17 hours ago
የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እያነቃቃ ያለው አረንጓዴ ዐሻራ
*************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ የሀገርን የወጪ ንግድ (ኤክስፖርት) አቅም በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
በተለይም በዘርፉ የተከናወኑ የመስኖ እና የተፋሰስ ልማት ሥራዎች የቡና እና የአቮካዶ ምርታማነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ኢትዮጵያ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንድታመጣ ምክንያት ሆነዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፈር እርጥበት ጥበቃ እና በሥነ ምህዳር መረጋጋት አማካኝነት የቡና ልማት አቅምን አሳድጓል።
ለበርካታ ዓመታት በዝናብ ጠባቂነት ላይ ተመስርቶ የቆየው የቡና ልማት፣ ከተፋሰስ ልማት በተገኘው የውኃ ሚዛን እና የአፈር ጥራት መሻሻል ምርታማነቱ በእጅጉ ጨምሯል።
ይህ የምርታማነት መጨመር ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት በማሳደግ በቡና ንግድ ታሪኳ ከፍተኛውን ገቢ እንድታገኝ አስችሏታል።
በሌላ በኩል መርሐ ግብሩ የፈጠረው ምቹ የአየር ንብረት እና የአፈር ሁኔታ አቮካዶን እንደ ዋና የንግድ ሰብል ለማልማት ዕድል ፈጥሯል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ለአውሮፓ እና ለመካከለኛው ምሥራቅ ገበያዎች ጥራት ያለው አቮካዶ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
ይህም ለኢኮኖሚው አዳዲስ የገቢ ምንጮችን በመክፈት የንግድ ሚዛን መዛባትን ለመቀነስ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
እየተሻሻለ የመጣው የግብርና ምርቶችን ወደ ኢንዱስትሪ ግብዓትነት የመቀየር እና በከፍተኛ መጠን ለውጭ ገበያ የማቅረብ አቅም፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን በማሳደግ የኢኮኖሚ ጥንካሬን ፈጥሯል።
የቡና እና የአቮካዶ ምርት ዕድገት የሀገራችንን የኤክስፖርት ገቢ ከማሳደግ ባለፈ የአርሶ አደሩን ገቢ በመጨመር የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን አነቃቅቷል።
በጥቅሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የንግድ መድረክ በኢኮኖሚ ጠንክራ እንድትወጣ እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንድታስመዘግብ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #greenlegacy #economy #export #coffee #avocado #ebc
*************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ የሀገርን የወጪ ንግድ (ኤክስፖርት) አቅም በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
በተለይም በዘርፉ የተከናወኑ የመስኖ እና የተፋሰስ ልማት ሥራዎች የቡና እና የአቮካዶ ምርታማነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ ኢትዮጵያ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንድታመጣ ምክንያት ሆነዋል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፈር እርጥበት ጥበቃ እና በሥነ ምህዳር መረጋጋት አማካኝነት የቡና ልማት አቅምን አሳድጓል።
ለበርካታ ዓመታት በዝናብ ጠባቂነት ላይ ተመስርቶ የቆየው የቡና ልማት፣ ከተፋሰስ ልማት በተገኘው የውኃ ሚዛን እና የአፈር ጥራት መሻሻል ምርታማነቱ በእጅጉ ጨምሯል።
ይህ የምርታማነት መጨመር ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት በማሳደግ በቡና ንግድ ታሪኳ ከፍተኛውን ገቢ እንድታገኝ አስችሏታል።
በሌላ በኩል መርሐ ግብሩ የፈጠረው ምቹ የአየር ንብረት እና የአፈር ሁኔታ አቮካዶን እንደ ዋና የንግድ ሰብል ለማልማት ዕድል ፈጥሯል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ለአውሮፓ እና ለመካከለኛው ምሥራቅ ገበያዎች ጥራት ያለው አቮካዶ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
ይህም ለኢኮኖሚው አዳዲስ የገቢ ምንጮችን በመክፈት የንግድ ሚዛን መዛባትን ለመቀነስ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
እየተሻሻለ የመጣው የግብርና ምርቶችን ወደ ኢንዱስትሪ ግብዓትነት የመቀየር እና በከፍተኛ መጠን ለውጭ ገበያ የማቅረብ አቅም፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን በማሳደግ የኢኮኖሚ ጥንካሬን ፈጥሯል።
የቡና እና የአቮካዶ ምርት ዕድገት የሀገራችንን የኤክስፖርት ገቢ ከማሳደግ ባለፈ የአርሶ አደሩን ገቢ በመጨመር የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን አነቃቅቷል።
በጥቅሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የንግድ መድረክ በኢኮኖሚ ጠንክራ እንድትወጣ እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንድታስመዘግብ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #greenlegacy #economy #export #coffee #avocado #ebc
9 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
2 months ago
ከ13ዐ ሀገራት ጋር ለሚደረገው ውድድር ኢትዮጵያ ተወካይዋን ይፋ አደረገች!
#fastmereja :የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" ድርጅት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በቬትናም በሚካሄደው 73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን ወክላ የምትሳተፈውን ወ/ሪት ሩት ይርጋለምን በይፋ አስተዋወቀ።
በመላው የሀገሪቱ ክልሎች ከተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይታ ለፍጻሜ ከደረሱ 50 እጩዎች ውስጥ አሸናፊ ሆና የተመረጠችው ሩት ይርጋለም፤ በዘንድሮው ውድድር ከ130 በላይ ሀገራት ተወካዮች ጋር ትፎካከራለች።
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፤ ውድድሩ ከግል ተሳትፎ ባለፈ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ የመንግስት እውቅና ዝግጅት የተደረገበት "ይህ መድረክ ከቁንጅና ባሻገር የሀገራችንን ባህል፣ ቱሪዝም እና ታላላቅ ፕሮጀክቶች ለአለም ማህበረሰብ የምናስተዋውቅበት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ መድረክ ነው'' ብለዋል።
የውድድሩ ብሔራዊ ዳይሬክተር የሆኑት ገነት ፀጋዬ በበኩላቸው፤ መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት የውድድሩን ደረጃ ከፍ እንደሚያደርገውና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
አሸናፊዋ ወ/ሪት ሩት ይርጋለም በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላት ሲሆን፣ በሙያዋ የቡና ቀማሽ (Coffee Cupper) ነች። በሞዴሊንግ ዘርፍ የስድስት ዓመታት ልምድ ያላት ሲሆን፣ በቅርቡ በፊሊፒንስ በተካሄደ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ እስከ መጨረሻው ዙር በማለፍ ውጤታማ ተሳትፎ ማድረጓ ይታወሳል።
አሸናፊዋ ሩት በቬትናም በሚካሄደውና ከ130 በላይ አገራት በሚሳተፉበት 73ኛው የዓለም የውበት ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን የምትወክል ሲሆን በዚህም ወቅት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ የተፈጥሮ ውበት፣ የብሄርብሄረሰቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ አለባበስ እና ምግብ ለአለም የምታስተዋውቅ ሲሆን በተለይም እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የማስተዋወቅ ከፍተኛ አደራ እንደተጣለባት ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከውበት ባሻገር "ውበት ለበጎ ዓላማ" (Beauty with a Purpose) በሚለው መርህ መሠረት አሸናፊዋ በማህበራዊ ችግሮች መፍትሄ ላይ እንደምትሰራም የተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይም የራሷን አሻራ እንደምታሳርፍ ይጠበቃል።
ወደ ውድድሩ ከመጓዟ በፊት ባሉት ሶስት ወራት ውስጥ ሩት በንግግር ጥበብ እና በዓለም አቀፍ ተግባቦት ላይ ያተኮረ ከፍተኛ ስልጠና እንደምትወስድ ተገልጿል። በተጨማሪም የህዳሴ ግድብንና የተለያዩ ብሔራዊ ፓርኮችን በመጎብኘት ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ ስራዋ ግብዓት የምታሰባስብ ይሆናል።
የ73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር በቅርቡ በቬትናም አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ታሪክትሰራለች ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባታል።
#fastmereja :የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከ"ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ" ድርጅት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በቬትናም በሚካሄደው 73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን ወክላ የምትሳተፈውን ወ/ሪት ሩት ይርጋለምን በይፋ አስተዋወቀ።
በመላው የሀገሪቱ ክልሎች ከተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይታ ለፍጻሜ ከደረሱ 50 እጩዎች ውስጥ አሸናፊ ሆና የተመረጠችው ሩት ይርጋለም፤ በዘንድሮው ውድድር ከ130 በላይ ሀገራት ተወካዮች ጋር ትፎካከራለች።
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፤ ውድድሩ ከግል ተሳትፎ ባለፈ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ የመንግስት እውቅና ዝግጅት የተደረገበት "ይህ መድረክ ከቁንጅና ባሻገር የሀገራችንን ባህል፣ ቱሪዝም እና ታላላቅ ፕሮጀክቶች ለአለም ማህበረሰብ የምናስተዋውቅበት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ መድረክ ነው'' ብለዋል።
የውድድሩ ብሔራዊ ዳይሬክተር የሆኑት ገነት ፀጋዬ በበኩላቸው፤ መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት የውድድሩን ደረጃ ከፍ እንደሚያደርገውና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
አሸናፊዋ ወ/ሪት ሩት ይርጋለም በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላት ሲሆን፣ በሙያዋ የቡና ቀማሽ (Coffee Cupper) ነች። በሞዴሊንግ ዘርፍ የስድስት ዓመታት ልምድ ያላት ሲሆን፣ በቅርቡ በፊሊፒንስ በተካሄደ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ እስከ መጨረሻው ዙር በማለፍ ውጤታማ ተሳትፎ ማድረጓ ይታወሳል።
