊልም አሰራር (Making of) ለተመልካች ቀረበ!
በታዋቂዎቹ ተዋንያን ዘሪቱ ከበደ እና አማኑኤል ሃብታሙ የተወነበት ይህ ፊልም፤ ጥበብ፣ ድካም እና አስቂኝ ትዝታዎች የታዩበትን የዝግጅት ሂደት ይዞላችሁ መጥቷል። የፊልም ጥበብን ለምትወዱ እና ከካሜራ ጀርባ ያለውን ሚስጥር ማየት ለምትፈልጉ ድንቅ ቪዲዮ ነው!
ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ፣ ቤተሰብ ይሁኑ! 👇
🔗 ቪዲዮውን እዚህ ይጫኑታዛ ፊልም ከካሜራ ጀርባ ክፍል 1 - TAZA Ethiopian Movie Behind The Scenes | Exclusive Film Productionታዛ ፊልም ከካሜራ ጀርባ ክፍል 1 - TAZA Ethiopian Movie Behind The Scenes | Exclusive Film Production
#ዘሪቱ_ከበደ #habesha #love #movie #film #series #comedy
እንኳን ወደ Eskis Films በሰላም መጡ – ከፍተኛ ጥራት ያላቸው አማርኛ ፊልሞች፣ ኢትዮጵያዊ ፊልሞችና ድራማዎች፣ ሙሉ ኢትዮጵያዊ ፊልሞች እና አዳዲስ አማርኛ ፊልምና የቴሌቪዥን…
6 months ago
🌟 ቤተልሔም ጥላሁን ዓለሙ በድጋሚ በፎርብስ (Forbes) የፊት ገጽ ላይ! 🇪🇹🌍
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጤፍ ለዓለም... የአፍሪካን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አብዮት ደግሞ ለነገ!
ታዋቂዋ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመ-ጥር የሆነችው ኢትዮጵያዊት ስራ ፈጣሪ ቤተልሔም ጥላሁን ዓለሙ፤ በመጋቢት 2026 (March 2026) የፎርብስ አፍሪካ (Forbes Africa) መጽሔት እትም ላይ በክብር ሰፍራለች።
"Build Something People Will Love" (ሰዎች የሚወዱትን ነገር ፍጠር) በሚል መሪ ቃል የቀረበው ይህ ዘገባ፤ ቤተልሔም በሁለት ዘርፎች እያመጣች ያለውን ለውጥ በዝርዝር ዳስሷል፦
Tefftastic (ጤፍታስቲክ):
የሀገራችንን ጥንታዊ እና ድንቅ ሰብል "ጤፍ" በዘመናዊ መልክ በማዘጋጀት ለዓለም አቀፍ ገበያ እያቀረበችበት የሚገኝ ምርጥ ብራንድ።
Oasis Motors (ኦአሲስ ሞተርስ):
በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (Electric Vehicles) አብዮት እንዲቀጣጠል እና አህጉሪቱ በራሷ አረንጓዴ ኢነርጂ እንድትገሰግስ አዲሱ ግዙፍ ስራዋ።
ከጫማ (soleRebels) እስከ ጤፍ፣ ከጤፍ እስከ ኤሌክትሪክ መኪና... ቤተልሔም የኢትዮጵያ የስራ ፈጠራ ተምሳሌትነቷን በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
እንኳን ደስ አለሽ!
ለብዙዎች አርአያ ነሽ! 👏🔥
#bethlehemtilahun #forbesafrica #tefftastic #oasismotors #ethiopia #entrepreneurship #electricvehicles #africarising #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጤፍ ለዓለም... የአፍሪካን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አብዮት ደግሞ ለነገ!
ታዋቂዋ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመ-ጥር የሆነችው ኢትዮጵያዊት ስራ ፈጣሪ ቤተልሔም ጥላሁን ዓለሙ፤ በመጋቢት 2026 (March 2026) የፎርብስ አፍሪካ (Forbes Africa) መጽሔት እትም ላይ በክብር ሰፍራለች።
"Build Something People Will Love" (ሰዎች የሚወዱትን ነገር ፍጠር) በሚል መሪ ቃል የቀረበው ይህ ዘገባ፤ ቤተልሔም በሁለት ዘርፎች እያመጣች ያለውን ለውጥ በዝርዝር ዳስሷል፦
Tefftastic (ጤፍታስቲክ):
የሀገራችንን ጥንታዊ እና ድንቅ ሰብል "ጤፍ" በዘመናዊ መልክ በማዘጋጀት ለዓለም አቀፍ ገበያ እያቀረበችበት የሚገኝ ምርጥ ብራንድ።
Oasis Motors (ኦአሲስ ሞተርስ):
በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (Electric Vehicles) አብዮት እንዲቀጣጠል እና አህጉሪቱ በራሷ አረንጓዴ ኢነርጂ እንድትገሰግስ አዲሱ ግዙፍ ስራዋ።
ከጫማ (soleRebels) እስከ ጤፍ፣ ከጤፍ እስከ ኤሌክትሪክ መኪና... ቤተልሔም የኢትዮጵያ የስራ ፈጠራ ተምሳሌትነቷን በተግባር እያሳየች ትገኛለች።
እንኳን ደስ አለሽ!
