1 month ago
የኢትዮጵያ ዳግም ማንሰራራት ምስጢር #ebcdotstream #ethiopianeconomy #megaprojectsethiopia #ethiopiarising
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
2 months ago
ዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የጉዞ ማዕረጉን በሽልማት እና በበጎ አድራጎት ተግባራት ደመደመ
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ከመተካት ባለፈ የወጪ ንግድ ገቢን እያሳደገ ያለው የኢትዮጵያ የግብርና ኢንቨስትመንት
*************
ኢትዮጵያ በአስር ዓመቱ የግብርና መሪ ዕቅድ ውስጥ በትኩረት እንዲሰራባቸው ካስቀመጠቻቸው ስትራቴጂካዊ ዘርፎች መካከል አንዱ የሆነው የግብርና ኢንቨስትመንት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት እና የውጪ ምንዛሪን የማሳደግ ሀገራዊ ግቦችን በላቀ ስኬት እያሳካ ይገኛል።
የሀገራችንን ሰፊ የግብርና አቅም በመጠቀም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች በስፋት ተሰማርተው ወደ ልማት ገብተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ በእርሻ ኢንቨስትመንት ብቻ ከ2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በ8 ሺህ 904 ባለሀብቶች እጅ ላይ እንደሚገኝ የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
መንግሥት ይህንን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ በመሬት አቅርቦት፣ የፋይናንስ አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ፣ በውል እርሻ እና በመሰረተ-ልማት ማመቻቸት ረገድ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከዚህ በተጨማሪም የግብርናውን ዘርፍ ሽግግር የሚያፋጥኑ የሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን ለባለሀብቶች የማስተዋወቅ ስራ በትኩረት እየተከናወነ ሲሆን ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተተገበሩ ዘመናዊ አሰራሮች፣ በኮንትራት እርሻ፣ በምርጥ ዘር ብዜት እንዲሁም በአካታች የሕግ ማዕቀፎች ምክንያት አመርቂ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው።
በአሁኑ ወቅት አበባ፣ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ ሰብል እና እንስሳት በኢንቨስትመንት ደረጃ በስፋት እየለሙ ለሀገር ውስጥ ፍጆታና ለወጪ ንግድ በከፍተኛ ደረጃ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ለአብነትም የአበባ፣ የአትክልት እና የፍራፍሬ የወጪ ንግድ አፈፃፀምን ስንመለከት በ2013 ዓ.ም ከ309 ሺህ 866 ነጥብ 8 ቶን ምርት 531 ሺህ 480 ዶላር ተገኝቷል።
ይህ ቁጥር በ2017 ዓ.ም እጅግ ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት ከተላከው 395 ሺህ 911 ነጥብ 9 ቶን ምርት 670 ሺህ 627 ነጥብ 4 ዶላር ገቢ ለማግኘት ተችሏል።
የዘንድሮውን የ10 ወራት አፈፃፀም ስንመለከት ደግሞ ከ236 ሺህ 415 ነጥብ 3 ቶን ምርት 408 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የሚኒስቴሩ መረጃ ያረጋግጣል።
በሌላ በኩል ለሀገራዊ ኢኮኖሚ፣ ለስራ እድል ፈጠራ እና ለእውቀት ሽግግር ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያለው የእንስሳት ኢንቨስትመንትም ሌላው ትኩረት የተሰጠው ዘርፍ ነው።
ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ በእንስሳት ኢንቨስትመንት ለተሰማሩ ባለሀብቶች 112 ሺህ ሄክታር መሬት፣ በእርሻና ሆርቲከልቸር ኢንቨስትምንት ደግሞ 643 ሺህ ሄክታር መሬት በድምሩ ከ750 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ተላልፎ ለልማት እንዲውል ተደርጓል።
#agricultureinvestment #ethiopianeconomy #importsubstitution #exportgrowth #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
ኢትዮጵያ በአስር ዓመቱ የግብርና መሪ ዕቅድ ውስጥ በትኩረት እንዲሰራባቸው ካስቀመጠቻቸው ስትራቴጂካዊ ዘርፎች መካከል አንዱ የሆነው የግብርና ኢንቨስትመንት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት እና የውጪ ምንዛሪን የማሳደግ ሀገራዊ ግቦችን በላቀ ስኬት እያሳካ ይገኛል።