አሸናፊዋ ሩት በቬትናም በሚካሄደውና ከ130 በላይ አገራት በሚሳተፉበት 73ኛው የዓለም የውበት ውድድር (Miss World) ላይ ኢትዮጵያን የምትወክል ሲሆን በዚህም ወቅት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ የተፈጥሮ ውበት፣ የብሄርብሄረሰቦች ባህል፣ ቋንቋ፣ አለባበስ እና ምግብ ለአለም የምታስተዋውቅ ሲሆን በተለይም እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን የማስተዋወቅ ከፍተኛ አደራ እንደተጣለባት ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከውበት ባሻገር "ውበት ለበጎ ዓላማ" (Beauty with a Purpose) በሚለው መርህ መሠረት አሸናፊዋ በማህበራዊ ችግሮች መፍትሄ ላይ እንደምትሰራም የተገለፀ ሲሆን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይም የራሷን አሻራ እንደምታሳርፍ ይጠበቃል።
ወደ ውድድሩ ከመጓዟ በፊት ባሉት ሶስት ወራት ውስጥ ሩት በንግግር ጥበብ እና በዓለም አቀፍ ተግባቦት ላይ ያተኮረ ከፍተኛ ስልጠና እንደምትወስድ ተገልጿል። በተጨማሪም የህዳሴ ግድብንና የተለያዩ ብሔራዊ ፓርኮችን በመጎብኘት ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ ስራዋ ግብዓት የምታሰባስብ ይሆናል።
የ73ኛው የዓለም የቁንጅና ውድድር በቅርቡ በቬትናም አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ታሪክትሰራለች ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባታል።
2 months ago
u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u121du122du1276u127d u1260u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u1238u1321 u12e8u121au12ebu1235u127du120d u12d5u12f5u120d u12edu134b u12a0u12f0u1228u1308
#ethiopia | u1260u12a4u12cdu122eu123au12eb u1240u1320u1293 u12a8200 u121au120au12eeu1295 u1260u120bu12ed u12f0u1295u1260u129eu127d u12ebu1209u1275 u1273u12cbu1242u12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u1270u124bu121d u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127du1293 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u1229u1295 u12adu134du1275 u121bu12f5u1228u1309u1295 u12a0u1235u1273u12c8u1240u1361u1361
u12edu1205u121d u12e8u12a0u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a0u121du122bu127eu127d u12a5u1295u12f0 u1261u1293u1363 u12e8u1328u122du1243u1328u122du1245 u12cdu1324u1276u127d u12a5u1293 u1270u1348u1325u122fu12ca u12e8u1218u12cbu1262u12eb u1245u1218u121eu127du1295 u12e8u1218u1233u1230u1209 u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u1240u1325u1273 u1208u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12eb u12a5u1295u12f2u12ebu1240u122du1261 u12d5u12f5u120d u12edu1230u1323u120du1361u1361
u12a5u1295u12f0 u1270u124bu1219 u1218u130du1208u132b u12a8u1206u1290 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127d u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1218u12f5u1228u12ad u120bu12ed u1260u1218u132bu1295 u1218u1300u1218u122au12eb u1208u1229u1232u12eb u12f0u1295u1260u129eu127du1363 u1240u1325u120eu121d u1208u120cu120eu127d u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12ebu12ceu127d u1218u1238u1325 u12edu127du120bu1209u1361u1361
u12a9u1263u1295u12ebu12cd u12a8u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12adu134du12ebu1363 u12a8u121bu1313u1313u12e3 u12a5u1293 u12a8u120cu120eu127d u12e8u120eu1302u1235u1272u12adu1235 u1235u122bu12ceu127d u1260u1270u1328u121bu122a u1290u130bu12f4u12ceu127d u1235u122bu1278u12cdu1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1300u121du1229 u12e8u121au12ebu130du12d9 u12e8u121bu1235u1270u12cbu12c8u1242u12eb u12a5u1293 u12e8u12f0u1295u1260u129eu127d u12f5u130bu134d u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u12ebu1240u122du1263u120du1361u1361
u12edu1205 u12a0u12f2u1235 u12a0u1230u122bu122d u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u12d8u1218u1293u12cau12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u12d8u122du134d u1270u1233u1273u134a u1260u1218u1206u1295 u1295u130du12f3u1278u12cdu1295 u12c8u12f0 u120bu1240 u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u12ebu1233u12f5u1309 u1275u120du1245 u12a0u130bu1323u121a u12a5u1295u12f0u121au1348u1325u122d u1270u1290u130du122fu120du1361u1361
u134du120bu130eu1275 u12ebu120bu1278u12cd u123bu132eu127d seller.wildberries.et u1260u1270u1230u1298u12cd u12f5u1228 u1308u133d u120bu12ed u1260u1218u1218u12ddu1308u1265 u12a0u1308u120du130du120eu1271u1295 u121bu130du1298u1275 u12a5u1295u12f0u121au127du1209 u1270u1308u120du133fu120du1361u1361
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products u2013 including coffee, textiles and natural cosmetics u2013 on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 #u1295u130du12f5 #u12a2u12aeu121cu122du1235 #u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu121du122du1276u127d #u12a4u12adu1235u1356u122du1275 #u1261u1293 #u12a2u12aeu1296u121a #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሸጡ የሚያስችል ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኤውሮሺያ ቀጠና ከ200 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ታዋቂው የኢኮሜርስ ተቋም ዋይልድቤሪስ ለኢትዮጵያ ሻጮችና ነጋዴዎች በሩን ክፍት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ይህም የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቡና፣ የጨርቃጨርቅ ውጤቶች እና ተፈጥሯዊ የመዋቢያ ቅመሞችን የመሳሰሉ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንዲያቀርቡ ዕድል ይሰጣል፡፡
እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ የኢትዮጵያ ሻጮች ምርቶቻቸውን በዋይልድቤሪስ መድረክ ላይ በመጫን መጀመሪያ ለሩሲያ ደንበኞች፣ ቀጥሎም ለሌሎች ዓለም አቀፍ ገበያዎች መሸጥ ይችላሉ፡፡
ኩባንያው ከዓለም አቀፍ ክፍያ፣ ከማጓጓዣ እና ከሌሎች የሎጂስቲክስ ስራዎች በተጨማሪ ነጋዴዎች ስራቸውን በፍጥነት እንዲጀምሩ የሚያግዙ የማስተዋወቂያ እና የደንበኞች ድጋፍ አገልግሎቶችን ያቀርባል፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በዘመናዊው የኢኮሜርስ ዘርፍ ተሳታፊ በመሆን ንግዳቸውን ወደ ላቀ ደረጃ እንዲያሳድጉ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተነግሯል፡፡
ፍላጎት ያላቸው ሻጮች seller.wildberries.et በተሰኘው ድረ ገጽ ላይ በመመዝገብ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products – including coffee, textiles and natural cosmetics – on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#ዋይልድቤሪስ #ንግድ #ኢኮሜርስ #የኢትዮጵያምርቶች #ኤክስፖርት #ቡና #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
🌍 ቡኖ-ማላ ዓለም-አቀፍ ኤክስፖ 2018 ዓ.ም
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለምን ምርጡን ቡና ከምንጩ ይቅመሱ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የጌዴኦን የቱሪዝም መዳረሻ ሀብቶች ይጎብኙ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Eventsጠ
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለምን ምርጡን ቡና ከምንጩ ይቅመሱ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የጌዴኦን የቱሪዝም መዳረሻ ሀብቶች ይጎብኙ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Eventsጠ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
🌍 ቡኖ-ማላ ዓለም-አቀፍ ኤክስፖ 2018 ዓ.ም
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለም ደረጃ ቡናን ከምንጩ ያግኙ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የቱሪዝምና ባህል ልዩነትን ይለማመዱ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Events
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለም ደረጃ ቡናን ከምንጩ ያግኙ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የቱሪዝምና ባህል ልዩነትን ይለማመዱ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Events
4 months ago
☕️ ዋርካ ቡና 2018፡ የአስራ አንዱም ክልሎች የቡና ጠረን በአንድ መድረክ! ✨
የኢትዮጵያ የቡና ሥነ-ሥርዓት የሀገራችን የልብ ትርታ ነው! ይህ በዓል የቡናን ባህል ለሰላም፣ ለውይይት፣ ለቅርስ እና ለሰው ለሰው ግንኙነት ያለውን ፋይዳ ለማክበር የተዘጋጀ ታላቅ ባህላዊ ዝግጅት ነው።
በቡና ባህላችን እንካበብ! ኑ በአንድነት የቡናን ፅዋ ለሰላም እናንሳ!!
📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 14/2018
📍 ቦታ፦ አደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
👗 አልባሳት፦ ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው ይምጡ
✨ በዕለቱ የሚጠበቁ ዋና ዋና ዝግጅቶች፦
🇪🇹 ከ11 ክልሎች የተወጣጣ ልዩ የቡና ሥነ-ሥርዓት
🌍 ዓለም አቀፍ የቡና ባህል ልውውጥ
🎤 የከፍተኛ ደረጃ ውይይቶችና የባህል ትርኢቶች
🖼 የአርት ትዕይንቶች እና የንግድ ኤግዚቢሽኖች
🎡 ለቤተሰብና ለልጆች የሚሆኑ መዝናኛዎችና ግብይት
🎟 የመመዝገቢያ ክፍያ፦ 250 ብር
የአከፋፈል መመሪያ (በቴሌብር)፦
የtelebirr መተግበሪያን ይክፈቱ
'ክፍያ' (Payments) ክፍል ውስጥ ይግቡ
'ዝግጅት እና ትኬቶች' (Events & Tickets) ይምረጡ
'ኮፊ ካልቸር ዴይ' (Coffee Culture Day) የሚለውን ይምረጡ
ክፍያውን ከፈጸሙ በኋላ የደረሰኙን ፎቶ (Screenshot) ይዘው ይምጡ።
ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው፣ በኢትዮጵያዊነት ተውበው እንዲመጡ ተጋብዘዋል። ክፍያው ከተረጋገጠ በኋላ ምዝገባዎ ይጸድቃል።
እንኳን ወደዚህ ታሪካዊ በዓል በደህና መጡ!
የኢትዮጵያ የቡና ሥነ-ሥርዓት የሀገራችን የልብ ትርታ ነው! ይህ በዓል የቡናን ባህል ለሰላም፣ ለውይይት፣ ለቅርስ እና ለሰው ለሰው ግንኙነት ያለውን ፋይዳ ለማክበር የተዘጋጀ ታላቅ ባህላዊ ዝግጅት ነው።
በቡና ባህላችን እንካበብ! ኑ በአንድነት የቡናን ፅዋ ለሰላም እናንሳ!!
📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 14/2018
📍 ቦታ፦ አደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
👗 አልባሳት፦ ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው ይምጡ
✨ በዕለቱ የሚጠበቁ ዋና ዋና ዝግጅቶች፦
🇪🇹 ከ11 ክልሎች የተወጣጣ ልዩ የቡና ሥነ-ሥርዓት
🌍 ዓለም አቀፍ የቡና ባህል ልውውጥ
🎤 የከፍተኛ ደረጃ ውይይቶችና የባህል ትርኢቶች
🖼 የአርት ትዕይንቶች እና የንግድ ኤግዚቢሽኖች
🎡 ለቤተሰብና ለልጆች የሚሆኑ መዝናኛዎችና ግብይት
🎟 የመመዝገቢያ ክፍያ፦ 250 ብር
የአከፋፈል መመሪያ (በቴሌብር)፦
የtelebirr መተግበሪያን ይክፈቱ
'ክፍያ' (Payments) ክፍል ውስጥ ይግቡ
'ዝግጅት እና ትኬቶች' (Events & Tickets) ይምረጡ
'ኮፊ ካልቸር ዴይ' (Coffee Culture Day) የሚለውን ይምረጡ
ክፍያውን ከፈጸሙ በኋላ የደረሰኙን ፎቶ (Screenshot) ይዘው ይምጡ።
ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው፣ በኢትዮጵያዊነት ተውበው እንዲመጡ ተጋብዘዋል። ክፍያው ከተረጋገጠ በኋላ ምዝገባዎ ይጸድቃል።
እንኳን ወደዚህ ታሪካዊ በዓል በደህና መጡ!
4 months ago
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ድርጅታችን የጫካ ቡና አዲስ እየከፈተ ላለው ቅርንጫፍ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1.ማርኬቲንግ ማኔጀር/ Marketing Manager
ፆታ:- ሴት/ወንድ
የስራልምድ:- አራት አመትና ከዚያ ላይ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል
የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲነግ ማኔጅመንት እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ በድግሪ የተመረቀ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 01
በቋሚነት
2.ሬስቶራንት ተቆጣጣሪ/ Restaurant Supervisor
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
በቋሚነት
3.ፀሀፊ/Secretary
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ሁለት አመትና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሴክሬታሪያል ሳይንስ እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተማረች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 01
ኦፊስ ሀወር
በቋሚነት
4.ሱ-ሸፍ / Sue chef
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ሁለት አመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ፊልድ የሰራ/ች
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በሆቴል ኪችን ኦፕሬሽን፣ ኩሊነሪ አርት እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተማረ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: -3
የስራቦታ: ቦሌ አየርመንገድ
በቋሚነት
5.ምግብና መጠጥ ቁጥጥር /Food and Beverage cost controller
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
ኦፊስ ሀወር
በቋሚነት
6.ምግብ ዝግጅት / Cook
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት.
7.ባሬስታ/ Bariesta
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት
8.መስተንግዶ /Waitress or Waiter
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 12ተኛ ከዚያበላይ የጨረሰ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
በቋሚነት
9.ትኬተር/Ticketer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሰራተኞች ከታች በተዘረዘሩት አድራሻወች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን
-22 ችችኒያ አካባቢ በሚገኘው ጫካ ቡና ዋና ቢሮ ዶክመንት ኮፒ አድርጎ በአካል በመገኘት
-በቴሌግራም: 09-00- 47-33-29
-ኢሜል: chakacoffeehrgmail.com
ለበለጠ መረጃ:-☎️09-00-47-33-29
__
የጫካ ቡና ኀ.የተ.የግ.ማህበር
አዲስ አበባ
ድርጅታችን የጫካ ቡና አዲስ እየከፈተ ላለው ቅርንጫፍ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1.ማርኬቲንግ ማኔጀር/ Marketing Manager
ፆታ:- ሴት/ወንድ
የስራልምድ:- አራት አመትና ከዚያ ላይ የሰራ/ች ቢሆን ይመረጣል
የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲነግ ማኔጅመንት እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ በድግሪ የተመረቀ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 01
በቋሚነት
2.ሬስቶራንት ተቆጣጣሪ/ Restaurant Supervisor
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
በቋሚነት
3.ፀሀፊ/Secretary
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ሁለት አመትና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሴክሬታሪያል ሳይንስ እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተማረች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 01
ኦፊስ ሀወር
በቋሚነት
4.ሱ-ሸፍ / Sue chef
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ሁለት አመት እና ከዚያ በላይ በተመሳሳይ ፊልድ የሰራ/ች
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በሆቴል ኪችን ኦፕሬሽን፣ ኩሊነሪ አርት እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተማረ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: -3
የስራቦታ: ቦሌ አየርመንገድ
በቋሚነት
5.ምግብና መጠጥ ቁጥጥር /Food and Beverage cost controller
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
ኦፊስ ሀወር
በቋሚነት
6.ምግብ ዝግጅት / Cook
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት.