ለብዙዎች አርአያ ነሽ! 👏🔥
#bethlehemtilahun #forbesafrica #tefftastic #oasismotors #ethiopia #entrepreneurship #electricvehicles #africarising #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🏃🏽♂️ "እንጦጦ ፓርክ ሩጫ ተመለሰ! በፍቅረኛሞች ቀን ልዩ ሽልማት!" ❤️🌳
#ethiopia | My Valentine is Running! - ከፍቅረኛዎ ጋር ይሮጡ፤ በኩሪፍቱ ሪዞርት ይሸለሙ!
በጉጉት የሚጠበቀው እና በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚዘጋጀው ወርሃዊው 'እንጦጦ ፓርክ ሲቢኢ ሩጫ' (Entoto Park CBE Run) ከየካቲት ወር ጀምሮ ዳግም ተመልሷል!
የፊታችን እሁድ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር፤ ከስፖርት እንቅስቃሴው በተጨማሪ የፍቅረኛሞች ቀንን (Valentine's Day) ታሳቢ ያደረጉ ልዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ልዩ እድሎች:
✅ ሽልማት: አሸናፊ ለሚሆኑ ጥንዶች በኩሪፍቱ ሪዞርት ልዩ ሽልማቶች ይበረከቱላቸዋል።
✅ ምዝገባ:
በ"CBE Birr Plus" መተግበሪያ አማካኝነት በነፃ እና በቀላሉ መመዝገብ ይችላሉ።
✅ ትራንስፖርት:
የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አዳዲስ መዳረሻዎችን እያስጎበኘ ወደ ፓርኩ አድርሶ የሚመልስ የነፃ ትራንስፖርት አዘጋጅቷል።
ጤናዎን እየጠበቁ፣ ፍቅርን እያደሱ ለመሮጥ ተዘጋጁ!
#entotoparkrun #greatethiopianrun #cbe #valentinesrun #myvalentineisrunning #addisababa #health #love #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | My Valentine is Running! - ከፍቅረኛዎ ጋር ይሮጡ፤ በኩሪፍቱ ሪዞርት ይሸለሙ!
በጉጉት የሚጠበቀው እና በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚዘጋጀው ወርሃዊው 'እንጦጦ ፓርክ ሲቢኢ ሩጫ' (Entoto Park CBE Run) ከየካቲት ወር ጀምሮ ዳግም ተመልሷል!
የፊታችን እሁድ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር፤ ከስፖርት እንቅስቃሴው በተጨማሪ የፍቅረኛሞች ቀንን (Valentine's Day) ታሳቢ ያደረጉ ልዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ልዩ እድሎች:
✅ ሽልማት: አሸናፊ ለሚሆኑ ጥንዶች በኩሪፍቱ ሪዞርት ልዩ ሽልማቶች ይበረከቱላቸዋል።
✅ ምዝገባ:
በ"CBE Birr Plus" መተግበሪያ አማካኝነት በነፃ እና በቀላሉ መመዝገብ ይችላሉ።
✅ ትራንስፖርት:
የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አዳዲስ መዳረሻዎችን እያስጎበኘ ወደ ፓርኩ አድርሶ የሚመልስ የነፃ ትራንስፖርት አዘጋጅቷል።
ጤናዎን እየጠበቁ፣ ፍቅርን እያደሱ ለመሮጥ ተዘጋጁ!
#entotoparkrun #greatethiopianrun #cbe #valentinesrun #myvalentineisrunning #addisababa #health #love #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የእንባ ማኒፌስቶ፦ የብዙነሽ በቀለ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" እና የማይጨረስ የፍቅር ጉዞ
