አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን አስመልክቶ 7ኛውን የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሄደ
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
6 months ago