7.ባሬስታ/ Bariesta
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት
8.መስተንግዶ /Waitress or Waiter
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 12ተኛ ከዚያበላይ የጨረሰ/ች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
በቋሚነት
9.ትኬተር/Ticketer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
በቋሚነት
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሰራተኞች ከታች በተዘረዘሩት አድራሻወች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን
-22 ችችኒያ አካባቢ በሚገኘው ጫካ ቡና ዋና ቢሮ ዶክመንት ኮፒ አድርጎ በአካል በመገኘት
-በቴሌግራም: 09-00- 47-33-29
-ኢሜል: chakacoffeehrgmail.com
ለበለጠ መረጃ:-☎️09-00-47-33-29
__
የጫካ ቡና ኀ.የተ.የግ.ማህበር
አዲስ አበባ
4 months ago
የጀበና ቡና ለመጀመር ካሰቡ እነዚህ ነገሮች ይወቁ
ኢትዮጵያ የቡና መገኛ እንደመሆኗ መጠን የጀበና ቡና ቤት (Coffee Shop) መክፈት ትርፋማ ብቻ ሳይሆን የማህበራዊ ትስስር ማዕከል መፍጠር ነው። ይህ መመሪያ ንግድዎን ከሃሳብ እስከ መጀመሪያው ሲኒ ሽያጭ ድረስ ይመራዎታል።
1. የገበያ ጥናትና ስትራቴጂ
በገበያው ስኬታማ ለመሆን ደንበኛዎን መለየት ይቀድማል፡
የቢዝነስ ሰዎችና ተማሪዎች፡ ዋይፋይና ምቹ መቀመጫ ይፈልጋሉ።
የጀበና ናፋቂዎች፡ የዕጣን ጢስ፣ የከሰል ፍም እና የ"ቤት" ድባብ ይስባቸዋል።
አነስተኛ ተጠቃሚዎች፡ በስራ መካከል ፈጠን ያለና ጥራት ያለው የጀበና ቡና የሚፈልጉ መንገደኞች።
2. የንግድ ምዝገባና ህጋዊነት ⚖️
ምዝገባ፡ በየክፍለ ከተማው ንግድ ቢሮ እንደ "ግለሰብ ነጋዴ" ወይም "PLC" መመዝገብ።
የጤና ማረጋገጫ፡ ለንጽህና ትልቅ ትኩረት ስለሚሰጥ ከጤና ቢሮ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘት ግዴታ ነው።
3. የድባብ ጥበብ (Interior Design) ✨
Fusion Style: ዘመናዊ መብራቶችን ከባህላዊ የሳርና የሸክላ ውጤቶች ጋር ማዋሃድ።
መተንፈሻ (Ventilation): የከሰል ጭስ ደንበኛ እንዳያፍን ዘመናዊ የጭስ መሳቢያ (Hood) መግጠም አይዘንጉ።
4. የሚያስፈልግ መነሻ ካፒታል (Initial Investment) 💰
(የ2018ግምታዊ ዋጋ)
አነስተኛ ደረጃ (Mini Setup)፦ ከ30,000 - 80,000 ብር። (ይህ አማራጭ በቤት ደጃፍ፣ በኪዮስክ ወይም በትንሽ በረንዳ ላይ ለሚጀመር ሲሆን፣ መሰረታዊ የቡና ማፍያ እቃዎችንና ጥቂት በርጩማዎችን ብቻ ይይዛል።)
መካከለኛ ደረጃ (Standard)፦ ከ300,000 - 600,000 ብር። (የተከራየ ቤት፣ መሰረታዊ ቁሳቁስና የተሻለ ጌጣጌጥ።)
ከፍተኛ ደረጃ (Premium)፦ 1.2 ሚሊዮን ብር እና ከዚያ በላይ። (ሰፊ ቦታ፣ ዘመናዊ ዲዛይንና ሙሉ የቁርስ አገልግሎት።)
5. ትርፋማነትና ተጓዳኝ ገቢዎች 📈
የጀበና ቡና የትርፍ ህዳጉ ከፍተኛ ነው። ገቢዎን ለማሳደግ፡
ቁርስና መክሰስ፡ ፈጢራ፣ ጨጨብሳ እና ሳንድዊች ማቅረብ ገቢን በ 40% ያሳድጋል።
ነፃ ስጦታ፡ ከቡናው ጋር በትንሹ ቆሎ ወይም ፈንድሻ ማቅረብ ደንበኛን መልሶ ለመሳብ ዋስትና ነው።
6. ማስታወቂያና ፕሮሞሽን 📱
Social Media: የቡናው አፈላል ስነ-ስርዓት የሚታይባቸው ሳቢ የቲክቶክና ኢንስታግራም ቪዲዮዎች።
የመክፈቻ ስልት፡ "አንድ ሲኒ ሲጠጡ አንድ በነፃ" ወይም ለቋሚ ደንበኞች የቅናሽ ዋጋ ማዘጋጀት።
💡 ለስኬት የሚረዱ ወርቃማ ነጥቦች
የሰራተኛ ምርጫ፡ የቡና አፈላል ጥበብ ያላትና ፈገግታ የማይለያት አስተናጋጅ የንግድዎ ትልቁ ሃብት ናት።
ንጽህና፡ ሲኒዎች የሚታጠቡበት ውሃና ቦታው በደንበኛ አይን ስር መሆኑ እምነትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ የቡና መገኛ እንደመሆኗ መጠን የጀበና ቡና ቤት (Coffee Shop) መክፈት ትርፋማ ብቻ ሳይሆን የማህበራዊ ትስስር ማዕከል መፍጠር ነው። ይህ መመሪያ ንግድዎን ከሃሳብ እስከ መጀመሪያው ሲኒ ሽያጭ ድረስ ይመራዎታል።
1. የገበያ ጥናትና ስትራቴጂ
በገበያው ስኬታማ ለመሆን ደንበኛዎን መለየት ይቀድማል፡
የቢዝነስ ሰዎችና ተማሪዎች፡ ዋይፋይና ምቹ መቀመጫ ይፈልጋሉ።
የጀበና ናፋቂዎች፡ የዕጣን ጢስ፣ የከሰል ፍም እና የ"ቤት" ድባብ ይስባቸዋል።
አነስተኛ ተጠቃሚዎች፡ በስራ መካከል ፈጠን ያለና ጥራት ያለው የጀበና ቡና የሚፈልጉ መንገደኞች።
2. የንግድ ምዝገባና ህጋዊነት ⚖️
ምዝገባ፡ በየክፍለ ከተማው ንግድ ቢሮ እንደ "ግለሰብ ነጋዴ" ወይም "PLC" መመዝገብ።
የጤና ማረጋገጫ፡ ለንጽህና ትልቅ ትኩረት ስለሚሰጥ ከጤና ቢሮ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘት ግዴታ ነው።
3. የድባብ ጥበብ (Interior Design) ✨
Fusion Style: ዘመናዊ መብራቶችን ከባህላዊ የሳርና የሸክላ ውጤቶች ጋር ማዋሃድ።
መተንፈሻ (Ventilation): የከሰል ጭስ ደንበኛ እንዳያፍን ዘመናዊ የጭስ መሳቢያ (Hood) መግጠም አይዘንጉ።
4. የሚያስፈልግ መነሻ ካፒታል (Initial Investment) 💰
(የ2018ግምታዊ ዋጋ)
አነስተኛ ደረጃ (Mini Setup)፦ ከ30,000 - 80,000 ብር። (ይህ አማራጭ በቤት ደጃፍ፣ በኪዮስክ ወይም በትንሽ በረንዳ ላይ ለሚጀመር ሲሆን፣ መሰረታዊ የቡና ማፍያ እቃዎችንና ጥቂት በርጩማዎችን ብቻ ይይዛል።)
መካከለኛ ደረጃ (Standard)፦ ከ300,000 - 600,000 ብር። (የተከራየ ቤት፣ መሰረታዊ ቁሳቁስና የተሻለ ጌጣጌጥ።)
ከፍተኛ ደረጃ (Premium)፦ 1.2 ሚሊዮን ብር እና ከዚያ በላይ። (ሰፊ ቦታ፣ ዘመናዊ ዲዛይንና ሙሉ የቁርስ አገልግሎት።)
5. ትርፋማነትና ተጓዳኝ ገቢዎች 📈
የጀበና ቡና የትርፍ ህዳጉ ከፍተኛ ነው። ገቢዎን ለማሳደግ፡
ቁርስና መክሰስ፡ ፈጢራ፣ ጨጨብሳ እና ሳንድዊች ማቅረብ ገቢን በ 40% ያሳድጋል።
ነፃ ስጦታ፡ ከቡናው ጋር በትንሹ ቆሎ ወይም ፈንድሻ ማቅረብ ደንበኛን መልሶ ለመሳብ ዋስትና ነው።
6. ማስታወቂያና ፕሮሞሽን 📱
Social Media: የቡናው አፈላል ስነ-ስርዓት የሚታይባቸው ሳቢ የቲክቶክና ኢንስታግራም ቪዲዮዎች።
የመክፈቻ ስልት፡ "አንድ ሲኒ ሲጠጡ አንድ በነፃ" ወይም ለቋሚ ደንበኞች የቅናሽ ዋጋ ማዘጋጀት።
💡 ለስኬት የሚረዱ ወርቃማ ነጥቦች
የሰራተኛ ምርጫ፡ የቡና አፈላል ጥበብ ያላትና ፈገግታ የማይለያት አስተናጋጅ የንግድዎ ትልቁ ሃብት ናት።
ንጽህና፡ ሲኒዎች የሚታጠቡበት ውሃና ቦታው በደንበኛ አይን ስር መሆኑ እምነትን ይፈጥራል።
5 months ago
ታላቅ የቤተክርስቲያን የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
ለተከበራችሁ የገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች በሙሉ
በሰሜን ሸዋ ስላሴ ሀገረ ስብከት በአለልቱ ወረዳ ቤ/ክህነት ሥር የሚገኘው የአለልቱ ዘራማ ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤ/ክርስቲያን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምስራቅ በደብረብርሃን መውጫ መንገድ በ57 ኪ.ሜትር በዋናው አስፋልት ላይ ይገኛል።
