11 days ago
ዘማሪት ኢየሩሳሌም አየለ «የጄሪ ጩኮ»ን ጨምሮ ባህላዊ ምግቦችን ለኤክስፖርት አቀረበች!
#fastmereja I ታዋቂዋ ዘማሪ ኢየሩሳሌም አየለ (ጄሪ) የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦችን(ጩኮ) እና የቅመማ ቅመም ምርቶችን ለውጭ ሀገር ገበያ (Export) ለማቅረብ ያዘጋጀችውን አዲስ የንግድ ስራ እና የምርት አይነቶች በይፋ አስተዋወቀች።
በእናትና አባቷ የሼፍነት ሙያ እና በቤተሰብ የሙያ ውርስ ላይ ተመስርቶ የተጀመረው ይህ የንግድ ስራ፤ በዋናነት «ጄሪ»በሚል የምርት ስም የሚታወቅ ሲሆን፣ የቦቆጂን የሳር እና የጦስኝ ለጋ ቅቤ በመጠቀም የተዘጋጀውን «የጄሪ ጩኮ» ጨምሮ አነባበሮ፣ በቅቤ የታሸገ ቆሎ፣ ዳጣ እና ሚጥሚጣን ለገበያ አቅርቧል።
ዘማሪ ኢየሩሳሌም እንደገለፀችው፣ ምርቶቹ ሙሉ በሙሉ በቤት ውስጥ በከፍተኛ ንፅህና እና ጥንቃቄ በራሳቸው እጅ የሚዘጋጁ መሆናቸዉን ገልፃለች።
ዘማሪ እየሩሳሌም አክላም ምርቶቹ አለም አቀፍ የኤክስፖርት መስፈርትን (Export Standard) አሟልተው የተሰሩ በመሆናቸው ቀዝቃዛ ቦታ ላይ በመጠበቅ ከ1 ወር እስከ 1 ዓመት ድረስ ሳይበላሹ መቆየት እንደሚችሉ ገልፃ በተለይም በቅቤ የታሸገው ቆሎ የምርቱን ትኩስነት እና ጥራት ለመጠበቅ ሲባል በልዩ ትዕዛዝ ብቻ የሚዘጋጅ መሆኑ ገልፃለች።
የምርቱ"ዋና አላማ ከሀገር ውስጥ አልፎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጣዕሞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ማስተዋወቅ ነው" ስትል የተናገረችው ዘማሪ ኢየሩሳሌም፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ጀርመን ምርቶቹን ለመላክ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ገልጻለች።
በአሁኑ ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ኢንተርፕራይዝ፣ ስራው ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ድካም የሚይዝ ቢሆንም ምርቶቹን ለተጠቃሚው በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መታቀዱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ድርጅቱ ወደፊት አቅሙን በማስፋፋት ለበርካታ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና አዳዲስ ባህላዊ ምርቶችን ወደ ገበያ የማስገባት እቅድ እንዳለው ነዉ የተገለፀዉ።
#fastmereja I ታዋቂዋ ዘማሪ ኢየሩሳሌም አየለ (ጄሪ) የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦችን(ጩኮ) እና የቅመማ ቅመም ምርቶችን ለውጭ ሀገር ገበያ (Export) ለማቅረብ ያዘጋጀችውን አዲስ የንግድ ስራ እና የምርት አይነቶች በይፋ አስተዋወቀች።
በእናትና አባቷ የሼፍነት ሙያ እና በቤተሰብ የሙያ ውርስ ላይ ተመስርቶ የተጀመረው ይህ የንግድ ስራ፤ በዋናነት «ጄሪ»በሚል የምርት ስም የሚታወቅ ሲሆን፣ የቦቆጂን የሳር እና የጦስኝ ለጋ ቅቤ በመጠቀም የተዘጋጀውን «የጄሪ ጩኮ» ጨምሮ አነባበሮ፣ በቅቤ የታሸገ ቆሎ፣ ዳጣ እና ሚጥሚጣን ለገበያ አቅርቧል።
ዘማሪ ኢየሩሳሌም እንደገለፀችው፣ ምርቶቹ ሙሉ በሙሉ በቤት ውስጥ በከፍተኛ ንፅህና እና ጥንቃቄ በራሳቸው እጅ የሚዘጋጁ መሆናቸዉን ገልፃለች።
ዘማሪ እየሩሳሌም አክላም ምርቶቹ አለም አቀፍ የኤክስፖርት መስፈርትን (Export Standard) አሟልተው የተሰሩ በመሆናቸው ቀዝቃዛ ቦታ ላይ በመጠበቅ ከ1 ወር እስከ 1 ዓመት ድረስ ሳይበላሹ መቆየት እንደሚችሉ ገልፃ በተለይም በቅቤ የታሸገው ቆሎ የምርቱን ትኩስነት እና ጥራት ለመጠበቅ ሲባል በልዩ ትዕዛዝ ብቻ የሚዘጋጅ መሆኑ ገልፃለች።
የምርቱ"ዋና አላማ ከሀገር ውስጥ አልፎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጣዕሞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ማስተዋወቅ ነው" ስትል የተናገረችው ዘማሪ ኢየሩሳሌም፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ጀርመን ምርቶቹን ለመላክ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ገልጻለች።
በአሁኑ ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ኢንተርፕራይዝ፣ ስራው ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ድካም የሚይዝ ቢሆንም ምርቶቹን ለተጠቃሚው በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መታቀዱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ድርጅቱ ወደፊት አቅሙን በማስፋፋት ለበርካታ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና አዳዲስ ባህላዊ ምርቶችን ወደ ገበያ የማስገባት እቅድ እንዳለው ነዉ የተገለፀዉ።
27 days ago
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እያነቃቃ ያለው አረንጓዴ ዐሻራ
*************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ የሀገርን የወጪ ንግድ (ኤክስፖርት) አቅም በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
በተለይም በዘርፉ የተከናወኑ የመስኖ እና የተፋሰስ ልማት ሥራዎች የቡና እና የአቮካዶ ምርታማነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ኢትዮጵያ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንድታመጣ ምክንያት ሆነዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፈር እርጥበት ጥበቃ እና በሥነ ምህዳር መረጋጋት አማካኝነት የቡና ልማት አቅምን አሳድጓል።
ለበርካታ ዓመታት በዝናብ ጠባቂነት ላይ ተመስርቶ የቆየው የቡና ልማት፣ ከተፋሰስ ልማት በተገኘው የውኃ ሚዛን እና የአፈር ጥራት መሻሻል ምርታማነቱ በእጅጉ ጨምሯል።
ይህ የምርታማነት መጨመር ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት በማሳደግ በቡና ንግድ ታሪኳ ከፍተኛውን ገቢ እንድታገኝ አስችሏታል።
በሌላ በኩል መርሐ ግብሩ የፈጠረው ምቹ የአየር ንብረት እና የአፈር ሁኔታ አቮካዶን እንደ ዋና የንግድ ሰብል ለማልማት ዕድል ፈጥሯል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ለአውሮፓ እና ለመካከለኛው ምሥራቅ ገበያዎች ጥራት ያለው አቮካዶ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
ይህም ለኢኮኖሚው አዳዲስ የገቢ ምንጮችን በመክፈት የንግድ ሚዛን መዛባትን ለመቀነስ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
እየተሻሻለ የመጣው የግብርና ምርቶችን ወደ ኢንዱስትሪ ግብዓትነት የመቀየር እና በከፍተኛ መጠን ለውጭ ገበያ የማቅረብ አቅም፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን በማሳደግ የኢኮኖሚ ጥንካሬን ፈጥሯል።
የቡና እና የአቮካዶ ምርት ዕድገት የሀገራችንን የኤክስፖርት ገቢ ከማሳደግ ባለፈ የአርሶ አደሩን ገቢ በመጨመር የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን አነቃቅቷል።
በጥቅሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የንግድ መድረክ በኢኮኖሚ ጠንክራ እንድትወጣ እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንድታስመዘግብ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #greenlegacy #economy #export #coffee #avocado #ebc
*************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ የሀገርን የወጪ ንግድ (ኤክስፖርት) አቅም በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
በተለይም በዘርፉ የተከናወኑ የመስኖ እና የተፋሰስ ልማት ሥራዎች የቡና እና የአቮካዶ ምርታማነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ኢትዮጵያ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንድታመጣ ምክንያት ሆነዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፈር እርጥበት ጥበቃ እና በሥነ ምህዳር መረጋጋት አማካኝነት የቡና ልማት አቅምን አሳድጓል።
ለበርካታ ዓመታት በዝናብ ጠባቂነት ላይ ተመስርቶ የቆየው የቡና ልማት፣ ከተፋሰስ ልማት በተገኘው የውኃ ሚዛን እና የአፈር ጥራት መሻሻል ምርታማነቱ በእጅጉ ጨምሯል።
ይህ የምርታማነት መጨመር ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት በማሳደግ በቡና ንግድ ታሪኳ ከፍተኛውን ገቢ እንድታገኝ አስችሏታል።
በሌላ በኩል መርሐ ግብሩ የፈጠረው ምቹ የአየር ንብረት እና የአፈር ሁኔታ አቮካዶን እንደ ዋና የንግድ ሰብል ለማልማት ዕድል ፈጥሯል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ለአውሮፓ እና ለመካከለኛው ምሥራቅ ገበያዎች ጥራት ያለው አቮካዶ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
ይህም ለኢኮኖሚው አዳዲስ የገቢ ምንጮችን በመክፈት የንግድ ሚዛን መዛባትን ለመቀነስ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
