21 hours ago
በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ህይወታቸውን ያጣሉ
#ethiopia | በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንደሚያጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የሞት ምጣኔ በሀገራት መካከል በከፍተኛ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ዋና ዋና ምክንያቶቹ የዕድሜ ስብጥር የአረጋውያን ቁጥር መብዛት ደካማ የጤና ስርዓት ጦርነትና ግጭት ዋነኞቹ ናቸው።
ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት እንደ ድህነት ያሉ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖዎች ለሞት ምጣኔው ከፍተኛ መሆን እንደምክንያትነት ይጠቀሳሉ።
በተጨማሪም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ደግሞ በቂ የህክምና አቅርቦት አለመኖር ተላላፊ በሽታዎች እና የእናቶችና ህፃናት ሞት ምጣኔ ከፍተኛ መሆን ዋና ምክንያቶች ናቸው።
በጦርነት ውስጥ ባሉ ሀገራት የሰው ህይወት ማጣት እና የጤና ተቋማት መውደም የሞት ምጣኔውን ከፍተኛ አድርጎታል።
በምስራቅ አውሮፓ እንደ ቡልጋሪያ እና ላቲቪያ ያለው የሞት ምጣኔ በቁጥር ከፍ ብሎ የሚታየው አረጋውያን በመብዛታቸው ምክንያት ነው ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldpopulation #deathrate #europe #africa
#ethiopia | በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንደሚያጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የሞት ምጣኔ በሀገራት መካከል በከፍተኛ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ዋና ዋና ምክንያቶቹ የዕድሜ ስብጥር የአረጋውያን ቁጥር መብዛት ደካማ የጤና ስርዓት ጦርነትና ግጭት ዋነኞቹ ናቸው።
ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት እንደ ድህነት ያሉ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖዎች ለሞት ምጣኔው ከፍተኛ መሆን እንደምክንያትነት ይጠቀሳሉ።
በተጨማሪም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ደግሞ በቂ የህክምና አቅርቦት አለመኖር ተላላፊ በሽታዎች እና የእናቶችና ህፃናት ሞት ምጣኔ ከፍተኛ መሆን ዋና ምክንያቶች ናቸው።
በጦርነት ውስጥ ባሉ ሀገራት የሰው ህይወት ማጣት እና የጤና ተቋማት መውደም የሞት ምጣኔውን ከፍተኛ አድርጎታል።
በምስራቅ አውሮፓ እንደ ቡልጋሪያ እና ላቲቪያ ያለው የሞት ምጣኔ በቁጥር ከፍ ብሎ የሚታየው አረጋውያን በመብዛታቸው ምክንያት ነው ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldpopulation #deathrate #europe #africa
5 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cau12ebu1295 u1240u1295 u1260u1323u120au12ebu1295 u12a5u122eu121b u1290u1308 u12a0u122du1265 u1260u12f5u121du1240u1275 u12edu12a8u1260u122bu120d u1362 u12e8u1323u120au12ebu1297 u122eu121d u12a8u1270u121b u1260u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1263u1205u120du1293 u1263u1292u12f2u122b u120du1273u1238u1260u122du1245 u1290u12cd #ethiopiansineurope #ethiopia #ethiopians #ethiopianday ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያዊያን ቀን በጣሊያን እሮማ ነገ አርብ በድምቀት ይከበራል ። የጣሊያኗ ሮም ከተማ በኢትዮጵያውያን ባህልና ባኒዲራ ልታሸበርቅ ነው #ethiopiansineurope #ethiopia #ethiopians #ethiopianday
1 month ago
Enjoy an exclusive 20% OFF on flights from Europe and the Americas to Addis Ababa! Take advantage of this special offer to reconnect with your loved ones and experience the warmth of home. Book your journey today before this offer ends on 15 July 2026.
#flyethiopian
#flyethiopian
1 month ago
We are thrilled to announce the launch of our new thrice-weekly flights to Lyon, France, in the presence of government officials, ambassadors, Ethiopian Airlines executives, and distinguished guests. This milestone marks another step in strengthening connectivity between Africa and Europe.
#flyethiopian #lyon #thenewspiritofafrica
#flyethiopian #lyon #thenewspiritofafrica
1 month ago
Enjoy special fares from Abuja to Europe, Canada, the USA, and the Middle East with Ethiopian Airlines.
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Enjoy special fares from Abuja to Europe, Canada, the USA, and the Middle East with Ethiopian Airlines.
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
1 month ago
Enjoy special fares from Abuja to Europe, Canada, the USA, and the Middle East with Ethiopian Airlines.
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
1 month ago
Enjoy special fares from Abuja to Europe, Canada, the USA, and the Middle East with Ethiopian Airlines.
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
Book now: https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #abuja
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
2 months ago
Celebrating 20 remarkable years in Belgium! Ethiopian Airlines' Belgium service 20th anniversary has been warmly commemorated with H.E. Ambassador Eshete Tilahun, Ethiopian Ambassador to the BENELUX countries and European Union Institutions, and Mr. Lemma Yadecha, Group Chief Commercial Officer gracing the event in Brussels. #flyethiopian
2 months ago
Celebrating 20 remarkable years in Belgium! Ethiopian Airlines' Belgium service 20th anniversary has been warmly commemorated with H.E. Ambassador Eshete Tilahun, Ethiopian Ambassador to the BENELUX countries and European Union Institutions, and Mr. Lemma Yadecha, Group Chief Commercial Officer gracing the event in Brussels. #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በማለዳው ክፍለ ጊዜ በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ አካባቢ በሬክተር ስኬል መለኪያ 6 ነጥብ 1 የደረሰ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ማጋጠሙ ተገልጿል።
የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ይህ የተፈጥሮ አደጋ የተከሰተው ከምድር ወለል በታች 253 ኪሎ ሜትር ጥልቀት ላይ ነው።
አደጋው በተለይ ማክሰኞ ሌሊት በፈረንጆቹ አቆጣጠር ንጋት ላይ የተመዘገበ ሲሆን ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃዎች እየተሰበሰቡ ይገኛሉ።
#italy #earthquake #seismic #worldnews #europe #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በዛሬው ዕለት በማለዳው ክፍለ ጊዜ በደቡባዊ ጣሊያን የባህር ዳርቻ አካባቢ በሬክተር ስኬል መለኪያ 6 ነጥብ 1 የደረሰ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ማጋጠሙ ተገልጿል።
የጀርመን የጂኦሳይንስ ምርምር ማዕከል ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ይህ የተፈጥሮ አደጋ የተከሰተው ከምድር ወለል በታች 253 ኪሎ ሜትር ጥልቀት ላይ ነው።
አደጋው በተለይ ማክሰኞ ሌሊት በፈረንጆቹ አቆጣጠር ንጋት ላይ የተመዘገበ ሲሆን ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃዎች እየተሰበሰቡ ይገኛሉ።
#italy #earthquake #seismic #worldnews #europe #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
Enjoy our special offer of 10% off your travels from Africa to all Ethiopian Airlines online destinations, excluding Europe. Sales are valid from May 16 to May 30, 2026, for travel from June 13 to June 30, 2026. Don’t let this opportunity pass you by on your next adventure. #flyethiopian #discounttravel
https://www.ethiopianairli...
https://www.ethiopianairli...