ይህ የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከተለያዩ ንዋየ ቅዱሳት ጋር ግንቦት 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ለ300 ዓመታት ተሰውሮ ከነበረበት አለት ድንጋይ ሥር ጊዜው ሲደርስ ወጥቶ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን እየተፈፀመበትና ፀበሉም ተአምራትን እየሠራ ይገኛል፡፡ ይህ ህንፃ ቤ/ክርስቲያን በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብፅዑ አባታችን አቡነ ቀውስጦስ መልካም ፈቃድ ግንቦት 9 ቀን 2009 ዓ.ም. የመሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከየአቅየጫው የሚገኙት ምእመናን በቁሳቁስና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም ለሁለት ተከታታይ ዓመታት በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር በማዘጋጀት በተገኘው ገቢ በከፍተኛ ፍጥነት ህንፃው ለፍፃሜ እየተቃረበ ይገኛል፡፡ በዚህ መልኩ አስተዋፅኦ ላደረጋችሁልን የቤ/ክርስቲያናችን ልጆች ሁሉ ምስጋናችንን በእግዚአብሔር ስም እናቀርባለን።
በእግዚአብሔር አጋዥነት እኛው የጀመርነውን እኛው ጨርሰን ለአገልግሎት ለማብቃት ለመጨረሻ ጊዜ ከጥር 30 ቀን እስከ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር አዘጋጀተን የጀመርነውን እንጨርሰዋለን እግዚአብሔር ቢረዳን በማለት የቀረንን የውስጥና የውጭ ሥራዎች በርብርብ ለመጨረስ በዚህ ኘሮግራም ላይ የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ልክ እንደ ትላንቱ ለማድረግ እርስዎም ቤተሰብዎን ወዳጅ ዘመድዎንና ሌሎችንም ምእመናን በማስተባበር የበኩልዎን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱልን በማለት አክብሮታዊ ጥሪያችንን በገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናቀርባለን።
👉 Commercial Bank of Ethiopia - 1000153993002
👉 Awash Bank - 01321117226200
👉 Coffee Bank - 5559501001063
👉 Dashen Bank - 5811797956011
ለተከበራችሁ የገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች በሙሉ
በሰሜን ሸዋ ስላሴ ሀገረ ስብከት በአለልቱ ወረዳ ቤ/ክህነት ሥር የሚገኘው የአለልቱ ዘራማ ቅዱስ ገብርኤል ህንፃ ቤ/ክርስቲያን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምስራቅ በደብረብርሃን መውጫ መንገድ በ57 ኪ.ሜትር በዋናው አስፋልት ላይ ይገኛል።
ይህ የቅዱስ ገብርኤል ፅላት ከተለያዩ ንዋየ ቅዱሳት ጋር ግንቦት 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ለ300 ዓመታት ተሰውሮ ከነበረበት አለት ድንጋይ ሥር ጊዜው ሲደርስ ወጥቶ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን እየተፈፀመበትና ፀበሉም ተአምራትን እየሠራ ይገኛል፡፡ ይህ ህንፃ ቤ/ክርስቲያን በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብፅዑ አባታችን አቡነ ቀውስጦስ መልካም ፈቃድ ግንቦት 9 ቀን 2009 ዓ.ም. የመሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከየአቅየጫው የሚገኙት ምእመናን በቁሳቁስና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም ለሁለት ተከታታይ ዓመታት በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር በማዘጋጀት በተገኘው ገቢ በከፍተኛ ፍጥነት ህንፃው ለፍፃሜ እየተቃረበ ይገኛል፡፡ በዚህ መልኩ አስተዋፅኦ ላደረጋችሁልን የቤ/ክርስቲያናችን ልጆች ሁሉ ምስጋናችንን በእግዚአብሔር ስም እናቀርባለን።
በእግዚአብሔር አጋዥነት እኛው የጀመርነውን እኛው ጨርሰን ለአገልግሎት ለማብቃት ለመጨረሻ ጊዜ ከጥር 30 ቀን እስከ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር አዘጋጀተን የጀመርነውን እንጨርሰዋለን እግዚአብሔር ቢረዳን በማለት የቀረንን የውስጥና የውጭ ሥራዎች በርብርብ ለመጨረስ በዚህ ኘሮግራም ላይ የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ልክ እንደ ትላንቱ ለማድረግ እርስዎም ቤተሰብዎን ወዳጅ ዘመድዎንና ሌሎችንም ምእመናን በማስተባበር የበኩልዎን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱልን በማለት አክብሮታዊ ጥሪያችንን በገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናቀርባለን።
👉 Commercial Bank of Ethiopia - 1000153993002
👉 Awash Bank - 01321117226200
👉 Coffee Bank - 5559501001063
👉 Dashen Bank - 5811797956011
5 months ago
15th Ethio-Chamber International Trade Fair
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
5 months ago
‼️ ለጫካ ቡና ደንበኞች በሙሉ
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
Sponsored by
Surafel
5 months ago
☕ ''የአርሰናል አርማ ባለበት መጠጫ መጠጣቴን አላስተዋልኩም ነበር"- ቶማስ ፍራንክ
#ethiopia | የቶተንሀም ሆትስፐሩ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ቡድናቸው በበርንማውዝ ከመሸነፉ በፊት የያዙት መጠጫ (Coffee Cup) በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል።
🔍 ክስተቱ ምን ነበር?
ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ የከተማ ተቀናቃኛቸው የአርሰናል አርማ በግልጽ የሚታይበት መጠጫ ይዘው ታይተዋል። ይህ አጋጣሚ በተለይ የሰሜን ለንደን ደርቢ ተቀናቃኝ በሆኑት ሁለቱ ክለቦች ደጋፊዎች ዘንድ የተለያዩ አስተያየቶችን ሲያስተናግድ ቆይቷል።
🗣️ የአሰልጣኙ ምላሽ
ከጨዋታው በኋላ ስለጉዳዩ የተጠየቁት አሰልጣኙ፣ ድርጊቱ ሆን ተብሎ የተደረገ አለመሆኑን በመግለጽ ምላሽ ሰጥተዋል፦
> "በመጠጫው ላይ የአርሰናል አርማ መኖሩን በፍጹም አላስተዋልኩም ነበር፤ ባውቅ ኖሮ አልይዘውም ነበር። እንደዚህ አይነት ተራ ነገር አስቤበት ላደርግ አልችልም፤ እንዲህ ያለ ጥያቄ መጠየቁም ራሱ አሳዛኝ ነው"
💡 ምክንያቱ ምን ሊሆን ይችላል?
እንደ መረጃዎች ከሆነ፣ አሰልጣኙ የያዙት መጠጫ ባለፈው ሳምንት አርሰናል በተመሳሳይ ስታዲየም (በርንማውዝ) ከነበረው ጨዋታ ተዘጋጅቶ የተረፈ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል።
የቶተንሀም ደጋፊዎች በአሰልጣኙ ድርጊት ግራ ቢጋቡም፣ ቶማስ ፍራንክ ግን ክስተቱ አጋጣሚ እንጂ ምንም አይነት ስውር መልዕክት እንደሌለው በቁጭት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቶተንሀም #አርሰናል #ቶማስፍራንክ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #የለንደንደርቢ #tottenham #arsenal #thomasfrank #epl
#ethiopia | የቶተንሀም ሆትስፐሩ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ቡድናቸው በበርንማውዝ ከመሸነፉ በፊት የያዙት መጠጫ (Coffee Cup) በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል።
🔍 ክስተቱ ምን ነበር?