የመሠረት መናድ
በደራስያን እይታ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" የሚለው ቃል የመጨረሻው የሥነ-ጽሁፍ ሰቆቃ (Tragedy) መጀመሪያ ነው። ፍቅር እዚህ ጋር እንደ ቤት ሳይሆን እንደ ቤተ-መቅደስ ነው የተሳለው። "መሰረት" የሚለው ቃል ጽናትን ብቻ ሳይሆን የአንድን ሰው ህይወት ሙሉ በሙሉ ለሌላው አሳልፎ መስጠትን ያሳያል። ደራሲያን እንደሚሉት፣ ከቤቱ መፍረስ በላይ የሚያስለቅሰው፣ ቤቱ የፈረሰው ገና ጣሪያው ሳይቀጥል፣ በብርድና በዝናብ ወቅት ባለቤቱ ጥሎት በመጥፋቱ ነው። ገጣሚው ክህደትን እንደ ግላዊ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ እንደ አንድ ትልቅ የቃል-ኪዳን ስርአት መፈራረስ አድርጎ ይስለዋል። ይህ ግጥም "የተተወ ህንጻ" ሳይሆን "የተከዳ ነፍስ" ዋይታ ነው።
የሰው ልጅ ተለዋዋጭነት
ፈላስፋው ዣን ፖል ሳርትሬ "ሰው መጀመሪያ ይገኛል፣ ከዚያም እራሱን ይፈጥራል" ይላል። በብዙነሽ ዜማ ውስጥ የምናየው ፍቅረኛ ግን፣ "እራሱን የፈጠረበትን" ቃልና መሐላ ሲክድ ይታያል። ፈላስፎች ይህንን "Bad Faith" ይሉታል። መሐላውን የረሳው ሰው እራሱን ነጻ ለማውጣት ሲል የሌላውን ህልውና ገድሏል። "ያን ሁሉ መሐላ" ብላ ስትጮህ፣ ፈላስፋው ኒቼ እንደሚለው "ታማኝነት ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ተፈጥሮአዊ ያልሆነ ጫና ነው" የሚለውን መራራ እውነት ታስታውሰናለች። ሰው ቃሉን ሲያጥፍ የራሱን ሰብአዊነትም ጭምር እየቀበረ እንደሆነ ፈላስፎች ይከራከራሉ።
ፈሳሽ ፍቅር
የዘመናችን ዝነኛ ፈላስፋ ዚግመንት ባውማን፣ የአሁኑን ዘመን ፍቅር "Liquid Love" (ፈሳሽ ፍቅር) ይለዋል። ብዙነሽ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" ስትል፣ እሷ የነበረችው ፍቅር እንደ ድንጋይ በሚጸናበት ዘመን ነበር። ባውማን እንደሚለው ግን፣ አሁን ግንኙነቶች እንደ ውሃ ፈሳሽ ናቸው፤ በቀላሉ ቅርጻቸውን ይለውጣሉ፣ በቀላሉ ይፈስሳሉ። ዘፋኟ "ሌላ አሰበ ወይ ልብህ?" ብላ ስትጠይቅ፣ የአሁኑ ዘመን ፈላስፎች "አዎ፣ ምክንያቱም አሁን ያለው ሰው ለአንድ ቃል የመታመን ብቃት የለውም" ይላሉ። ፍቅር ከመሠረትነት ወደ ሊጣል የሚችል "ሸቀጥ" ተቀይሯል።
የፍጆታ ባህል እና "ሊጣል የሚችል" ነፍስ
የአሁኑ ዘመን ፈላስፎች እንደሚሉት፣ አሁን የምንኖረው "Throw-away Society" ውስጥ ነው። አንድ ስልክ ሲበላሽ እንደምንጥለው ሁሉ፣ ፍቅረኛም ላይ ትንሽ ጉድለት ሲታይ ወይም የተሻለ አማራጭ ሲገኝ "Delete" ይደረጋል።
ብዙነሽ "ያን ሁሉ ቃልኪዳኑን እረስቶ" ስትል፣ ለሷ ቃልኪዳን "ዘላለማዊ ውል" ነበር። ለአሁኑ ዘመን ሰው ግን ቃልኪዳን ማለት እንደ ሶፍትዌር "Terms and Conditions" በቀላሉ "Accept" ተብሎ፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ በቅጽበት የሚጣስ ወረቀት ሆኗል።
የትውስታ ሲኦል