3 months ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
4 months ago
ጣሊያን ለአሜሪካ "የጦር ሰፈሬን አትጠቀሚም" አለቻት
#ethiopia | አሜሪካ በኢራን ላይ ለምታቅደው ወታደራዊ ዘመቻ የጣሊያንን ትብብር ብትጠይቅም፣ የሮም መንግስት ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ ተሰማ። በተለይም በሲሲሊ የሚገኘውን ስልታዊው የሲኞኔላ (Sigonella) የአየር ኃይል ጣቢያ አሜሪካ ለጥቃት እንዳትጠቀምበት ታግዳለች።
በዚህም ምክንያት ወደ ጣሊያን ለመግባትና ስምሪት ለመጀመር ተዘጋጅተው የነበሩ የአሜሪካ የቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ባሉበት እንዲቆሙ መታዘዛቸው ተነግሯል። ጣሊያን ይህን ውሳኔ ያሳለፈችው ከብሪታንያ እና ስፔን በመቀጠል ሲሆን፣ ይህም በኢራን ላይ ለሚሰነዘር ጥቃት ፈቃደኛ ያልሆነች ሦስተኛዋ የአውሮፓ ሀገር አድርጓታል።
የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ እንደዚህ ያሉ ወታደራዊ ውሳኔዎች የሀገሪቱ ፓርላማ እውቅና እና ጥልቅ ውይይት እንደሚያስፈልጋቸው በመግለጽ የአሜሪካን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል። ይህ እርምጃ በኔቶ አባል ሀገራት መካከል በኢራን ጉዳይ ላይ ያለውን ከፍተኛ የፖሊሲ ልዩነት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #italy #usa #iran #breakingnews #military #geopolitics #giorgiameloni #sigonella #europe
#ethiopia | አሜሪካ በኢራን ላይ ለምታቅደው ወታደራዊ ዘመቻ የጣሊያንን ትብብር ብትጠይቅም፣ የሮም መንግስት ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ ተሰማ። በተለይም በሲሲሊ የሚገኘውን ስልታዊው የሲኞኔላ (Sigonella) የአየር ኃይል ጣቢያ አሜሪካ ለጥቃት እንዳትጠቀምበት ታግዳለች።
በዚህም ምክንያት ወደ ጣሊያን ለመግባትና ስምሪት ለመጀመር ተዘጋጅተው የነበሩ የአሜሪካ የቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ባሉበት እንዲቆሙ መታዘዛቸው ተነግሯል። ጣሊያን ይህን ውሳኔ ያሳለፈችው ከብሪታንያ እና ስፔን በመቀጠል ሲሆን፣ ይህም በኢራን ላይ ለሚሰነዘር ጥቃት ፈቃደኛ ያልሆነች ሦስተኛዋ የአውሮፓ ሀገር አድርጓታል።
የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ እንደዚህ ያሉ ወታደራዊ ውሳኔዎች የሀገሪቱ ፓርላማ እውቅና እና ጥልቅ ውይይት እንደሚያስፈልጋቸው በመግለጽ የአሜሪካን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል። ይህ እርምጃ በኔቶ አባል ሀገራት መካከል በኢራን ጉዳይ ላይ ያለውን ከፍተኛ የፖሊሲ ልዩነት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #italy #usa #iran #breakingnews #military #geopolitics #giorgiameloni #sigonella #europe
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ስፔን በከባድ የወር አበባ ሕመም ለሚሰቃዩ ሴቶች የሚከፈልበት መንገድ አመቻች
#ethiopia | ስፔን ከሥነ-ተዋልዶ ጤና ማሻሻያ ጋር በተያያዘ፣ በከባድ የወር አበባ ሕመም (Dysmenorrhea) ምክንያት ለሚቸገሩ ሴቶች የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ የሚሰጥ አዲስ ሕግ ተግባራዊ አደረገች። ይህ ታሪካዊ ውሳኔ ስፔንን እንዲህ ዓይነቱን ፖሊሲ በይፋ የፈቀደች የመጀመሪያዋ የአውሮፓ ሀገር ያደርጋታል።
የአዲሱ ሕግ ዝርዝር ነጥቦች፦
* የፈቃድ ቀናት፦ ከባድ የወር አበባ ሕመም ያለባቸው ሠራተኞች የሕክምና ማስረጃ በማቅረብ በወር ውስጥ ከሦስት እስከ አምስት ቀናት የሚደርስ ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ።
* የክፍያ ምንጭ፦ የፈቃድ ጊዜ ክፍያው በአሠሪዎች ሳይሆን በሀገሪቱ ብሔራዊ የማኅበራዊ ዋስትና ሥርዓት የሚሸፈን ይሆናል።
* ዓላማው፦ የወር አበባ ጤናን የተመለከቱ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለማስቀረት እና ለሴቶች ምቹ የሥራ አካባቢን ለመፍጠር አልሟል።
* ተጠቃሚነት፦ ውሳኔው እንደ ኢንዶሜትሪዮሲስ (Endometriosis) ያሉ ከባድ የጤና ችግሮች ላለባቸው ዜጎች ዕውቅና የሚሰጥና በሥራ ገበታ ላይ እኩልነትን የሚያሰፍን ነው ተብሏል።
ምንም እንኳ አሠሪዎች ሴቶችን ከመቅጠር ሊቆጠቡ ይችላሉ የሚል ስጋት በተወሰኑ ወገኖች ቢነሳም፣ መንግሥት ወጪውን ሙሉ በሙሉ የሚሸፍን በመሆኑ ይህ አሉታዊ ተፅዕኖ ይቀንሳል ተብሎ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #spain #womenshealth #reproductiverights #labourlaw #equality #europe #menstrualleave
#ethiopia | ስፔን ከሥነ-ተዋልዶ ጤና ማሻሻያ ጋር በተያያዘ፣ በከባድ የወር አበባ ሕመም (Dysmenorrhea) ምክንያት ለሚቸገሩ ሴቶች የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ የሚሰጥ አዲስ ሕግ ተግባራዊ አደረገች። ይህ ታሪካዊ ውሳኔ ስፔንን እንዲህ ዓይነቱን ፖሊሲ በይፋ የፈቀደች የመጀመሪያዋ የአውሮፓ ሀገር ያደርጋታል።
የአዲሱ ሕግ ዝርዝር ነጥቦች፦
* የፈቃድ ቀናት፦ ከባድ የወር አበባ ሕመም ያለባቸው ሠራተኞች የሕክምና ማስረጃ በማቅረብ በወር ውስጥ ከሦስት እስከ አምስት ቀናት የሚደርስ ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ።
* የክፍያ ምንጭ፦ የፈቃድ ጊዜ ክፍያው በአሠሪዎች ሳይሆን በሀገሪቱ ብሔራዊ የማኅበራዊ ዋስትና ሥርዓት የሚሸፈን ይሆናል።
* ዓላማው፦ የወር አበባ ጤናን የተመለከቱ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለማስቀረት እና ለሴቶች ምቹ የሥራ አካባቢን ለመፍጠር አልሟል።
* ተጠቃሚነት፦ ውሳኔው እንደ ኢንዶሜትሪዮሲስ (Endometriosis) ያሉ ከባድ የጤና ችግሮች ላለባቸው ዜጎች ዕውቅና የሚሰጥና በሥራ ገበታ ላይ እኩልነትን የሚያሰፍን ነው ተብሏል።
ምንም እንኳ አሠሪዎች ሴቶችን ከመቅጠር ሊቆጠቡ ይችላሉ የሚል ስጋት በተወሰኑ ወገኖች ቢነሳም፣ መንግሥት ወጪውን ሙሉ በሙሉ የሚሸፍን በመሆኑ ይህ አሉታዊ ተፅዕኖ ይቀንሳል ተብሎ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #spain #womenshealth #reproductiverights #labourlaw #equality #europe #menstrualleave
6 months ago
"ሰደተኞች ሀገራቸውን ጠልተው አይደለም የሚሰደዱት" — ፔፕ ጋርዲዮላ
#ethiopia | ጋርዲዮላ ለሰር ጂም ራትክሊፍ ያላቸውን ክብር ከገለጹ በኋላ፣ ትኩረታቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ወደሆነው የስደተኞች ጉዳይ አዙረዋል። "ችግሩ ሁሉም ሀገራት ስደተኞችን እንደ ስጋት ወይም እንደ ችግር መመልከታቸው ነው" ያሉት አሰልጣኙ፣ ማንም ሰው ያለምክንያት ቀዬውን እንደማይለቅ ተናግረዋል።
