27 days ago
u1260u1200u1308u122d u1309u12f3u12ed u12a0u1295u12f0u122bu12f0u122du121d
u27a1 https://youtu.be/VqcG92nnI... #ebcdotstream #ethiopianpolitics #macroeconomy #nationaldialogueethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
በሀገር ጉዳይ አንደራደርም
➡ https://youtu.be/VqcG92nnI... #ebcdotstream #ethiopianpolitics #macroeconomy #nationaldialogueethiopia
1 month ago
የቁልቢው ገብርኤል የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ! (ዛሬ ሰኔ 19 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ)
ቁልቢ ገብርኤል ለብዙ ሰዎች ደርሷል። ለብዙ ሰዎች ብቻም ሳይሆን ለሁሉም አህጉረ ስብከት መሰረት ነው። የቁልቢ ገቢ ለሁሉም እየተከፋፈለ ብዙ ሥራዎችን ሠርቷል። አሁን ቁልቢ ገብርኤል እድሳት ላይ ነው። በረከት ማግኘት የምትፈልጉ ብቻ የእድሳቱን ሥራ በገንዘብ እንድትደግፉ እድሉ በፊታችሁ ነው።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
ቁልቢ ገብርኤል ለብዙ ሰዎች ደርሷል። ለብዙ ሰዎች ብቻም ሳይሆን ለሁሉም አህጉረ ስብከት መሰረት ነው። የቁልቢ ገቢ ለሁሉም እየተከፋፈለ ብዙ ሥራዎችን ሠርቷል። አሁን ቁልቢ ገብርኤል እድሳት ላይ ነው። በረከት ማግኘት የምትፈልጉ ብቻ የእድሳቱን ሥራ በገንዘብ እንድትደግፉ እድሉ በፊታችሁ ነው።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
1 month ago
u12e8u1241u120du1262u12cd u1308u1265u122du12a4u120d u1320u122du1276u1275 u12e8u121au1240u122d u1230u12cd u12e8u1208u121d! (u12dbu122c u1230u1294 18 u121du123du1275 u12edu1300u121du122bu120d)
u12e8u1241u120du1262u12cd u1308u1265u122du12a4u120d u1320u122du1276u1205/u123d u12a8u1240u1228u1205u121b (u12a8u1240u1228u123du121b)u1364 u12ebu1294 u12a0u1295u1270/u12a0u1295u127a u1235u1275u1320u122au12cd u12a5u122du1231 u1235u120bu120du1240u1228 u12e8u12cdu1208u1273 u12a5u12f3 u12a0u1208u1265u1205/u123d!! u12edu120du1245 u12dbu122c u1230u1294 18 u12a8u121du123du1271 12:00 u1300u121du122e u12e8u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u1325u122a u1260u121bu12adu1260u122d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1262u12ebu12cd u1260u1218u1273u12f0u121d u1260u1228u12a8u1275u1295 u12a8u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u12edu1240u1260u1209u1362
u1273u120bu1241 u12e8u1241u120du1262 u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u12d3u1218u1271u1295 u1219u1209 u1215u12ddu1260 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u121bu12edu1208u12e8u12cd u1260u1270u1208u12edu121d u12e8u1273u1205u1223u1235 u12a5u1293 u1210u121du120c u12d3u1218u1273u12ca u1260u12d3u120bu1275 u12f0u130du121e u12a5u1305u130d u1260u122du12abu1273 u1235u12d5u1208u1271 u12e8u121eu120bu1208u1275u1293 u12a5u1295u12f2u1201 u1208u1270u122bu12f3u12a2u1290u1271 u134du1245u1229u1295 u1208u1218u130du1208u1325 u1260u121au1218u1323 u1205u12ddu1265 u12e8u121au1325u1208u1240u1208u1245 u1308u12f3u121d u1290u12cd u1362
u12a5u1295u12f0u12e8u12a0u1245u121bu127du1295u121d u12e8u121du1295u1208u130du1230u12cd u1235u12d5u1208u1275 u12a0u1235u122bu1275 u1260u12a9u122bu1275 u121du1345u12cbu1275u1293 u120cu120eu127d u1235u1326u1273u12ceu127bu127du1295 u1260u1219u1209 u12a850 u12d3u1218u1273u1275 u1260u134au1275 u1300u121du122e u12c8u12f0 u1320u1245u120bu12ed u1264u1270u12adu1205u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1270u120bu1208u134d u1270u12c8u1235u1296 u1260u121au1308u1298u12cd u1320u1245u120bu120b u1308u1262 u1260u1201u1209u121d u12a0u1205u1309u1228 u1235u1265u12a8u1275 u1208u121au1308u1299 u12a0u12f5u1263u122bu1275u1293 u1308u12f3u121bu1275u1363 u12e8u12a0u1265u1290u1275 u1275/u1264u1276u127du1363u1218u1295u1348u1233u12ca u12aeu120cu1306u127du1363u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u12e9u1295u1268u122du1235u1272u1363u12a0u1263 u1230u120bu121b u12a8u1233u1274 u1265u122du1203u1295 u12aeu120cu1305u1363u1230u12cbu1235u12c8 u1265u122du1203u1295 u1245u12f1u1235 u1333u12cdu120eu1235 u12aeu120cu1305 u12a5u1293 u1208u120cu120eu127du121d u12e8u1275u121du1205u122du1275 u1270u124bu121bu1275 u1218u1218u1235u1228u1275u1293 u1208u1260u122du12abu1273 u12c8u1245u1273u12ca u1201u1294u1273u12ceu127d u12a5u1293 u124bu121a u1218u1230u1228u1270 u120du121bu1276u127d u12a5u1295u12f2u12cdu120d u1260u1218u12f0u1228u1309 u1208u1201u1208u1295u1270u1293u12ca u12e8u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1309u12f3u12eeu127d u127du130du122d u1348u127au1363 u12e8u120du121bu1275 u1270u1233u1273u134au1363 u12f5u122du1293 u121bu130du1363 u121du1230u1226u1293 u121bu1308u122d u1208u1218u1206u1295 u1260u1245u1277u120du1362
u1260u12a5u1290u129au1205 u1228u1305u121d u12d3u1218u1273u1275 u1208u1241u120du1262 u1260u1230u1323u127du1201u1275 u1235u1326u1273 u1260u12e8u12a0u1245u122bu1262u12ebu1201 u12ebu1209 u12e8u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1218u1230u1228u1270 u120du121bu1276u127d u1201u1209 u12e8u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120d u12a0u123bu122b u1273u1275u121eu1263u1278u12cbu120d u1362
u1260u12a5u12f5u1233u1275 u120bu12ed u12e8u121au1308u1298u12cd u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120d u1260u1245u122du1261 u1260u1270u1208u1218u12f0u12cd u1264u1270u12adu122du1235u1275u12ebu1295u1295 u12e8u121bu1245u1293u1275 u1270u130du1263u1229 u12e8u1218u1243u1320u120d u12a0u12f0u130b u12e8u12f0u1228u1230u1260u1275 u12e8u12a0u122du1232 u1320u1208u1273 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u1208u121bu1235u1308u1295u1263u1275 u1260u12ddu130du1305u1275 u120bu12ed u12edu1308u129bu120d u1362
u12e8u1241u120du1262 u12cdu1208u1273 u12ebu1208u1263u127du1201 u1270u124bu121bu1275u1363 u1235u12d5u1208u1273u127du1201 u12e8u1270u1230u121b u1363 u1260u1270u1235u134b u12e8u121du1275u1320u1265u1241 u121du12d5u1218u1293u1295 u1291 u12e8u12d5u1295u1263 u12a0u1263u1239 u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u12a5u1293u12f5u1235 u12e8u12a0u122du1232u1295 u1320u1208u1273 u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295u1295 u12a5u1295u1308u1295u1263u1362 u12adu122du1235u1272u12ebu1293u12ca u130du12f4u1273u127du1295u1295 u12a5u1295u12c8u1323 u1362
u12e8u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1262u12eb u1240u1293u1275u1361-
u12a8u1230u1294 18-21
u12a8u121du123du1271 12:00 u1300u121du122e
u1235u120du12adu1361-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
u12f5u130bu134d u1208u121bu12f5u1228u130du1361-
u12c8u1308u1295 u1348u1295u12f5ud83dudc49https://www.wegenfund.com/...
CBE u1295u130du12f5 u1263u1295u12ad 1000759706165
- u2060Awash u12a0u12cbu123d u1263u1295u12ad 013521749645300
- u2060Abyssinia u12a0u1262u1232u1292u12eb u1263u1295u12ad 2556 02373
- u2060Dashen u12f3u1238u1295 u1263u1295u12ad 517116 3880011
- u2060Hibret u1215u1265u1228u1275 u1263u1295u12ad 109071323 4152990
- u2060COOP u12a6u122eu121au12eb u1215u1265u1228u1275 u1225u122b u1263u1295u12ad 1063900050599
- u2060Ahadu u12a0u1210u12f1 u1263u1295u12ad 0093543501901
- u2060Abay u12a0u1263u12ed u1263u1295u12ad 18411129 58315015
- u2060Anbesa u12a0u1295u1260u1233 u1263u1295u12ad 00313350582
- u2060Amhara u12a0u121bu122b u1263u1295u12ad 99000 50109805","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶት የሚቀር ሰው የለም! (ዛሬ ሰኔ 18 ምሽት ይጀምራል)
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶህ/ሽ ከቀረህማ (ከቀረሽማ)፤ ያኔ አንተ/አንቺ ስትጠሪው እርሱ ስላልቀረ የውለታ እዳ አለብህ/ሽ!! ይልቅ ዛሬ ሰኔ 18 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ የቁልቢ ገብርኤልን ጥሪ በማክበር በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያው በመታደም በረከትን ከቅዱስ ገብርኤል ይቀበሉ።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
1 month ago
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶት የሚቀር ሰው የለም! (ዛሬ ሰኔ 18 ምሽት ይጀምራል)
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶህ/ሽ ከቀረህማ (ከቀረሽማ)፤ ያኔ አንተ/አንቺ ስትጠሪው እርሱ ስላልቀረ የውለታ እዳ አለብህ/ሽ!! ይልቅ ዛሬ ሰኔ 18 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ የቁልቢ ገብርኤልን ጥሪ በማክበር በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያው በመታደም በረከትን ከቅዱስ ገብርኤል ይቀበሉ።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
1 month ago
u12e8u1241u120du1262u12cd u1308u1265u122du12a4u120d u1320u122du1276u1275 u12e8u121au1240u122d u1230u12cd u12e8u1208u121d! (u12dbu122c u1230u1294 18 u121du123du1275 u12edu1300u121du122bu120d)
u12e8u1241u120du1262u12cd u1308u1265u122du12a4u120d u1320u122du1276u1205/u123d u12a8u1240u1228u1205u121b (u12a8u1240u1228u123du121b)u1364 u12ebu1294 u12a0u1295u1270/u12a0u1295u127a u1235u1275u1320u122au12cd u12a5u122du1231 u1235u120bu120du1240u1228 u12e8u12cdu1208u1273 u12a5u12f3 u12a0u1208u1265u1205/u123d!! u12edu120du1245 u12dbu122c u1230u1294 18 u12a8u121du123du1271 12:00 u1300u121du122e u12e8u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u1325u122a u1260u121bu12adu1260u122d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1262u12ebu12cd u1260u1218u1273u12f0u121d u1260u1228u12a8u1275u1295 u12a8u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u12edu1240u1260u1209u1362
u1273u120bu1241 u12e8u1241u120du1262 u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u12d3u1218u1271u1295 u1219u1209 u1215u12ddu1260 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u121bu12edu1208u12e8u12cd u1260u1270u1208u12edu121d u12e8u1273u1205u1223u1235 u12a5u1293 u1210u121du120c u12d3u1218u1273u12ca u1260u12d3u120bu1275 u12f0u130du121e u12a5u1305u130d u1260u122du12abu1273 u1235u12d5u1208u1271 u12e8u121eu120bu1208u1275u1293 u12a5u1295u12f2u1201 u1208u1270u122bu12f3u12a2u1290u1271 u134du1245u1229u1295 u1208u1218u130du1208u1325 u1260u121au1218u1323 u1205u12ddu1265 u12e8u121au1325u1208u1240u1208u1245 u1308u12f3u121d u1290u12cd u1362
u12a5u1295u12f0u12e8u12a0u1245u121bu127du1295u121d u12e8u121du1295u1208u130du1230u12cd u1235u12d5u1208u1275 u12a0u1235u122bu1275 u1260u12a9u122bu1275 u121du1345u12cbu1275u1293 u120cu120eu127d u1235u1326u1273u12ceu127bu127du1295 u1260u1219u1209 u12a850 u12d3u1218u1273u1275 u1260u134au1275 u1300u121du122e u12c8u12f0 u1320u1245u120bu12ed u1264u1270u12adu1205u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1270u120bu1208u134d u1270u12c8u1235u1296 u1260u121au1308u1298u12cd u1320u1245u120bu120b u1308u1262 u1260u1201u1209u121d u12a0u1205u1309u1228 u1235u1265u12a8u1275 u1208u121au1308u1299 u12a0u12f5u1263u122bu1275u1293 u1308u12f3u121bu1275u1363 u12e8u12a0u1265u1290u1275 u1275/u1264u1276u127du1363u1218u1295u1348u1233u12ca u12aeu120cu1306u127du1363u1245u12f5u1235u1275 u1225u120bu1234 u12e9u1295u1268u122du1235u1272u1363u12a0u1263 u1230u120bu121b u12a8u1233u1274 u1265u122du1203u1295 u12aeu120cu1305u1363u1230u12cbu1235u12c8 u1265u122du1203u1295 u1245u12f1u1235 u1333u12cdu120eu1235 u12aeu120cu1305 u12a5u1293 u1208u120cu120eu127du121d u12e8u1275u121du1205u122du1275 u1270u124bu121bu1275 u1218u1218u1235u1228u1275u1293 u1208u1260u122du12abu1273 u12c8u1245u1273u12ca u1201u1294u1273u12ceu127d u12a5u1293 u124bu121a u1218u1230u1228u1270 u120du121bu1276u127d u12a5u1295u12f2u12cdu120d u1260u1218u12f0u1228u1309 u1208u1201u1208u1295u1270u1293u12ca u12e8u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1309u12f3u12eeu127d u127du130du122d u1348u127au1363 u12e8u120du121bu1275 u1270u1233u1273u134au1363 u12f5u122du1293 u121bu130du1363 u121du1230u1226u1293 u121bu1308u122d u1208u1218u1206u1295 u1260u1245u1277u120du1362
u1260u12a5u1290u129au1205 u1228u1305u121d u12d3u1218u1273u1275 u1208u1241u120du1262 u1260u1230u1323u127du1201u1275 u1235u1326u1273 u1260u12e8u12a0u1245u122bu1262u12ebu1201 u12ebu1209 u12e8u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1218u1230u1228u1270 u120du121bu1276u127d u1201u1209 u12e8u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120d u12a0u123bu122b u1273u1275u121eu1263u1278u12cbu120d u1362
u1260u12a5u12f5u1233u1275 u120bu12ed u12e8u121au1308u1298u12cd u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120d u1260u1245u122du1261 u1260u1270u1208u1218u12f0u12cd u1264u1270u12adu122du1235u1275u12ebu1295u1295 u12e8u121bu1245u1293u1275 u1270u130du1263u1229 u12e8u1218u1243u1320u120d u12a0u12f0u130b u12e8u12f0u1228u1230u1260u1275 u12e8u12a0u122du1232 u1320u1208u1273 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u1208u121bu1235u1308u1295u1263u1275 u1260u12ddu130du1305u1275 u120bu12ed u12edu1308u129bu120d u1362
u12e8u1241u120du1262 u12cdu1208u1273 u12ebu1208u1263u127du1201 u1270u124bu121bu1275u1363 u1235u12d5u1208u1273u127du1201 u12e8u1270u1230u121b u1363 u1260u1270u1235u134b u12e8u121du1275u1320u1265u1241 u121du12d5u1218u1293u1295 u1291 u12e8u12d5u1295u1263 u12a0u1263u1239 u1241u120du1262 u1308u1265u122du12a4u120du1295 u12a5u1293u12f5u1235 u12e8u12a0u122du1232u1295 u1320u1208u1273 u1245u12f1u1235 u1308u1265u122du12a4u120d u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295u1295 u12a5u1295u1308u1295u1263u1362 u12adu122du1235u1272u12ebu1293u12ca u130du12f4u1273u127du1295u1295 u12a5u1295u12c8u1323 u1362
u12e8u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1262u12eb u1240u1293u1275u1361-
u12a8u1230u1294 18-21
u12a8u121du123du1271 12:00 u1300u121du122e
u1235u120du12adu1361-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
u12f5u130bu134d u1208u121bu12f5u1228u130du1361-
u12c8u1308u1295 u1348u1295u12f5ud83dudc49https://www.wegenfund.com/...