እየተሻሻለ የመጣው የግብርና ምርቶችን ወደ ኢንዱስትሪ ግብዓትነት የመቀየር እና በከፍተኛ መጠን ለውጭ ገበያ የማቅረብ አቅም፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን በማሳደግ የኢኮኖሚ ጥንካሬን ፈጥሯል።
የቡና እና የአቮካዶ ምርት ዕድገት የሀገራችንን የኤክስፖርት ገቢ ከማሳደግ ባለፈ የአርሶ አደሩን ገቢ በመጨመር የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን አነቃቅቷል።
በጥቅሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የንግድ መድረክ በኢኮኖሚ ጠንክራ እንድትወጣ እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንድታስመዘግብ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #greenlegacy #economy #export #coffee #avocado #ebc
2 months ago
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ዲጂታል ሲስተም መስተጓጎል፤ አስመጪዎች ለከፍተኛ ኪሳራ መዳረጋቸውን ገለጹ
#fastmereja | የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመጠቀም ላይ ያለው የኤሌክትሮኒክ ሲስተም (Electronic Single Window - ESW) መስተጓጎል፣ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አስመጪዎችን ለከፍተኛ የንግድ ኪሳራ እና እንግልት መዳረጋቸውን ገለጹ።
በሲስተሙ ላይ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ መስተጓጎሉን አስመጪዎች ገልጸዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ለላኪዎች (Exporters) በማንዋል (በእጅ) እንዲስተናገዱ መመሪያ ቢሰጥም፣ አስመጪዎችን ያገለለ አሰራር መዘርጋቱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
አስመጪዎቹ በገጠማቸው ችግር የተነሳ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ በውድ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው፣ በየወደቡና በማከማቻዎች እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው። ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ተፈቅዶላቸው፣ አስመጪዎች በተመሳሳይ ዕድል አለመስተናገዳቸው አድልኦ የተሞላበትና የንግድ ሰንሰለቱን የሚያስተጓጉል መሆኑን በመግለጽ ላይ ናቸው።
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶች እና በባንኮች ለረጅም ሰዓታት በመሰለፍ ለከባድ እንግልት ተዳርገዋል።
ጉዳዩን የሚከታተሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ የጉምሩክ እና የባንክ አሰራር መጓተት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦት ላይ እጥረት በመፍጠር በዋጋ ንረት ላይ ከፍተኛ ጫና ይፈጥራል።
አስመጪዎች በበኩላቸው፣ ለላኪዎች የተሰጠው አማራጭ ለራሳቸውም እንዲፈቀድ እና መንግሥት የዜጎችን ንግድ ከኪሳራ የሚታደግ ፈጣን መፍትሄ እንዲሰጥ ጠይቀዋል። እስካሁን በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል ስለ ጉዳዩ የተሰጠ ተጨማሪ ማብራሪያ የለም።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመጠቀም ላይ ያለው የኤሌክትሮኒክ ሲስተም (Electronic Single Window - ESW) መስተጓጎል፣ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አስመጪዎችን ለከፍተኛ የንግድ ኪሳራ እና እንግልት መዳረጋቸውን ገለጹ።
በሲስተሙ ላይ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ሳቢያ የንግድ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ መስተጓጎሉን አስመጪዎች ገልጸዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ለላኪዎች (Exporters) በማንዋል (በእጅ) እንዲስተናገዱ መመሪያ ቢሰጥም፣ አስመጪዎችን ያገለለ አሰራር መዘርጋቱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
አስመጪዎቹ በገጠማቸው ችግር የተነሳ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ በውድ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ዕቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው፣ በየወደቡና በማከማቻዎች እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው። ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ ተፈቅዶላቸው፣ አስመጪዎች በተመሳሳይ ዕድል አለመስተናገዳቸው አድልኦ የተሞላበትና የንግድ ሰንሰለቱን የሚያስተጓጉል መሆኑን በመግለጽ ላይ ናቸው።
በጉምሩክ መሥሪያ ቤቶች እና በባንኮች ለረጅም ሰዓታት በመሰለፍ ለከባድ እንግልት ተዳርገዋል።
ጉዳዩን የሚከታተሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ የጉምሩክ እና የባንክ አሰራር መጓተት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ፣ በሀገሪቱ የገበያ አቅርቦት ላይ እጥረት በመፍጠር በዋጋ ንረት ላይ ከፍተኛ ጫና ይፈጥራል።
አስመጪዎች በበኩላቸው፣ ለላኪዎች የተሰጠው አማራጭ ለራሳቸውም እንዲፈቀድ እና መንግሥት የዜጎችን ንግድ ከኪሳራ የሚታደግ ፈጣን መፍትሄ እንዲሰጥ ጠይቀዋል። እስካሁን በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል ስለ ጉዳዩ የተሰጠ ተጨማሪ ማብራሪያ የለም።
2 months ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ የመስጠት መብት ለሁሉም የሀገሪቱ የንግድ ባንኮች መፍቀዱን አስታወቀ
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
3 months ago
የመደመር አንቀጽ
"የኢንዱስትሪ ጉዟችን የውስጥ ዐቅምን አሟጦ መጠቀምና አስፈላጊ ዐቅሞችን መገንባትን ማዕከል ያደረገ ነው። በዚህም የመጀመሪያው ጥቅል ግባችን በገቢ ንግድ (Import) ወደ ሀገራችን የሚጎርፉ ሸቀጦችን በሀገር ውስጥ ምርት የመተካት አካሄድ ነው። የብዙ ጥሬ ዕቃዎች አምራች ብንሆንም፣ እነዚህን ግብዓቶች ተጠቅመው የሚሠሩ ምርቶችን መልሰን በውድ ዋጋ ከውጭ ሀገራት የምናስገባ ሀገር ነን።
ይህንን እውነታ ሥርዓት በያዘ መልኩ መቀየር እስካልቻልን ድረስ፣ ዘላቂና ቀጣይነት ያለው ኢንዱስትሪ መገንባት አንችልም። ሁለተኛው ጥቅል ግብ ደግሞ የወጪ ንግድ (Export) ቀጥታ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ አልፎ፣ ዕሴት የታከለባቸው ምርቶችን ማቅረብን፣ ከዚያም ሲያልፍ ያለቀላቸው ምርቶችን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ለተጠቃሚዎች ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ነው።"
የመደመር መንግሥት
ገፅ 215
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ebc #መደመር #medemer #ኢንዱስትሪ
"የኢንዱስትሪ ጉዟችን የውስጥ ዐቅምን አሟጦ መጠቀምና አስፈላጊ ዐቅሞችን መገንባትን ማዕከል ያደረገ ነው። በዚህም የመጀመሪያው ጥቅል ግባችን በገቢ ንግድ (Import) ወደ ሀገራችን የሚጎርፉ ሸቀጦችን በሀገር ውስጥ ምርት የመተካት አካሄድ ነው። የብዙ ጥሬ ዕቃዎች አምራች ብንሆንም፣ እነዚህን ግብዓቶች ተጠቅመው የሚሠሩ ምርቶችን መልሰን በውድ ዋጋ ከውጭ ሀገራት የምናስገባ ሀገር ነን።
ይህንን እውነታ ሥርዓት በያዘ መልኩ መቀየር እስካልቻልን ድረስ፣ ዘላቂና ቀጣይነት ያለው ኢንዱስትሪ መገንባት አንችልም። ሁለተኛው ጥቅል ግብ ደግሞ የወጪ ንግድ (Export) ቀጥታ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ አልፎ፣ ዕሴት የታከለባቸው ምርቶችን ማቅረብን፣ ከዚያም ሲያልፍ ያለቀላቸው ምርቶችን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ለተጠቃሚዎች ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ነው።"
የመደመር መንግሥት
ገፅ 215
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ebc #መደመር #medemer #ኢንዱስትሪ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፦ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶና የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ማማ
*****************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ሂደት ካለው ጉልህ ሚና ባለፈ፣ ብሔራዊ ኩራትን በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት መሆኑን የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ።
አየር መንገዱ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ከደንበኞችና ከአጋሮች ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት "የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ" እየተካሄደ ይገኛል።