የጋርዲዮላ ቁልፍ መልእክቶች፡
* የስደት መንስኤ፦ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው የሚሰደዱት ስለሚጠሏት ሳይሆን፣ በሀገራቸው ካለ ችግር ለማምለጥ ወይም የተሻለ ህይወት ለመፈለግ እንደሆነ አስገንዝበዋል።
* የእኩልነት መርህ፦ ዜግነት፣ የቆዳ ቀለም ወይም የትውልድ ቦታ በአንድ ሰው ማንነት ላይ ከሌላው የተሻለ ለውጥ እንደማያመጡ ገልጸዋል።
* ግላዊ ምሳሌ፦ "እኔ ካታላን መሆኔ ከእናንተ በምንም ነገር የተሻለ አያደርገኝም" በማለት የሰው ልጆች ሁሉ እኩል መሆናቸውን በአጽንኦት ተናግረዋል።
ጋርዲዮላ አክለውም፣ ዓለም የሰዎችን እኩልነት ተረድታ እዛ ደረጃ ላይ ለመድረስ ገና ረጅም ጊዜ እንደሚወስድባት ያላቸውን ስጋት አልሸሸጉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #mancity #refugees #humanity #equality #footballandlife #ethiosport #europe #citizens
#ethiopia | ጋርዲዮላ ለሰር ጂም ራትክሊፍ ያላቸውን ክብር ከገለጹ በኋላ፣ ትኩረታቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ወደሆነው የስደተኞች ጉዳይ አዙረዋል። "ችግሩ ሁሉም ሀገራት ስደተኞችን እንደ ስጋት ወይም እንደ ችግር መመልከታቸው ነው" ያሉት አሰልጣኙ፣ ማንም ሰው ያለምክንያት ቀዬውን እንደማይለቅ ተናግረዋል።
የጋርዲዮላ ቁልፍ መልእክቶች፡
* የስደት መንስኤ፦ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው የሚሰደዱት ስለሚጠሏት ሳይሆን፣ በሀገራቸው ካለ ችግር ለማምለጥ ወይም የተሻለ ህይወት ለመፈለግ እንደሆነ አስገንዝበዋል።
* የእኩልነት መርህ፦ ዜግነት፣ የቆዳ ቀለም ወይም የትውልድ ቦታ በአንድ ሰው ማንነት ላይ ከሌላው የተሻለ ለውጥ እንደማያመጡ ገልጸዋል።
* ግላዊ ምሳሌ፦ "እኔ ካታላን መሆኔ ከእናንተ በምንም ነገር የተሻለ አያደርገኝም" በማለት የሰው ልጆች ሁሉ እኩል መሆናቸውን በአጽንኦት ተናግረዋል።
ጋርዲዮላ አክለውም፣ ዓለም የሰዎችን እኩልነት ተረድታ እዛ ደረጃ ላይ ለመድረስ ገና ረጅም ጊዜ እንደሚወስድባት ያላቸውን ስጋት አልሸሸጉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #mancity #refugees #humanity #equality #footballandlife #ethiosport #europe #citizens
6 months ago
የሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
7 months ago
ፑቲን፦ "ጦርነቱን ወደ አውሮፓ የማስፋፋት ፍላጎት የለንም፤ ውንጀላው የማይረባ ነው!"
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአራት ሰዓት ተኩል ያህል በቴሌቭዥን ባደረጉት ረዥም ንግግር፣ ሩሲያ ከዩክሬን በመቀጠል የአውሮፓ ሀገራትን ልታጠቃ ትችላለች በሚል የሚሰነዘረውን ስጋት ውድቅ አድርገዋል።
🔍 ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
"የማይረባ ውንጀላ"፦ ፑቲን ሩሲያ አውሮፓን የማጥቃት እቅድ አላት የሚለውን ወሬ "የማይረባ" (Ridiculous) ሲሉ አጣጥለውታል።
የጥቅም መከበር፦ ሞስኮ የምትፈልገው ተጨማሪ ጦርነት ሳይሆን፣ ለደህንነቷ እና ለጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅሟ ተገቢው እውቅና እንዲሰጠው መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።
የውጥረቱ መንስኤ፦ ለሩሲያ ብሔራዊ ጥቅምና አቋም አክብሮት አለመስጠት ለቀጠናው ውጥረት ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸው፤ ጦርነቱን ከዩክሬን በላይ የማስፋት ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው ቃል ገብተዋል።
🌍 የፖለቲካ ትንታኔ
ይህ የፑቲን ንግግር የመጣው በምዕራባውያን ሀገራት ዘንድ "ሩሲያ ቀጣዩን ጥቃት በኔቶ (NATO) አባል ሀገራት ላይ ልትሰነዝር ትችላለች" የሚለው ስጋት በረታበት ወቅት ነው። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ንግግር ማድረጋቸው፦
በምዕራባውያን ዘንድ ያለውን ስጋት ለማርገብ እና
የሩሲያን ዓላማ "ከደህንነት ጥበቃ" ጋር ብቻ የተያያዘ ለማስመስል የታለመ ዲፕሎማሲያዊ ስልት እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #ukrainewar #putin #europe #geopolitics #globalnews #breakingnews #moscow #nato #diplomacy
#ethiopia | የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአራት ሰዓት ተኩል ያህል በቴሌቭዥን ባደረጉት ረዥም ንግግር፣ ሩሲያ ከዩክሬን በመቀጠል የአውሮፓ ሀገራትን ልታጠቃ ትችላለች በሚል የሚሰነዘረውን ስጋት ውድቅ አድርገዋል።
🔍 ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
"የማይረባ ውንጀላ"፦ ፑቲን ሩሲያ አውሮፓን የማጥቃት እቅድ አላት የሚለውን ወሬ "የማይረባ" (Ridiculous) ሲሉ አጣጥለውታል።
የጥቅም መከበር፦ ሞስኮ የምትፈልገው ተጨማሪ ጦርነት ሳይሆን፣ ለደህንነቷ እና ለጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅሟ ተገቢው እውቅና እንዲሰጠው መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።
የውጥረቱ መንስኤ፦ ለሩሲያ ብሔራዊ ጥቅምና አቋም አክብሮት አለመስጠት ለቀጠናው ውጥረት ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ገልጸው፤ ጦርነቱን ከዩክሬን በላይ የማስፋት ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው ቃል ገብተዋል።
🌍 የፖለቲካ ትንታኔ
ይህ የፑቲን ንግግር የመጣው በምዕራባውያን ሀገራት ዘንድ "ሩሲያ ቀጣዩን ጥቃት በኔቶ (NATO) አባል ሀገራት ላይ ልትሰነዝር ትችላለች" የሚለው ስጋት በረታበት ወቅት ነው። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ንግግር ማድረጋቸው፦
በምዕራባውያን ዘንድ ያለውን ስጋት ለማርገብ እና
የሩሲያን ዓላማ "ከደህንነት ጥበቃ" ጋር ብቻ የተያያዘ ለማስመስል የታለመ ዲፕሎማሲያዊ ስልት እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#russia #ukrainewar #putin #europe #geopolitics #globalnews #breakingnews #moscow #nato #diplomacy
9 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
10 months ago
የኢትዮጵያን ሲኒማ ያስመሰገነው
ሲኒማቶግራፈር እና ፕሮዲዪሰር ታምራት መኮንን
(ያሬድ ሹመቴ)
~ ኢትዮጵያዊው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የአፍሪካ ብቸኛው እጩ እና አሸናፊ ሆኗል!