CBE u1295u130du12f5 u1263u1295u12ad 1000759706165
- u2060Awash u12a0u12cbu123d u1263u1295u12ad 013521749645300
- u2060Abyssinia u12a0u1262u1232u1292u12eb u1263u1295u12ad 2556 02373
- u2060Dashen u12f3u1238u1295 u1263u1295u12ad 517116 3880011
- u2060Hibret u1215u1265u1228u1275 u1263u1295u12ad 109071323 4152990
- u2060COOP u12a6u122eu121au12eb u1215u1265u1228u1275 u1225u122b u1263u1295u12ad 1063900050599
- u2060Ahadu u12a0u1210u12f1 u1263u1295u12ad 0093543501901
- u2060Abay u12a0u1263u12ed u1263u1295u12ad 18411129 58315015
- u2060Anbesa u12a0u1295u1260u1233 u1263u1295u12ad 00313350582
- u2060Amhara u12a0u121bu122b u1263u1295u12ad 99000 50109805","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶት የሚቀር ሰው የለም! (ዛሬ ሰኔ 18 ምሽት ይጀምራል)
የቁልቢው ገብርኤል ጠርቶህ/ሽ ከቀረህማ (ከቀረሽማ)፤ ያኔ አንተ/አንቺ ስትጠሪው እርሱ ስላልቀረ የውለታ እዳ አለብህ/ሽ!! ይልቅ ዛሬ ሰኔ 18 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ የቁልቢ ገብርኤልን ጥሪ በማክበር በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያው በመታደም በረከትን ከቅዱስ ገብርኤል ይቀበሉ።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919|| 0984031919 0983022727 0927277756 ||0967431919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
1 month ago
ነገ ሰኔ 18 የቁልቢ ገብርኤል ወዳጅ ይለያል!
“ገብርኤል -ለገብርኤል || ቁልቢ- ለአርሲ” በሚል ዓላማ ቁልቢ ገብርኤል በአርሲ ሀገረ ስብከት የሚገኘውን የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ሊገነባ ነዉ። የተቃጠለውን ዳግም በመገንባት እኛም ከቁልቢ ጋር ታሪክ እንድንሠራ ከሰኔ 18-21 በተዘጋጀው የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰብሰቢያ መርሐ ግብር ላይ በመሳተፍ አስተዋጽኦ እናድርግ።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919 0910052330 ||0911243871 0911811504 || 0913824547
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
“ገብርኤል -ለገብርኤል || ቁልቢ- ለአርሲ” በሚል ዓላማ ቁልቢ ገብርኤል በአርሲ ሀገረ ስብከት የሚገኘውን የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ሊገነባ ነዉ። የተቃጠለውን ዳግም በመገንባት እኛም ከቁልቢ ጋር ታሪክ እንድንሠራ ከሰኔ 18-21 በተዘጋጀው የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰብሰቢያ መርሐ ግብር ላይ በመሳተፍ አስተዋጽኦ እናድርግ።
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን እንገንባ። ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919 0910052330 ||0911243871 0911811504 || 0913824547
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከገብርኤል - ለገብርኤል
ቁልቢ፡ ለአርሲ
በአብሳሪ መልአክ ቁልቢ ገብርኤል ፣ ዕንባችን የታበሰ ስዕለታችን የደረሰ ፡ የደጁን በረከት የተቋደስን ውለታውን አንዘነጋም ። ለምስጋና በዘመናት መካከል ለቁልቢ የሰጠነው ስጦታ ሁሉ ለራሱ ሳያስቀር በቅርባችን ባሉ ክርስቲያናዊ ተቋማት ሁሉ ተመስርተውበት ፣ተገድመው አሻራውን ስናይ ለካ ቁልቢ ገብርኤል አንድ አይደለም ዕልፍ እንጂ!!!
ኑ ወደ ቁልቢ ገብርኤል እንሂድ ቤቱን እናድስ አርሲ ጠለታ ገብርኤልን እንገንባ !!!
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-21
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
1 month ago
ከገብርኤል - ለገብርኤል
አዎ ቁልቢ ገብርኤል ሀብታም ነው።ለብዙ አህጉረ ስብከት አብያተ ክርስቲያናት ፣ አድባራትና ገዳማት፣የአብነት ት/ቤቶች፣ መንፈሳዊ ኮሌጆች እና በርካታ መሰረተ ልማቶች መመስረት ምክንያት ሆኗል።
አሁን ተራው የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ማስገንባት እና በእድሳት ላይ ያለውን ቁልቢ ገብርኤል ማጠናቀቅ ነው ።
የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ ቀናት፡-
ከሰኔ 18-22
ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ስልክ፡-0906191919
ድጋፍ ለማድረግ፡-
ወገን ፈንድ👉https://www.wegenfund.com/...
CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
2 months ago
ከገብርኤል ለገብርኤል
ቁልቢ ገብርኤል በአርሲ ሀገረ ስብከት የሚገኘውን የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ሊገነባ ነዉ፡፡
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ …
በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ እንገንባ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
ድጋፍ ለማድረግ፡-
• CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
• Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
• Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
• Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
• Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
• COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
• Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
• Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
• Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
• Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
2 months ago
ከገብርኤል ለገብርኤል
ቁልቢ ገብርኤል በአርሲ ሀገረ ስብከት የሚገኘውን የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ሊገነባ ነዉ፡፡
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ …
በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ እንገንባ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
ድጋፍ ለማድረግ፡-
• CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
• Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
• Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
• Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
• Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
• COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
• Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
• Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
• Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
• Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
ቁልቢ ገብርኤል በአርሲ ሀገረ ስብከት የሚገኘውን የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ሊገነባ ነዉ፡፡
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅ ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ …
በሁሉም አህጉረ ስብከት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ፣ ምሰሦና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ እንገንባ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
ድጋፍ ለማድረግ፡-
• CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
• Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
• Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
• Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
• Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
• COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
• Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
• Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
• Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
• Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
2 months ago
ከገብርኤል ለገብርኤል
ታላቁ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመቱን ሙሉ ሕዝበ ክርስቲያን የማይለየው በተለይም የታህሣስ እና ሐምሌ ዓመታዊ በዓላት ደግሞ እጅግ በርካታ ምዕመን የሚጎርፍበት ስዕለቱ የሞላለትና እንዲሁ ለተራዳኢነቱ ፍቅሩን ለመግለጥ በሚመጣ ህዝብ የሚጥለቀለቅበት ገዳም ነው ።
እንደየአቅማችንም የምንለግሰው ስዕለት አስራት በኩራት ምፅዋትና ሌሎች ስጦታዎቻችን በሙሉ ከ50 ዓመታት በፊት ጀምሮ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት እንዲተላለፍ ተወስኖ በሚገኘው ጠቅላላ ገቢ በሁሉም አህጉረ ስብኩት ለሚገኙ አድባራትና ገዳማት፣ የአብነት ት/ቤቶች፣መንፈሳዊ ኮሌጆች፣ቅድስት ሥላሴ ዩንቨርስቲ፣አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ኮሌጅ፣ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ኮሌጅ እና ለሌሎችም የትምህርት ተቋማት መመስረትና ለበርካታ ወቅታዊ ሁኔታዎች እና ቋሚ መሰረተ ልማቶች እንዲውል በመደረጉ ለሁለንተናዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ችግር ፈቺ፣ የልማት ተሳታፊ፣ ድርና ማግ ፣ ምሰሶና ማገር ለመሆን በቅቷል።
በእነኚህ ረጅም ዓመታት ለቁልቢ በሰጣችሁት ስጦታ በየአቅራቢያሁ ያሉ የቤተክርስቲያን መሰረተ ልማቶች ሁሉ የቁልቢ ገብርኤል አሻራ ታትሞባቸዋል ።
በእድሳት ላይ የሚገኘው ቁልቢ ገብርኤል በቅርቡ በተለመደው ቤተክርስትያንን የማቅናት ተግባሩ የመቃጠል አደጋ የደረሰበት የአርሲ ጠለታ ገብርኤልን ለማስገንባት በዝግጅት ላይ ይገኛል ።
የቁልቢ ውለታ ያለባችሁ ተቋማት፣ ስዕለታችሁ የተሰማ ፣ በተስፋ የምትጠብቁ ምዕመናን ኑ የዕንባ አባሹ ቁልቢ ገብርኤልን እናድስ የአርሲን ጠለታ እንገንባ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ።
ድጋፍ ለማድረግ፡-
- CBE ንግድ ባንክ 1000759706165
- Awash አዋሽ ባንክ 013521749645300
- Abyssinia አቢሲኒያ ባንክ 2556 02373
- Dashen ዳሸን ባንክ 517116 3880011
- Hibret ሕብረት ባንክ 109071323 4152990
- COOP ኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ 1063900050599
- Ahadu አሐዱ ባንክ 0093543501901
- Abay አባይ ባንክ 18411129 58315015
- Anbesa አንበሳ ባንክ 00313350582
- Amhara አማራ ባንክ 99000 50109805
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ የመስጠት መብት ለሁሉም የሀገሪቱ የንግድ ባንኮች መፍቀዱን አስታወቀ
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
3 months ago
የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እስከ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል።
#ኢትዮጵያ_ታምርት #ለሁለንተናዊ_ሉዓላዊነት #እኛም_እንሸምት
http://linktr.ee/fdremoi
Location: https://maps.app.goo.gl/nb...