የሀገራችንን ሰፊ የግብርና አቅም በመጠቀም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች በስፋት ተሰማርተው ወደ ልማት ገብተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ በእርሻ ኢንቨስትመንት ብቻ ከ2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በ8 ሺህ 904 ባለሀብቶች እጅ ላይ እንደሚገኝ የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
መንግሥት ይህንን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ በመሬት አቅርቦት፣ የፋይናንስ አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ፣ በውል እርሻ እና በመሰረተ-ልማት ማመቻቸት ረገድ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከዚህ በተጨማሪም የግብርናውን ዘርፍ ሽግግር የሚያፋጥኑ የሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎችን ለባለሀብቶች የማስተዋወቅ ስራ በትኩረት እየተከናወነ ሲሆን ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተተገበሩ ዘመናዊ አሰራሮች፣ በኮንትራት እርሻ፣ በምርጥ ዘር ብዜት እንዲሁም በአካታች የሕግ ማዕቀፎች ምክንያት አመርቂ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው።
በአሁኑ ወቅት አበባ፣ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ ሰብል እና እንስሳት በኢንቨስትመንት ደረጃ በስፋት እየለሙ ለሀገር ውስጥ ፍጆታና ለወጪ ንግድ በከፍተኛ ደረጃ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ለአብነትም የአበባ፣ የአትክልት እና የፍራፍሬ የወጪ ንግድ አፈፃፀምን ስንመለከት በ2013 ዓ.ም ከ309 ሺህ 866 ነጥብ 8 ቶን ምርት 531 ሺህ 480 ዶላር ተገኝቷል።
ይህ ቁጥር በ2017 ዓ.ም እጅግ ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት ከተላከው 395 ሺህ 911 ነጥብ 9 ቶን ምርት 670 ሺህ 627 ነጥብ 4 ዶላር ገቢ ለማግኘት ተችሏል።
የዘንድሮውን የ10 ወራት አፈፃፀም ስንመለከት ደግሞ ከ236 ሺህ 415 ነጥብ 3 ቶን ምርት 408 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የሚኒስቴሩ መረጃ ያረጋግጣል።
በሌላ በኩል ለሀገራዊ ኢኮኖሚ፣ ለስራ እድል ፈጠራ እና ለእውቀት ሽግግር ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያለው የእንስሳት ኢንቨስትመንትም ሌላው ትኩረት የተሰጠው ዘርፍ ነው።
ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ በእንስሳት ኢንቨስትመንት ለተሰማሩ ባለሀብቶች 112 ሺህ ሄክታር መሬት፣ በእርሻና ሆርቲከልቸር ኢንቨስትምንት ደግሞ 643 ሺህ ሄክታር መሬት በድምሩ ከ750 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ተላልፎ ለልማት እንዲውል ተደርጓል።
#agricultureinvestment #ethiopianeconomy #importsubstitution #exportgrowth #ethiopianbroadcastingcorporation
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ የመስጠት መብት ለሁሉም የሀገሪቱ የንግድ ባንኮች መፍቀዱን አስታወቀ
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
#ethiopia | ቀደም ሲል ወደ ቻይና ለሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፈቃድ (Export Permit) የመስጠት ስልጣን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው አሰራር ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን እርምጃ የወሰደው በወጪ ንግድ ላይ ያሉ ቢሮክራሲዎችን ለማቃለል፣ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለመጨመር እና ለላኪዎች ምቹና ፈጣን የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው።
ሁሉም ፈቃድ ያላቸው የንግድ ባንኮች ከዛሬ ጀምሮ ከተለመዱት የወጪ ንግድና የውጭ ምንዛሬ መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው መስጠት እንዲጀምሩ በጥብቅ ታዟል።
ይህ አዲስ መመሪያ ላኪዎች የመረጡት ባንክ ዘንድ ሄደው ጉዳያቸውን እንዲያስፈጽሙ በር የሚከፍት በመሆኑ፣ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያነቃቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የኢትዮጵያብሔራዊባንክ #የወጪንግድ #ቻይና #ኢትዮጵያ #ባንክ #ቢዝነስ #ethiopianeconomy #nbe
3 months ago
3 months ago
ፋብሪካው ከ40 ወራት ባነሰ ጊዜ እንዲጠናቀቅ እንሠራለን
#ethiopia #pmabiy #dangotegroup #godefertilizerfactory #agriculturetransformation #ethiopianeconomy #investinethiopia #alikodangote