በሳይኮሎጂስቶች እይታ፣ የዚህ ዘፈን ትልቁ ህመም "Cognitive Dissonance" ወይም የአስተሳሰብ ግጭት ነው። ዘፋኟ "ያልከውን ቃል አልታቀበህም ወይ አሁን ስትረሳው?" ስትል፣ አእምሮዋ በድሮው "አፍቃሪ" እና በአሁኑ "ከጂ" መካከል ያለውን ልዩነት ማስታረቅ አቅቶታል። ትውስታ እዚህ ጋር እንደ ስቃይ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል። ሳይኮሎጂው እንደሚነግረን፣ ክህደት የሚጎዳው ክህደቱ ራሱ ሳይሆን፣ የተከዳው ሰው "ለካ ያ ሁሉ ውሸት ነበር" ብሎ ያለፈውን ትዝታውን ጭምር መጠራጠር ሲጀምርና የማንነት ቀውስ ውስጥ ሲገባ የሚፈጠረው የነፍስ ስብራት ነው።
ሰብለ እና የሰባት ዓመቱ ባዶነት
ከዘፈኑ ጀርባ ያለውን ስሜት ለመረዳት አንዲት "ሰብለ" የምትባል ሴት ታሪክ እንመልከት። ሰብለ ለሰባት ዓመታት ከፍቅረኛዋ ጋር በአንድነት ኖራለች፤ እሱ ትምህርቱን እስኪጨርስ የቀን ሰራተኛ ሆና እየሰራች ደግፋዋለች። ልክ ስኬት ላይ ሲደርስና "መሰረትኩት" ያለው ህይወት ፍሬ ሊያፈራ ሲል፣ "አልመጥነኝም" ብሎ ሌላ አገባ። ሰብለ ስታለቅስ የነበረው ስለ ጠፋው ገንዘብ ሳይሆን፣ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" እንዴት ለሌላ ሰጠው? በሚለው ጥያቄ ነው። የብዙነሽ ዜማ የእንደነዚህ አይነት በሺዎች የሚቆጠሩ ዝም የተባሉ ልቦች የሲቃ ድምፅ ነው።
"አንተም አንዳሻህ ሂድ"፦ የክብር ለቅሶ
በዘፈኑ ውስጥ ትልቁ ቁምነገር "አንተም አንዳሻህ ሂድ የኔም እንባ ይፍሰስ" የሚለው ስንኝ ነው። ይህ በሳይኮሎጂ "Radical Acceptance" ይባላል። ዘፋኟ ልመና ውስጥ አይደለችም፤ ይልቁንም የራሷን ሐዘን በክብር ለመቀበል ወስናለች። "መቼም አልታደልኩኝ ፍቅርን ለመጨረስ" የሚለው ቃል፣ የሰው ልጅ እጣ-ፈንታን የመቀበል ጥልቅ ፍልስፍናን ያሳያል። ህመሟን ወደ ውጭ ሳይሆን ወደ ውስጥ በማየት፣ በገዛ እንባዋ ቁስሏን ለማጠብ ትሞክራለች። ዘፋኟ ሐዘኑን እንደ ጌጥ ታደርገዋለች።
የዲጂታል ዘመን እና የ"አማራጭ" ገዳይነት
ዘመናዊው ፈላስፋ አለን ደ ቦቶን፣ የፍቅር ስቃይ የሚመጣው "ከመጠን በላይ አማራጭ" በመኖሩ ነው ይላል። ብዙነሽ "ሌላ አሰበ ወይ ልብህ?" ስትል፣ ያ "ሌላ" የተባለው ነገር በዘመናዊው ዓለም በሶሻል ሚዲያ ምክንያት በየሰከንዱ የሚከሰት ፈተና ነው። ፈላስፎች እንደሚሉት፣ የአሁኑ ዘመን ሰው "ከዚህ የተሻለ አላገኝም ወይ?" በሚል ስጋት ውስጥ ስለሚኖር፣ "መሰረት" መጣል አይችልም።
የብዙነሽ ዜማ መሰረት ለሌለው የዘመኑ ትውልድ ትልቅ የህሊና ጩኸት ነው።
የመሐላ ትርጉም፦ የመጨረሻው ውል
በኢትዮጵያ ባህል መሐላ ከፈጣሪ እና ከሰው ጋር የሚደረግ ቅዱስ ውል ነው። ዘፋኟ "ያን ሁሉ መሐላ" ስትል፣ ጉዳዩ የፍቅር ብቻ ሳይሆን የሞራል ውድቀትም እንደሆነ ትገልጻለች። መሐላን ማፍረስ በባህላችን "እርግማንን" ይጋብዛል። ስለዚህ "የኔም እንባ ይፍሰስ" ስትል፣ ያ የፈሰሰ እንባ ነገ ፍርድ እንደሚሰጥ ስውር መልእክት እያስተላለፈች ነው። የከዳት ሰው እዳው ከፍቅር በላይ መሆኑን፣ እንባው ደግሞ የፍርድ ቀን ምስክር መሆኑን ትነግረናለች።
የፍቅር እረመጥ፦ የስቃይ ጥልቀት
"በፍቅርህ እረመጥ ሲቃጠል አንጀቴ" የሚለው አገላለጽ፣ ፍቅር ከበረከትነት ወደ ቅጣትነት መቀየሩን ያሳያል። እረመጥ የማይጠፋ፣ በውስጥ የሚነድ እሳት ነው። ሳይንስ እንደሚነግረን ክህደት የሚፈጥረው ህመም ልክ እንደ እሳት ቃጠሎ በአንጎል ውስጥ ተመሳሳይ ቦታን ያነቃቃል። ብዙነሽ ይህንን ሳይንሳዊ እውነት "አንጀቴ ተቃጠለ" በሚለው የሀገርኛ ፈሊጥ ገልጻዋለች። ይህ ስቃይ የሚታይ ቁስል የሌለው፣ ግን ነፍስን የሚያሳርር ዘላለማዊ እሳት ነው።