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የፓናል ውይይት ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ውጤት ያስመዘገበና ለረጅም ዓመታት ስኬቱን ማስቀጠል የቻለ ግዙፍ የመንግሥት የንግድ ተቋም ነው።
አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ እንዲሁም ለፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝም አክለው ገልጸዋል።
በተለይም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና የሀገር ውስጥ ትስስርን ለማጠናከር ተቋሙ የማይተካ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ የሀገር ኩራትና ሁሉም ዜጋ "የእኔ" የሚለው የጋራ ማንነት መገለጫ የሆነ ብሔራዊ ድርጅት መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ "የመቻል" እና የልህቀት ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም የሀገራችንን የማድረግ አቅም ለዓለም የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል።
አየር መንገዱ ለአገልግሎት ዘርፍ ወጪ ንግድ (Export) ካለው ከፍተኛ ድርሻ በተጨማሪ፣ ለንግድ ሥርዓቱ መሳለጥና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ አቅም እየሆነ እንደሚገኝም አስረድተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ ግዙፍ የሎጅስቲክስ መሠረተ ልማት አቅም መገንባቱን ገልጸው፤ ለወጪ ንግድና ለዲፕሎማሲ ስኬት ቁልፍ ሚና ያለው ተቋም መሆኑን እንደጠቆሙ የዘገበው ኢዜአ ነው።
#ethiopianairlines #flyethiopian #80yearsofexcellence #timelesslegacy #aviationhistory
*****************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ሂደት ካለው ጉልህ ሚና ባለፈ፣ ብሔራዊ ኩራትን በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት መሆኑን የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ።
አየር መንገዱ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ከደንበኞችና ከአጋሮች ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት "የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ" እየተካሄደ ይገኛል።
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የፓናል ውይይት ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ውጤት ያስመዘገበና ለረጅም ዓመታት ስኬቱን ማስቀጠል የቻለ ግዙፍ የመንግሥት የንግድ ተቋም ነው።
አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ እንዲሁም ለፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝም አክለው ገልጸዋል።
በተለይም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና የሀገር ውስጥ ትስስርን ለማጠናከር ተቋሙ የማይተካ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ የሀገር ኩራትና ሁሉም ዜጋ "የእኔ" የሚለው የጋራ ማንነት መገለጫ የሆነ ብሔራዊ ድርጅት መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ "የመቻል" እና የልህቀት ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም የሀገራችንን የማድረግ አቅም ለዓለም የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል።
አየር መንገዱ ለአገልግሎት ዘርፍ ወጪ ንግድ (Export) ካለው ከፍተኛ ድርሻ በተጨማሪ፣ ለንግድ ሥርዓቱ መሳለጥና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ አቅም እየሆነ እንደሚገኝም አስረድተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ ግዙፍ የሎጅስቲክስ መሠረተ ልማት አቅም መገንባቱን ገልጸው፤ ለወጪ ንግድና ለዲፕሎማሲ ስኬት ቁልፍ ሚና ያለው ተቋም መሆኑን እንደጠቆሙ የዘገበው ኢዜአ ነው።
#ethiopianairlines #flyethiopian #80yearsofexcellence #timelesslegacy #aviationhistory
5 months ago
ታሪካዊው ሆርቲፍሎራ ኤክስፖ 2026
ከ50 በላይ ሀገራት በአዲስ አበባ ይሳተፋሉ
የኢትዮጵያ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾችና ላኪዎች ማኅበር (EHPEA) ከኤች.ፒ.ፒ. (HPP) ኤግዚቢሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 10ኛው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ንግድ ትርዒት ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ከ50 በላይ ሀገራትን የሚወክሉ ከ150 በላይ አምራቾች፣ የቴክኖሎጂ አቅራቢዎችና የፋይናንስ ተቋማት በአንድ ጣሪያ ስር ይገናኛሉ።
የሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ 564.89 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያስገኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ 2ኛ እንዲሁም በዓለም 5ኛ ግዙፍ የአበባ ላኪ ሀገር መሆን ችላለች።
ኤክስፖው መንግሥት አዲሱን የ10 ዓመት የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ እና የ15 ዓመቱን የአቮካዶ ልማት መርሐ ግብር ይፋ ካደረገ በኋላ የሚከናወን የመጀመሪያው ትልቅ ዓለም አቀፍ መድረክ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶታል።
የበቆይታው ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፣ ዘላቂ ፋይናንስ፣ የምግብ ደህንነት እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋሙ ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮሩ ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸው ውይይቶች ይካሄዱበታል።
ይህ የንግድ ትርዒት የአገሪቱን እምቅ አቅም ለዓለም ገበያ ይበልጥ በማስተዋወቅ፣ አምራቾችን ከዓለም አቀፍ ገዢዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ ትልቅ ድልድይ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
#getu #ethiopia #ehpea #horticulture #flowerindustry #export #economy #addisababa #hortiflora2026 #ኢትዮጵያ #ሆርቲካልቸር #ኤክስፖ #አበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ከ50 በላይ ሀገራት በአዲስ አበባ ይሳተፋሉ
የኢትዮጵያ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾችና ላኪዎች ማኅበር (EHPEA) ከኤች.ፒ.ፒ. (HPP) ኤግዚቢሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 10ኛው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ንግድ ትርዒት ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ከ50 በላይ ሀገራትን የሚወክሉ ከ150 በላይ አምራቾች፣ የቴክኖሎጂ አቅራቢዎችና የፋይናንስ ተቋማት በአንድ ጣሪያ ስር ይገናኛሉ።
የሆርቲካልቸር ዘርፍ ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ 564.89 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያስገኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ 2ኛ እንዲሁም በዓለም 5ኛ ግዙፍ የአበባ ላኪ ሀገር መሆን ችላለች።
ኤክስፖው መንግሥት አዲሱን የ10 ዓመት የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ እና የ15 ዓመቱን የአቮካዶ ልማት መርሐ ግብር ይፋ ካደረገ በኋላ የሚከናወን የመጀመሪያው ትልቅ ዓለም አቀፍ መድረክ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶታል።
የበቆይታው ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፣ ዘላቂ ፋይናንስ፣ የምግብ ደህንነት እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋሙ ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮሩ ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸው ውይይቶች ይካሄዱበታል።