4 months ago
የእስራት ቅጣት ስለሚገደብበት የሕግ አግባብ
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
4 months ago
በአክሱም ከተማ ለሰላት በተሰባሰቡ ምዕመናን ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ
አክሱም —በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ዛሬ አርብ (ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም) ለጁመዐ ሰላት በተሰባሰቡ ምዕመናን ላይ በከተማዋ የፀጥታ ኃላፊ በተመራ ቡድን ጥቃት መፈጸሙን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። በደረሰው ጥቃት በርካታ ሰዎች የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ በሃይማኖታዊ ቁሳቁሶች ላይም ውድመት መድረሱ ተሰምቷል።
እንደ ነዋሪዎች መረጃ ከሆነ፣ ግጭቱ የተቀሰቀሰው ከጁመዐ ሰላት በፊት እንደአባዋ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ምዕመናን ለሰላት ዝግጅት እያደረጉ በነበሩበት ወቅት ነው።
የከተማዋ የፀጥታ ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ በየነ መሩት የተባለው ቡድን ለሰላት አገልግሎት የሚውሉ ሸራዎችን እና የድምጽ ማጉያዎችን በኃይል ነጥቆ መውሰዱ የውጥረቱ መነሻ ሆኗል።
ከሶላት መጠናቀቅ በኋላ ምዕመናን ድርጊቱን በመቃወም ድምጻቸውን ማሰማታቸውን ተከትሎ፣ በፀጥታ ኃይሎች እና በተደራጁ ወጣቶች ጥቃት መሰንዘሩ ተገልጿል።
በጥቃቱ ዙሪያ የሚከተሉት ዋና ዋና ነጥቦች ተዘግበዋል፦
1. ጥቃት አድራሾቹ ምዕመናን ተከራይተው የሚጠቀሙበትን መስጂድ ሰብረው በመግባት በውስጡ የነበሩ ቅዱስ ቁርኣኖችን ቀደዋል ተብሏል።
2. በመስጂዱ ኢማሞች እና በምዕመናን ላይ በዱላና በድንጋይ በተፈጸመ ድብደባ በርካቶች ቆስለዋል። ስድስት ሰዎች የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና አግኝተው ሲወጡ፣ የሁለቱ ጉዳት ግን ከፍተኛ በመሆኑ በቅድስት ማርያም ሆስፒታል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል
3. ከጥቃቱ በኋላ በከተማዋ በተደረገ የመኖሪያ ቤት አሰሳ በርካታ ሰዎች ተይዘው መታሰራቸው ተነግሯል።
መቀመጫውን በመቀሌ ያደረገው የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማሳወቁን የጠቀሱት ምንጮች፣ ከሰዓት በኋላ ከአጎራባች ከተሞች ተጨማሪ የፀጥታ ኃይል ወደ አክሱም መግባቱን ጠቁመዋል።
በአክሱም ከተማ ከዚህ ቀደምም መሰል የሃይማኖት ነፃነት ጥያቄዎች ሲነሱ የቆዩ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ በደረሰባቸው የሒጃብ ክልከላ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል።
እስከ አሁን ድረስ ከትግራይ ክልል የፀጥታ ቢሮም ሆነ ከከተማዋ አስተዳደር ስለደረሰው ጥቃት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የለም።
Via Minber TV/ ሚንበር ቲቪ
seledadotio
seledadotio
አክሱም —በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ዛሬ አርብ (ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም) ለጁመዐ ሰላት በተሰባሰቡ ምዕመናን ላይ በከተማዋ የፀጥታ ኃላፊ በተመራ ቡድን ጥቃት መፈጸሙን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። በደረሰው ጥቃት በርካታ ሰዎች የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ በሃይማኖታዊ ቁሳቁሶች ላይም ውድመት መድረሱ ተሰምቷል።
እንደ ነዋሪዎች መረጃ ከሆነ፣ ግጭቱ የተቀሰቀሰው ከጁመዐ ሰላት በፊት እንደአባዋ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ምዕመናን ለሰላት ዝግጅት እያደረጉ በነበሩበት ወቅት ነው።
የከተማዋ የፀጥታ ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ በየነ መሩት የተባለው ቡድን ለሰላት አገልግሎት የሚውሉ ሸራዎችን እና የድምጽ ማጉያዎችን በኃይል ነጥቆ መውሰዱ የውጥረቱ መነሻ ሆኗል።
ከሶላት መጠናቀቅ በኋላ ምዕመናን ድርጊቱን በመቃወም ድምጻቸውን ማሰማታቸውን ተከትሎ፣ በፀጥታ ኃይሎች እና በተደራጁ ወጣቶች ጥቃት መሰንዘሩ ተገልጿል።
በጥቃቱ ዙሪያ የሚከተሉት ዋና ዋና ነጥቦች ተዘግበዋል፦
1. ጥቃት አድራሾቹ ምዕመናን ተከራይተው የሚጠቀሙበትን መስጂድ ሰብረው በመግባት በውስጡ የነበሩ ቅዱስ ቁርኣኖችን ቀደዋል ተብሏል።
2. በመስጂዱ ኢማሞች እና በምዕመናን ላይ በዱላና በድንጋይ በተፈጸመ ድብደባ በርካቶች ቆስለዋል። ስድስት ሰዎች የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና አግኝተው ሲወጡ፣ የሁለቱ ጉዳት ግን ከፍተኛ በመሆኑ በቅድስት ማርያም ሆስፒታል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል
3. ከጥቃቱ በኋላ በከተማዋ በተደረገ የመኖሪያ ቤት አሰሳ በርካታ ሰዎች ተይዘው መታሰራቸው ተነግሯል።
መቀመጫውን በመቀሌ ያደረገው የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማሳወቁን የጠቀሱት ምንጮች፣ ከሰዓት በኋላ ከአጎራባች ከተሞች ተጨማሪ የፀጥታ ኃይል ወደ አክሱም መግባቱን ጠቁመዋል።
በአክሱም ከተማ ከዚህ ቀደምም መሰል የሃይማኖት ነፃነት ጥያቄዎች ሲነሱ የቆዩ ሲሆን፣ በተለይም ባለፈው ዓመት ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ በደረሰባቸው የሒጃብ ክልከላ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል።
እስከ አሁን ድረስ ከትግራይ ክልል የፀጥታ ቢሮም ሆነ ከከተማዋ አስተዳደር ስለደረሰው ጥቃት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የለም።
Via Minber TV/ ሚንበር ቲቪ
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ እምብርት ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያደገ የመጣውንና እየተወሳሰበ ያለውን የፋይናንስ ሥርዓት በብቃት ለመምራት የሚያስችለው አዲስና ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ መሆኑን አስታወቀ።
ባንኩ አሁን ዋና መሥሪያ ቤቱ በሚገኝበትና የፋይናንስ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው ብሔራዊ ቴአትር አካባቢ፣ ከግማሽ ሄክታር በላይ በሆነ ቦታ ላይ ይህንን ግዙፍ ሕንፃ ለማሳረፍ አቅዷል።
የአዲሱ ሕንፃ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
* የቦታ ስፋት፦ ሕንፃው በ5,700 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
* ዘመናዊ አገልግሎቶች፦ በውስጡ ሰፊ የስብሰባ እና የማሠልጠኛ ማዕከላት፣ የተደራጀ የአይቲ ማዕከል፣ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ እና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን ያካትታል።
* የዲዛይን ዝግጅት፦ ባንኩ ለሕንፃው የሚመጥን የላቀ ንድፍ (Design) እንዲሠራለት ለአማካሪ ድርጅቶች ጥሪ አቅርቧል።
ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ ከሚገነባው ዋና መሥሪያ ቤት በተጨማሪ፣ በተመረጡ አራት የሀገሪቱ ከተሞች የቅርንጫፍ ሕንፃዎችን ግንባታ እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በድሬዳዋ እና በሐዋሳ ከተሞች እየተገነቡ ያሉት ሕንፃዎች ይጠቀሳሉ።
ይህ አዲስ ግንባታ የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ ተሻለ የቴክኖሎጂ እና የአሠራር ምዕራፍ ለማሸጋገር የሚደረገው ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል ያለው ቅዳሜ ገበያ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #nbe #nationalbank #addisababa #financecenter #construction #economynews
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያደገ የመጣውንና እየተወሳሰበ ያለውን የፋይናንስ ሥርዓት በብቃት ለመምራት የሚያስችለው አዲስና ዘመናዊ ዋና መሥሪያ ቤት ሊያስገነባ መሆኑን አስታወቀ።
ባንኩ አሁን ዋና መሥሪያ ቤቱ በሚገኝበትና የፋይናንስ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው ብሔራዊ ቴአትር አካባቢ፣ ከግማሽ ሄክታር በላይ በሆነ ቦታ ላይ ይህንን ግዙፍ ሕንፃ ለማሳረፍ አቅዷል።
የአዲሱ ሕንፃ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
* የቦታ ስፋት፦ ሕንፃው በ5,700 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
* ዘመናዊ አገልግሎቶች፦ በውስጡ ሰፊ የስብሰባ እና የማሠልጠኛ ማዕከላት፣ የተደራጀ የአይቲ ማዕከል፣ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ እና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን ያካትታል።
* የዲዛይን ዝግጅት፦ ባንኩ ለሕንፃው የሚመጥን የላቀ ንድፍ (Design) እንዲሠራለት ለአማካሪ ድርጅቶች ጥሪ አቅርቧል።
ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ ከሚገነባው ዋና መሥሪያ ቤት በተጨማሪ፣ በተመረጡ አራት የሀገሪቱ ከተሞች የቅርንጫፍ ሕንፃዎችን ግንባታ እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በድሬዳዋ እና በሐዋሳ ከተሞች እየተገነቡ ያሉት ሕንፃዎች ይጠቀሳሉ።
ይህ አዲስ ግንባታ የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ ተሻለ የቴክኖሎጂ እና የአሠራር ምዕራፍ ለማሸጋገር የሚደረገው ጥረት አካል እንደሆነ ተገልጿል ያለው ቅዳሜ ገበያ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #nbe #nationalbank #addisababa #financecenter #construction #economynews
5 months ago
የዶላር ዋጋ ጭማሪ፦ አንድ ዶላር 157.4654 ብር ደረሰ።"
አዲስ አበባ — መጋቢት 8፣ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም (March 17, 2026) ባካሄደው 21ኛው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣ የዶላር ዋጋ ካለፉት ቀናት ከፍ ብሎ መዋሉን አስታውቋል።
በዛሬው የጨረታ ውጤት መሰረት፣
የዶላር አማካይ የመሸጫ ዋጋ 157.46 ብር ደርሷል።
1. ለገበያ የቀረበው መጠን 70 ሚሊዮን ዶላር
2. የቀረበው አጠቃላይ የፍላጎት መጠን 241.52 ሚሊዮን ዶላር (ይህም ፍላጎቱ ከአቅርቦቱ እጅግ የላቀ መሆኑን ያሳያል)
3. ከፍተኛው የማሸነፊያ ዋጋ፦ 158.5000 ብር
4. ዝቅተኛው የማሸነፊያ ዋጋ፦ 154.5000 ብር
5. አማካይ የማሸነፊያ ዋጋ፦ 157.4654 ብር
6. የመቁረጫ ዋጋ (Marginal Rate)፦ 157.0183 ብር ሆኗል::
በዚህ ጨረታ ላይ በአጠቃላይ 30 የንግድ ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ካቀረቡት የዋጋ ተወዳዳሪነት አንጻር 9 ባንኮች ብቻ የቀረበውን የውጭ ምንዛሬ ማሸነፍ ችለዋል።
ባለፉት ጥቂት ሳምንታት የዶላር ዋጋ በየጨረታው እያሳየ የመጣው ጭማሪ፣ በገበያው ላይ ያለው የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት አሁንም ከፍተኛ መሆኑን ይጠቁማል።
ይህም በቀጣይ ቀናት በሸቀጦች ዋጋ ላይ የራሱ የሆነ ተፅዕኖ ሊኖረው እንደሚችል የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE)
seledadotio
seledadotio
አዲስ አበባ — መጋቢት 8፣ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም (March 17, 2026) ባካሄደው 21ኛው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣ የዶላር ዋጋ ካለፉት ቀናት ከፍ ብሎ መዋሉን አስታውቋል።
በዛሬው የጨረታ ውጤት መሰረት፣
የዶላር አማካይ የመሸጫ ዋጋ 157.46 ብር ደርሷል።
1. ለገበያ የቀረበው መጠን 70 ሚሊዮን ዶላር
2. የቀረበው አጠቃላይ የፍላጎት መጠን 241.52 ሚሊዮን ዶላር (ይህም ፍላጎቱ ከአቅርቦቱ እጅግ የላቀ መሆኑን ያሳያል)
3. ከፍተኛው የማሸነፊያ ዋጋ፦ 158.5000 ብር
4. ዝቅተኛው የማሸነፊያ ዋጋ፦ 154.5000 ብር
5. አማካይ የማሸነፊያ ዋጋ፦ 157.4654 ብር
6. የመቁረጫ ዋጋ (Marginal Rate)፦ 157.0183 ብር ሆኗል::
በዚህ ጨረታ ላይ በአጠቃላይ 30 የንግድ ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ካቀረቡት የዋጋ ተወዳዳሪነት አንጻር 9 ባንኮች ብቻ የቀረበውን የውጭ ምንዛሬ ማሸነፍ ችለዋል።
ባለፉት ጥቂት ሳምንታት የዶላር ዋጋ በየጨረታው እያሳየ የመጣው ጭማሪ፣ በገበያው ላይ ያለው የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት አሁንም ከፍተኛ መሆኑን ይጠቁማል።
ይህም በቀጣይ ቀናት በሸቀጦች ዋጋ ላይ የራሱ የሆነ ተፅዕኖ ሊኖረው እንደሚችል የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE)
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ አወጣ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ለማረጋጋት እና የንግድ ባንኮችን ፍላጎት ለማሟላት በየሁለት ሳምንቱ የሚያካሂደው መደበኛ የዶላር ጨረታ ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከናወን አስታወቀ።
የጨረታው መጠን፦ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ($70,000,000)
ቀን፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
የመጫረቻ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ሰዓት
ውጤት የሚገለጽበት ሰዓት፦ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ላይ
ማሳሰቢያ ለባንኮች፦ ተጫራች ባንኮች የጨረታ ሰነዳቸውን በኢሜል አድራሻ fxauctionnbe.gov.et መላክ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፣ የጨረታው ሂሳብ ማወራረድ (Settlement) በዚያው ዕለት ይጠናቀቃል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ለማረጋጋት እና የንግድ ባንኮችን ፍላጎት ለማሟላት በየሁለት ሳምንቱ የሚያካሂደው መደበኛ የዶላር ጨረታ ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከናወን አስታወቀ።
የጨረታው መጠን፦ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ($70,000,000)
ቀን፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
የመጫረቻ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ሰዓት
ውጤት የሚገለጽበት ሰዓት፦ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ላይ
ማሳሰቢያ ለባንኮች፦ ተጫራች ባንኮች የጨረታ ሰነዳቸውን በኢሜል አድራሻ fxauctionnbe.gov.et መላክ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፣ የጨረታው ሂሳብ ማወራረድ (Settlement) በዚያው ዕለት ይጠናቀቃል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ አወጣ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ለማረጋጋት እና የንግድ ባንኮችን ፍላጎት ለማሟላት በየሁለት ሳምንቱ የሚያካሂደው መደበኛ የዶላር ጨረታ ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከናወን አስታወቀ።
የጨረታው መጠን፦ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ($70,000,000)
ቀን፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