~ እንዴት አንድ ፊልም ከ11 ዓመታት በላይ ልፋት ሊጠይቅ ይችላል?
#ethiopia | ታምራት መኮንን ተወልዶ ያደገው በባህርዳር ከተማ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ ለሲኒማ ከነበረው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ በፎቶግራፍ አንሺነት የምስል ነገራ ሙያን ተቀላቀለ።
አዲስ አበባ በገባ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ስመ ጥር ሲኒማቶግራፈር እና ዳይሬክተር ኦፎ ፎቶግራፊ በመኾን ከፍተኛ ተወዳጅነትን ማትረፍ በቻሉ ፊልሞች ውስጥ እጁን ማሳረፍ ችሏል።
ለ አብነት ያህልም "አሸንጌ" ፤ "ቀይ ስህተት" እና የበርካታ ተመልካቾችን ቀልብ ለዓመታት መግዛት የቻለው "ስርየት" የተሰኘው ፊልም ከስራዎቹ መሐል ተጠቃሽ ናቸው።
ታምራት መኮንን አሜሪን አገር ኒውዮርክ ከተማ በሚገኘው ኒውዮርክ ፊልም አካዳሚ የሲኒማቶግራፈርነት ትምህርቱን ተከታትሎ በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ በቅቷል።
ለትምህርት በሄደበት አጋጣሚም ከእውቅ ፕሮዲዪሰሮች ጋር ተገናኝቶ እዚያው አሜሪካ ውስጥ ሲኒማቶግራፈር በመኾን ከተወሰኑ ኢንዲፔንደንት ፊልም ሰሪዎች ጋር እና Styles P ከተባለ ከተባለ አሜሪካዊ ዕውቅ ራፐር ጋር የሙዚቃ ቪዲዮ እስከ መስራት ደርሷል።
ታምራት በዓለም አቀፍ መድረክ አገሩን የሚያስጠራ ፊልም ለመስራት አቅዶ ወደ አገሩ በተመለሰ ማግስት የቤተሰቦቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን አቅም አሰባስቦ "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘ ፊልም ፕሮዲዪስ ለማድረግ ተነሳ።
ከ11 ዓመታት በፊት በአገር ውስጥ አቅም ከዚህ ቀደም ባልተደፈረ መልኩ በ5k የጥራት ደረጃ ቀረጻ ለማካሄድ መሳሪያዎችን እና ሙያተኞችን ማሰባሰብ ጀመረ።
የቅርብ ወዳጆቹ ዝነኛዋ ተዋናይት ረቂቅ ተሾመ እና ዝነኛው የፊልም ዳይሬክተር ሰውመኾን ይስማው "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘውን ፊልም ወጥ ድርሰት ጻፉ። እውቁ አርቲስት ተስፋዬ ወንድማገኝ በፕሮዳክሽን ዲዛይነርነት ቡድኑን ተቀላቀለ። በሰውመኾን ይስማው የዝግጅት መሪነት ታምራትን የተከተሉ ሙያተኞች በጥቂት በጀት ግዙፍ ህልም የያዘውን ፊልም ለማምረት ወደ ባህርዳር አቀኑ።
በደምስ አያሌም ተዋንያን መልማይነት፤ አንተነህ አስረስ ፣ ሚካኤል ሚልዮን ፣ ፍቅረየሱስ ዘውዴ ፣ ሃና ፀጋው ፣ ፍሬሕይወት ገረመው ፣ አቢቹ እና ሌሎችም በርካታ ተወዳጅ እና እውቅ ተዋንያን በታምራት መኮንን ሲኒማቶግራፈርነት እና ፕሮዲዩሰርነት "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም ለመስራት ከዛሬ 11 ዓመት በፊት የባህርዳር ከተማን፣ የዘጌ ደሴትን እና ሰከላን ቤታቸው አድርገው ለወራት ከረሙ።
መቼቱን በአብዮቱ ዘመን ያደረገው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ እና ጥበባዊ አቅም ከወራት ትግል በኋላ ቀረጻው ቢጠናቀቅም፤ ሙሉ ፊልሙን በታለመው አቅም አጠናቆ ወደ ተመልካች ለማድረስ ግን ለፍጻሜ የሚያበቃውን በጀት ማግኘት የማይታሰብ ሆነ። ቀሪ የፖስት ፕሮዳክሽን ስራዎችን ከአገር ውጪ ለመጨረስ የሚጠይቀው የበጀት መጠን በአንጻራዊነት በአገር ውስጥ አንድ ፊልም ሰርቶ ለመጨረስ የሚያስፈልግውን ያህል ነበር።
የበጀት ምንጮችን ሲያፈላልግ የቆየው ፕሮዲውሰሩ ታምራት መኮንን፤ ለጊዜውም ቢሆን መፍትሄ ሆኖ ያገኘው በአገር ውስጥ የሚገኙ የንግድ ተቋማትን ማስታወቂያዎች በመስራት ከእነሱ የሚያገኘውን ክፍያ ስራው ላይ ማዋል ነበር።
በዚህም ሰበብ የሃበሻ ቢራ፣ የአዋሽ እና ዳሽን ባንክ፣ የፔፕሲ፣ የኩል ውሃ፣ የአንበሳ ጫማ እና የድል ቀለምን ማስታወቂያዎች ሰርቷል። ታምራት ከእነዚህ ተቋማት ያገኘውን ክፍያ ወደ ሌላ ዘርፍ ከማዋል ይልቅ የፊልሙን ወጪዎች እየደጎመ ለዓመታት መታገልን መረጠ።
በዚህ መሐል ጀርመን አገር ሃምቡርግ ከተማ ውስጥ የሚገኝ በጅምር ላይ ያሉ ፊልሞችን በፌስቲቫሉ ላይ ለሙያተኞች አቅርቦ አሸናፊ ለሚሆን ፊልም የፍጻሜ በጀት ግራንት የሚያደርግ ፌስቲቫል የሚካሄድ መኾኑ ከአንድ ባለሙያ ሰማ።
ይህን ጊዜ ታምራት ተስፈኛ በመኾን ፊልሙን ፌስቲቫሉ ላይ ለማቅረብ የሚያስችል ዝግጅት አድርጎ ቅጂውን እንደያዘ ያልጠበቀውን መርዶ ሰማ። ፊልሙን የማስገቢያ ጊዜ ከአንድ ቀን በፊት አልፎበት ነበር።
በዚህ ጊዜ ይህንን ፌስቲቫል የጠቆመው የ"ልጄስ" ፊልም ደራሲ እና ዳይሬክተር ሰማኝጌታ አይችሉህም የደረሰለት።
ሰማኝጌታ በግሉ ባደረገው ንግግር የፌስቲቫሉን አዘጋጆች ቀኑ ያለፈበት ቢሆን እንኳ የምስሉን ይዘት ተመልክተው እንዲወስኑ አግባባቸው። ፈቃዳቸውንም ሰጡ። የፊልሙ ቅንጭብ ተልኮላቸውም ዐዩት። በፌስቲቫሉ ላይ እንዲቀርብም በይፋ ወሰኑ።