ይህ የንግድ ትርዒት የአገሪቱን እምቅ አቅም ለዓለም ገበያ ይበልጥ በማስተዋወቅ፣ አምራቾችን ከዓለም አቀፍ ገዢዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ ትልቅ ድልድይ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
#getu #ethiopia #ehpea #horticulture #flowerindustry #export #economy #addisababa #hortiflora2026 #ኢትዮጵያ #ሆርቲካልቸር #ኤክስፖ #አበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በስድስት ወራት ውስጥ የ65.99 ቢሊዮን ብር ሽያጭ ያከናወነ
#ethiopia | ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት፣ ከዕቅድ በላይ የሆኑ አስገራሚ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል። ግሩፑ በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ 65.99 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሽያጭ ያከናወነ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ71 በመቶ ከፍተኛ ዕድገት አሳይቷል።
በሪፖርቱ የቀረቡ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የትርፍ ዕድገት፦ ተቋሙ የትርፍ ዕቅዱን 176 በመቶ በማሳካት፣ ካለፈው ዓመት የ95 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
* የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች 155 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ለሀገር ማስገኘት ተችሏል። ይህም የ53 በመቶ ዕድገት አለው።
* የሥራ ዕድል ፈጠራ፦ በአሁኑ ወቅት ግሩፑ ከ45 በላይ ድርጅቶችን በማስተዳደር፣ ለ80 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድ እንደገለጹት፣ በቀጣይ ትኩረታቸው በማርኬቲንግ፣ በምርት ጥራትና በወጪ ቅነሳ ላይ በማተኮር ውጤቱን አጠናክሮ ማስቀጠል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #capitalnews #midroc #investmentgroup #ethiopia #businessnews #economy #jobcreation #export #ethiopianeconomy
#ethiopia | ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት፣ ከዕቅድ በላይ የሆኑ አስገራሚ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል። ግሩፑ በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ 65.99 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሽያጭ ያከናወነ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ71 በመቶ ከፍተኛ ዕድገት አሳይቷል።
በሪፖርቱ የቀረቡ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የትርፍ ዕድገት፦ ተቋሙ የትርፍ ዕቅዱን 176 በመቶ በማሳካት፣ ካለፈው ዓመት የ95 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
* የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች 155 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ለሀገር ማስገኘት ተችሏል። ይህም የ53 በመቶ ዕድገት አለው።
* የሥራ ዕድል ፈጠራ፦ በአሁኑ ወቅት ግሩፑ ከ45 በላይ ድርጅቶችን በማስተዳደር፣ ለ80 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድ እንደገለጹት፣ በቀጣይ ትኩረታቸው በማርኬቲንግ፣ በምርት ጥራትና በወጪ ቅነሳ ላይ በማተኮር ውጤቱን አጠናክሮ ማስቀጠል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #capitalnews #midroc #investmentgroup #ethiopia #businessnews #economy #jobcreation #export #ethiopianeconomy
5 months ago
ከእርሻ ወደ ጎረቤት ሀገር ማዕድ
ኢትዮጵያ በቆሎን እሴት ጨምራ ወደ ኬንያ መላክ ጀመረች 🇪🇹🤝🇰🇪
#ethiopia | በሀገራችን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንጋፋ የሆነው አብሪ ጀነራል ቢዝነስ ግሩፕ እና ሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ በጋራ በመሆን የበቆሎ ምርትን እሴት ጨምሮ ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ የሚያስችላቸውን ታሪካዊ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የኤክስፖርት ጅማሮ፦
ስምምነቱ እንደተፈረመ አብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ለሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ የበቆሎ ምርት ማቅረብ የጀመረ ሲሆን፣ ፋብሪካው ምርቱን ፈጭቶና አቀነባብሮ ወደ ጎረቤት ሀገር ኬንያ መላክ መጀመሩን የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብርሃት አብስረዋል።
የስምምነቱ ዋና ዋና ፋይዳዎች፦
እሴት መጨመር (Value Addition)፦ ከዚህ ቀደም ጥሬ በቆሎ ይላክ የነበረውን አሰራር በመቀየር፣ ጥራት ያለው የታሸገ የበቆሎ ዱቄት ለውጭ ገበያ ማቅረብ።
የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ምርቱን አቀነባብሮ መላክ ለሀገሪቱ የተሻለ የውጭ ምንዛሬ ገቢ ያስገኛል።
የገበያ ትስስር፦ በአፍሪካ ከፍተኛ የበቆሎ ዱቄት ፍላጎት ያላትን የኬንያ ገበያን በስፋት ለመጠቀም ያስችላል።
🎤 ከአመራሮቹ አንደበት፦
ወ/ሮ አብርሃት (አብሪ ቢዝነስ ግሩፕ)፦ "ባለፉት አመታት ስጋና በቆሎ ኤክስፖርት ስናደርግ ቆይተናል፤ አሁን ግን እሴት ጨምረን ለሀገር ውስጥና ለጎረቤት ሀገራት ገበያ ማቅረብ መጀመራችን ትልቅ ስኬት ነው።"
ወ/ሮ ዛዲጉዋ ፀሃይ (ሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ)፦ "ከአብሪ ቢዝነስ ጋር መስራታችን ጥራት ያለው ምርት ወደ ገበያ ለማቅረብ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።"
#agricultureethiopia #export #cornflour #kenyamarket #abribusinessgroup #valueaddition #economyethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ኢትዮጵያ በቆሎን እሴት ጨምራ ወደ ኬንያ መላክ ጀመረች 🇪🇹🤝🇰🇪
#ethiopia | በሀገራችን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንጋፋ የሆነው አብሪ ጀነራል ቢዝነስ ግሩፕ እና ሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ በጋራ በመሆን የበቆሎ ምርትን እሴት ጨምሮ ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ የሚያስችላቸውን ታሪካዊ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የኤክስፖርት ጅማሮ፦
ስምምነቱ እንደተፈረመ አብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ለሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ የበቆሎ ምርት ማቅረብ የጀመረ ሲሆን፣ ፋብሪካው ምርቱን ፈጭቶና አቀነባብሮ ወደ ጎረቤት ሀገር ኬንያ መላክ መጀመሩን የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብርሃት አብስረዋል።
የስምምነቱ ዋና ዋና ፋይዳዎች፦
እሴት መጨመር (Value Addition)፦ ከዚህ ቀደም ጥሬ በቆሎ ይላክ የነበረውን አሰራር በመቀየር፣ ጥራት ያለው የታሸገ የበቆሎ ዱቄት ለውጭ ገበያ ማቅረብ።
የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ምርቱን አቀነባብሮ መላክ ለሀገሪቱ የተሻለ የውጭ ምንዛሬ ገቢ ያስገኛል።
የገበያ ትስስር፦ በአፍሪካ ከፍተኛ የበቆሎ ዱቄት ፍላጎት ያላትን የኬንያ ገበያን በስፋት ለመጠቀም ያስችላል።
🎤 ከአመራሮቹ አንደበት፦
ወ/ሮ አብርሃት (አብሪ ቢዝነስ ግሩፕ)፦ "ባለፉት አመታት ስጋና በቆሎ ኤክስፖርት ስናደርግ ቆይተናል፤ አሁን ግን እሴት ጨምረን ለሀገር ውስጥና ለጎረቤት ሀገራት ገበያ ማቅረብ መጀመራችን ትልቅ ስኬት ነው።"
ወ/ሮ ዛዲጉዋ ፀሃይ (ሴትስ ጀነራል ትሬዲንግ)፦ "ከአብሪ ቢዝነስ ጋር መስራታችን ጥራት ያለው ምርት ወደ ገበያ ለማቅረብ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።"
#agricultureethiopia #export #cornflour #kenyamarket #abribusinessgroup #valueaddition #economyethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የቁጥሮች ፍልሚያና የኢኮኖሚው ሕልውና፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ትንተና
ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የብሔራዊ ባንክ የግማሽ ዓመት ሪፖርት፣ በኢኮኖሚ ማሻሻያ ማዕበል ውስጥ ላለችው ኢትዮጵያ ትልቅ ትርጉም አለው። ሪፖርቱ የተሳካ የፖሊሲ ውጤቶችን ቢያሳይም፣ ዘላቂነታቸው ላይ ግን ከባድ ስራ ይጠብቃል።
1. የዋጋ ግሽበት ስባሪ፡ የፍሪድማን ድል ወይስ የኬይንስ ስጋት?