አሳዛኝ ፍጻሜ፦ "ፍቅርን ለመጨረስ"
የዘፈኑ መደምደሚያ "መቼም አልታደልኩኝ ፍቅርን ለመጨረስ" የሚለው ነው፤ ይህም የመጨረሻው የልብ ስብራት ነው። በግሪክ ድራማዎች እንደምናየው፣ ጀግናው ምንም ቢጥርም መጨረሻው ውድቀት ይሆናል። እዚህ ጋር ፍቅርን እንደ ሩጫ ወይም እንደ ትልቅ ስራ ትቆጥረዋለች። መጀመር እንጂ መጨረስ ያልተቻለበት ታላቅ ፕሮጀክት። ይህ ተስፋ መቁረጥ ሳይሆን፣ ፍቅር የሁለት ሰው ፍቃድ ካልታከለበት ብቻውን እንደማይቆም የምታውጅበት የብስለት ቃል ነው። ትንታኔው እዚህ ላይ ቢያበቃም፣ የብዙነሽ ድምፅ ግን በሰሚው ህሊና ውስጥ እንደ ማዕበል መናወጡን ይቀጥላል።
የመሠረት መናድ
በደራስያን እይታ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" የሚለው ቃል የመጨረሻው የሥነ-ጽሁፍ ሰቆቃ (Tragedy) መጀመሪያ ነው። ፍቅር እዚህ ጋር እንደ ቤት ሳይሆን እንደ ቤተ-መቅደስ ነው የተሳለው። "መሰረት" የሚለው ቃል ጽናትን ብቻ ሳይሆን የአንድን ሰው ህይወት ሙሉ በሙሉ ለሌላው አሳልፎ መስጠትን ያሳያል። ደራሲያን እንደሚሉት፣ ከቤቱ መፍረስ በላይ የሚያስለቅሰው፣ ቤቱ የፈረሰው ገና ጣሪያው ሳይቀጥል፣ በብርድና በዝናብ ወቅት ባለቤቱ ጥሎት በመጥፋቱ ነው። ገጣሚው ክህደትን እንደ ግላዊ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ እንደ አንድ ትልቅ የቃል-ኪዳን ስርአት መፈራረስ አድርጎ ይስለዋል። ይህ ግጥም "የተተወ ህንጻ" ሳይሆን "የተከዳ ነፍስ" ዋይታ ነው።
የሰው ልጅ ተለዋዋጭነት
ፈላስፋው ዣን ፖል ሳርትሬ "ሰው መጀመሪያ ይገኛል፣ ከዚያም እራሱን ይፈጥራል" ይላል። በብዙነሽ ዜማ ውስጥ የምናየው ፍቅረኛ ግን፣ "እራሱን የፈጠረበትን" ቃልና መሐላ ሲክድ ይታያል። ፈላስፎች ይህንን "Bad Faith" ይሉታል። መሐላውን የረሳው ሰው እራሱን ነጻ ለማውጣት ሲል የሌላውን ህልውና ገድሏል። "ያን ሁሉ መሐላ" ብላ ስትጮህ፣ ፈላስፋው ኒቼ እንደሚለው "ታማኝነት ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ተፈጥሮአዊ ያልሆነ ጫና ነው" የሚለውን መራራ እውነት ታስታውሰናለች። ሰው ቃሉን ሲያጥፍ የራሱን ሰብአዊነትም ጭምር እየቀበረ እንደሆነ ፈላስፎች ይከራከራሉ።
ፈሳሽ ፍቅር
የዘመናችን ዝነኛ ፈላስፋ ዚግመንት ባውማን፣ የአሁኑን ዘመን ፍቅር "Liquid Love" (ፈሳሽ ፍቅር) ይለዋል። ብዙነሽ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" ስትል፣ እሷ የነበረችው ፍቅር እንደ ድንጋይ በሚጸናበት ዘመን ነበር። ባውማን እንደሚለው ግን፣ አሁን ግንኙነቶች እንደ ውሃ ፈሳሽ ናቸው፤ በቀላሉ ቅርጻቸውን ይለውጣሉ፣ በቀላሉ ይፈስሳሉ። ዘፋኟ "ሌላ አሰበ ወይ ልብህ?" ብላ ስትጠይቅ፣ የአሁኑ ዘመን ፈላስፎች "አዎ፣ ምክንያቱም አሁን ያለው ሰው ለአንድ ቃል የመታመን ብቃት የለውም" ይላሉ። ፍቅር ከመሠረትነት ወደ ሊጣል የሚችል "ሸቀጥ" ተቀይሯል።
የፍጆታ ባህል እና "ሊጣል የሚችል" ነፍስ
የአሁኑ ዘመን ፈላስፎች እንደሚሉት፣ አሁን የምንኖረው "Throw-away Society" ውስጥ ነው። አንድ ስልክ ሲበላሽ እንደምንጥለው ሁሉ፣ ፍቅረኛም ላይ ትንሽ ጉድለት ሲታይ ወይም የተሻለ አማራጭ ሲገኝ "Delete" ይደረጋል።