ቶተንሀም ከበርንማውዝ ጋር በነበረው ጨዋታ ላይ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ የከተማ ተቀናቃኛቸው የአርሰናል አርማ በግልጽ የሚታይበት መጠጫ ይዘው ታይተዋል። ይህ አጋጣሚ በተለይ የሰሜን ለንደን ደርቢ ተቀናቃኝ በሆኑት ሁለቱ ክለቦች ደጋፊዎች ዘንድ የተለያዩ አስተያየቶችን ሲያስተናግድ ቆይቷል።
🗣️ የአሰልጣኙ ምላሽ
ከጨዋታው በኋላ ስለጉዳዩ የተጠየቁት አሰልጣኙ፣ ድርጊቱ ሆን ተብሎ የተደረገ አለመሆኑን በመግለጽ ምላሽ ሰጥተዋል፦
> "በመጠጫው ላይ የአርሰናል አርማ መኖሩን በፍጹም አላስተዋልኩም ነበር፤ ባውቅ ኖሮ አልይዘውም ነበር። እንደዚህ አይነት ተራ ነገር አስቤበት ላደርግ አልችልም፤ እንዲህ ያለ ጥያቄ መጠየቁም ራሱ አሳዛኝ ነው"
💡 ምክንያቱ ምን ሊሆን ይችላል?
እንደ መረጃዎች ከሆነ፣ አሰልጣኙ የያዙት መጠጫ ባለፈው ሳምንት አርሰናል በተመሳሳይ ስታዲየም (በርንማውዝ) ከነበረው ጨዋታ ተዘጋጅቶ የተረፈ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል።
የቶተንሀም ደጋፊዎች በአሰልጣኙ ድርጊት ግራ ቢጋቡም፣ ቶማስ ፍራንክ ግን ክስተቱ አጋጣሚ እንጂ ምንም አይነት ስውር መልዕክት እንደሌለው በቁጭት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቶተንሀም #አርሰናል #ቶማስፍራንክ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #የለንደንደርቢ #tottenham #arsenal #thomasfrank #epl
7 months ago
ጫካ ቡና | CHAKA COFFEE
ስምንተኛ ቅርንጫፍ - በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ✈️
ተፈጥሯዊ የቡና ጣዕም ☕️
Taste as Nature Intended!
#ethiopia | ላለፉት አስር ዓመታት በኢትዮጵያ የቡና ገበያ ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጫካ ቡና በማቅረብ የሚታወቀው "ጫካ ቡና"፤ ስምንተኛ ቅርንጫፉን በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ቅጥር ግቢ ውስጥ በይፋ አስመረቀ።
ጫካ ቡና በኢትዮጵያ የቡና ኢንዱስትሪ ውስጥ ያለውን የ10 ዓመት ቆይታ ምክንያት በማድረግ በተከፈተው በዚህ አዲስ ቅርንጫፍ ምረቃ ላይ፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሳምሶን አረጋን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የኩባንያው አመራሮች ተገኝተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሳምሶን አረጋ ፤ " "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ በርካታ መንገደኞችን ያስተናግዳል። እነዚህ መንገደኞች ወደ አገራችን ሲገቡም ሆነ ሲወጡ የኢትዮጵያን ትክክለኛ ጣዕም እንዲያገኙ እንፈልጋለን። ጫካ ቡና ይህንን ጥራቱን የጠበቀ የቡና አገልግሎት በአየር መንገዳችን ቅጥር ግቢ ውስጥ ለመስጠት መወሰኑ የደንበኞቻችንን እርካታ የሚያሳድግ ነው ያሉ ሲሆን ዛሬ እኛ ግቢ ውስጥ ጫካ ቡና ስምንተኛውን ቅርንጫፉን ሲከፍት ማየት የሚያኮራ እንደሆነ ገልጸዋል።
የጫካ ቡና መስራች እና ባለቤት አቶ ብስራት በላይ በምረቃው መርሃ- ግብር ላይ እንደገለጹት፤ አዲሱ ቅርንጫፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ስም ባለው እና በሚሊዮን የሚቆጠሩ መንገደኞች በሚተላለፉበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግቢ ውስጥ መከፈቱ ለየት ያለ ትርጉም እንዳለው ተናግረዋል። "አየር መንገድ የኢትዮጵያ ትልቁ ብራንድ ነው፤ እዚያ ላይ መክፈታችን ለጫካ ቡና ትልቅ ስኬት ነው" ሲሉም አክለዋል።
ጫካ ቡና ከአገር ውስጥ አገልግሎት ባሻገር ወደ ውጭ ንግድ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አቶ ብስራት አስታውቀዋል። በተለይም ጥሬ ቡናን ከመላክ ይልቅ፤ እሴት የተጨመረበት (የተቆላ እና የታሸገ) ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ እየሰሩ እንደሚገኙ በስፍራው ለተገኙ ለሚዲያ ባለሙያዎች በሰጡት ማብራሪያ ላይ ገልጸዋል።
ለዚሁ ዓላማ የሚውል በ3,000 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መጋዘን መገንባቱን እና በቀጣይ ሁለት ወራት ውስጥ ምርት ወደ ውጭ መላክ እንደሚጀምሩ አቶ ብስራት በላይ ጨምረው ገልጸዋል።
በተጨማሪም ኩባንያው በቀጣይ ዓመታት ውስጥ የዶሮ እርባታ ዘርፍ ለመቀላቀል ዕቅድ የያዘ ሲሆን፤ በቀን እስከ 50,000 ዶሮዎችን እና እንቁላል በማምረት የገበያውን ውድነት ለማቃለል ማቀዱን አቶ ብስራት ጠቁመዋል።
ጫካ ቡና በአዲስ አበባ
📌 ሃያሁለት ፣
📌 ቦሌ - ሞርንግ ስታር ህንጻ ፣
📌 ቦሌ - አለም ሲኒማ ጀርባ ፣
📌 አዲስ አበባ ስታዲየም
📌 ብሔራዊ አካባቢ፣ ራስ ኦላ ማዲያ
📌 ለገሃር - አቢሲኒያ ባንክ ህንጻ ስር
📌 የተባበሩት - አዲስ ኮንቬንሽን
📌 ቦሌ - በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ተርሚናል
www.chakacoffee.com
infochakacoffee.com
#coffee #ethiopia ☕️
📷 ከበደ መክብብ
ስምንተኛ ቅርንጫፍ - በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ✈️
ተፈጥሯዊ የቡና ጣዕም ☕️
Taste as Nature Intended!
#ethiopia | ላለፉት አስር ዓመታት በኢትዮጵያ የቡና ገበያ ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የጫካ ቡና በማቅረብ የሚታወቀው "ጫካ ቡና"፤ ስምንተኛ ቅርንጫፉን በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ቅጥር ግቢ ውስጥ በይፋ አስመረቀ።
ጫካ ቡና በኢትዮጵያ የቡና ኢንዱስትሪ ውስጥ ያለውን የ10 ዓመት ቆይታ ምክንያት በማድረግ በተከፈተው በዚህ አዲስ ቅርንጫፍ ምረቃ ላይ፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሳምሶን አረጋን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የኩባንያው አመራሮች ተገኝተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሳምሶን አረጋ ፤ " "የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ በርካታ መንገደኞችን ያስተናግዳል። እነዚህ መንገደኞች ወደ አገራችን ሲገቡም ሆነ ሲወጡ የኢትዮጵያን ትክክለኛ ጣዕም እንዲያገኙ እንፈልጋለን። ጫካ ቡና ይህንን ጥራቱን የጠበቀ የቡና አገልግሎት በአየር መንገዳችን ቅጥር ግቢ ውስጥ ለመስጠት መወሰኑ የደንበኞቻችንን እርካታ የሚያሳድግ ነው ያሉ ሲሆን ዛሬ እኛ ግቢ ውስጥ ጫካ ቡና ስምንተኛውን ቅርንጫፉን ሲከፍት ማየት የሚያኮራ እንደሆነ ገልጸዋል።
የጫካ ቡና መስራች እና ባለቤት አቶ ብስራት በላይ በምረቃው መርሃ- ግብር ላይ እንደገለጹት፤ አዲሱ ቅርንጫፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ስም ባለው እና በሚሊዮን የሚቆጠሩ መንገደኞች በሚተላለፉበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግቢ ውስጥ መከፈቱ ለየት ያለ ትርጉም እንዳለው ተናግረዋል። "አየር መንገድ የኢትዮጵያ ትልቁ ብራንድ ነው፤ እዚያ ላይ መክፈታችን ለጫካ ቡና ትልቅ ስኬት ነው" ሲሉም አክለዋል።
ጫካ ቡና ከአገር ውስጥ አገልግሎት ባሻገር ወደ ውጭ ንግድ ለመግባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አቶ ብስራት አስታውቀዋል። በተለይም ጥሬ ቡናን ከመላክ ይልቅ፤ እሴት የተጨመረበት (የተቆላ እና የታሸገ) ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ እየሰሩ እንደሚገኙ በስፍራው ለተገኙ ለሚዲያ ባለሙያዎች በሰጡት ማብራሪያ ላይ ገልጸዋል።
ለዚሁ ዓላማ የሚውል በ3,000 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መጋዘን መገንባቱን እና በቀጣይ ሁለት ወራት ውስጥ ምርት ወደ ውጭ መላክ እንደሚጀምሩ አቶ ብስራት በላይ ጨምረው ገልጸዋል።
በተጨማሪም ኩባንያው በቀጣይ ዓመታት ውስጥ የዶሮ እርባታ ዘርፍ ለመቀላቀል ዕቅድ የያዘ ሲሆን፤ በቀን እስከ 50,000 ዶሮዎችን እና እንቁላል በማምረት የገበያውን ውድነት ለማቃለል ማቀዱን አቶ ብስራት ጠቁመዋል።
ጫካ ቡና በአዲስ አበባ
📌 ሃያሁለት ፣
📌 ቦሌ - ሞርንግ ስታር ህንጻ ፣
📌 ቦሌ - አለም ሲኒማ ጀርባ ፣
📌 አዲስ አበባ ስታዲየም
📌 ብሔራዊ አካባቢ፣ ራስ ኦላ ማዲያ
📌 ለገሃር - አቢሲኒያ ባንክ ህንጻ ስር
📌 የተባበሩት - አዲስ ኮንቬንሽን
📌 ቦሌ - በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ተርሚናል
www.chakacoffee.com
infochakacoffee.com
#coffee #ethiopia ☕️
📷 ከበደ መክብብ
9 months ago
እንኳን ለዓለም አቀፍ የቡና ቀን አደረሳችሁ!!!!