የዋጋ ግሽበት ወደ 9.7% ዝቅ ማለቱ፣ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ አቅርቦትን ለመቆጣጠር የወሰደው የቁጥጥር እርምጃ (Tight Monetary Policy) ውጤት መሆኑን ያሳያል።
የፖሊሲው ስኬት፡ የሚልተን ፍሪድማን የገንዘብ መጠን ቀመር MV = PQ እንደሚያሳየው፣ የገንዘብ ስርጭትን መገደብ ዋጋን ያረጋጋል።
ስጋቱ፡ ግሽበቱ የቀነሰው በምርት ብዛት ሳይሆን፣ በህዝቡ የመግዛት አቅም መዳከም (Low Consumption) ከሆነ፣ ይህ የኢኮኖሚ መቀዝቀዝን ሊያስከትል ይችላል። የኬይንስ ስጋትም ይኸው ነው—ያለ ፍጆታ እድገት የለም።
2. የሐዋላው “ወርቃማ ዝናብ” እና የሪካርዶ ስጋት
የ4.6 ቢሊዮን ዶላር ሐዋላ (36.5% እድገት) ትልቅ የምስራች ነው። ይህ የሚያሳየው የውጭ ምንዛሪ ተመን በገበያ እንዲወሰን መደረጉ በጥቁር ገበያና በህጋዊው መስመር መካከል ያለውን ግንብ ማፍረሱን ነው።
ሚዛኑ፡ አዳም ስሚዝ እንዳለው ሰዎች በህጋዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ማበረታቻ (Incentive) መፍጠር ተችሏል።
አደጋው፡ በዴቪድ ሪካርዶ እይታ ግን ሀገር መቆም ያለባት በወጪ ንግድ (Export) እንጂ በስጦታ አይደለም። ሐዋላ እንደማይለዋወጥ ዝናብ ነው፤ ነገ በዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ምክንያት ቢቋረጥ የውጭ ምንዛሪ ክምችቱ አደጋ ላይ ይወድቃል።
3. የብድር ስርጭት እና የፋይናንስ ጤናማነት
ለግሉ ዘርፍ የተሰጠው ብድር 94.5% መድረሱ መንግስት ከንግድ ባንኮች ብድር መውሰዱን ቀንሶ ለግል ባለሀብቱ እድል መስጠቱን ያሳያል። ሆኖም የሐይማን ሚንስኪ "የፋይናንስ አለመረጋጋት መላምት" (Financial Instability Hypothesis) እዚህ ጋር ጥንቃቄን ይጠይቃል፦
የብድር አረፋ ስጋት፡ ባንኮች ብድርን በ 45% እድገት ሲያሰራጩ፣ የብድሩ ጥራት ካልተጠበቀ ወደፊት የባንኮች ቀውስ ሊፈጠር ይችላል።
የምርት አለመመጣጠን፡ ብድሩ ወደ ማምረቻ ዘርፍ ሳይሆን ወደ ሪል-እስቴት ግምት (Speculation) ካዘነበለ፣ ውጤቱ ዘላቂ እድገት ሳይሆን የዋጋ ግሽበት አዙሪት ይሆናል።
ቀይ መብራት፡ የማይመለሱ ብድሮች (NPL) መጠን መጨመር የፋይናንስ ዘርፉን ጤናማነት አደጋ ላይ ይጥላል።
4. የዲጂታል ክፍያ አብዮት
የ 14.56 ትሪሊዮን ብር የዲጂታል ዝውውር የጆሴፍ ሹምፔተርን “Creative Destruction” ሃሳብ በግልጽ ያሳያል።
ቴክኖሎጂው አሮጌውን የጥሬ ገንዘብ አያያዝ እየቀየረው ነው። ይህ ለታክስ አሰባሰብ እና ለገንዘብ ቁጥጥር ቢረዳም፣ የሳይበር ደህንነት ስጋት እና የገንዘብ ዝውውር ፍጥነት ከምርት እድገት ጋር ካልተጣጣመ አዲስ ግሽበት ሊቀሰቅስ ይችላል።
5. መዋቅራዊ መፍትሄዎች፡ ከሪፖርት ወደ ተግባር
ለቀጣይ ጊዜያት ሚዛናዊ እድገት ለማምጣት የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡
የምርት አብዮት (Supply-Side Economics): በፖሊሲ የገንዘብ ዝውውርን ከመቀነስ ባለፈ፣ ግብርናና ኢንዱስትሪው ላይ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ።
የሐዋላ ገቢን ወደ ኢንቨስትመንት መቀየር: ሐዋላው ለፍጆታ ብቻ ሳይሆን ለሀገራዊ ፕሮጀክቶች እንዲውል የዲያስፖራ ቦንድና የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋፋት።
የፖሊሲ ቅንጅት: ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ቁጥጥር ሲያደርግ፣ የፌዴራል መንግስት ደግሞ የበጀት ጉድለቱን በመቀነስ የፖሊሲ ቅራኔ እንዳይፈጠር ማረጋገጥ አለባቸው።
ማጠቃለያ
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አሁን ባለበት ሁኔታ እንደ ደቡብ ኮሪያ ወደ ምርታማነት የመሸጋገር ወይም እንደ ናይጄሪያ በሪፖርት አሃዞች ተታሎ ወደ እዳ አዙሪት የመግባት አጣጥ ላይ ነው። የብሔራዊ ባንክ ስኬት እውነተኛ የሚሆነው በምክር ቤት ቀርቦ ሲመሰገን ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ እናቶች በገበያ ውስጥ የኑሮ ውድነት ሳይፈትናቸው በሰላም ሲሸምቱ ነው።
ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የብሔራዊ ባንክ የግማሽ ዓመት ሪፖርት፣ በኢኮኖሚ ማሻሻያ ማዕበል ውስጥ ላለችው ኢትዮጵያ ትልቅ ትርጉም አለው። ሪፖርቱ የተሳካ የፖሊሲ ውጤቶችን ቢያሳይም፣ ዘላቂነታቸው ላይ ግን ከባድ ስራ ይጠብቃል።
1. የዋጋ ግሽበት ስባሪ፡ የፍሪድማን ድል ወይስ የኬይንስ ስጋት?
የዋጋ ግሽበት ወደ 9.7% ዝቅ ማለቱ፣ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ አቅርቦትን ለመቆጣጠር የወሰደው የቁጥጥር እርምጃ (Tight Monetary Policy) ውጤት መሆኑን ያሳያል።
የፖሊሲው ስኬት፡ የሚልተን ፍሪድማን የገንዘብ መጠን ቀመር MV = PQ እንደሚያሳየው፣ የገንዘብ ስርጭትን መገደብ ዋጋን ያረጋጋል።
ስጋቱ፡ ግሽበቱ የቀነሰው በምርት ብዛት ሳይሆን፣ በህዝቡ የመግዛት አቅም መዳከም (Low Consumption) ከሆነ፣ ይህ የኢኮኖሚ መቀዝቀዝን ሊያስከትል ይችላል። የኬይንስ ስጋትም ይኸው ነው—ያለ ፍጆታ እድገት የለም።
2. የሐዋላው “ወርቃማ ዝናብ” እና የሪካርዶ ስጋት
የ4.6 ቢሊዮን ዶላር ሐዋላ (36.5% እድገት) ትልቅ የምስራች ነው። ይህ የሚያሳየው የውጭ ምንዛሪ ተመን በገበያ እንዲወሰን መደረጉ በጥቁር ገበያና በህጋዊው መስመር መካከል ያለውን ግንብ ማፍረሱን ነው።
ሚዛኑ፡ አዳም ስሚዝ እንዳለው ሰዎች በህጋዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ማበረታቻ (Incentive) መፍጠር ተችሏል።
አደጋው፡ በዴቪድ ሪካርዶ እይታ ግን ሀገር መቆም ያለባት በወጪ ንግድ (Export) እንጂ በስጦታ አይደለም። ሐዋላ እንደማይለዋወጥ ዝናብ ነው፤ ነገ በዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ምክንያት ቢቋረጥ የውጭ ምንዛሪ ክምችቱ አደጋ ላይ ይወድቃል።
3. የብድር ስርጭት እና የፋይናንስ ጤናማነት
ለግሉ ዘርፍ የተሰጠው ብድር 94.5% መድረሱ መንግስት ከንግድ ባንኮች ብድር መውሰዱን ቀንሶ ለግል ባለሀብቱ እድል መስጠቱን ያሳያል። ሆኖም የሐይማን ሚንስኪ "የፋይናንስ አለመረጋጋት መላምት" (Financial Instability Hypothesis) እዚህ ጋር ጥንቃቄን ይጠይቃል፦
የብድር አረፋ ስጋት፡ ባንኮች ብድርን በ 45% እድገት ሲያሰራጩ፣ የብድሩ ጥራት ካልተጠበቀ ወደፊት የባንኮች ቀውስ ሊፈጠር ይችላል።
የምርት አለመመጣጠን፡ ብድሩ ወደ ማምረቻ ዘርፍ ሳይሆን ወደ ሪል-እስቴት ግምት (Speculation) ካዘነበለ፣ ውጤቱ ዘላቂ እድገት ሳይሆን የዋጋ ግሽበት አዙሪት ይሆናል።
ቀይ መብራት፡ የማይመለሱ ብድሮች (NPL) መጠን መጨመር የፋይናንስ ዘርፉን ጤናማነት አደጋ ላይ ይጥላል።
4. የዲጂታል ክፍያ አብዮት
የ 14.56 ትሪሊዮን ብር የዲጂታል ዝውውር የጆሴፍ ሹምፔተርን “Creative Destruction” ሃሳብ በግልጽ ያሳያል።
ቴክኖሎጂው አሮጌውን የጥሬ ገንዘብ አያያዝ እየቀየረው ነው። ይህ ለታክስ አሰባሰብ እና ለገንዘብ ቁጥጥር ቢረዳም፣ የሳይበር ደህንነት ስጋት እና የገንዘብ ዝውውር ፍጥነት ከምርት እድገት ጋር ካልተጣጣመ አዲስ ግሽበት ሊቀሰቅስ ይችላል።
5. መዋቅራዊ መፍትሄዎች፡ ከሪፖርት ወደ ተግባር
ለቀጣይ ጊዜያት ሚዛናዊ እድገት ለማምጣት የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡
የምርት አብዮት (Supply-Side Economics): በፖሊሲ የገንዘብ ዝውውርን ከመቀነስ ባለፈ፣ ግብርናና ኢንዱስትሪው ላይ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ።
የሐዋላ ገቢን ወደ ኢንቨስትመንት መቀየር: ሐዋላው ለፍጆታ ብቻ ሳይሆን ለሀገራዊ ፕሮጀክቶች እንዲውል የዲያስፖራ ቦንድና የኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስፋፋት።
የፖሊሲ ቅንጅት: ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ቁጥጥር ሲያደርግ፣ የፌዴራል መንግስት ደግሞ የበጀት ጉድለቱን በመቀነስ የፖሊሲ ቅራኔ እንዳይፈጠር ማረጋገጥ አለባቸው።