ታምራት መኮንን ለ11 ዓመታት ያህል የታገለበትን ፊልም ይዞ ወደ ሃምቡርግ አቀና።
ቅድመ ልየታውን አልፈው ከመላው ዓለም ከተሰባሰቡ 28 አገራት ጋር "የደሴቷ ጠባቂ" አፍሪካን የወከለ ብቸኛ የኢትዮጵያ ፊልም ሆኖ ቀረበ።
"ሰኞ ዕለት የሌሎች አገራት ሙያተኞች ፊልማቸውን እያቀረቡ በዳኞቹ ፊት ቆመው ፒች (ገለጻዊ ሙግት) ሲያደርጉ የምገባበት ጠፋኝ..." ይላል ታምራት የገጠመውን ጭንቀት ሲያስረዳ።
"... ከኖርዌይ፣ ከብራዚል፣ ከአሜሪካ፣ ከፈረንሳይ፣ ከፔሩ፣ ከግሪክ እና ከሌሎች መሰል አገራት ከፍተኛ ጥበባዊ ደረጃ ያላቸው ፊልሞቻቸውን በዳኞች ፊት እያቀረቡ የእያንዳንዱ አገራት የባህል ሚንስቴር እና የፊልም ፈንድ አድራጊ ተቋማት በስራዎቻቸው እምነት አድሮባቸው ስላደረጉላቸው በጀት ድጋፍ በኩራት ሲናገሩ፦ እኔ ምን መናገር እንዳለብኝ ግራ በመጋባት ፈዝዤ ቀረሁ...
... በዓለም አቀፍ መድረክ የሚቀርቡ ፊልሞች ከፊልም ሰሪው በላይ የሚወክሉት አገራቸውን በመኾኑ 'አገሬ አልወከለችኝም። ያገኘሁትም ምንም ድጋፍ የለም' ብሎ መናገር የሚያመጣው ትርጉሙ ምን እንደሆነ ግራ አጋባኝ...
... በማግስቱ ማክሰኞ ፊልሜን አቅርቤ ከዳኞች የሚቀርቡልኝን ጥያቄዎች ለመመለስ መድረኩ ላይ ስቆም ስለምናገረውን ነገር እርግጠኛ አልነበርኩም። ሆኖም ሃቁን ተናገርኩ። ፊልሙን የሰራሁት በቤተሰቦቼ መጠነኛ እገዛ በጓደኞቼ ከፍተኛ ርብርብ እና ማስታወቂያ እየሰራን ባገኘነው ገንዘብ ብቻ መኾኑን ተናገርኩ።
... ዳኞቹ ፊልማችንን ካዩ እና የኔን ገለጻ ካደመጡ በኋላ "The Father of African Cinema" ተብሎ የሚጠራውን ኦስማን ሲንቤንን በስም እየጠሩ፤ የሰራነውን ፊልም የደረጃ ከፍታ በአቻ ንጽጽሮሽ እያመሰጠሩ አድናቆት እና ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤ የኢትዮጵያ ሲኒማ በአፍሪካ ውክልና ደረጃ ከፍ አድርገው አድናቆታቸውን ሲቸሩ፤ ይሰማኝ የነበረው ስሜት እየሆነ ያለው ነገር ምናባዊ እንጂ ዕውናዊ መኾኑን እስከ መጠራጠር በመድረስ ነበር።" ሲል ታምራት የገጠመውን ድብልቅልቅ ስሜት ያስታውሳል።
"የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በ'ምርጥ ምስል' (Best Picture)፤ በምርጥ አጨዋወት (Best Performance) እና በምርጥ ጭብጥ (Best Theam) የፌስቲቫሉ አሸናፊ ከመኾን ባሻገር የቀረውን የፍጻሜ ስራ ሙሉ ለሙሉ እንዲያጠናቅቅ የሚያስችለውን European Work in Progress GRUVI Award አሸናፊ ሆኖ በድል ተወጥቷል።
በዚህም "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የ30 ሺህ ዶላር (በግምት 4,345,680.00 አራት ሚልየን ገደማ) የሚያወጣ የፖስት ፕሮዳክሽን ፍጻሜ በጀት ግራንት አሸናፊ መኾን ችሏል።
ታምራት መኮንን "በቃ እዚህ ድረስ ነው የቻልኩት" ብሎ ተስፋ ሳይቆርጥ ለዓመታት ከጓደኞቹ ጋር የለፋበት ስራ "ስንነሳ ያሰብነው ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን ካልጠበቀ አላወጣውም!" በማለት ዛሬ ላይ ደርሶ ከእነ "ጤዛ"፤ "Lumb" ፤ እና "አትሌቱ" ፊልሞች በኋላ በታላላቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች አገራችንን ዳግሞ የሚወክል ግዙፍ ስራ ይዞ መቅረብ የሚችልበት የተስፋ ብርሐን ወለል ብሎ ተከፍቶለታል።
በመጨረሻ የምትለው ነገር ካለህ ብዬ ጥያቄ አቅርቤለት ነበር፦
"ይሄ ፊልም ለዚህ ስኬት የበቃው፤ ይሄ ቀን እንደሚመጣ በባዶ ሜዳ በታያቸው ፊልሙ ላይ በተሳተፉ ባለራዕይ ጓደኞቼ እና መላው የፊልም ቡድን አባላት ምክንያት ነውና እንኳንም ትልቁን ራዕይ አመናችሁበት! እንኳንም ደስ ያላችሁ በልልኝ" ብሎኛል።
እኔም "የፊልም ሥራ የሚጠይቀውን ቀና ትብብር ላልነፈጉ ቅኖች፤ በድንቅ ትወናቸው ዘውትር ለሚያስደንቁን ከያንያን የአገር ልጆች፤ በድርሰት በዝግጅት እና በሁሉም የሙያ ዘርፍ ተሳትፈው ታሪክ ለሚሰሩ ብርቱ እጆች፤ እንዲሁም በግል ጥረታቸው የአገርን ክብር ዘውትር ለሚያስጠብቁ ጠቢባን ምስጋናም ደስታም ይሁን!!" ብዬ ልቋጨው።
#europeanworkinprogressgruviaward
Tamirat Mekonen
Sewmehon Yismaw Sendekie
Rekik Teshome
Tesfaye Wondmagegn
Anteneh Asres
Michael Million
Dereje Woldemariam
Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ
ሲኒማቶግራፈር እና ፕሮዲዪሰር ታምራት መኮንን
(ያሬድ ሹመቴ)
~ ኢትዮጵያዊው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የአፍሪካ ብቸኛው እጩ እና አሸናፊ ሆኗል!