#ethiopia | ዛሬ በማለዳ ነቃሁ......ራሴን በመንፈሰ ከእናት ቡና ሥር ሰላም ለአንቺ አልኩኝ።
ቡና የኢትዮጵያ ምልክት በመሆኑም ደስ አለኝ!!!
ዛሬ ዓለም የቡና ቀን ተብሎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይከበራል።
በግል በዓለም ዙሪያ እንዲህ ቀኑ ታሳቦ እንዲውል ነጥበ-መቅድም፣ የስሙ አሀዱ፣ የአጠራሩ አቡጊዳ፣ የሥርወ-ቃሉ መነሻ
ቡን-ቡና(Bun-Bunna) መንደር ፤ ኮፊ-ካፋ(Coffee-Kaffa) ዞን፤ ማኪራ በመንፈስ በማለዳ ተገኘሁ። እንዲህ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስሟ እንዲከበር ያለምንም መከልከል የፈጣሪን አሰራር አደነቅኩ። የእግዚአብሔርን ቸርነት በቡና እናት ላይ ስላደረገው መልካም ነገር ሁሉ ምስጋና አቀረብኩ።
አምላክ ሁኚ!!!! እንዳላት ቃሉን አክብራ እሷም እንዲሁ ሆነች።
ወደ ዓለም ሂጂ አህዛብን በሙሉ በመዓዛሽ ማወድ ይሁንልሽ፣ በጣዕምሽ የሰው ልጅን ታረኪው፣ መስተጋብሩ እንዲጠነክር፣ በአንቺ ምክንያት ፍቅር፣መጎዳኘት እንዲሆን....ቡና አቅምሺ ተብላ ስለተመረቀቺው እናት ቡና አሰብኩ። ዓለም በሙሉ ያከብርሻል፣ ስምሽንም ሱሰኛው በሙሉ ቡና ፣ኮፊ ብሎ ይጠራሻል ስለተባለቺው "ቡን እንዴ....ቡን ቱኬ ....እናት ቡና...ቡንቹም...ሱፐር ፕላንት (bunnchum-Super plant)" ሳስብ እውላለሁ።
ከቲፋ (የመጀመሪያው ገበያ) መነሻ መስክ በ-1990 ዓም ከሼክ ከድር(ነፍስ ይማር) ጋር ተቀመጠን ካሳዩኝ ሁለት የኦቶማን ቱርክ ጎራዴዎች ታሪክ ጋር የውይይቱን መንፈስ ከለስኩ። በሀሳቤ በማኪራ ከዋርካው ሥር የአባቶች ለአምላካቸው ስለ እናት ቡና ምርቃት ያቀረቡትን ትዝታውን መልሼ አዳመጥኩ።
ቡና ምግባችን ነው!!!( Coffee is our bread), ቡና ማንነታችን ነው!!!(Coffee is our identity) ብሎ ራሱን ስለሚጠራ የካፋ ሕዝብ አሰብኩ።
ቡና ከኢትዮጵያ መነሻ በመሆኑ እና ዛሬ ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ምርት ቀን የቡና ቀን ተብሎ በመከበሩ እንደ ኢትዮጵያዊ ኩራት ተሰማኝ።
በድጋሚ እንኳን ለዓለም አቀፍ የቡና ቀን አደረሰን!!!!
Solomon Tselele
#ethiopia | ዛሬ በማለዳ ነቃሁ......ራሴን በመንፈሰ ከእናት ቡና ሥር ሰላም ለአንቺ አልኩኝ።
ቡና የኢትዮጵያ ምልክት በመሆኑም ደስ አለኝ!!!
ዛሬ ዓለም የቡና ቀን ተብሎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይከበራል።
በግል በዓለም ዙሪያ እንዲህ ቀኑ ታሳቦ እንዲውል ነጥበ-መቅድም፣ የስሙ አሀዱ፣ የአጠራሩ አቡጊዳ፣ የሥርወ-ቃሉ መነሻ
ቡን-ቡና(Bun-Bunna) መንደር ፤ ኮፊ-ካፋ(Coffee-Kaffa) ዞን፤ ማኪራ በመንፈስ በማለዳ ተገኘሁ። እንዲህ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስሟ እንዲከበር ያለምንም መከልከል የፈጣሪን አሰራር አደነቅኩ። የእግዚአብሔርን ቸርነት በቡና እናት ላይ ስላደረገው መልካም ነገር ሁሉ ምስጋና አቀረብኩ።
አምላክ ሁኚ!!!! እንዳላት ቃሉን አክብራ እሷም እንዲሁ ሆነች።
ወደ ዓለም ሂጂ አህዛብን በሙሉ በመዓዛሽ ማወድ ይሁንልሽ፣ በጣዕምሽ የሰው ልጅን ታረኪው፣ መስተጋብሩ እንዲጠነክር፣ በአንቺ ምክንያት ፍቅር፣መጎዳኘት እንዲሆን....ቡና አቅምሺ ተብላ ስለተመረቀቺው እናት ቡና አሰብኩ። ዓለም በሙሉ ያከብርሻል፣ ስምሽንም ሱሰኛው በሙሉ ቡና ፣ኮፊ ብሎ ይጠራሻል ስለተባለቺው "ቡን እንዴ....ቡን ቱኬ ....እናት ቡና...ቡንቹም...ሱፐር ፕላንት (bunnchum-Super plant)" ሳስብ እውላለሁ።
ከቲፋ (የመጀመሪያው ገበያ) መነሻ መስክ በ-1990 ዓም ከሼክ ከድር(ነፍስ ይማር) ጋር ተቀመጠን ካሳዩኝ ሁለት የኦቶማን ቱርክ ጎራዴዎች ታሪክ ጋር የውይይቱን መንፈስ ከለስኩ። በሀሳቤ በማኪራ ከዋርካው ሥር የአባቶች ለአምላካቸው ስለ እናት ቡና ምርቃት ያቀረቡትን ትዝታውን መልሼ አዳመጥኩ።
ቡና ምግባችን ነው!!!( Coffee is our bread), ቡና ማንነታችን ነው!!!(Coffee is our identity) ብሎ ራሱን ስለሚጠራ የካፋ ሕዝብ አሰብኩ።
ቡና ከኢትዮጵያ መነሻ በመሆኑ እና ዛሬ ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ምርት ቀን የቡና ቀን ተብሎ በመከበሩ እንደ ኢትዮጵያዊ ኩራት ተሰማኝ።
በድጋሚ እንኳን ለዓለም አቀፍ የቡና ቀን አደረሰን!!!!