የመጫረቻ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ሰዓት
ውጤት የሚገለጽበት ሰዓት፦ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ላይ
ማሳሰቢያ ለባንኮች፦ ተጫራች ባንኮች የጨረታ ሰነዳቸውን በኢሜል አድራሻ fxauctionnbe.gov.et መላክ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፣ የጨረታው ሂሳብ ማወራረድ (Settlement) በዚያው ዕለት ይጠናቀቃል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ለማረጋጋት እና የንግድ ባንኮችን ፍላጎት ለማሟላት በየሁለት ሳምንቱ የሚያካሂደው መደበኛ የዶላር ጨረታ ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከናወን አስታወቀ።
የጨረታው መጠን፦ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ($70,000,000)
ቀን፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
የመጫረቻ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ሰዓት
ውጤት የሚገለጽበት ሰዓት፦ ከሰዓት 9:00 ሰዓት ላይ
ማሳሰቢያ ለባንኮች፦ ተጫራች ባንኮች የጨረታ ሰነዳቸውን በኢሜል አድራሻ fxauctionnbe.gov.et መላክ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፣ የጨረታው ሂሳብ ማወራረድ (Settlement) በዚያው ዕለት ይጠናቀቃል።
6 months ago
ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ስለመደረጉ አሳውቋል።
1. የአገልግሎት ላኪዎች ከወጪ ንግድ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ በሪቴንሽን ሂሳባቸው ያለ ምንም የጊዜ ገደብ እንዲይዙ ተፈቅዷል፡፡
2. ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞቻቸው ለውጭ ሀገር ክፍያ የኤሌክትሮኒክ ግብይትን ጨምሮ የሚያገለግል ዓለምአቀፍ ካርድ ማዘጋጀት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
3. ማንኛውም የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ያለው የባንክ ደንበኛ ሕጋዊ ሰነዱን ሂሳብ ለከፈተበት ባንክ በማቅረብ፤ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቡን በመጠቀም ለትዳር አጋሩና ለልጆቹ የትምህርት፤ የህክምናና የጉዞ ወጪ ክፍያ ማድረግ ይችላል፡፡
4. ማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት የውጭ ምንዛሪ ምንጩ ከወጪ ንግድ የሚገኝን የውጭ ምንዛሪ ሳይጨምር በእርዳታ/ስጦታ አለያም ከሌላ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ የተንቀሳቃሽ፣ የቁጠባና የጊዜ ገደብ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላል፡፡
5. ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቀደም ሲል የውጭ ምንዛሪ የቁጠባ ሂሳብ ለመክፈት ይጠየቁት የነበረው አነስተኛ 100 የአሜሪካ ዶላር እንዲቀር ተደርጓል፡፡
6. ድርጅቶች የመዋእለ ነዋያቸውን ሁኔታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያስመረመሩ ከሀገር ውጭ በሌላ ሀገር መዋእለ ነዋያቸውን ፈሰስ ማድረግ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
7. ማንኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆነ ግለሰብ ወደ ሀገር ይዞት የተመለሰውን የትኛውንም ያህል መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪ ያለ ጉምሩክ ሰነድ በባንኮችና ሕጋዊ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በኩል ወደ ብር መመንዘር አለያም ወደ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ በማስገባት ተቀማጭማድረግ ይችላል፡፡
8. ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ ሰነድ ለባንኮች በማቅረብ መጠኑ ከ3,000 የአሜሪካ ዶላር ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ውጭ ለሚኖሩ ዘመዶቻቸው እገዛ እንዲውል ከሀገር ወደ ውጭ ማስተላለፍ የሚችሉበት ሥርዓት ተፈቅዷል፡፡
9. ባንኮች የፎርዋርድ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ ማካሄድ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
10. የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስተሮች፣ ኤምባሲዎችና በሀገር ውስጥ የሚሰሩ ዓለምአቀፍ ተቋማት የተራድኦ ድርጅቶችን ጨምሮ ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ በባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላሉ፡፡
11. ድርጅቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚያመጡት የውጭ ብድር (በገንዘብና በዓይነት) እና የሰፕላዬርብድርን የማጽደቅ ሥራ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መስፈርቶችን በተከተለ መልኩ ሙሉ በሙሉ በባንኮች እንዲከናወን ተፈቅዷል፡፡
12. ማንኛውም በወጪ ንግድ ላይ የተሰማራ ላኪ ድርጅት ከማንኛውም የውጭ አካል የቅድመ ክፍያ ስምምነት ላይ በመድረስ እና በሁለቱ ወገኖች የተደረሰውን የስምምነት ሰነድ ለላኪው ድርጅት ደንበኛ ባንክ በማቅረብ የቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላል፡፡
13. በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለወደፊት የወጪ ንግድ ክፍያ እንደ ቅድመ ክፍያ የሚቆጠረው (ሀ) ስምምነቱ ገዥውን ለማመላከት ታስቦ “ቅድመ ክፍያው ለወደፊት ወጪ ወይም ገቢ ንግድ የሚውል" ወይ (ለ) ወደፊት ወደ ውጭ የሚላኩ ሸቀጦችን ከዘረዘረ ወይም የደረሰኝ ቁጥሩ ከተጠቀሰ አለያም የግብይት የውል ስምምነት ሰነድ ቁጥር በሚላከው የውጭ ምንዛሪ ደረሰኝ ላይ ከተጠቀሰ ይሆናል፡፡
14. ባንኮች ከካፒታላቸው ከ10 በመቶ ያልበለጠ ለግሉ ዘርፍ የውጭ ሀገር ብድር ዋስትና መስጠት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
15. ባንኮች የውጭ ተቋም በሚሰጠው የማረጋገጫ ደብዳቤ እና ደንበኛው በሚያቀርበው ጥያቄ ላይ በመመርኮዝ በአንድ ጉዳይ ከ20,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ከተመጣጣኝ የሌላ ሀገር ገንዘብ ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ለህክምናና ለትምህርት ያለ ቪዛ እና የአውሮፕላን ትኬት ቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላሉ፡፡
16. ያለምንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መሰረት አስፈላጊውን ሰነድ ለባንካቸው በማቅረብ እንዲሁም ባንኮች በመመሪያው መሰረት የቀረበው ሰነድ መሟላቱን በማረጋገጥ በትርፍ ክፍፍል መልክ ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ማስወጣት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
17. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎችን የገንዘብ ፍሰትና ካፒታል የበለጠ ለማጎልበት በማሰብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የሚይዘውን ተቀማጭ ገንዘብ፤ (አንድ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሥራ ላይ ለሆኑ ቢሮዎች 30 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ቢያንስ ለስድስት ወራት በሥራ ላይ ላሉ ቢሮዎች 15 ሚሊዮን ብር) ተመላሽ ያደርጋል፡፡
18. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በእጃቸው የሚይዙት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ቀደም ሲል ከነበረው የካፒታላቸው 10 በመቶ ወደ 25 በመቶ ተሻሽሏል፡፡ ከዚህ በላይ የሆነ ትርፍ የውጭምንዛሪ ገንዘብ ለባንኮች መሸጥ አለበት፡፡
19. ሁሉም የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች አስፈላጊውን ሰነድ በመጠየቅ ለቪዛ፣ ለፓስፖርትና ለፈቃድ እድሳት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ እንዲያከናውኑ ተፈቅዷል፡፡
#nbe
1. የአገልግሎት ላኪዎች ከወጪ ንግድ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ በሪቴንሽን ሂሳባቸው ያለ ምንም የጊዜ ገደብ እንዲይዙ ተፈቅዷል፡፡
2. ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞቻቸው ለውጭ ሀገር ክፍያ የኤሌክትሮኒክ ግብይትን ጨምሮ የሚያገለግል ዓለምአቀፍ ካርድ ማዘጋጀት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
3. ማንኛውም የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ያለው የባንክ ደንበኛ ሕጋዊ ሰነዱን ሂሳብ ለከፈተበት ባንክ በማቅረብ፤ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቡን በመጠቀም ለትዳር አጋሩና ለልጆቹ የትምህርት፤ የህክምናና የጉዞ ወጪ ክፍያ ማድረግ ይችላል፡፡
4. ማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት የውጭ ምንዛሪ ምንጩ ከወጪ ንግድ የሚገኝን የውጭ ምንዛሪ ሳይጨምር በእርዳታ/ስጦታ አለያም ከሌላ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ የተንቀሳቃሽ፣ የቁጠባና የጊዜ ገደብ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላል፡፡
5. ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቀደም ሲል የውጭ ምንዛሪ የቁጠባ ሂሳብ ለመክፈት ይጠየቁት የነበረው አነስተኛ 100 የአሜሪካ ዶላር እንዲቀር ተደርጓል፡፡
6. ድርጅቶች የመዋእለ ነዋያቸውን ሁኔታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያስመረመሩ ከሀገር ውጭ በሌላ ሀገር መዋእለ ነዋያቸውን ፈሰስ ማድረግ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
7. ማንኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆነ ግለሰብ ወደ ሀገር ይዞት የተመለሰውን የትኛውንም ያህል መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪ ያለ ጉምሩክ ሰነድ በባንኮችና ሕጋዊ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በኩል ወደ ብር መመንዘር አለያም ወደ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ በማስገባት ተቀማጭማድረግ ይችላል፡፡
8. ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ ሰነድ ለባንኮች በማቅረብ መጠኑ ከ3,000 የአሜሪካ ዶላር ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ውጭ ለሚኖሩ ዘመዶቻቸው እገዛ እንዲውል ከሀገር ወደ ውጭ ማስተላለፍ የሚችሉበት ሥርዓት ተፈቅዷል፡፡
9. ባንኮች የፎርዋርድ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ ማካሄድ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
10. የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስተሮች፣ ኤምባሲዎችና በሀገር ውስጥ የሚሰሩ ዓለምአቀፍ ተቋማት የተራድኦ ድርጅቶችን ጨምሮ ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ በባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላሉ፡፡
11. ድርጅቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚያመጡት የውጭ ብድር (በገንዘብና በዓይነት) እና የሰፕላዬርብድርን የማጽደቅ ሥራ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መስፈርቶችን በተከተለ መልኩ ሙሉ በሙሉ በባንኮች እንዲከናወን ተፈቅዷል፡፡
12. ማንኛውም በወጪ ንግድ ላይ የተሰማራ ላኪ ድርጅት ከማንኛውም የውጭ አካል የቅድመ ክፍያ ስምምነት ላይ በመድረስ እና በሁለቱ ወገኖች የተደረሰውን የስምምነት ሰነድ ለላኪው ድርጅት ደንበኛ ባንክ በማቅረብ የቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላል፡፡
13. በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለወደፊት የወጪ ንግድ ክፍያ እንደ ቅድመ ክፍያ የሚቆጠረው (ሀ) ስምምነቱ ገዥውን ለማመላከት ታስቦ “ቅድመ ክፍያው ለወደፊት ወጪ ወይም ገቢ ንግድ የሚውል" ወይ (ለ) ወደፊት ወደ ውጭ የሚላኩ ሸቀጦችን ከዘረዘረ ወይም የደረሰኝ ቁጥሩ ከተጠቀሰ አለያም የግብይት የውል ስምምነት ሰነድ ቁጥር በሚላከው የውጭ ምንዛሪ ደረሰኝ ላይ ከተጠቀሰ ይሆናል፡፡
14. ባንኮች ከካፒታላቸው ከ10 በመቶ ያልበለጠ ለግሉ ዘርፍ የውጭ ሀገር ብድር ዋስትና መስጠት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
15. ባንኮች የውጭ ተቋም በሚሰጠው የማረጋገጫ ደብዳቤ እና ደንበኛው በሚያቀርበው ጥያቄ ላይ በመመርኮዝ በአንድ ጉዳይ ከ20,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ከተመጣጣኝ የሌላ ሀገር ገንዘብ ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ለህክምናና ለትምህርት ያለ ቪዛ እና የአውሮፕላን ትኬት ቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላሉ፡፡
16. ያለምንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መሰረት አስፈላጊውን ሰነድ ለባንካቸው በማቅረብ እንዲሁም ባንኮች በመመሪያው መሰረት የቀረበው ሰነድ መሟላቱን በማረጋገጥ በትርፍ ክፍፍል መልክ ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ማስወጣት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡
17. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎችን የገንዘብ ፍሰትና ካፒታል የበለጠ ለማጎልበት በማሰብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የሚይዘውን ተቀማጭ ገንዘብ፤ (አንድ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሥራ ላይ ለሆኑ ቢሮዎች 30 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ቢያንስ ለስድስት ወራት በሥራ ላይ ላሉ ቢሮዎች 15 ሚሊዮን ብር) ተመላሽ ያደርጋል፡፡
18. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በእጃቸው የሚይዙት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ቀደም ሲል ከነበረው የካፒታላቸው 10 በመቶ ወደ 25 በመቶ ተሻሽሏል፡፡ ከዚህ በላይ የሆነ ትርፍ የውጭምንዛሪ ገንዘብ ለባንኮች መሸጥ አለበት፡፡
19. ሁሉም የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች አስፈላጊውን ሰነድ በመጠየቅ ለቪዛ፣ ለፓስፖርትና ለፈቃድ እድሳት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ እንዲያከናውኑ ተፈቅዷል፡፡
#nbe
6 months ago
🦁 "ምን እንደማስብ ታውቃላችሁ?" ሲል የክረመው አንበሳ ባንክ አዲሱን ማንነቱን ይፋ አደረገ! 🏦✨
#ethiopia | "አንበሳ ፕላስ (Anbessa Plus) የተሰኘ አዲስ የሞባይል መተግበሪያም ተመርቋል"
ለ18 ዓመታት በኢትዮጵያ ፋይናንስ ዘርፍ ሲያገለግል የቆየው አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ አርማውን እና መለያ ቀለሙን በመቀየር ዘመናዊነትን የተላበሰ አዲስ የብራንድ መለያ (Rebranding) በይፋ ተግብሯል።
የለውጡ ዋና ዓላማ ምንድን ነው?