~ እንዴት አንድ ፊልም ከ11 ዓመታት በላይ ልፋት ሊጠይቅ ይችላል?
#ethiopia | ታምራት መኮንን ተወልዶ ያደገው በባህርዳር ከተማ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ ለሲኒማ ከነበረው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ በፎቶግራፍ አንሺነት የምስል ነገራ ሙያን ተቀላቀለ።
አዲስ አበባ በገባ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ስመ ጥር ሲኒማቶግራፈር እና ዳይሬክተር ኦፎ ፎቶግራፊ በመኾን ከፍተኛ ተወዳጅነትን ማትረፍ በቻሉ ፊልሞች ውስጥ እጁን ማሳረፍ ችሏል።
ለ አብነት ያህልም "አሸንጌ" ፤ "ቀይ ስህተት" እና የበርካታ ተመልካቾችን ቀልብ ለዓመታት መግዛት የቻለው "ስርየት" የተሰኘው ፊልም ከስራዎቹ መሐል ተጠቃሽ ናቸው።
ታምራት መኮንን አሜሪን አገር ኒውዮርክ ከተማ በሚገኘው ኒውዮርክ ፊልም አካዳሚ የሲኒማቶግራፈርነት ትምህርቱን ተከታትሎ በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ በቅቷል።
ለትምህርት በሄደበት አጋጣሚም ከእውቅ ፕሮዲዪሰሮች ጋር ተገናኝቶ እዚያው አሜሪካ ውስጥ ሲኒማቶግራፈር በመኾን ከተወሰኑ ኢንዲፔንደንት ፊልም ሰሪዎች ጋር እና Styles P ከተባለ ከተባለ አሜሪካዊ ዕውቅ ራፐር ጋር የሙዚቃ ቪዲዮ እስከ መስራት ደርሷል።
ታምራት በዓለም አቀፍ መድረክ አገሩን የሚያስጠራ ፊልም ለመስራት አቅዶ ወደ አገሩ በተመለሰ ማግስት የቤተሰቦቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን አቅም አሰባስቦ "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘ ፊልም ፕሮዲዪስ ለማድረግ ተነሳ።
ከ11 ዓመታት በፊት በአገር ውስጥ አቅም ከዚህ ቀደም ባልተደፈረ መልኩ በ5k የጥራት ደረጃ ቀረጻ ለማካሄድ መሳሪያዎችን እና ሙያተኞችን ማሰባሰብ ጀመረ።
የቅርብ ወዳጆቹ ዝነኛዋ ተዋናይት ረቂቅ ተሾመ እና ዝነኛው የፊልም ዳይሬክተር ሰውመኾን ይስማው "የደሴቷ ጠባቂ" የተሰኘውን ፊልም ወጥ ድርሰት ጻፉ። እውቁ አርቲስት ተስፋዬ ወንድማገኝ በፕሮዳክሽን ዲዛይነርነት ቡድኑን ተቀላቀለ። በሰውመኾን ይስማው የዝግጅት መሪነት ታምራትን የተከተሉ ሙያተኞች በጥቂት በጀት ግዙፍ ህልም የያዘውን ፊልም ለማምረት ወደ ባህርዳር አቀኑ።
በደምስ አያሌም ተዋንያን መልማይነት፤ አንተነህ አስረስ ፣ ሚካኤል ሚልዮን ፣ ፍቅረየሱስ ዘውዴ ፣ ሃና ፀጋው ፣ ፍሬሕይወት ገረመው ፣ አቢቹ እና ሌሎችም በርካታ ተወዳጅ እና እውቅ ተዋንያን በታምራት መኮንን ሲኒማቶግራፈርነት እና ፕሮዲዩሰርነት "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም ለመስራት ከዛሬ 11 ዓመት በፊት የባህርዳር ከተማን፣ የዘጌ ደሴትን እና ሰከላን ቤታቸው አድርገው ለወራት ከረሙ።
መቼቱን በአብዮቱ ዘመን ያደረገው "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በከፍተኛ የጥራት ደረጃ እና ጥበባዊ አቅም ከወራት ትግል በኋላ ቀረጻው ቢጠናቀቅም፤ ሙሉ ፊልሙን በታለመው አቅም አጠናቆ ወደ ተመልካች ለማድረስ ግን ለፍጻሜ የሚያበቃውን በጀት ማግኘት የማይታሰብ ሆነ። ቀሪ የፖስት ፕሮዳክሽን ስራዎችን ከአገር ውጪ ለመጨረስ የሚጠይቀው የበጀት መጠን በአንጻራዊነት በአገር ውስጥ አንድ ፊልም ሰርቶ ለመጨረስ የሚያስፈልግውን ያህል ነበር።
የበጀት ምንጮችን ሲያፈላልግ የቆየው ፕሮዲውሰሩ ታምራት መኮንን፤ ለጊዜውም ቢሆን መፍትሄ ሆኖ ያገኘው በአገር ውስጥ የሚገኙ የንግድ ተቋማትን ማስታወቂያዎች በመስራት ከእነሱ የሚያገኘውን ክፍያ ስራው ላይ ማዋል ነበር።
በዚህም ሰበብ የሃበሻ ቢራ፣ የአዋሽ እና ዳሽን ባንክ፣ የፔፕሲ፣ የኩል ውሃ፣ የአንበሳ ጫማ እና የድል ቀለምን ማስታወቂያዎች ሰርቷል። ታምራት ከእነዚህ ተቋማት ያገኘውን ክፍያ ወደ ሌላ ዘርፍ ከማዋል ይልቅ የፊልሙን ወጪዎች እየደጎመ ለዓመታት መታገልን መረጠ።
በዚህ መሐል ጀርመን አገር ሃምቡርግ ከተማ ውስጥ የሚገኝ በጅምር ላይ ያሉ ፊልሞችን በፌስቲቫሉ ላይ ለሙያተኞች አቅርቦ አሸናፊ ለሚሆን ፊልም የፍጻሜ በጀት ግራንት የሚያደርግ ፌስቲቫል የሚካሄድ መኾኑ ከአንድ ባለሙያ ሰማ።
ይህን ጊዜ ታምራት ተስፈኛ በመኾን ፊልሙን ፌስቲቫሉ ላይ ለማቅረብ የሚያስችል ዝግጅት አድርጎ ቅጂውን እንደያዘ ያልጠበቀውን መርዶ ሰማ። ፊልሙን የማስገቢያ ጊዜ ከአንድ ቀን በፊት አልፎበት ነበር።
በዚህ ጊዜ ይህንን ፌስቲቫል የጠቆመው የ"ልጄስ" ፊልም ደራሲ እና ዳይሬክተር ሰማኝጌታ አይችሉህም የደረሰለት።
ሰማኝጌታ በግሉ ባደረገው ንግግር የፌስቲቫሉን አዘጋጆች ቀኑ ያለፈበት ቢሆን እንኳ የምስሉን ይዘት ተመልክተው እንዲወስኑ አግባባቸው። ፈቃዳቸውንም ሰጡ። የፊልሙ ቅንጭብ ተልኮላቸውም ዐዩት። በፌስቲቫሉ ላይ እንዲቀርብም በይፋ ወሰኑ።