ብዙነሽ "ያን ሁሉ ቃልኪዳኑን እረስቶ" ስትል፣ ለሷ ቃልኪዳን "ዘላለማዊ ውል" ነበር። ለአሁኑ ዘመን ሰው ግን ቃልኪዳን ማለት እንደ ሶፍትዌር "Terms and Conditions" በቀላሉ "Accept" ተብሎ፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ በቅጽበት የሚጣስ ወረቀት ሆኗል።
የትውስታ ሲኦል
በሳይኮሎጂስቶች እይታ፣ የዚህ ዘፈን ትልቁ ህመም "Cognitive Dissonance" ወይም የአስተሳሰብ ግጭት ነው። ዘፋኟ "ያልከውን ቃል አልታቀበህም ወይ አሁን ስትረሳው?" ስትል፣ አእምሮዋ በድሮው "አፍቃሪ" እና በአሁኑ "ከጂ" መካከል ያለውን ልዩነት ማስታረቅ አቅቶታል። ትውስታ እዚህ ጋር እንደ ስቃይ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል። ሳይኮሎጂው እንደሚነግረን፣ ክህደት የሚጎዳው ክህደቱ ራሱ ሳይሆን፣ የተከዳው ሰው "ለካ ያ ሁሉ ውሸት ነበር" ብሎ ያለፈውን ትዝታውን ጭምር መጠራጠር ሲጀምርና የማንነት ቀውስ ውስጥ ሲገባ የሚፈጠረው የነፍስ ስብራት ነው።
ሰብለ እና የሰባት ዓመቱ ባዶነት
ከዘፈኑ ጀርባ ያለውን ስሜት ለመረዳት አንዲት "ሰብለ" የምትባል ሴት ታሪክ እንመልከት። ሰብለ ለሰባት ዓመታት ከፍቅረኛዋ ጋር በአንድነት ኖራለች፤ እሱ ትምህርቱን እስኪጨርስ የቀን ሰራተኛ ሆና እየሰራች ደግፋዋለች። ልክ ስኬት ላይ ሲደርስና "መሰረትኩት" ያለው ህይወት ፍሬ ሊያፈራ ሲል፣ "አልመጥነኝም" ብሎ ሌላ አገባ። ሰብለ ስታለቅስ የነበረው ስለ ጠፋው ገንዘብ ሳይሆን፣ "ፍቅርን በልቤ መስርቶ" እንዴት ለሌላ ሰጠው? በሚለው ጥያቄ ነው። የብዙነሽ ዜማ የእንደነዚህ አይነት በሺዎች የሚቆጠሩ ዝም የተባሉ ልቦች የሲቃ ድምፅ ነው።
"አንተም አንዳሻህ ሂድ"፦ የክብር ለቅሶ
በዘፈኑ ውስጥ ትልቁ ቁምነገር "አንተም አንዳሻህ ሂድ የኔም እንባ ይፍሰስ" የሚለው ስንኝ ነው። ይህ በሳይኮሎጂ "Radical Acceptance" ይባላል። ዘፋኟ ልመና ውስጥ አይደለችም፤ ይልቁንም የራሷን ሐዘን በክብር ለመቀበል ወስናለች። "መቼም አልታደልኩኝ ፍቅርን ለመጨረስ" የሚለው ቃል፣ የሰው ልጅ እጣ-ፈንታን የመቀበል ጥልቅ ፍልስፍናን ያሳያል። ህመሟን ወደ ውጭ ሳይሆን ወደ ውስጥ በማየት፣ በገዛ እንባዋ ቁስሏን ለማጠብ ትሞክራለች። ዘፋኟ ሐዘኑን እንደ ጌጥ ታደርገዋለች።
የዲጂታል ዘመን እና የ"አማራጭ" ገዳይነት
ዘመናዊው ፈላስፋ አለን ደ ቦቶን፣ የፍቅር ስቃይ የሚመጣው "ከመጠን በላይ አማራጭ" በመኖሩ ነው ይላል። ብዙነሽ "ሌላ አሰበ ወይ ልብህ?" ስትል፣ ያ "ሌላ" የተባለው ነገር በዘመናዊው ዓለም በሶሻል ሚዲያ ምክንያት በየሰከንዱ የሚከሰት ፈተና ነው። ፈላስፎች እንደሚሉት፣ የአሁኑ ዘመን ሰው "ከዚህ የተሻለ አላገኝም ወይ?" በሚል ስጋት ውስጥ ስለሚኖር፣ "መሰረት" መጣል አይችልም።
የብዙነሽ ዜማ መሰረት ለሌለው የዘመኑ ትውልድ ትልቅ የህሊና ጩኸት ነው።
የመሐላ ትርጉም፦ የመጨረሻው ውል
በኢትዮጵያ ባህል መሐላ ከፈጣሪ እና ከሰው ጋር የሚደረግ ቅዱስ ውል ነው። ዘፋኟ "ያን ሁሉ መሐላ" ስትል፣ ጉዳዩ የፍቅር ብቻ ሳይሆን የሞራል ውድቀትም እንደሆነ ትገልጻለች። መሐላን ማፍረስ በባህላችን "እርግማንን" ይጋብዛል። ስለዚህ "የኔም እንባ ይፍሰስ" ስትል፣ ያ የፈሰሰ እንባ ነገ ፍርድ እንደሚሰጥ ስውር መልእክት እያስተላለፈች ነው። የከዳት ሰው እዳው ከፍቅር በላይ መሆኑን፣ እንባው ደግሞ የፍርድ ቀን ምስክር መሆኑን ትነግረናለች።
የፍቅር እረመጥ፦ የስቃይ ጥልቀት