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"u1260u121du130du1265 u122bu1235u1295 u1218u127bu120d u12cbu1290u129b u12a0u1300u1295u12f3u127du1295 u1290u12cd" - u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d)
#ethiopia #pmabiy #dangotegroup #godefertilizerfactory #agriculturetransformation #ethiopianeconomy #investinethiopia #alikodangote ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
3 months ago
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የላቀ የምርት አፈፃፀም እና የፋብሪካዎች ትርፋማነት ሪፖርት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የ2017 በጀት ዓመት ሙሉ ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀምን ይፋ አድርጓል፡፡
ግሩፑ ባወጣው መረጃ መሠረት በኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት እና ቁጥር ሦስት ስኳር ፋብሪካዎች አማካኝነት በ2017 የምርት ዘመን 32,806.25 ቶን ስኳር እና 46,204.86 ቶን ሞላሰስ ማምረት ተችሏል፡፡
ይህ አፈፃፀም ከቀደመው የ2016 በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር በስኳር ምርት የ33 በመቶ እንዲሁም በሞላሰስ ምርት የ46 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
በፋይናንስ ረገድ ሁለቱም ፋብሪካዎች በ2017 በጀት ዓመት ከወጪ ቀሪ የ1.5 ቢሊዮን ብር ጥሬ ገንዘብ ትርፍ ያስመዘገቡ ሲሆን በወቅቱ ያልተሸጡ ምርቶችን ጨምሮ አጠቃላይ ትርፋቸው 3.159 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገልጿል፡፡
ፋብሪካዎቹ ባሳዩት ውጤታማነት ምክንያት ለሠራተኞቻቸው የሦስት እርከን የደመወዝ ጭማሪ አድርገዋል፡፡
በተጨማሪም ለመንግስት የሚከፈል የታክስ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ196 በመቶ በመጨመር 970.4 ሚሊዮን ብር ለሀገር ገቢ ሆኗል፡፡
ለስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ (SIDF) ደግሞ 686.1 ሚሊዮን ብር በላይ አስተዋፅኦ ተደርጓል፡፡
የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት አፈፃፀምን በተመለከተ በሁለቱ ፋብሪካዎች 28,741 ቶን ስኳር እና 24,694 ቶን ሞላሰስ ተመርቷል፡፡
ምንም እንኳን በአካባቢው በነበረው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የምርት ሂደቱ ለጊዜው ቢቆምም በደረቅ ወራት በሚከናወነው ሁለተኛ ዙር ምርት የዓመቱ አፈፃፀም ከ2017 የተሻለ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 374.7 ሚሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ የተመዘገበ ሲሆን ለመንግስት 838.7 ሚሊዮን ብር ታክስ ተከፍሏል፡፡
ከስኳር ምርት ባሻገር ፋብሪካዎቹ በግብርና እና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ተሰማርተው የገቢ ምንጫቸውን በማስፋፋት ላይ ይገኛሉ፡፡
በኦሞ እና በአርጆ ዴዴሳ ፋብሪካዎች የዶሮ፣ የዓሳ፣ የከብት ማድለብ እንዲሁም የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት በመከናወኑ ተጨማሪ 30.69 ሚሊዮን ብር ገቢ ተገኝቷል፡፡
በአጠቃላይ ከለውጡ በፊት በከፍተኛ ዕዳ እና የአሠራር ችግር ውስጥ የነበሩት እነዚህ ፋብሪካዎች በአሁኑ ወቅት ውጤታማ ወደመሆን ተሸጋግረዋል፡፡
ተከማችቶ የነበረውን የቆየ ዕዳ በመክፈል ረገድም በ2017 ዓ.ም 378 ሚሊዮን ብር እንዲሁም በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ 458.8 ሚሊዮን ብር በላይ መክፈል መቻሉን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በላከልን ሪፖርት አስታውቋል፡፡
#sugarindustry #ethiopianeconomy #omokuraz #development #manufacturing #agriculture #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የ2017 በጀት ዓመት ሙሉ ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀምን ይፋ አድርጓል፡፡
ግሩፑ ባወጣው መረጃ መሠረት በኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት እና ቁጥር ሦስት ስኳር ፋብሪካዎች አማካኝነት በ2017 የምርት ዘመን 32,806.25 ቶን ስኳር እና 46,204.86 ቶን ሞላሰስ ማምረት ተችሏል፡፡