ማጠቃለያ
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አሁን ባለበት ሁኔታ እንደ ደቡብ ኮሪያ ወደ ምርታማነት የመሸጋገር ወይም እንደ ናይጄሪያ በሪፖርት አሃዞች ተታሎ ወደ እዳ አዙሪት የመግባት አጣጥ ላይ ነው። የብሔራዊ ባንክ ስኬት እውነተኛ የሚሆነው በምክር ቤት ቀርቦ ሲመሰገን ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ እናቶች በገበያ ውስጥ የኑሮ ውድነት ሳይፈትናቸው በሰላም ሲሸምቱ ነው።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
15th Ethio-Chamber International Trade Fair
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
7 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
7 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
7 months ago
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT) የ9ኛ ዙር የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ!
#fastmereja I በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የላቀ የሰው ኃይል በማፍራት ቀዳሚ የሆነው ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ 350 ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በኦሮሚያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ታላላቅ የክብር እንግዶች፣ የቴክኖሎጂ መሪዎች እና ወላጆች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመረቀ።
ተመራቂዎቹ ላለፉት ወራት በተግባር የታገዘ (Project-Based) ከፍተኛ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሲሆን፣ በገበያው እጅግ ተፈላጊ በሆኑት የሚከተሉት ዘርፎች በቂ ክህሎት እና እውቀት ጨብጠዋል፡-
✅ Full-Stack Web Development (ዌብሳይትና ሲስተም ልማት)
✅ Python & Data Science (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ዳታ ሳይንስ)
✅ Mobile App Development (የሞባይል መተግበሪያ ልማት)
✅ Cyber Security (የሳይበር ደህንነት)
✅ Digital Marketing & Graphics Design
✅ Video Editing & Basic Computer Skills…
በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ተወካይ አቶ ኪዳኔ ይብጌታ፤ "ዓለም አሁን የምትመራው በቴክኖሎጂ ነው። እኛ ሀገር ቡና ወደ ውጭ በመላክ የውጭ ምንዛሬ እንደሚገኘው ሁሉ፤ እነዚህን ብቁ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ለአለም ገበያ በማብቃት (Exporting Talent) ለሀገራችን የዲጂታል ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን እንችላለን" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት እና ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ቢላል ከማል በበኩላቸው፤ "የወደፊቱ ጊዜ የ AI እና የዳታ ነው። ዛሬ የተመረቃችሁ ወጣቶች ለኢትዮጵያ ዲጂታል ሽግግር (Digital Ethiopia 2030) ወሳኝ ሚና ትጫወታላችሁ" በማለት አደራ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከአሪፍ ፔይ (ArifPay) እና ከአዲስ ቬሪፋይ (Addis Verify) የተጋበዙ የዘርፉ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በፓናል ውይይት ተሳትፈው ለተመራቂዎች የህይወት እና የሙያ ልምዳቸውን አካፍለዋል።
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ "ቴክኖሎጂን ከእውቀት ወደ ተግባር" በሚል መሪ ቃል፤ የሀገራችንን ወጣቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ይቀጥላል።
ለተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! የወደፊት የሥራ ዘመናችሁ የስኬት እና የፈጠራ ይሁንላችሁ!
📍 ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)
"ነገን ዛሬ እንገንባ!"
📞 +251 987 14 3030
🌐 www.mizantechinstitute.com
#fastmereja I በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የላቀ የሰው ኃይል በማፍራት ቀዳሚ የሆነው ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ 350 ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በኦሮሚያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ታላላቅ የክብር እንግዶች፣ የቴክኖሎጂ መሪዎች እና ወላጆች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመረቀ።
ተመራቂዎቹ ላለፉት ወራት በተግባር የታገዘ (Project-Based) ከፍተኛ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሲሆን፣ በገበያው እጅግ ተፈላጊ በሆኑት የሚከተሉት ዘርፎች በቂ ክህሎት እና እውቀት ጨብጠዋል፡-
✅ Full-Stack Web Development (ዌብሳይትና ሲስተም ልማት)
✅ Python & Data Science (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ዳታ ሳይንስ)
✅ Mobile App Development (የሞባይል መተግበሪያ ልማት)
✅ Cyber Security (የሳይበር ደህንነት)
✅ Digital Marketing & Graphics Design
✅ Video Editing & Basic Computer Skills…
በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ተወካይ አቶ ኪዳኔ ይብጌታ፤ "ዓለም አሁን የምትመራው በቴክኖሎጂ ነው። እኛ ሀገር ቡና ወደ ውጭ በመላክ የውጭ ምንዛሬ እንደሚገኘው ሁሉ፤ እነዚህን ብቁ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ለአለም ገበያ በማብቃት (Exporting Talent) ለሀገራችን የዲጂታል ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን እንችላለን" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት እና ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ቢላል ከማል በበኩላቸው፤ "የወደፊቱ ጊዜ የ AI እና የዳታ ነው። ዛሬ የተመረቃችሁ ወጣቶች ለኢትዮጵያ ዲጂታል ሽግግር (Digital Ethiopia 2030) ወሳኝ ሚና ትጫወታላችሁ" በማለት አደራ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከአሪፍ ፔይ (ArifPay) እና ከአዲስ ቬሪፋይ (Addis Verify) የተጋበዙ የዘርፉ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በፓናል ውይይት ተሳትፈው ለተመራቂዎች የህይወት እና የሙያ ልምዳቸውን አካፍለዋል።
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ "ቴክኖሎጂን ከእውቀት ወደ ተግባር" በሚል መሪ ቃል፤ የሀገራችንን ወጣቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ይቀጥላል።
ለተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! የወደፊት የሥራ ዘመናችሁ የስኬት እና የፈጠራ ይሁንላችሁ!
📍 ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)
"ነገን ዛሬ እንገንባ!"