ታምራት መኮንን ለ11 ዓመታት ያህል የታገለበትን ፊልም ይዞ ወደ ሃምቡርግ አቀና።
ቅድመ ልየታውን አልፈው ከመላው ዓለም ከተሰባሰቡ 28 አገራት ጋር "የደሴቷ ጠባቂ" አፍሪካን የወከለ ብቸኛ የኢትዮጵያ ፊልም ሆኖ ቀረበ።
"ሰኞ ዕለት የሌሎች አገራት ሙያተኞች ፊልማቸውን እያቀረቡ በዳኞቹ ፊት ቆመው ፒች (ገለጻዊ ሙግት) ሲያደርጉ የምገባበት ጠፋኝ..." ይላል ታምራት የገጠመውን ጭንቀት ሲያስረዳ።
"... ከኖርዌይ፣ ከብራዚል፣ ከአሜሪካ፣ ከፈረንሳይ፣ ከፔሩ፣ ከግሪክ እና ከሌሎች መሰል አገራት ከፍተኛ ጥበባዊ ደረጃ ያላቸው ፊልሞቻቸውን በዳኞች ፊት እያቀረቡ የእያንዳንዱ አገራት የባህል ሚንስቴር እና የፊልም ፈንድ አድራጊ ተቋማት በስራዎቻቸው እምነት አድሮባቸው ስላደረጉላቸው በጀት ድጋፍ በኩራት ሲናገሩ፦ እኔ ምን መናገር እንዳለብኝ ግራ በመጋባት ፈዝዤ ቀረሁ...
... በዓለም አቀፍ መድረክ የሚቀርቡ ፊልሞች ከፊልም ሰሪው በላይ የሚወክሉት አገራቸውን በመኾኑ 'አገሬ አልወከለችኝም። ያገኘሁትም ምንም ድጋፍ የለም' ብሎ መናገር የሚያመጣው ትርጉሙ ምን እንደሆነ ግራ አጋባኝ...
... በማግስቱ ማክሰኞ ፊልሜን አቅርቤ ከዳኞች የሚቀርቡልኝን ጥያቄዎች ለመመለስ መድረኩ ላይ ስቆም ስለምናገረውን ነገር እርግጠኛ አልነበርኩም። ሆኖም ሃቁን ተናገርኩ። ፊልሙን የሰራሁት በቤተሰቦቼ መጠነኛ እገዛ በጓደኞቼ ከፍተኛ ርብርብ እና ማስታወቂያ እየሰራን ባገኘነው ገንዘብ ብቻ መኾኑን ተናገርኩ።
... ዳኞቹ ፊልማችንን ካዩ እና የኔን ገለጻ ካደመጡ በኋላ "The Father of African Cinema" ተብሎ የሚጠራውን ኦስማን ሲንቤንን በስም እየጠሩ፤ የሰራነውን ፊልም የደረጃ ከፍታ በአቻ ንጽጽሮሽ እያመሰጠሩ አድናቆት እና ምስክርነታቸውን ሲሰጡ፤ የኢትዮጵያ ሲኒማ በአፍሪካ ውክልና ደረጃ ከፍ አድርገው አድናቆታቸውን ሲቸሩ፤ ይሰማኝ የነበረው ስሜት እየሆነ ያለው ነገር ምናባዊ እንጂ ዕውናዊ መኾኑን እስከ መጠራጠር በመድረስ ነበር።" ሲል ታምራት የገጠመውን ድብልቅልቅ ስሜት ያስታውሳል።
"የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም በ'ምርጥ ምስል' (Best Picture)፤ በምርጥ አጨዋወት (Best Performance) እና በምርጥ ጭብጥ (Best Theam) የፌስቲቫሉ አሸናፊ ከመኾን ባሻገር የቀረውን የፍጻሜ ስራ ሙሉ ለሙሉ እንዲያጠናቅቅ የሚያስችለውን European Work in Progress GRUVI Award አሸናፊ ሆኖ በድል ተወጥቷል።
በዚህም "የደሴቷ ጠባቂ" ፊልም የ30 ሺህ ዶላር (በግምት 4,345,680.00 አራት ሚልየን ገደማ) የሚያወጣ የፖስት ፕሮዳክሽን ፍጻሜ በጀት ግራንት አሸናፊ መኾን ችሏል።
ታምራት መኮንን "በቃ እዚህ ድረስ ነው የቻልኩት" ብሎ ተስፋ ሳይቆርጥ ለዓመታት ከጓደኞቹ ጋር የለፋበት ስራ "ስንነሳ ያሰብነው ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን ካልጠበቀ አላወጣውም!" በማለት ዛሬ ላይ ደርሶ ከእነ "ጤዛ"፤ "Lumb" ፤ እና "አትሌቱ" ፊልሞች በኋላ በታላላቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች አገራችንን ዳግሞ የሚወክል ግዙፍ ስራ ይዞ መቅረብ የሚችልበት የተስፋ ብርሐን ወለል ብሎ ተከፍቶለታል።
በመጨረሻ የምትለው ነገር ካለህ ብዬ ጥያቄ አቅርቤለት ነበር፦
"ይሄ ፊልም ለዚህ ስኬት የበቃው፤ ይሄ ቀን እንደሚመጣ በባዶ ሜዳ በታያቸው ፊልሙ ላይ በተሳተፉ ባለራዕይ ጓደኞቼ እና መላው የፊልም ቡድን አባላት ምክንያት ነውና እንኳንም ትልቁን ራዕይ አመናችሁበት! እንኳንም ደስ ያላችሁ በልልኝ" ብሎኛል።
እኔም "የፊልም ሥራ የሚጠይቀውን ቀና ትብብር ላልነፈጉ ቅኖች፤ በድንቅ ትወናቸው ዘውትር ለሚያስደንቁን ከያንያን የአገር ልጆች፤ በድርሰት በዝግጅት እና በሁሉም የሙያ ዘርፍ ተሳትፈው ታሪክ ለሚሰሩ ብርቱ እጆች፤ እንዲሁም በግል ጥረታቸው የአገርን ክብር ዘውትር ለሚያስጠብቁ ጠቢባን ምስጋናም ደስታም ይሁን!!" ብዬ ልቋጨው።
#europeanworkinprogressgruviaward
Tamirat Mekonen
Sewmehon Yismaw Sendekie
Rekik Teshome
Tesfaye Wondmagegn
Anteneh Asres
Michael Million
Dereje Woldemariam
Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ
10 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
11 months ago
One-on-One Counseling with
Dr. Wodajeneh Meharene
Take the next step toward healing, growth, and empowerment. Whether you’re looking for individual counseling, family support, or youth mentoring,
Dr. Wodajeneh is here to guide you on your journey.