የባንኩ አመራሮች እንደገለጹት፤ ይህ ለውጥ የምስል ቅያሬ ብቻ አይደለም። ባንኩን ለዲጂታል ዘመን በሚመጥን መልኩ ለማዘመን፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግ እና በኢንዱስትሪው ያለውን ተወዳዳሪነት ለማጎልበት የተደረገ ስትራቴጂካዊ ሽግግር ነው።
በምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ላይ ምን ተከናወነ?
✅ አዲስ አርማ: የባንኩን የ18 ዓመታት ጉዞ የሚገልጽ እና ለዲጂታል ባንኪንግ ምቹ የሆነ አዲስ ሎጎ ይፋ ሆኗል።
✅ አዲስ መተግበሪያ: "አንበሳ ፕላስ" የተሰኘ ዘመናዊ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ተዋውቋል።
✅ ክብር ለባለሙያ: የቀድሞውን የባንኩን አርማ ለሰሩት ሎሬት ደስታ ሐጎስ ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት 365 ቅርንጫፎች እና ከ44 ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ ያለው ሲሆን፤ ይህ አዲስ ምዕራፍ ለደንበኞች ቀልጣፋ አገልግሎት ይዞ እንደሚመጣ ተገልጿል።
#lioninternationalbank #anbessabank #rebranding #newera #anbessaplus #digitalbanking #ethiopia #getutemesgen
#ethiopia | "አንበሳ ፕላስ (Anbessa Plus) የተሰኘ አዲስ የሞባይል መተግበሪያም ተመርቋል"
ለ18 ዓመታት በኢትዮጵያ ፋይናንስ ዘርፍ ሲያገለግል የቆየው አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ አርማውን እና መለያ ቀለሙን በመቀየር ዘመናዊነትን የተላበሰ አዲስ የብራንድ መለያ (Rebranding) በይፋ ተግብሯል።
የለውጡ ዋና ዓላማ ምንድን ነው?
የባንኩ አመራሮች እንደገለጹት፤ ይህ ለውጥ የምስል ቅያሬ ብቻ አይደለም። ባንኩን ለዲጂታል ዘመን በሚመጥን መልኩ ለማዘመን፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግ እና በኢንዱስትሪው ያለውን ተወዳዳሪነት ለማጎልበት የተደረገ ስትራቴጂካዊ ሽግግር ነው።
በምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ላይ ምን ተከናወነ?
✅ አዲስ አርማ: የባንኩን የ18 ዓመታት ጉዞ የሚገልጽ እና ለዲጂታል ባንኪንግ ምቹ የሆነ አዲስ ሎጎ ይፋ ሆኗል።
✅ አዲስ መተግበሪያ: "አንበሳ ፕላስ" የተሰኘ ዘመናዊ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ተዋውቋል።
✅ ክብር ለባለሙያ: የቀድሞውን የባንኩን አርማ ለሰሩት ሎሬት ደስታ ሐጎስ ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት 365 ቅርንጫፎች እና ከ44 ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ ያለው ሲሆን፤ ይህ አዲስ ምዕራፍ ለደንበኞች ቀልጣፋ አገልግሎት ይዞ እንደሚመጣ ተገልጿል።
#lioninternationalbank #anbessabank #rebranding #newera #anbessaplus #digitalbanking #ethiopia #getutemesgen
6 months ago
የብር ዕጣ ፈንታ በ"ማይታየው እጅ" መዳፍ ውስጥ፦ የ500 ሚሊዮን ዶላሩ ጨረታ እና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታየው የንግድ ግርግር ዛሬ አንድ ትልቅ ምስጢር አርግዞ ውሏል። ዛሬ በብሔራዊ ባንክ (NBE) ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኙት ኮምፒውተሮች የቁጥር ፍልሚያ ሲያስተናግዱ፣ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ህልውና በአንድ ትልቅ ቁማር ላይ ተንጠልጥሏል፡
500 ሚሊዮን ዶላር! ይህ ተራ የገንዘብ መጠን አይደለም፤ የኢትዮጵያ ብር በዓለም አቀፍ የገበያ ባሕር ውስጥ ሰምጦ እንዳይቀር የተወረወረለት "የሕይወት አድን" ገመድ ነው። ለዓመታት "በሰው ሠራሽ" መተንፈሻ መሣሪያ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ ብር፣ አሁን ወደ ገበያው ባሕር ተጥሏል። ይህ ድርጊት አንዳንዶችን "የብር መሞት ነው" ሲያሰኝ፣ ሌሎችን ደግሞ "የኢኮኖሚው ትንሳኤ" ብለው እንዲተነብዩ አድርጓቸዋል።
የዘመናዊ ኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ፣ ገበያው በራሱ "በማይታይ እጅ" (Invisible Hand) አማካኝነት ሚዛኑን እንደሚጠብቅ ያስተምራል። ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ ሲያወጣ፣ ይህንኑ የማይታይ እጅ ወደ ሥራ ለማስገባት ነው። ዛሬ በቀረበው ጨረታ የፍላጎት መጠን 592.3 ሚሊዮን ዶላር ሆኖ ሳለ፣ ባንኩ 500 ሚሊዮኑን ማቅረቡ የገበያውን ጥማት በ84.4% ለመመለስ መቻሉን ያሳያል። በኢኮኖሚክስ ንድፈ-ሀሳብ፣ ፍላጎት ከአቅርቦት በላይ በሆነ ቁጥር ዋጋ ይጨምራል። የዛሬው ግዙፍ አቅርቦት በገበያው ውስጥ ያለውን "በስጋት መግዛትን" በመቀነስ፣ ነጋዴዎች በባንክ በኩል ዶላር እንደሚያገኙ እምነት እንዲያሳድሩ ያደርጋል።
በጨረታው የታየው አማካይ ዋጋ 154.81 ብር እና ዝቅተኛው የመሸጫ ዋጋ (Cut-off rate) 154.24 ብር መሆኑ አንድ ትልቅ መልዕክት ያስተላልፋል። እንደ ሊዮን ዋልራስ የገበያ ሚዛን ንድፈ-ሀሳብ፣ ገበያው ወደ መረጋጋት የሚመጣው ሁሉም ተሳታፊዎች ስለ ዋጋው ተመሳሳይ መረጃ ሲኖራቸው ነው።
በጨረታው 31 ባንኮች ተሳትፈው 25ቱ ማሸነፋቸው፣ በባንኮች መካከል ያለው የዋጋ ልዩነት እየጠበበ መምጣቱን ያሳያል። ይህ "የዋጋ መረጋጋት" ለውጭ ሀገር ኢንቨስተሮች ትልቅ መተማመኛ ሲሆን፣ የረጅም ጊዜ እቅድ ለማውጣትና ወደ ሀገር ውስጥ ካፒታል ለማፍሰስ ድፍረት ይሰጣቸዋል።
ኢትዮጵያ የጀመረችው ይህ የሪፎርም ጉዞ አዲስ አይደለም፤ የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ ትልቅ ትምህርት ይሰጠናል፡ ግብፅ እ.ኤ.አ በ2024 የፓውንድ ዋጋ እንዲንሳፈፍ ስታደርግ፣ ማዕከላዊ ባንኳ በየጊዜው በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወደ ገበያው በመርጨቱ በጥቁር ገበያና በባንክ መካከል ያለውን ልዩነት በእጅጉ መቀነስ ችላለች።
በአንጻሩ ናይጄሪያ የምንዛሬ ዋጋው እንዲንሳፈፍ ብታደርግም፣ በቂ ዶላር ማቅረብ ባለመቻሏ ጥቁር ገበያው እንደገና አንገቱን እንዲያቀና አድርጋለች።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ 500 ሚሊዮን ዶላር ማቅረቡ ከናይጄሪያ ስህተት ተምሮ፣ እንደ ግብፅ ገበያውን "በጥሬ ገንዘብ የመጥለቅለቅ" (Liquidity Injection) ስልት እየተጠቀመ መሆኑን ያሳያል።
በቁጥር ስናሰላው፣ የዛሬው እርምጃ በጥቁር ገበያ ላይ የ"በረዶ መቅለጥ" ውጤት ያመጣል። ከአመታት በፊት በጥቁር ገበያ እና በባንክ መካከል ያለው ልዩነት ከ100% በላይ ነበር፤ ዛሬ ግን ይህ ልዩነት ወደ ቢያንስ ወደ ሲሶ ፐርሰንት እየተጠጋ ነው።
ሰዎች "ዶላር ወደፊት ይጠፋል" ብለው ሲያስቡ ዛሬውኑ ውድ ዋጋ ከፍለው ይገዛሉ፤ ባንኩ ግን በአንድ ቀን ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማውጣቱ፣ ዶላር ደብቀው የነበሩ አካላትን "ዋጋ ሳይቀንስ ብሸጥ ይሻለኛል" ወደሚል ስጋት ይከታቸዋል። ይህ በኢኮኖሚክስ "Supply Shock" የሚባል ሲሆን፣ በጥቁር ገበያ ግቢ ውስጥ ትልቅ ድንጋጤ ፈጥሯል።
ለአገር ውስጥ አምራች ድርጅቶች ይህ ዜና "ባለ ሁለት ጫፍ ቢላዋ" ነው። በአንድ በኩል፣ ፋብሪካዎች ለዓመታት ሲሰቃዩበት የነበረው የጥሬ ዕቃ እጥረት ይቃለላል፤ በኢኮኖሚክስ "Economy of Scale" እንደሚባለው፣ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ማምረት ሲጀምሩ የአንድ ምርት መሥሪያ ዋጋ ሊቀንስ ይችላል። በሌላ በኩል ግን፣ የምንዛሬ ዋጋው 154 ብር አካባቢ መሆኑ የጥሬ ዕቃ ግዢ ዋጋን በብር ሲሰላ እንዲጨምር ያደርጋል። ይህ "Cost-Push Inflation" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ ፋብሪካዎች የዋጋ ጭማሪውን ወደ ሸማቹ ሊያስተላለፉት ስለሚችሉ በኑሮ ውድነት ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀሬ ነው።
ታዋቂው የኢኮኖሚክስ ምሁር ሚልተን ፍሪድማን "የዋጋ ግሽበት ሁልጊዜም የገንዘብ ክስተት ነው" ይላል። ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለባንኮች ሲሸጥ፣ በአንፃሩ ከገበያው ወደ 77 ቢሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ብር ይሰበስባል። ይህ "Sterilization" የተባለው ሂደት በገበያ ውስጥ ያለን ትርፍ ብር በማድረቅ፣ በረጅም ጊዜ የገንዘብ አቅርቦትን ለመቆጣጠር እና የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ ይረዳል። ሆኖም ይህ ከፍተኛ የብር መጠን ከባንኮች መውጣቱ "Credit Crunch" (የብድር እጥረት) እንዳይፈጥርና የንግድ እንቅስቃሴውን እንዳያቀዘቅዝ ከፍተኛ ጥንቃቄን ይጠይቃል።
እንደ ጆን ናሽ "Game Theory" ትንታኔ፣ በባንክና በጥቁር ገበያ መካከል ያለው ትንቅንቅ "ማን ይበልጣል" የሚል ፉክክር ነው። ባንኩ አቅርቦቱን በየጊዜው ካላቋረጠ፣ ጥቁር ገበያው ለህልውናው ሲል ዋጋውን ከባንኩ ጋር እኩል ለማድረግ ይገደዳል (Nash Equilibrium)። ይህ ልዩነት መጥበብ ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ እንዲልክ እና መንግስት የውጭ ምንዛሬ ክምችቱን እንዲያሳድግ ዕድል ይሰጠዋል። የዛሬው ጨረታ በህገ-ወጥ ዝውውር ላይ የተሰነዘረ ከባድ የኢኮኖሚ "ጥቃት" ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ስንመለከተው፣ የመንግስት ጣልቃ ገብነት አስፈላጊ ቢሆንም፣ ጣልቃ ገብነቱ ከምርት መጨመር ጋር ካልተገናኘ "ጊዜያዊ ማስታገሻ" ብቻ ሆኖ ይቀራል። ዶላር በጨረታ ማቅረብ "ጊዜ መግዣ" እንጂ የችግሩ ዘላቂ መፍትሄ አይደለም፤ ዘላቂው መፍትሄ የምርት አቅምን ማሳደግና የወጪ ንግድን ማቀላጠፍ ነው። ጆን ሜይናርድ ኬይንስ እንደሚለው፣ መንግስት ገበያው መስመር እስኪይዝ ድረስ እንደ "ስትራቴጂክ ጠባቂ" ሆኖ መቀጠል አለበት። የዛሬው 500 ሚሊዮን ዶላር የዚሁ የጥበቃ ስራ አካል ነው ተብሎ ሊወሰድ ይችላል።
የዛሬው የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ የሚያሸጋግር "ድልድይ" ነው። ብሔራዊ ባንክ እንደ አንድ ብልህ መሪ፣ ገበያው በራሱ እንዲመራ ዕድል እየሰጠ፣ አስፈላጊ ሲሆን ደግሞ በገንዘብ አቅርቦት ደጋፊነቱን እያሳየ ይመስላል።
የብር ዋጋ መውረድ የውድቀት ምልክት ሳይሆን፣ ከታሰረበት የፖሊሲ ሰንሰለት ተፈቶ እውነተኛ ዋጋውን አግኝቶ ለመሮጥ የሚያደርገው ጥረት ነው። ዛሬ የተዘራው 500 ሚሊዮን ዶላር ነገ ምን ዓይነት ፍሬ እንደሚያፈራ መላው ሀገር በጉጉት የሚጠብቀው ጉዳይ ነው።
ያኔ ወይ ጥሩ ፈዋሽ መድሃኒት አሊያም በሽታ አባባሽ ብለን መፍረድ እንችላለን!!