📞 +251 987 14 3030
🌐 www.mizantechinstitute.com
7 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
7 months ago
🚆 የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ፃፈ
* በቀን 14 ባቡሮች በመስመር ላይ
#ethiopia | የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አገልግሎት መጀመሩን ተከትሎ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ የሥራ ክንውን ማስመዝገቡን አስታወቀ። ተቋሙ በአንድ ቀን ብቻ 14 ባቡሮችን (7 የባቡር ጥንዶችን) በተሳካ ሁኔታ በማንቀሳቀስ የሎጂስቲክስ አቅሙን ለዓለም አሳይቷል።
📦 የጭነት ትራንስፖርት ስኬት
ከተሰማሩት 14 ባቡሮች መካከል 11ዱ የጭነት ባቡሮች ሲሆኑ፣ ከእነዚህም ውስጥ፦
4ቱ የኢትዮጵያን ምርት ወደ ውጭ የላኩ (Export)፣
7ቱ ደግሞ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ (Import) የንግድ ቁሳቁሶችን የጫኑ ናቸው።
ይህም ተቋሙ የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ በታመነ እና ቀልጣፋ መንገድ የመሸከም ብቃቱን በተግባር ያረጋገጠበት ሆኗል።
Passenger & Tourism | የመንገደኞችና የቱሪዝም አገልግሎት
በእለቱ ከጭነት ባሻገር በመንገደኞች ዘርፍም የላቀ አፈፃፀም ተመዝግቧል። በቀን ውስጥ 3 የመንገደኞች ባቡሮች አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፦
አንድ የሀገር ውስጥ የባቡር ጉዞ፣
አንድ ዓለም አቀፍ (አዲስ አበባ - ጅቡቲ) ጉዞ፣
አንድ ልዩ የቱሪዝም ፓኬጅ አገልግሎት ተከናውኗል።
🚀 የወደፊት ዕቅድ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር (EDR) በዚህ ስኬት ሳይወሰን፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በቀን የሚንቀሳቀሱ የባቡር ስብስቦችን ወደ 16 (8 የባቡር ጥንዶች) ከፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ ይገኛል። ይህም የሀገሪቱን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ይጠበቃል።
#ethiopia #djibouti #edr #railwaysuccess #logistics #tourismethiopia #economicgrowth #ethiodjiboutirailway
* በቀን 14 ባቡሮች በመስመር ላይ
#ethiopia | የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አገልግሎት መጀመሩን ተከትሎ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ የሥራ ክንውን ማስመዝገቡን አስታወቀ። ተቋሙ በአንድ ቀን ብቻ 14 ባቡሮችን (7 የባቡር ጥንዶችን) በተሳካ ሁኔታ በማንቀሳቀስ የሎጂስቲክስ አቅሙን ለዓለም አሳይቷል።
📦 የጭነት ትራንስፖርት ስኬት
ከተሰማሩት 14 ባቡሮች መካከል 11ዱ የጭነት ባቡሮች ሲሆኑ፣ ከእነዚህም ውስጥ፦
4ቱ የኢትዮጵያን ምርት ወደ ውጭ የላኩ (Export)፣
7ቱ ደግሞ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ (Import) የንግድ ቁሳቁሶችን የጫኑ ናቸው።
ይህም ተቋሙ የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ በታመነ እና ቀልጣፋ መንገድ የመሸከም ብቃቱን በተግባር ያረጋገጠበት ሆኗል።
Passenger & Tourism | የመንገደኞችና የቱሪዝም አገልግሎት
በእለቱ ከጭነት ባሻገር በመንገደኞች ዘርፍም የላቀ አፈፃፀም ተመዝግቧል። በቀን ውስጥ 3 የመንገደኞች ባቡሮች አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፦
አንድ የሀገር ውስጥ የባቡር ጉዞ፣
አንድ ዓለም አቀፍ (አዲስ አበባ - ጅቡቲ) ጉዞ፣
አንድ ልዩ የቱሪዝም ፓኬጅ አገልግሎት ተከናውኗል።
🚀 የወደፊት ዕቅድ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር (EDR) በዚህ ስኬት ሳይወሰን፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በቀን የሚንቀሳቀሱ የባቡር ስብስቦችን ወደ 16 (8 የባቡር ጥንዶች) ከፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ ይገኛል። ይህም የሀገሪቱን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ይጠበቃል።
#ethiopia #djibouti #edr #railwaysuccess #logistics #tourismethiopia #economicgrowth #ethiodjiboutirailway
Sponsored by
Surafel
8 months ago
🇱🇻 የላትቪያ አስገራሚ የሕዝብ ቁጥር ሚዛን መዛባት
ላትቪያ (Latvia) የተባለችው የአውሮፓ ሀገር በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የወንዶች እጥረት ችግር እያስተናገደች እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። በዚህች ሀገር የሚገኙ ሴቶች ብዛት ከወንዶቹ ቁጥር በ15.5% እንደሚበልጥ መረጃዎች የሚያሳዩ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉት ከፍተኛ የፆታ አለመመጣጠን አንዱ ነው። ይህ የህዝብ ቁጥር መዛባት በሀገሪቱ ማኅበራዊ ገጽታ ላይ አስገራሚ ለውጦችን እያስከተለ ነው።
ይህንን ተከትሎ፣ ላትቪያ ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ሴቶች የቤት ውስጥ ሥራዎችን እንዲሰሩላቸው ወንዶችን እየከፈሉ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች እየተሰሙ ነው። ይህ ሁኔታ በሀገሪቱ ውስጥ ያሉትን ጥቂት ወንዶች እንዳይጠፉ መከባከብ ሲኖርባቸው፣ አንዳንዶች ጭራሽ ጥግረራ ነው እያሉ አስተያየት ይሰጣሉ። ይህን መረጃ የሰሙ ብዙ የኢትዮጵያ ወንዶች ደግሞ፣ መንግስት ወደ ላትቪያ EXPORT ያርገን እያሉ በቀልድ መልክ አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ! 😁
seledadotio
seledadotio
ላትቪያ (Latvia) የተባለችው የአውሮፓ ሀገር በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የወንዶች እጥረት ችግር እያስተናገደች እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። በዚህች ሀገር የሚገኙ ሴቶች ብዛት ከወንዶቹ ቁጥር በ15.5% እንደሚበልጥ መረጃዎች የሚያሳዩ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉት ከፍተኛ የፆታ አለመመጣጠን አንዱ ነው። ይህ የህዝብ ቁጥር መዛባት በሀገሪቱ ማኅበራዊ ገጽታ ላይ አስገራሚ ለውጦችን እያስከተለ ነው።
ይህንን ተከትሎ፣ ላትቪያ ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ሴቶች የቤት ውስጥ ሥራዎችን እንዲሰሩላቸው ወንዶችን እየከፈሉ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች እየተሰሙ ነው። ይህ ሁኔታ በሀገሪቱ ውስጥ ያሉትን ጥቂት ወንዶች እንዳይጠፉ መከባከብ ሲኖርባቸው፣ አንዳንዶች ጭራሽ ጥግረራ ነው እያሉ አስተያየት ይሰጣሉ። ይህን መረጃ የሰሙ ብዙ የኢትዮጵያ ወንዶች ደግሞ፣ መንግስት ወደ ላትቪያ EXPORT ያርገን እያሉ በቀልድ መልክ አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ! 😁
seledadotio
seledadotio
9 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
10 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
Sponsored by
Surafel
11 months ago
🇧🇫 ቡርኪናፋሶ : ከነፃነት ተምሳሌቷ ኢትዮጵያ ጋር የጀመርነው ወዳጅነት ይቀጥላል
* ኢትዮጵያዊው ባለሀብትና ስራ ፈጣሪ ቡርኪናፋሶ ተገኘ !