"በፍቅርህ እረመጥ ሲቃጠል አንጀቴ" የሚለው አገላለጽ፣ ፍቅር ከበረከትነት ወደ ቅጣትነት መቀየሩን ያሳያል። እረመጥ የማይጠፋ፣ በውስጥ የሚነድ እሳት ነው። ሳይንስ እንደሚነግረን ክህደት የሚፈጥረው ህመም ልክ እንደ እሳት ቃጠሎ በአንጎል ውስጥ ተመሳሳይ ቦታን ያነቃቃል። ብዙነሽ ይህንን ሳይንሳዊ እውነት "አንጀቴ ተቃጠለ" በሚለው የሀገርኛ ፈሊጥ ገልጻዋለች። ይህ ስቃይ የሚታይ ቁስል የሌለው፣ ግን ነፍስን የሚያሳርር ዘላለማዊ እሳት ነው።
አሳዛኝ ፍጻሜ፦ "ፍቅርን ለመጨረስ"
የዘፈኑ መደምደሚያ "መቼም አልታደልኩኝ ፍቅርን ለመጨረስ" የሚለው ነው፤ ይህም የመጨረሻው የልብ ስብራት ነው። በግሪክ ድራማዎች እንደምናየው፣ ጀግናው ምንም ቢጥርም መጨረሻው ውድቀት ይሆናል። እዚህ ጋር ፍቅርን እንደ ሩጫ ወይም እንደ ትልቅ ስራ ትቆጥረዋለች። መጀመር እንጂ መጨረስ ያልተቻለበት ታላቅ ፕሮጀክት። ይህ ተስፋ መቁረጥ ሳይሆን፣ ፍቅር የሁለት ሰው ፍቃድ ካልታከለበት ብቻውን እንደማይቆም የምታውጅበት የብስለት ቃል ነው። ትንታኔው እዚህ ላይ ቢያበቃም፣ የብዙነሽ ድምፅ ግን በሰሚው ህሊና ውስጥ እንደ ማዕበል መናወጡን ይቀጥላል።
6 months ago
አሰልቺ የሕይወት ዘይቤን ለመቀየር 7 ቀላል መንገዶች!
ሁልጊዜ ተመሳሳይ የዕለት ተዕለት ተግባር ሰልችቶዎታል? ስራ፣ ጂም፣ እንቅልፍ... ይህ "እስር ቤት" ይብቃን! ሕይወትዎን በደስታና በአዲስ ነገር ለመሙላት እነዚህን 7 ነጥቦች ይተግብሩ፦
ከተማን ለቀቅ አድርገው ይውጡ 🧳
ቅዳሜና እሁድን ለብቻዎ ወይም ከሚወዱት ሰው ጋር አዲስ ቦታ በመሄድ ያሳልፉ። አጭር ጉዞ አእምሮን ለማደስ ይረዳል።
አዲስ የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያ (Hobby) ይጀምሩ 🎸
ሁልጊዜ መሞከር የሚመኙት ነገር አለ? አዲስ የሙዚቃ መሣሪያ መማር ወይም ተራራ መውጣት? አሁኑኑ ይጀምሩት!
ራስዎን በትንሽ ነገር ይሸልሙ 💅
አዲስ የፀጉር ስታይል ወይም የሚወዱትን ነገር በማድረግ ለራስዎ ትኩረት ይስጡ። ትናንሽ ስጦታዎች ትልቅ ደስታን ይሰጣሉ።
ቆንጆ ልብስ ይልበሱ (ለራስዎ!) 👠
ለየት ያለ ዝግጅት ባይኖርዎትም እንኳን፣ የሚወዱትን ምርጥ ልብስ ለብሰው የሚወዱትን ምግብ እያጣጣሙ ጥራት ያለው የ"Self-love" ጊዜ ያሳልፉ።
የቤትዎን ገጽታ ይቀይሩ 🏠
የሶፋውን ቦታ መቀየር ወይም የግድግዳ ቀለም መቀየር ለዓይንዎ አዲስ መንፈስ ይሰጣል። አላስፈላጊ እቃዎችንም ያስወግዱ።
ለድንገተኛ ዕቅዶች ክፍት ይሁኑ 📞
ሁልጊዜ በፕሮግራም መታጠር ሰልችቶዎታል? አንዳንድ ጊዜ ያሰቡትን ሰርዘው በድንገት ከጓደኛዎ ጋር ተገናኝተው ቡና ይጠጡ።
የመንገድ አማራጭዎን ይቀይሩ 🚲
ወደ ስራ የሚሄዱበትን መንገድ ወይም የመጓጓዣ ዘዴ ይቀይሩ። አዳዲስ ቦታዎችንና ሰዎችን ለማየት ይረዳዎታል።
ሁልጊዜ ተመሳሳይ የዕለት ተዕለት ተግባር ሰልችቶዎታል? ስራ፣ ጂም፣ እንቅልፍ... ይህ "እስር ቤት" ይብቃን! ሕይወትዎን በደስታና በአዲስ ነገር ለመሙላት እነዚህን 7 ነጥቦች ይተግብሩ፦
ከተማን ለቀቅ አድርገው ይውጡ 🧳
ቅዳሜና እሁድን ለብቻዎ ወይም ከሚወዱት ሰው ጋር አዲስ ቦታ በመሄድ ያሳልፉ። አጭር ጉዞ አእምሮን ለማደስ ይረዳል።
አዲስ የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያ (Hobby) ይጀምሩ 🎸
ሁልጊዜ መሞከር የሚመኙት ነገር አለ? አዲስ የሙዚቃ መሣሪያ መማር ወይም ተራራ መውጣት? አሁኑኑ ይጀምሩት!