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታየው የንግድ ግርግር ዛሬ አንድ ትልቅ ምስጢር አርግዞ ውሏል። ዛሬ በብሔራዊ ባንክ (NBE) ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኙት ኮምፒውተሮች የቁጥር ፍልሚያ ሲያስተናግዱ፣ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ህልውና በአንድ ትልቅ ቁማር ላይ ተንጠልጥሏል፡
500 ሚሊዮን ዶላር! ይህ ተራ የገንዘብ መጠን አይደለም፤ የኢትዮጵያ ብር በዓለም አቀፍ የገበያ ባሕር ውስጥ ሰምጦ እንዳይቀር የተወረወረለት "የሕይወት አድን" ገመድ ነው። ለዓመታት "በሰው ሠራሽ" መተንፈሻ መሣሪያ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ ብር፣ አሁን ወደ ገበያው ባሕር ተጥሏል። ይህ ድርጊት አንዳንዶችን "የብር መሞት ነው" ሲያሰኝ፣ ሌሎችን ደግሞ "የኢኮኖሚው ትንሳኤ" ብለው እንዲተነብዩ አድርጓቸዋል።
የዘመናዊ ኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ፣ ገበያው በራሱ "በማይታይ እጅ" (Invisible Hand) አማካኝነት ሚዛኑን እንደሚጠብቅ ያስተምራል። ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ ሲያወጣ፣ ይህንኑ የማይታይ እጅ ወደ ሥራ ለማስገባት ነው። ዛሬ በቀረበው ጨረታ የፍላጎት መጠን 592.3 ሚሊዮን ዶላር ሆኖ ሳለ፣ ባንኩ 500 ሚሊዮኑን ማቅረቡ የገበያውን ጥማት በ84.4% ለመመለስ መቻሉን ያሳያል። በኢኮኖሚክስ ንድፈ-ሀሳብ፣ ፍላጎት ከአቅርቦት በላይ በሆነ ቁጥር ዋጋ ይጨምራል። የዛሬው ግዙፍ አቅርቦት በገበያው ውስጥ ያለውን "በስጋት መግዛትን" በመቀነስ፣ ነጋዴዎች በባንክ በኩል ዶላር እንደሚያገኙ እምነት እንዲያሳድሩ ያደርጋል።
በጨረታው የታየው አማካይ ዋጋ 154.81 ብር እና ዝቅተኛው የመሸጫ ዋጋ (Cut-off rate) 154.24 ብር መሆኑ አንድ ትልቅ መልዕክት ያስተላልፋል። እንደ ሊዮን ዋልራስ የገበያ ሚዛን ንድፈ-ሀሳብ፣ ገበያው ወደ መረጋጋት የሚመጣው ሁሉም ተሳታፊዎች ስለ ዋጋው ተመሳሳይ መረጃ ሲኖራቸው ነው።
በጨረታው 31 ባንኮች ተሳትፈው 25ቱ ማሸነፋቸው፣ በባንኮች መካከል ያለው የዋጋ ልዩነት እየጠበበ መምጣቱን ያሳያል። ይህ "የዋጋ መረጋጋት" ለውጭ ሀገር ኢንቨስተሮች ትልቅ መተማመኛ ሲሆን፣ የረጅም ጊዜ እቅድ ለማውጣትና ወደ ሀገር ውስጥ ካፒታል ለማፍሰስ ድፍረት ይሰጣቸዋል።
ኢትዮጵያ የጀመረችው ይህ የሪፎርም ጉዞ አዲስ አይደለም፤ የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ ትልቅ ትምህርት ይሰጠናል፡ ግብፅ እ.ኤ.አ በ2024 የፓውንድ ዋጋ እንዲንሳፈፍ ስታደርግ፣ ማዕከላዊ ባንኳ በየጊዜው በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወደ ገበያው በመርጨቱ በጥቁር ገበያና በባንክ መካከል ያለውን ልዩነት በእጅጉ መቀነስ ችላለች።
በአንጻሩ ናይጄሪያ የምንዛሬ ዋጋው እንዲንሳፈፍ ብታደርግም፣ በቂ ዶላር ማቅረብ ባለመቻሏ ጥቁር ገበያው እንደገና አንገቱን እንዲያቀና አድርጋለች።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ 500 ሚሊዮን ዶላር ማቅረቡ ከናይጄሪያ ስህተት ተምሮ፣ እንደ ግብፅ ገበያውን "በጥሬ ገንዘብ የመጥለቅለቅ" (Liquidity Injection) ስልት እየተጠቀመ መሆኑን ያሳያል።
በቁጥር ስናሰላው፣ የዛሬው እርምጃ በጥቁር ገበያ ላይ የ"በረዶ መቅለጥ" ውጤት ያመጣል። ከአመታት በፊት በጥቁር ገበያ እና በባንክ መካከል ያለው ልዩነት ከ100% በላይ ነበር፤ ዛሬ ግን ይህ ልዩነት ወደ ቢያንስ ወደ ሲሶ ፐርሰንት እየተጠጋ ነው።
ሰዎች "ዶላር ወደፊት ይጠፋል" ብለው ሲያስቡ ዛሬውኑ ውድ ዋጋ ከፍለው ይገዛሉ፤ ባንኩ ግን በአንድ ቀን ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማውጣቱ፣ ዶላር ደብቀው የነበሩ አካላትን "ዋጋ ሳይቀንስ ብሸጥ ይሻለኛል" ወደሚል ስጋት ይከታቸዋል። ይህ በኢኮኖሚክስ "Supply Shock" የሚባል ሲሆን፣ በጥቁር ገበያ ግቢ ውስጥ ትልቅ ድንጋጤ ፈጥሯል።
ለአገር ውስጥ አምራች ድርጅቶች ይህ ዜና "ባለ ሁለት ጫፍ ቢላዋ" ነው። በአንድ በኩል፣ ፋብሪካዎች ለዓመታት ሲሰቃዩበት የነበረው የጥሬ ዕቃ እጥረት ይቃለላል፤ በኢኮኖሚክስ "Economy of Scale" እንደሚባለው፣ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ማምረት ሲጀምሩ የአንድ ምርት መሥሪያ ዋጋ ሊቀንስ ይችላል። በሌላ በኩል ግን፣ የምንዛሬ ዋጋው 154 ብር አካባቢ መሆኑ የጥሬ ዕቃ ግዢ ዋጋን በብር ሲሰላ እንዲጨምር ያደርጋል። ይህ "Cost-Push Inflation" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ ፋብሪካዎች የዋጋ ጭማሪውን ወደ ሸማቹ ሊያስተላለፉት ስለሚችሉ በኑሮ ውድነት ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀሬ ነው።
ታዋቂው የኢኮኖሚክስ ምሁር ሚልተን ፍሪድማን "የዋጋ ግሽበት ሁልጊዜም የገንዘብ ክስተት ነው" ይላል። ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለባንኮች ሲሸጥ፣ በአንፃሩ ከገበያው ወደ 77 ቢሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ብር ይሰበስባል። ይህ "Sterilization" የተባለው ሂደት በገበያ ውስጥ ያለን ትርፍ ብር በማድረቅ፣ በረጅም ጊዜ የገንዘብ አቅርቦትን ለመቆጣጠር እና የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ ይረዳል። ሆኖም ይህ ከፍተኛ የብር መጠን ከባንኮች መውጣቱ "Credit Crunch" (የብድር እጥረት) እንዳይፈጥርና የንግድ እንቅስቃሴውን እንዳያቀዘቅዝ ከፍተኛ ጥንቃቄን ይጠይቃል።
እንደ ጆን ናሽ "Game Theory" ትንታኔ፣ በባንክና በጥቁር ገበያ መካከል ያለው ትንቅንቅ "ማን ይበልጣል" የሚል ፉክክር ነው። ባንኩ አቅርቦቱን በየጊዜው ካላቋረጠ፣ ጥቁር ገበያው ለህልውናው ሲል ዋጋውን ከባንኩ ጋር እኩል ለማድረግ ይገደዳል (Nash Equilibrium)። ይህ ልዩነት መጥበብ ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ እንዲልክ እና መንግስት የውጭ ምንዛሬ ክምችቱን እንዲያሳድግ ዕድል ይሰጠዋል። የዛሬው ጨረታ በህገ-ወጥ ዝውውር ላይ የተሰነዘረ ከባድ የኢኮኖሚ "ጥቃት" ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ስንመለከተው፣ የመንግስት ጣልቃ ገብነት አስፈላጊ ቢሆንም፣ ጣልቃ ገብነቱ ከምርት መጨመር ጋር ካልተገናኘ "ጊዜያዊ ማስታገሻ" ብቻ ሆኖ ይቀራል። ዶላር በጨረታ ማቅረብ "ጊዜ መግዣ" እንጂ የችግሩ ዘላቂ መፍትሄ አይደለም፤ ዘላቂው መፍትሄ የምርት አቅምን ማሳደግና የወጪ ንግድን ማቀላጠፍ ነው። ጆን ሜይናርድ ኬይንስ እንደሚለው፣ መንግስት ገበያው መስመር እስኪይዝ ድረስ እንደ "ስትራቴጂክ ጠባቂ" ሆኖ መቀጠል አለበት። የዛሬው 500 ሚሊዮን ዶላር የዚሁ የጥበቃ ስራ አካል ነው ተብሎ ሊወሰድ ይችላል።
የዛሬው የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ የሚያሸጋግር "ድልድይ" ነው። ብሔራዊ ባንክ እንደ አንድ ብልህ መሪ፣ ገበያው በራሱ እንዲመራ ዕድል እየሰጠ፣ አስፈላጊ ሲሆን ደግሞ በገንዘብ አቅርቦት ደጋፊነቱን እያሳየ ይመስላል።
የብር ዋጋ መውረድ የውድቀት ምልክት ሳይሆን፣ ከታሰረበት የፖሊሲ ሰንሰለት ተፈቶ እውነተኛ ዋጋውን አግኝቶ ለመሮጥ የሚያደርገው ጥረት ነው። ዛሬ የተዘራው 500 ሚሊዮን ዶላር ነገ ምን ዓይነት ፍሬ እንደሚያፈራ መላው ሀገር በጉጉት የሚጠብቀው ጉዳይ ነው።
ያኔ ወይ ጥሩ ፈዋሽ መድሃኒት አሊያም በሽታ አባባሽ ብለን መፍረድ እንችላለን!!
6 months ago
ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ አቀረበ፤ የዛሬው የጨረታ ውጤት ታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለንግድ ባንኮች መመደቡን በይፋ አስታውቋል።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመመለስ የተወሰደ ግዙፍ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
📊 የጨረታው ዝርዝር መረጃዎች፦
የቀረበው የገንዘብ መጠን፦ 500 ሚሊዮን USD
የቀረበው የፍላጎት መጠን፦ 592.3 ሚሊዮን USD
አማካይ የሽያጭ ዋጋ፦ 154.8164 ብር/ዶላር
የመጨረሻው መሸጫ ዋጋ (Cut-off rate)፦ 154.2400 ብር/ዶላር
ከፍተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 154.9980 ብር/ዶላር
ዝቅተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 153.5000 ብር/ዶላር
🏦 የተሳታፊዎች ሁኔታ፦
በጨረታው ላይ 31 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 25 ባንኮች የቀረበውን መስፈርት በማሟላት የውጭ ምንዛሬውን ማግኘት ችለዋል።
💡 የዛሬው ጨረታ ምን ያሳያል?
የአቅርቦት መጨመር፦ ብሔራዊ ባንክ በአንድ ቀን ጨረታ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማቅረቡ በገበያው ውስጥ ያለውን የዶላር ጥማት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ መረጋጋት፦ አማካይ የምንዛሬ ዋጋው በ154.81 አካባቢ መቆየቱ፣ በባንኮች መካከል ያለው የምንዛሬ ዋጋ ወደ አንድ ወጥ መስመር እየመጣ መሆኑን ያሳያል።
የተሳታፊዎች ቁጥር፦ አብዛኞቹ የአገሪቱ ባንኮች (31 ባንኮች) መሳተፋቸው በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ ፉክክርና ፍላጎት ያሳያል።
ብሔራዊ ባንክ በቀጣይም በተቀመጠው መርሃ ግብር መሰረት ተመሳሳይ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለንግድ ባንኮች መመደቡን በይፋ አስታውቋል።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመመለስ የተወሰደ ግዙፍ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
📊 የጨረታው ዝርዝር መረጃዎች፦
የቀረበው የገንዘብ መጠን፦ 500 ሚሊዮን USD
የቀረበው የፍላጎት መጠን፦ 592.3 ሚሊዮን USD
አማካይ የሽያጭ ዋጋ፦ 154.8164 ብር/ዶላር
የመጨረሻው መሸጫ ዋጋ (Cut-off rate)፦ 154.2400 ብር/ዶላር
ከፍተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 154.9980 ብር/ዶላር
ዝቅተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 153.5000 ብር/ዶላር
🏦 የተሳታፊዎች ሁኔታ፦
በጨረታው ላይ 31 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 25 ባንኮች የቀረበውን መስፈርት በማሟላት የውጭ ምንዛሬውን ማግኘት ችለዋል።
💡 የዛሬው ጨረታ ምን ያሳያል?
የአቅርቦት መጨመር፦ ብሔራዊ ባንክ በአንድ ቀን ጨረታ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማቅረቡ በገበያው ውስጥ ያለውን የዶላር ጥማት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ መረጋጋት፦ አማካይ የምንዛሬ ዋጋው በ154.81 አካባቢ መቆየቱ፣ በባንኮች መካከል ያለው የምንዛሬ ዋጋ ወደ አንድ ወጥ መስመር እየመጣ መሆኑን ያሳያል።
የተሳታፊዎች ቁጥር፦ አብዛኞቹ የአገሪቱ ባንኮች (31 ባንኮች) መሳተፋቸው በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ ፉክክርና ፍላጎት ያሳያል።
ብሔራዊ ባንክ በቀጣይም በተቀመጠው መርሃ ግብር መሰረት ተመሳሳይ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ብሔራዊ ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ለገበያ አቀረበ፤ የዛሬው የጨረታ ውጤት ታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለንግድ ባንኮች መመደቡን በይፋ አስታውቋል።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመመለስ የተወሰደ ግዙፍ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
📊 የጨረታው ዝርዝር መረጃዎች፦
የቀረበው የገንዘብ መጠን፦ 500 ሚሊዮን USD
የቀረበው የፍላጎት መጠን፦ 592.3 ሚሊዮን USD
አማካይ የሽያጭ ዋጋ፦ 154.8164 ብር/ዶላር
የመጨረሻው መሸጫ ዋጋ (Cut-off rate)፦ 154.2400 ብር/ዶላር
ከፍተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 154.9980 ብር/ዶላር
ዝቅተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 153.5000 ብር/ዶላር
🏦 የተሳታፊዎች ሁኔታ፦
በጨረታው ላይ 31 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 25 ባንኮች የቀረበውን መስፈርት በማሟላት የውጭ ምንዛሬውን ማግኘት ችለዋል።
💡 የዛሬው ጨረታ ምን ያሳያል?