#ethiopia | በተደጋጋሚ ወደ ቡርኪናፋሶ በማምራት ኢብራሂም ትራኦሬ መንግስት ጋር ባደረገዉ ስምምነት የተለያዩ ኢትዮጵያ ሰራሽ ምርቶችን ለቡርኪናፋሶው ኤክስፖርት በማድረግ ላይ የሚገኘዉና የሀገራችንን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እድገት እያስተዋወቀ ያዉወ ኢንዱስትሪያሊስት ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር ለንግድ ልዉዉጥና ለአዳዲስ ስምምነቶች ቡርኪናፋሶ መግባቱን ከዉስጥ አዋቂዎች ሰምተናል ።
ከ126ሺ በላይ የልማት ባንክ ተበዳሪ ወጣቶችን በማሰልጠን ወደ ስራ እንዲገቡ ያስቻለው በክረምት ኮርስ 3d design machine assembly እና ai programming ከ8-12 ክፍል 100 ተማሪዎች ሙሉ ወጪያቸዉ ተሸፍኖ ያሰለጠነዉ
ከኢትዮዽያ ዉጪ ማሽኖቹን እያመረተ export እያደረገ ያለው ለብዙዎች የስራ እድል በር የከፈተው ወጣቱ ባለሀብት ወደ ቡርኪናፋሶ በማምራት በዉይይት ላይ እንደሚገኙ ተሰምቷል ።
በዉይይቱ ቤጃሺዮ ኢንዱስትሪ እና የምህንድስና ተቀም
በኢንጂነሪንግ እና በኢንዱስትሪ ልማት ዘርፎች ለቡርኪናፋሶው ወጣቶች የቴክኒክና ሙያ ሥልጠናዎች አዳዲስ መንገዶችን ስልጠና ይሰጣል - ተብሏል።
ኢትዮጵያ ማሽኖችን በማምረት የጀመረችውን ጉዞ አድናቆታቸውን የገለፁት ሚኒስተሩ "ከታላቋ ነፃ ሀገር ኢትዮጵያ ጋር ያለን ግኑኝነት ይበልጥ ያድጋል ሲሉ ተሰምተዋል ።
"ለኢንዱስትሪ እና ግብርና አስፈላጊ የሆኑ መሳሪያዎችን ለማምረት በቦታው ለማምረት ችሎታችንን ለማካፈል ፈቃደኞች ነን." ያሉት ደግሞ Bajii Nuyker ናቸዉ
ታዴ የማመይ ልጅ
* ኢትዮጵያዊው ባለሀብትና ስራ ፈጣሪ ቡርኪናፋሶ ተገኘ !
#ethiopia | በተደጋጋሚ ወደ ቡርኪናፋሶ በማምራት ኢብራሂም ትራኦሬ መንግስት ጋር ባደረገዉ ስምምነት የተለያዩ ኢትዮጵያ ሰራሽ ምርቶችን ለቡርኪናፋሶው ኤክስፖርት በማድረግ ላይ የሚገኘዉና የሀገራችንን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እድገት እያስተዋወቀ ያዉወ ኢንዱስትሪያሊስት ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር ለንግድ ልዉዉጥና ለአዳዲስ ስምምነቶች ቡርኪናፋሶ መግባቱን ከዉስጥ አዋቂዎች ሰምተናል ።
ከ126ሺ በላይ የልማት ባንክ ተበዳሪ ወጣቶችን በማሰልጠን ወደ ስራ እንዲገቡ ያስቻለው በክረምት ኮርስ 3d design machine assembly እና ai programming ከ8-12 ክፍል 100 ተማሪዎች ሙሉ ወጪያቸዉ ተሸፍኖ ያሰለጠነዉ
ከኢትዮዽያ ዉጪ ማሽኖቹን እያመረተ export እያደረገ ያለው ለብዙዎች የስራ እድል በር የከፈተው ወጣቱ ባለሀብት ወደ ቡርኪናፋሶ በማምራት በዉይይት ላይ እንደሚገኙ ተሰምቷል ።
በዉይይቱ ቤጃሺዮ ኢንዱስትሪ እና የምህንድስና ተቀም
በኢንጂነሪንግ እና በኢንዱስትሪ ልማት ዘርፎች ለቡርኪናፋሶው ወጣቶች የቴክኒክና ሙያ ሥልጠናዎች አዳዲስ መንገዶችን ስልጠና ይሰጣል - ተብሏል።
ኢትዮጵያ ማሽኖችን በማምረት የጀመረችውን ጉዞ አድናቆታቸውን የገለፁት ሚኒስተሩ "ከታላቋ ነፃ ሀገር ኢትዮጵያ ጋር ያለን ግኑኝነት ይበልጥ ያድጋል ሲሉ ተሰምተዋል ።
"ለኢንዱስትሪ እና ግብርና አስፈላጊ የሆኑ መሳሪያዎችን ለማምረት በቦታው ለማምረት ችሎታችንን ለማካፈል ፈቃደኞች ነን." ያሉት ደግሞ Bajii Nuyker ናቸዉ
ታዴ የማመይ ልጅ
1 year ago
አዲስ አበባ የሚገኘው የቱርክ ኤምባሲ በላከው ደብዳቤ ቱርክ አገር ኢስታምቡል ከተማ በሚዘጋጀው ኢስታምቡል ግሎባል ኢ-ክስፖርት ሰሚት (Istanbul Global E-Export Summit (IGEXX)),እ.ኤ.አ አቆጣጠር ከመስከረም 3 እስከ 4 2025 ይካሄዳል፡፡
በመሆኑም የምክርቤታችን አባሎች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች፡-
Marketplaces
Retail Chains
E-Commerce Platforms
Distributors for Marketplaces
E-Commerce Service Providers
Omnichannels
ቢዝነስ ያላቹ አባሎች በዚህ በአይነቱ ልዩ የሆነ ስብሰባ እንድትሳተፉ ጥሪ እያስተላለፍን፤ብቁ ሆነው ለሚገኙ አባሎች የተለየ ጥቅል ጥቅሞች ሊኖር እንደሚችል አዘጋጅ ድረጅቱ እንደሚሰጥ እየገልጽን፤
በዚህ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍና ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ከዚህ ደብዳቤ ጋር በተያያዘው የምክርቤታችን የመመዝገቢያ ቅፅ በመሙላት እንዲልኩልን እያሳሰብን፤ የፋስሊቴሽን ክፍያ ብር ሃምሳ ሺ ብር
(50,000) “AACCSA” በሚል ስም ሲፒኦ በማሰራት እንድታሲዙ እያሳወቅን በቴሌግራም ሞባይል ቁጥር:- 0984181816 ፎርሙን በመላክ ወይም በኢሜል አድራሻ mekdesmelaku83gmail.com እስከ ነሐሴ 6 /2017ዓ.ም እንድትመዝገቡና ሲፒኦ እንድታሲዙ እናሳውቃልን፡፡
ለበለጠ መረጃ https://www.igexx.com/ ዌብሳይት በመጎብኘትና “B2B 4 B2C” section አለም አቀፍ የተሳታፊ ፎረም የሚለውን ይመልከቱ
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ 011-550-4647 or ext. 228. ሞባይል 0911212179 ይደውሉ፡
AA ChamberIGEXX- Istanbul Global E-Export Summit 2025Istanbul is inviting you to “Global e-eXport eXperience!”
በመሆኑም የምክርቤታችን አባሎች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች፡-
Marketplaces
Retail Chains
E-Commerce Platforms
Distributors for Marketplaces
E-Commerce Service Providers
Omnichannels
ቢዝነስ ያላቹ አባሎች በዚህ በአይነቱ ልዩ የሆነ ስብሰባ እንድትሳተፉ ጥሪ እያስተላለፍን፤ብቁ ሆነው ለሚገኙ አባሎች የተለየ ጥቅል ጥቅሞች ሊኖር እንደሚችል አዘጋጅ ድረጅቱ እንደሚሰጥ እየገልጽን፤
በዚህ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍና ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ከዚህ ደብዳቤ ጋር በተያያዘው የምክርቤታችን የመመዝገቢያ ቅፅ በመሙላት እንዲልኩልን እያሳሰብን፤ የፋስሊቴሽን ክፍያ ብር ሃምሳ ሺ ብር
(50,000) “AACCSA” በሚል ስም ሲፒኦ በማሰራት እንድታሲዙ እያሳወቅን በቴሌግራም ሞባይል ቁጥር:- 0984181816 ፎርሙን በመላክ ወይም በኢሜል አድራሻ mekdesmelaku83gmail.com እስከ ነሐሴ 6 /2017ዓ.ም እንድትመዝገቡና ሲፒኦ እንድታሲዙ እናሳውቃልን፡፡
ለበለጠ መረጃ https://www.igexx.com/ ዌብሳይት በመጎብኘትና “B2B 4 B2C” section አለም አቀፍ የተሳታፊ ፎረም የሚለውን ይመልከቱ
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ 011-550-4647 or ext. 228. ሞባይል 0911212179 ይደውሉ፡
AA ChamberIGEXX- Istanbul Global E-Export Summit 2025Istanbul is inviting you to “Global e-eXport eXperience!”
Comments