ራስዎን በትንሽ ነገር ይሸልሙ 💅
አዲስ የፀጉር ስታይል ወይም የሚወዱትን ነገር በማድረግ ለራስዎ ትኩረት ይስጡ። ትናንሽ ስጦታዎች ትልቅ ደስታን ይሰጣሉ።
ቆንጆ ልብስ ይልበሱ (ለራስዎ!) 👠
ለየት ያለ ዝግጅት ባይኖርዎትም እንኳን፣ የሚወዱትን ምርጥ ልብስ ለብሰው የሚወዱትን ምግብ እያጣጣሙ ጥራት ያለው የ"Self-love" ጊዜ ያሳልፉ።
የቤትዎን ገጽታ ይቀይሩ 🏠
የሶፋውን ቦታ መቀየር ወይም የግድግዳ ቀለም መቀየር ለዓይንዎ አዲስ መንፈስ ይሰጣል። አላስፈላጊ እቃዎችንም ያስወግዱ።
ለድንገተኛ ዕቅዶች ክፍት ይሁኑ 📞
ሁልጊዜ በፕሮግራም መታጠር ሰልችቶዎታል? አንዳንድ ጊዜ ያሰቡትን ሰርዘው በድንገት ከጓደኛዎ ጋር ተገናኝተው ቡና ይጠጡ።
የመንገድ አማራጭዎን ይቀይሩ 🚲
ወደ ስራ የሚሄዱበትን መንገድ ወይም የመጓጓዣ ዘዴ ይቀይሩ። አዳዲስ ቦታዎችንና ሰዎችን ለማየት ይረዳዎታል።
6 months ago
https://youtu.be/gU5EDSmy9... ስራ ነው የምስራው። ከዚህ በላይ ምን ጣፋጭ ህይወት አለ?! ሙዚቀኛ ቶማስ ሀይሉ/ቶሚ EDF በኢትዮዳንስ ፊትነስ መስራች።Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
6 months ago
ትናንት ስልጠና እየሰጠ ነበር ዛሬ በህይወት የለም!
ይሄ የምትመለከቱት ፎቶ ትላንት ጥር 28/2018 ዓም ዘሪሁን ግርማ CMM የሚገኘው Love in Action ለተሰኘ በጎ አድራጎት ተቋም ዋናው ቢሮ ለወጣቶች ባዘጋጀው የስልጠና ፕሮግራም ላይ ስልጠና እየሰጠ ነበር። ይኸው ውሎው በምስሉ ላይ የሚታየውን ይመስል ነበር።
ሞት የሰው ልጆች ሁሉ ተሸክመውት የሚኖሩት እዳ ነው። ልዩነቱ በተራው ላይ መቀዳደም ይኖረዋል። እውነት ለመናገር ሞት አዲስ ነገር አይደለም ነገር ግን ብዙ ተስፋ፣ የመኖር ጉጉትና የሚኖርለት አላማ ያለው ሰው ድንገት ሲሞት ግን ሃዘኑ እጅግ ልብ ይነካል።
ለመሆኑ ዘሪሁን እዚሁ የተላንቱ ፎቶ ላይ እንደሚታየው ምኑ ነው በሰዓታት ልዩነት ውስጥ የሚሞት የሚመስለው?😭
ይሄንን ፎቶ ያስቀረልን የካሜራ ባለሞያ ናሆም ጌታሁን ነው።
Via: የኋላሸት ዘርይሁን
ይሄ የምትመለከቱት ፎቶ ትላንት ጥር 28/2018 ዓም ዘሪሁን ግርማ CMM የሚገኘው Love in Action ለተሰኘ በጎ አድራጎት ተቋም ዋናው ቢሮ ለወጣቶች ባዘጋጀው የስልጠና ፕሮግራም ላይ ስልጠና እየሰጠ ነበር። ይኸው ውሎው በምስሉ ላይ የሚታየውን ይመስል ነበር።
ሞት የሰው ልጆች ሁሉ ተሸክመውት የሚኖሩት እዳ ነው። ልዩነቱ በተራው ላይ መቀዳደም ይኖረዋል። እውነት ለመናገር ሞት አዲስ ነገር አይደለም ነገር ግን ብዙ ተስፋ፣ የመኖር ጉጉትና የሚኖርለት አላማ ያለው ሰው ድንገት ሲሞት ግን ሃዘኑ እጅግ ልብ ይነካል።
ለመሆኑ ዘሪሁን እዚሁ የተላንቱ ፎቶ ላይ እንደሚታየው ምኑ ነው በሰዓታት ልዩነት ውስጥ የሚሞት የሚመስለው?😭
ይሄንን ፎቶ ያስቀረልን የካሜራ ባለሞያ ናሆም ጌታሁን ነው።
Via: የኋላሸት ዘርይሁን
Sponsored by
Surafel
Comments