Solomon Tselele
9 months ago
Chaka Coffee ☕🌼
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም፣ የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
ጫካ ቡና
Wishing you a joyful Meskel . May this holiday be a time of peace, joy, and love for you and your loved ones.
Chaka Coffee ☕🌼
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም፣ የደስታና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
ጫካ ቡና
Wishing you a joyful Meskel . May this holiday be a time of peace, joy, and love for you and your loved ones.
Chaka Coffee ☕🌼
9 months ago
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
#ethiopia | ድርጅታችን የጫካ ቡና ከታች በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1.ሬስቶራንት ተቆጣጣሪ/ Restaurant Supervisor
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ለግሀር አካባቢ
በቋሚነት
2.ስቶር ተቆጣጣሪ/ Store Keeper
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተመረቀች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: CMC
በቋሚነት
3.ምግብና መጠጥ ቁጥጥር /Food and Beverage cost controller
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: 22፣ለገሀር አካባቢ
በቋሚነት
4.ምግብ ዝግጅት / Cooker
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: 22 እና ለገሀር አካባቢ
በቋሚነት
5.ትኬተር/Ticketer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
6.ባሬስታ/ Bariesta
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
7.ባርቴንደር/ Bartender
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት ኮክቴል መስራት የሚችል
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ቦሌ ፍሬንድሽፕ
በቋሚነት
8.ካሽየር/ Cashier
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: 22
9.እንጀራ ጋጋሪ/Injera Backer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ ማንበብ እና መፃፍ የምትችል
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ገላን ጉራ
በቋሚነት
10.ዳቦ ጋጋሪ እና ኬክ ጋጋሪ / Pastry and Bread Backer
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በሙያው የሰለጠነ/የሰለጠነች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: 22
በቋሚነት
11.ቡቸሪ/Buchery
ፆታ: - ወንድ
የስራልምድ: - ያለው
የትምህርት ደረጃ፡ -
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: -3
የስራቦታ: ገላን ጉራ
በቋሚነት
12.መስተንግዶ /Waitress or Waiter
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: ለግሀር አካባቢ፣22 እና CMC
በቋሚነት
13. ስቲዋርድ እና ፅዳት/ Steward and cleaner
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት
የትምህርት ደረጃ፡ 8+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሰራተኞች ከታች በተዘረዘሩት አድራሻወች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን
-22 ችችኒያ አካባቢ በሚገኘው ጫካ ቡና ዶክመንት ኮፒ አድርጎ በአካል በመገኘት
-በቴሌግራም: 09-00- 47-33-29 // 09-11-65-77-49
-ኢሜል: chakacoffeehrgmail.com
ለበለጠ መረጃ:-☎️0116663787//09-00-47-33-29//09-11-65-77-49
__________
የጫካ ቡና ኀ.የተ.የግ.ማህበር
አዲስ አበባ
#ethiopia | ድርጅታችን የጫካ ቡና ከታች በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
1.ሬስቶራንት ተቆጣጣሪ/ Restaurant Supervisor
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 4, በዲፕሎማ ወይም በድግሪ ሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ለግሀር አካባቢ
በቋሚነት
2.ስቶር ተቆጣጣሪ/ Store Keeper
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ የተመረቀች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: CMC
በቋሚነት
3.ምግብና መጠጥ ቁጥጥር /Food and Beverage cost controller
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ በምግብና መጠጥ ቁጥጥር፣ በሆቴል ማኔጅመንት/ሆቴል ኦፕሬሽን እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: 22፣ለገሀር አካባቢ
በቋሚነት
4.ምግብ ዝግጅት / Cooker
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: 22 እና ለገሀር አካባቢ
በቋሚነት
5.ትኬተር/Ticketer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
6.ባሬስታ/ Bariesta
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
7.ባርቴንደር/ Bartender
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት ኮክቴል መስራት የሚችል
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ቦሌ ፍሬንድሽፕ
በቋሚነት
8.ካሽየር/ Cashier
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ በአካውንቲንግ፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ፊልድ
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: 22
9.እንጀራ ጋጋሪ/Injera Backer
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ ማንበብ እና መፃፍ የምትችል
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 2
የስራቦታ: ገላን ጉራ
በቋሚነት
10.ዳቦ ጋጋሪ እና ኬክ ጋጋሪ / Pastry and Bread Backer
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ በሙያው የሰለጠነ/የሰለጠነች
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: 22
በቋሚነት
11.ቡቸሪ/Buchery
ፆታ: - ወንድ
የስራልምድ: - ያለው
የትምህርት ደረጃ፡ -
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: -3
የስራቦታ: ገላን ጉራ
በቋሚነት
12.መስተንግዶ /Waitress or Waiter
ፆታ: - ሴት/ወንድ
የስራልምድ: - ያለው/ያላት
የትምህርት ደረጃ፡ 10+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 4
የስራቦታ: ለግሀር አካባቢ፣22 እና CMC
በቋሚነት
13. ስቲዋርድ እና ፅዳት/ Steward and cleaner
ፆታ: - ሴት
የስራልምድ: - 0 አመት
የትምህርት ደረጃ፡ 8+
ደምወዝ:-በድርጅቱ እስኬል መሰረት
ብዛት: - 3
የስራቦታ: ሲኤም ሲ የተባበሩት
በቋሚነት
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሰራተኞች ከታች በተዘረዘሩት አድራሻወች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን
-22 ችችኒያ አካባቢ በሚገኘው ጫካ ቡና ዶክመንት ኮፒ አድርጎ በአካል በመገኘት
-በቴሌግራም: 09-00- 47-33-29 // 09-11-65-77-49
-ኢሜል: chakacoffeehrgmail.com
ለበለጠ መረጃ:-☎️0116663787//09-00-47-33-29//09-11-65-77-49
__________
የጫካ ቡና ኀ.የተ.የግ.ማህበር
አዲስ አበባ
11 months ago
የቡና ዝቃጭ እንጉዳይ ለማብቀል እንደ ማዳበሪያ እየዋለ ነው ተባለ
በአውሮፓ ከተሞች በሚገኙ የከተማ እርሻዎች (urban farms) ውስጥ፣ ቀደም ሲል ይጣል የነበረው የቡና ዝቃጭ (coffee waste) አሁን ለእንጉዳይ እድገት እንደ ዋና ማዳበሪያ እየተሠራበት ይገኛል ተብሏል።
ይህ አዲስ አሠራር የግብርና ቴክኖሎጂ እድገትን የሚያሳይ ሲሆን ፣ የቡና ዝቃጭን እንደገና ጥቅም ላይ በማዋል የአካባቢ ጥበቃን ከማገዙም በተጨማሪ፣ ለምግብ ምርት አዲስ መንገድ እየከፈተ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ተነሳሽነት፣ በተለይም በአውሮፓ ህብረት ውስጥ ፣ ቆሻሻን በመቀነስ እና ዘላቂ የግብርና አሠራሮችን በማበረታታት ረገድ ትልቅ ምሳሌ እየሆነ ነው ተብሏል።
የቡና ዝቃጭ እንጉዳይ ለማብቀል ሲውል፣ በአካባቢ ላይ የሚኖረውን አሉታዊ ተፅዕኖ ከመቀነሱ ባሻገር፣ ለአርሶ አደሮችም ወጪ ቆጣቢና ውጤታማ የምርት ዘዴን ያቀርባል ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
በአውሮፓ ከተሞች በሚገኙ የከተማ እርሻዎች (urban farms) ውስጥ፣ ቀደም ሲል ይጣል የነበረው የቡና ዝቃጭ (coffee waste) አሁን ለእንጉዳይ እድገት እንደ ዋና ማዳበሪያ እየተሠራበት ይገኛል ተብሏል።
ይህ አዲስ አሠራር የግብርና ቴክኖሎጂ እድገትን የሚያሳይ ሲሆን ፣ የቡና ዝቃጭን እንደገና ጥቅም ላይ በማዋል የአካባቢ ጥበቃን ከማገዙም በተጨማሪ፣ ለምግብ ምርት አዲስ መንገድ እየከፈተ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ተነሳሽነት፣ በተለይም በአውሮፓ ህብረት ውስጥ ፣ ቆሻሻን በመቀነስ እና ዘላቂ የግብርና አሠራሮችን በማበረታታት ረገድ ትልቅ ምሳሌ እየሆነ ነው ተብሏል።
የቡና ዝቃጭ እንጉዳይ ለማብቀል ሲውል፣ በአካባቢ ላይ የሚኖረውን አሉታዊ ተፅዕኖ ከመቀነሱ ባሻገር፣ ለአርሶ አደሮችም ወጪ ቆጣቢና ውጤታማ የምርት ዘዴን ያቀርባል ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
Comments