የአቅርቦት መጨመር፦ ብሔራዊ ባንክ በአንድ ቀን ጨረታ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማቅረቡ በገበያው ውስጥ ያለውን የዶላር ጥማት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ መረጋጋት፦ አማካይ የምንዛሬ ዋጋው በ154.81 አካባቢ መቆየቱ፣ በባንኮች መካከል ያለው የምንዛሬ ዋጋ ወደ አንድ ወጥ መስመር እየመጣ መሆኑን ያሳያል።
የተሳታፊዎች ቁጥር፦ አብዛኞቹ የአገሪቱ ባንኮች (31 ባንኮች) መሳተፋቸው በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ ፉክክርና ፍላጎት ያሳያል።
ብሔራዊ ባንክ በቀጣይም በተቀመጠው መርሃ ግብር መሰረት ተመሳሳይ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለንግድ ባንኮች መመደቡን በይፋ አስታውቋል።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ገበያ ላይ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመመለስ የተወሰደ ግዙፍ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
📊 የጨረታው ዝርዝር መረጃዎች፦
የቀረበው የገንዘብ መጠን፦ 500 ሚሊዮን USD
የቀረበው የፍላጎት መጠን፦ 592.3 ሚሊዮን USD
አማካይ የሽያጭ ዋጋ፦ 154.8164 ብር/ዶላር
የመጨረሻው መሸጫ ዋጋ (Cut-off rate)፦ 154.2400 ብር/ዶላር
ከፍተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 154.9980 ብር/ዶላር
ዝቅተኛው የቀረበ ዋጋ፦ 153.5000 ብር/ዶላር
🏦 የተሳታፊዎች ሁኔታ፦
በጨረታው ላይ 31 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 25 ባንኮች የቀረበውን መስፈርት በማሟላት የውጭ ምንዛሬውን ማግኘት ችለዋል።
💡 የዛሬው ጨረታ ምን ያሳያል?
የአቅርቦት መጨመር፦ ብሔራዊ ባንክ በአንድ ቀን ጨረታ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ማቅረቡ በገበያው ውስጥ ያለውን የዶላር ጥማት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ መረጋጋት፦ አማካይ የምንዛሬ ዋጋው በ154.81 አካባቢ መቆየቱ፣ በባንኮች መካከል ያለው የምንዛሬ ዋጋ ወደ አንድ ወጥ መስመር እየመጣ መሆኑን ያሳያል።
የተሳታፊዎች ቁጥር፦ አብዛኞቹ የአገሪቱ ባንኮች (31 ባንኮች) መሳተፋቸው በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ ፉክክርና ፍላጎት ያሳያል።
ብሔራዊ ባንክ በቀጣይም በተቀመጠው መርሃ ግብር መሰረት ተመሳሳይ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
7 months ago
የተቀማጭ ገንዘብ ወለድ‼️
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አዲስ ባወጣው መመሪያ ቁጥር NBE/INT/13/2026 መሠረት፣ ባንኮች የሚሰጡት የቁጠባ እና የብድር ወለድ ተመን ከዚህ በኋላ በገበያ ፍላጎት እና አቅርቦት ላይ ተመስርቶ በየባንኮቹ እንዲወሰን አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
የቁጠባ ወለድ ተመን (Saving Rate): ከዚህ ቀደም ብሄራዊ ባንክ ያስቀምጠው የነበረው ዝቅተኛ የቁጠባ ወለድ ተመን ቀርቶ፣ እያንዳንዱ ባንክ እንደ ፍላጎቱ የራሱን የቁጠባ ወለድ ተመን ይወስናል።
የጊዜ ገደብ ተቀማጭ (Time Deposit): ባንኮች ለጊዜ ገደብ ተቀማጭ የሚከፍሉትን የወለድ መጠን ራሳቸው በነፃነት ይወስናሉ።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት: የእያንዳንዱ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የወለድ መጠኑን በጽሁፍ የመወሰን እና ግልጽ የሆነ አሰራር የመዘርጋት ኃላፊነት ተጥሎበታል።
አድልዎ መከልከሉ: ባንኮች ለተመሳሳይ የቁጠባ ዘርፍ ደንበኞች እኩል የሆነ የወለድ ተመን መተግበር አለባቸው፤ አድልዎ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ይህ ምን ማለት ነው?
ባንኮች ደንበኞችን ለመሳብ የተሻለ የወለድ መጠን በማቅረብ እርስ በርሳቸው እንዲወዳደሩ በር ይከፍታል። ይህም የሀገሪቱን የፋይናንስ መረጋጋት እና የኢኮኖሚ እድገት ለማፋጠን የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ሁሉም ባንኮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አዲስ ባወጣው መመሪያ ቁጥር NBE/INT/13/2026 መሠረት፣ ባንኮች የሚሰጡት የቁጠባ እና የብድር ወለድ ተመን ከዚህ በኋላ በገበያ ፍላጎት እና አቅርቦት ላይ ተመስርቶ በየባንኮቹ እንዲወሰን አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
የቁጠባ ወለድ ተመን (Saving Rate): ከዚህ ቀደም ብሄራዊ ባንክ ያስቀምጠው የነበረው ዝቅተኛ የቁጠባ ወለድ ተመን ቀርቶ፣ እያንዳንዱ ባንክ እንደ ፍላጎቱ የራሱን የቁጠባ ወለድ ተመን ይወስናል።
የጊዜ ገደብ ተቀማጭ (Time Deposit): ባንኮች ለጊዜ ገደብ ተቀማጭ የሚከፍሉትን የወለድ መጠን ራሳቸው በነፃነት ይወስናሉ።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት: የእያንዳንዱ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የወለድ መጠኑን በጽሁፍ የመወሰን እና ግልጽ የሆነ አሰራር የመዘርጋት ኃላፊነት ተጥሎበታል።
አድልዎ መከልከሉ: ባንኮች ለተመሳሳይ የቁጠባ ዘርፍ ደንበኞች እኩል የሆነ የወለድ ተመን መተግበር አለባቸው፤ አድልዎ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ይህ ምን ማለት ነው?
ባንኮች ደንበኞችን ለመሳብ የተሻለ የወለድ መጠን በማቅረብ እርስ በርሳቸው እንዲወዳደሩ በር ይከፍታል። ይህም የሀገሪቱን የፋይናንስ መረጋጋት እና የኢኮኖሚ እድገት ለማፋጠን የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ሁሉም ባንኮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አዲስ ባወጣው መመሪያ ቁጥር NBE/INT/13/2026 መሠረት፣ ባንኮች የሚሰጡት የቁጠባ እና የብድር ወለድ ተመን ከዚህ በኋላ በገበያ ፍላጎት እና አቅርቦት ላይ ተመስርቶ በየባንኮቹ እንዲወሰን አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
የቁጠባ ወለድ ተመን (Saving Rate): ከዚህ ቀደም ብሄራዊ ባንክ ያስቀምጠው የነበረው ዝቅተኛ የቁጠባ ወለድ ተመን ቀርቶ፣ እያንዳንዱ ባንክ እንደ ፍላጎቱ የራሱን የቁጠባ ወለድ ተመን ይወስናል።
የጊዜ ገደብ ተቀማጭ (Time Deposit): ባንኮች ለጊዜ ገደብ ተቀማጭ የሚከፍሉትን የወለድ መጠን ራሳቸው በነፃነት ይወስናሉ።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት: የእያንዳንዱ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የወለድ መጠኑን በጽሁፍ የመወሰን እና ግልጽ የሆነ አሰራር የመዘርጋት ኃላፊነት ተጥሎበታል።
አድልዎ መከልከሉ: ባንኮች ለተመሳሳይ የቁጠባ ዘርፍ ደንበኞች እኩል የሆነ የወለድ ተመን መተግበር አለባቸው፤ አድልዎ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ይህ ምን ማለት ነው?
ባንኮች ደንበኞችን ለመሳብ የተሻለ የወለድ መጠን በማቅረብ እርስ በርሳቸው እንዲወዳደሩ በር ይከፍታል። ይህም የሀገሪቱን የፋይናንስ መረጋጋት እና የኢኮኖሚ እድገት ለማፋጠን የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ሁሉም ባንኮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፦
የቁጠባ ወለድ ተመን (Saving Rate): ከዚህ ቀደም ብሄራዊ ባንክ ያስቀምጠው የነበረው ዝቅተኛ የቁጠባ ወለድ ተመን ቀርቶ፣ እያንዳንዱ ባንክ እንደ ፍላጎቱ የራሱን የቁጠባ ወለድ ተመን ይወስናል።
የጊዜ ገደብ ተቀማጭ (Time Deposit): ባንኮች ለጊዜ ገደብ ተቀማጭ የሚከፍሉትን የወለድ መጠን ራሳቸው በነፃነት ይወስናሉ።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ኃላፊነት: የእያንዳንዱ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የወለድ መጠኑን በጽሁፍ የመወሰን እና ግልጽ የሆነ አሰራር የመዘርጋት ኃላፊነት ተጥሎበታል።
አድልዎ መከልከሉ: ባንኮች ለተመሳሳይ የቁጠባ ዘርፍ ደንበኞች እኩል የሆነ የወለድ ተመን መተግበር አለባቸው፤ አድልዎ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ይህ ምን ማለት ነው?