📍 Now available in the USA, Canada & Europe
📞 Call or Text: 404-641-7130 to book your private session.
Dr. Wodajeneh Meharene
Take the next step toward healing, growth, and empowerment. Whether you’re looking for individual counseling, family support, or youth mentoring,
Dr. Wodajeneh is here to guide you on your journey.
📍 Now available in the USA, Canada & Europe
📞 Call or Text: 404-641-7130 to book your private session.
11 months ago
#ግዕዝ እንደ ቋንቋ ትምህርት ትምህርት የሚሰጥባቸው የዓለማችን ቦታዎች:–
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
North America
============
1. Harvard University (USA):
2. Princeton University (USA):
3. University of Toronto (Canada)
4. University of Pennsylvania (USA)
5. Catholic University of America (USA)
6. UCLA (University of California, Los Angeles)
Europe
======
1. Hamburg University (Germany)
2. University of Oxford (UK)
3. University of Cambridge (UK)
4. University of Leiden (Netherlands)
5. Sapienza University of Rome (Italy)
6. University of Paris (France)
7. University of Warsaw (Poland)
11 months ago
Czech Government Scholarships 2026-27 | Study in Europe
Scholarships available for Bachelor’s, Master’s, and PhD programs (eligibility and language conditions apply)
#benefits :
100% tuition fee covered
Monthly stipend: CZK 16,000–17,000
Free Czech language and preparatory course (for Czech-taught programs)
Standard medical care included
Visa support with official scholarship letter
No application or participation fee
Visit for more details: https://scholarshipscorner...
The Government of the Czech Republic offers scholarships within the framework of its Foreign Development Assistance in support of the study of foreign nationals from developing countries
Deadline: 30 September 2025.
Scholarships available for Bachelor’s, Master’s, and PhD programs (eligibility and language conditions apply)
#benefits :
100% tuition fee covered
Monthly stipend: CZK 16,000–17,000
Free Czech language and preparatory course (for Czech-taught programs)
Standard medical care included
Visa support with official scholarship letter
No application or participation fee
Visit for more details: https://scholarshipscorner...
The Government of the Czech Republic offers scholarships within the framework of its Foreign Development Assistance in support of the study of foreign nationals from developing countries
Deadline: 30 September 2025.
11 months ago
የድንቋ ምድር ኢትዮጵያ ስጦታዎች፤ ሁለቱ እንስቶች መላውን አለም....
"ኑ! ሃገራችን ኢትዮጵያን ጎብኙ! 🇪🇹
እሷ ከእኛም በላይ ባለ ብዙ ቀደምት...ባለ ብዙ ፀጋ ሃገር ናት" ይላሉ!
የኢትዮጵያን ምድረ ቀደምትነት ለመንገር፤ አዲሲቷን ኢትዮጵያንም ለአለም ለማብሰር ድንቅነሽ/ሉሲ እና ሰላም በማዕከላዊ አውሮፓ ተገኝተዋል።
ዛሬ ከቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔትር ፊየላ፣ ድንቅነሽ/ሉሲን ካገኙት አንጋፋው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሃንሰን እና ሰላምን ካገኙት እውቁ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዘረሰናይ አለምሰገድ ጋር በመሆን ሁለቱን እንስቶች የያዘውን ኤግዚቢሽን በይፋ አስጀምረናል።
የባለ ብዙ ቀደምቶች ምድሪቱን ኢትዮጵያን ይጎብኙ!
From Ethiopia, Land of Origins to the World
The Two Ancestors!
"Come! Visit our country, Ethiopia!
She is a land blessed and has much more to give" they say.
To tell the world about Ethiopia’s antiquity, Dinknesh/Lucy and Selam have been presented in Central Europe.
Today, together with Czech Republic Prime Minister Petr Fiala, the renowned researcher Professor Donald Johanson, who discovered Dinknesh/Lucy, and the distinguished scholar Professor Zeresenay Alemseged, who discovered Selam, we have officially inaugurated the exhibition featuring the two ancestors.
Come and visit Ethiopia 🇪🇹 the land of many... many origins!
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #humanorigins #cradleofhumanity #lucyandselam #europe #prague
"ኑ! ሃገራችን ኢትዮጵያን ጎብኙ! 🇪🇹
እሷ ከእኛም በላይ ባለ ብዙ ቀደምት...ባለ ብዙ ፀጋ ሃገር ናት" ይላሉ!
የኢትዮጵያን ምድረ ቀደምትነት ለመንገር፤ አዲሲቷን ኢትዮጵያንም ለአለም ለማብሰር ድንቅነሽ/ሉሲ እና ሰላም በማዕከላዊ አውሮፓ ተገኝተዋል።
ዛሬ ከቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔትር ፊየላ፣ ድንቅነሽ/ሉሲን ካገኙት አንጋፋው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆሃንሰን እና ሰላምን ካገኙት እውቁ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዘረሰናይ አለምሰገድ ጋር በመሆን ሁለቱን እንስቶች የያዘውን ኤግዚቢሽን በይፋ አስጀምረናል።
የባለ ብዙ ቀደምቶች ምድሪቱን ኢትዮጵያን ይጎብኙ!
From Ethiopia, Land of Origins to the World
The Two Ancestors!
"Come! Visit our country, Ethiopia!
She is a land blessed and has much more to give" they say.
To tell the world about Ethiopia’s antiquity, Dinknesh/Lucy and Selam have been presented in Central Europe.
Today, together with Czech Republic Prime Minister Petr Fiala, the renowned researcher Professor Donald Johanson, who discovered Dinknesh/Lucy, and the distinguished scholar Professor Zeresenay Alemseged, who discovered Selam, we have officially inaugurated the exhibition featuring the two ancestors.
Come and visit Ethiopia 🇪🇹 the land of many... many origins!
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins #humanorigins #cradleofhumanity #lucyandselam #europe #prague
Sponsored by
Surafel
1 year ago
20th ESCFE – Frankfurt 2025 ❗️
📅 July 29 – August 2, 2025
📍 PSD Bank Arena Stadium – Frankfurt
🏆 40 ቡድኖች በ2 ዲቪዚዮን ይጫወታሉ
⚽ Over 40 football teams competing in two divisions
🎧ሀሙስ- አርብ- ቅዳሜ - ማታ ታላላቅ እና ወጣት ድምፃዊያንን ያሳተፈ ድንቅ የሙዚቃ ድግስ
🎤 Thursday, Friday & Saturday Night Concerts
Featuring legendary & rising Ethiopian artists
🟢🟡🔴 አርብ የኢትዮዽያ ቀን 🟢🟡🔴
Friday is Ethiopian Day!
Celebrate with us in traditional clothing at PSD Bank Arena.
በባሕል ልብሳችን እምር ድምቅ ብለን እንገናኝ ‼️
ከተወዳጅ አርቲስቶች ጋር ኮንሰርት - ሜዳው ላይ
Enjoy live performances from famous artists and honor Ethiopian heritage in unity.
📣 Don’t miss the biggest Ethiopian cultural & sports festival in Europe
1 year ago
11 of the best films to watch this April
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
Subscribe to Unlock
For 100$ / Monthly
Comments