ባንኮች ደንበኞችን ለመሳብ የተሻለ የወለድ መጠን በማቅረብ እርስ በርሳቸው እንዲወዳደሩ በር ይከፍታል። ይህም የሀገሪቱን የፋይናንስ መረጋጋት እና የኢኮኖሚ እድገት ለማፋጠን የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ሁሉም ባንኮች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
7 months ago
" ኢትዮጵያ ትቅደም '’
መፈክር የፈጠሩት አቶ ከበደ አኒሳ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ታሪክ ፈር ቀዳጅ ከሆኑት መሐከል አንዱ ነበሩ። አቶ ከበደ አኒሳ ጎሮ ታህሳስ 19 ቀን 1924 በቀድሞው አጠራር ወለጋ ጠቅላይ ግዛት ነቀምት ከተማ ተወልደው እዚያው ነቀምት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀዳማዊ ኃ/ ሥላሴ ትምህርት ቤት ካጠናቀቁ በኋላ በተከታታይ በአዲስ አበባ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል ።ወደ ውጭ በማቅናትም በቆጵሮስና እስራኤል ማህበራዊ ሳይንስ በአሜሪካን ማካለስተር ኮሌጅ ጋዜጠኝነት ተምረዋል።
#ከዚያም በተማሩት ሙያዎች በመምህርነት፣ በትምህርት ቤት ሥራ መሪነት፣በኢንስፔክተርነት ለአሥር ዓመታት ከዚያም በማስታወቂያ ሚኒስቴር፣ በአገር አስተዳደር ሚኒስቴር፣ ሕዝባዊ ኑሮ እድገትና ዘመቻ መምሪያ ለሃያ ሰባት ዓመታት በጠቅላላው ለ37 ዓመታት አገራቸውን አገልግለዋል።
#አቶ ከበደ አኒሳ በልዩ ልዩ ቦታዎች እየተዘዋወሩ የሠሩ ከመሆናቸው ጋር በጋዜጠኝነት ሙያቸው የታወቁ ነበሩ። በራሳቸው አንደበት ከተናገሩትና በጽሑፍም ካስቀመጡት ማስታወሻ በኢትዮጵያ ድምፅ ጋዜጣና የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ዋና አዘጋጅነት፣በአሜሪካን ድምፅ ሪፖርተርነት፣እንዲሁም ለኢትዮጵያን ሔራልድ የሠራሁበትን ጊዜ በጣም እኮራበታለሁ ብለዋል።
"በጋዜጠኝነቴ ዘመን የላቀ ደስታ የሰጠኝ ነገር ቢኖር ይላሉ አቶ ከበደ"የኢትዮጵያ ድምፅ ጋዜጣ ላይ መሪ መፈክር አድርጌ ያስቀመጥኩት "ኢትዮጵያ ትቅደም” የሚለው ቃል ነው። ይህንን የፃፍኩት ደርግ ከመፈጠሩ ዘጠኝ ዓመታት በፊት በ1957 ነው'’ በማለት ጽፈዋል። የሙያ አጋራቸው የሆኑትና ከ35 ዓመታት በላይ የቅርብ ወዳጃቸው የሆኑት አንጋፋው የሮይተርስ ጋዜጠኛ አቶ ፀጋዬ ታደሰ በሰጡት ምስክርነት " በወቅቱ ቀዳማዊ ኃ/ ሥላሴ ኢትዮጵያ ትቅደም ስትል ምን ማለትህ ነበር ብለው ጠይቀውት ነበር። እሱም"ኢትዮጵያን ስለምወድ፣ሕዝቡንም ስለማከብር ሃገሬ በሁሉ ነገር ቀድማ ማየት ስለምፈልግ ነው ብሎ መልሷል። የረዢም ጊዜ ጓደኛዬ ነበረ። ሲለየኝ በጣም አዝኛለሁ።" ብለዋል።
#እኚህ አንጋፋ ጋዜጠኛ ለብዙ ዓመታት በጋዜጠኝነት ሲያገለግሉ ብዙዎቻችን የሙያችን ተምሳሌትና ለኛም እንደ አባት የምናያቸው ድንቅ ጋዜጠኛ ነበሩ::አቶ ከበደ አኒሳ የዘጠኝ ልጆች አባት ሲሆኑ ስምንት የልጅ ልጆችን አይተዋል።
✍️Guenet Ayele Gruenberg
#ኢትዮጵያትቅደም
#enkssm #ethiopianhistoryandtourism
መፈክር የፈጠሩት አቶ ከበደ አኒሳ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ታሪክ ፈር ቀዳጅ ከሆኑት መሐከል አንዱ ነበሩ። አቶ ከበደ አኒሳ ጎሮ ታህሳስ 19 ቀን 1924 በቀድሞው አጠራር ወለጋ ጠቅላይ ግዛት ነቀምት ከተማ ተወልደው እዚያው ነቀምት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀዳማዊ ኃ/ ሥላሴ ትምህርት ቤት ካጠናቀቁ በኋላ በተከታታይ በአዲስ አበባ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል ።ወደ ውጭ በማቅናትም በቆጵሮስና እስራኤል ማህበራዊ ሳይንስ በአሜሪካን ማካለስተር ኮሌጅ ጋዜጠኝነት ተምረዋል።
#ከዚያም በተማሩት ሙያዎች በመምህርነት፣ በትምህርት ቤት ሥራ መሪነት፣በኢንስፔክተርነት ለአሥር ዓመታት ከዚያም በማስታወቂያ ሚኒስቴር፣ በአገር አስተዳደር ሚኒስቴር፣ ሕዝባዊ ኑሮ እድገትና ዘመቻ መምሪያ ለሃያ ሰባት ዓመታት በጠቅላላው ለ37 ዓመታት አገራቸውን አገልግለዋል።
#አቶ ከበደ አኒሳ በልዩ ልዩ ቦታዎች እየተዘዋወሩ የሠሩ ከመሆናቸው ጋር በጋዜጠኝነት ሙያቸው የታወቁ ነበሩ። በራሳቸው አንደበት ከተናገሩትና በጽሑፍም ካስቀመጡት ማስታወሻ በኢትዮጵያ ድምፅ ጋዜጣና የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ዋና አዘጋጅነት፣በአሜሪካን ድምፅ ሪፖርተርነት፣እንዲሁም ለኢትዮጵያን ሔራልድ የሠራሁበትን ጊዜ በጣም እኮራበታለሁ ብለዋል።
"በጋዜጠኝነቴ ዘመን የላቀ ደስታ የሰጠኝ ነገር ቢኖር ይላሉ አቶ ከበደ"የኢትዮጵያ ድምፅ ጋዜጣ ላይ መሪ መፈክር አድርጌ ያስቀመጥኩት "ኢትዮጵያ ትቅደም” የሚለው ቃል ነው። ይህንን የፃፍኩት ደርግ ከመፈጠሩ ዘጠኝ ዓመታት በፊት በ1957 ነው'’ በማለት ጽፈዋል። የሙያ አጋራቸው የሆኑትና ከ35 ዓመታት በላይ የቅርብ ወዳጃቸው የሆኑት አንጋፋው የሮይተርስ ጋዜጠኛ አቶ ፀጋዬ ታደሰ በሰጡት ምስክርነት " በወቅቱ ቀዳማዊ ኃ/ ሥላሴ ኢትዮጵያ ትቅደም ስትል ምን ማለትህ ነበር ብለው ጠይቀውት ነበር። እሱም"ኢትዮጵያን ስለምወድ፣ሕዝቡንም ስለማከብር ሃገሬ በሁሉ ነገር ቀድማ ማየት ስለምፈልግ ነው ብሎ መልሷል። የረዢም ጊዜ ጓደኛዬ ነበረ። ሲለየኝ በጣም አዝኛለሁ።" ብለዋል።
#እኚህ አንጋፋ ጋዜጠኛ ለብዙ ዓመታት በጋዜጠኝነት ሲያገለግሉ ብዙዎቻችን የሙያችን ተምሳሌትና ለኛም እንደ አባት የምናያቸው ድንቅ ጋዜጠኛ ነበሩ::አቶ ከበደ አኒሳ የዘጠኝ ልጆች አባት ሲሆኑ ስምንት የልጅ ልጆችን አይተዋል።
✍️Guenet Ayele Gruenberg
#ኢትዮጵያትቅደም
#enkssm #ethiopianhistoryandtourism
7 months ago
ማስጠንቀቂያ ከብሔራዊ ባንክ፦ እነዚህን ህገ-ወጥ የሐዋላ ድርጅቶች አይጠቀሙ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ውስጥ ህጋዊ የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው የገንዘብ ማስተላለፍ (ሐዋላ) አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ድርጅቶችን ስም ዝርዝር ይፋ በማድረግ፣ ህዝቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳሰበ።
🚫 ፍቃድ የሌላቸው ድርጅቶች ዝርዝር፦
ብሔራዊ ባንክ የሚከተሉት ድርጅቶች በኢትዮጵያ ህጋዊ እውቅና የሌላቸው መሆኑን አረጋግጧል፦
ሸጌ (Shege)
አዱሊስ (Adulis / ADZ)
ሬድ ሲ (Red Sea)
አቫንቲ (Avanti)
ወርልድ ዳይሬክት ሊንክ (World Direct Link)
ራስማይፔይ (RusMyPay)
ዩኤስ ዋየር (US Wire)
ዞላ (Zola)
ታጅ (Taj)
⚖️ ህጋዊ መዘዙ ምንድን ነው?
ባንኩ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ እነዚህን ተቋማትና ሌሎች ህገ-ወጥ የሐዋላ መንገዶችን መጠቀም በሀገሪቱ ህግ ጥብቅ ክልከላ የተደረገበት ነው።
ለላኪዎች፦ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዜጎችና የዲያስፖራ አባላት በነዚህ ድርጅቶች በኩል ገንዘብ መላክ ህገ-ወጥ መሆኑን ተረድተው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል።
ለተቀባዮች፦ በሀገር ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ ሐዋላ መቀበል ከባድ የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ሲሆን፣ ባንኩ በነዚህ ግለሰቦችና ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#nbe #ethiopia #nationalbank #illegalremittance #financialalert #diasporaethiopia #legaltransfer #economyupdate
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ውስጥ ህጋዊ የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው የገንዘብ ማስተላለፍ (ሐዋላ) አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ድርጅቶችን ስም ዝርዝር ይፋ በማድረግ፣ ህዝቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳሰበ።
🚫 ፍቃድ የሌላቸው ድርጅቶች ዝርዝር፦
ብሔራዊ ባንክ የሚከተሉት ድርጅቶች በኢትዮጵያ ህጋዊ እውቅና የሌላቸው መሆኑን አረጋግጧል፦
ሸጌ (Shege)
አዱሊስ (Adulis / ADZ)
ሬድ ሲ (Red Sea)
አቫንቲ (Avanti)
ወርልድ ዳይሬክት ሊንክ (World Direct Link)
ራስማይፔይ (RusMyPay)
ዩኤስ ዋየር (US Wire)
ዞላ (Zola)
ታጅ (Taj)
⚖️ ህጋዊ መዘዙ ምንድን ነው?
ባንኩ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ እነዚህን ተቋማትና ሌሎች ህገ-ወጥ የሐዋላ መንገዶችን መጠቀም በሀገሪቱ ህግ ጥብቅ ክልከላ የተደረገበት ነው።
ለላኪዎች፦ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዜጎችና የዲያስፖራ አባላት በነዚህ ድርጅቶች በኩል ገንዘብ መላክ ህገ-ወጥ መሆኑን ተረድተው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል።
ለተቀባዮች፦ በሀገር ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ ሐዋላ መቀበል ከባድ የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ሲሆን፣ ባንኩ በነዚህ ግለሰቦችና ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#nbe #ethiopia #nationalbank #illegalremittance #financialalert #diasporaethiopia #legaltransfer #economyupdate
8 months ago
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን 5 (ምስራቅ አፍሪካ) ፕሬዝደንት ሆነው ተመረጡ
#fastmereja I 11 የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ; ግብፅ; ሱዳን; ደቡብ ሱዳን; ጅቡቲ; ሶማሊያ; ኬንያ; ሩዋንዳ; ኡጋንዳ; ታንዛንያ; ቡሩንዲ) የሚገኙበት የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን 5 (ምስራቅ አፍሪካ) እንድትመራ ኢትዮጵያ በድጋሚ በፕሬዝዳንትነት በ11ዱ አባል ሀገራት በሙሉ ድምፅ ተመረጠች።
ዛሬ ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም. በካይሮ St. Rigis Hotel በተካሄደው የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን 5 (ምስራቅ አፍሪካ) የምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ከተያዘው 3 አጀንዳዎች አንዱ በሆነው የዞን 5 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበትን በድጋሚ በሙሉ ድምፅ ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጧል። ኮንግረሱ በዞኑ ስለተሰሩ እና በመሠራት ላይ ስላሉ ስራዎች የተወያየ እና ውሳኔም ማሳለፉ ታውቋል።
በኮንግረሱ የተገኙት የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝደንት በሁሉም ሁኔታዎች ውስጥ የአፍሪካን አንድነትና ጥቅም ማስከበር; በአንድነት ሁሉንም በስፖርታችን ማሳደግ እንዲሁም በአለምም መድረክ አንድ ሆነን መሠማት አለብን ብለዋል።
በማጠቃለያው የተናገሩት ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶ/ር ፍትህ አኛ እዚህ የወከልነውን ትልቁን የተከበረው ህዝቦቻችንን ካሰብን በአህጉራችን ጥቅም አንድ መሆናችን እና ለአለም አንድነታችንን ማሳየቻችን ትልቅ ክብር ነው ብለው የዞን 5ቱ ኮንግረስ ተጠናቋል።
በነገው እና እሁድ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን እና የአለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽ የምርጫ ኮንግረሶች ይካሄዳሉ። ለአፍሪካው ፕሬዝደንትነት ዶ/ር አሬሙ መንሰሩ (ቤኒን) እንዲሁም ለአለም አቀፉ ዶ/ር ሀሰን ሙስጠፋ (ግብፅ) በእጩነት መቅረባቸው ታውቋል።
#drfeteh Weldesenbet #fastmereja
#fastmereja I 11 የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ; ግብፅ; ሱዳን; ደቡብ ሱዳን; ጅቡቲ; ሶማሊያ; ኬንያ; ሩዋንዳ; ኡጋንዳ; ታንዛንያ; ቡሩንዲ) የሚገኙበት የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን 5 (ምስራቅ አፍሪካ) እንድትመራ ኢትዮጵያ በድጋሚ በፕሬዝዳንትነት በ11ዱ አባል ሀገራት በሙሉ ድምፅ ተመረጠች።
ዛሬ ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም. በካይሮ St. Rigis Hotel በተካሄደው የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን 5 (ምስራቅ አፍሪካ) የምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ከተያዘው 3 አጀንዳዎች አንዱ በሆነው የዞን 5 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበትን በድጋሚ በሙሉ ድምፅ ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጧል። ኮንግረሱ በዞኑ ስለተሰሩ እና በመሠራት ላይ ስላሉ ስራዎች የተወያየ እና ውሳኔም ማሳለፉ ታውቋል።
በኮንግረሱ የተገኙት የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝደንት በሁሉም ሁኔታዎች ውስጥ የአፍሪካን አንድነትና ጥቅም ማስከበር; በአንድነት ሁሉንም በስፖርታችን ማሳደግ እንዲሁም በአለምም መድረክ አንድ ሆነን መሠማት አለብን ብለዋል።
በማጠቃለያው የተናገሩት ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶ/ር ፍትህ አኛ እዚህ የወከልነውን ትልቁን የተከበረው ህዝቦቻችንን ካሰብን በአህጉራችን ጥቅም አንድ መሆናችን እና ለአለም አንድነታችንን ማሳየቻችን ትልቅ ክብር ነው ብለው የዞን 5ቱ ኮንግረስ ተጠናቋል።
በነገው እና እሁድ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን እና የአለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽ የምርጫ ኮንግረሶች ይካሄዳሉ። ለአፍሪካው ፕሬዝደንትነት ዶ/ር አሬሙ መንሰሩ (ቤኒን) እንዲሁም ለአለም አቀፉ ዶ/ር ሀሰን ሙስጠፋ (ግብፅ) በእጩነት መቅረባቸው ታውቋል።
#drfeteh Weldesenbet #fastmereja
8 months ago
Premium Waterfront Investment in Dubai Maritime City
u260eufe0fud83dudcde+97157866251
Secure a high-performance asset in Dubaiu2019s luxurious Maritime City. This prime waterfront opportunity offers strong ROI, 100u0025 rental guarantee for Airbnb or hotel, Fully finished and Golden Visa eligibility with 2-bedroom units.
Benefit from end-to-end support, high capital appreciation, and exclusive access through Brook Real Estate.
Act now_inventory is limited.
Contact Brook Real Estate to reserve.
#brookrealestate #dubairealestate #dubaimaritimecity #waterfrontliving #goldenvisauae #dubaiinvestments #highroi #primelocationdubai #airbnbinvestment #capitalappreciation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
Premium Waterfront Investment in Dubai Maritime City
☎️📞+97157866251
Secure a high-performance asset in Dubai’s luxurious Maritime City. This prime waterfront opportunity offers strong ROI, 100% rental guarantee for Airbnb or hotel, Fully finished and Golden Visa eligibility with 2-bedroom units.
Benefit from end-to-end support, high capital appreciation, and exclusive access through Brook Real Estate.
Act now_inventory is limited.
Contact Brook Real Estate to reserve.
#brookrealestate #dubairealestate #dubaimaritimecity #waterfrontliving #goldenvisauae #dubaiinvestments #highroi #primelocationdubai #airbnbinvestment #capitalappreciation
Sponsored by
Surafel
Comments