ይህ አፈፃፀም ከቀደመው የ2016 በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር በስኳር ምርት የ33 በመቶ እንዲሁም በሞላሰስ ምርት የ46 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡
በፋይናንስ ረገድ ሁለቱም ፋብሪካዎች በ2017 በጀት ዓመት ከወጪ ቀሪ የ1.5 ቢሊዮን ብር ጥሬ ገንዘብ ትርፍ ያስመዘገቡ ሲሆን በወቅቱ ያልተሸጡ ምርቶችን ጨምሮ አጠቃላይ ትርፋቸው 3.159 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገልጿል፡፡
ፋብሪካዎቹ ባሳዩት ውጤታማነት ምክንያት ለሠራተኞቻቸው የሦስት እርከን የደመወዝ ጭማሪ አድርገዋል፡፡
በተጨማሪም ለመንግስት የሚከፈል የታክስ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ196 በመቶ በመጨመር 970.4 ሚሊዮን ብር ለሀገር ገቢ ሆኗል፡፡
ለስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ (SIDF) ደግሞ 686.1 ሚሊዮን ብር በላይ አስተዋፅኦ ተደርጓል፡፡
የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት አፈፃፀምን በተመለከተ በሁለቱ ፋብሪካዎች 28,741 ቶን ስኳር እና 24,694 ቶን ሞላሰስ ተመርቷል፡፡
ምንም እንኳን በአካባቢው በነበረው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት የምርት ሂደቱ ለጊዜው ቢቆምም በደረቅ ወራት በሚከናወነው ሁለተኛ ዙር ምርት የዓመቱ አፈፃፀም ከ2017 የተሻለ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 374.7 ሚሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ የተመዘገበ ሲሆን ለመንግስት 838.7 ሚሊዮን ብር ታክስ ተከፍሏል፡፡
ከስኳር ምርት ባሻገር ፋብሪካዎቹ በግብርና እና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ተሰማርተው የገቢ ምንጫቸውን በማስፋፋት ላይ ይገኛሉ፡፡
በኦሞ እና በአርጆ ዴዴሳ ፋብሪካዎች የዶሮ፣ የዓሳ፣ የከብት ማድለብ እንዲሁም የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት በመከናወኑ ተጨማሪ 30.69 ሚሊዮን ብር ገቢ ተገኝቷል፡፡
በአጠቃላይ ከለውጡ በፊት በከፍተኛ ዕዳ እና የአሠራር ችግር ውስጥ የነበሩት እነዚህ ፋብሪካዎች በአሁኑ ወቅት ውጤታማ ወደመሆን ተሸጋግረዋል፡፡
ተከማችቶ የነበረውን የቆየ ዕዳ በመክፈል ረገድም በ2017 ዓ.ም 378 ሚሊዮን ብር እንዲሁም በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ 458.8 ሚሊዮን ብር በላይ መክፈል መቻሉን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በላከልን ሪፖርት አስታውቋል፡፡
#sugarindustry #ethiopianeconomy #omokuraz #development #manufacturing #agriculture #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በከፍተኛ አደጋ ውስጥ መሆኑ ተገለጸ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ የደህንነት ስጋት፣ በሰራተኞች ፍልሰትና በመሰረታዊ አገልግሎቶች እጥረት ሳቢያ የህልውና አደጋ ተጋርጦበታል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በፋብሪካዎቹ ላይ ባደረጉት የመስክ ምልከታ የተቋሙ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ይፋ አድርገዋል።
የመኖሪያ ቤት እጥረት፣ አነስተኛ ደመወዝና ለከባድ ስራ የሚመጥን አበል አለመኖር ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ተቋሙን ጥለው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
በልማት ጣቢያዎቹ ውስጥ የንጹህ መጠጥ ውሃ፣ የባንክ፣ የቴሌኮምና የትራንስፖርት አገልግሎቶች አለመሟላት የሰራተኞችን ኑሮ እጅግ አዳጋች አድርጎታል።
ተቋሙ በዓመት 600,000 ቶን ስኳር የማምረት አቅም ቢኖረውም፣ በጸጥታ ችግርና በአመራር ድክመት ምክንያት የታለመውን ያህል ማምረት አልቻለም።
በቢሊዮን የሚቆጠር የሀገር ሀብት የወጣባቸው እነዚህ ግዙፍ ፋብሪካዎች፣ በአፋጣኝ መፍትሄ ካልተገኘላቸው ከጥቅም ውጭ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተመልክቷል።
ዛሬ በአትሌቶቻችን ድል ኩራት ቢሰማንም፣ እንደ ስኳር ኢንዱስትሪ ያሉ ግዙፍ የሀገር ተቋማት እንዲህ ሲዳከሙ ማየት ያሳዝናል። ስኳር ለቤታችን ብቻ ሳይሆን ለሀገር ኢኮኖሚም ጣፋጭ ውጤት ማምጣት ነበረበት።
ሰራተኛው ሳይረጋጋና ደህንነቱ ሳይጠበቅ ምርት ማሰብ አይቻልም። መንግስት ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠውን ትኩረት ካላሳደገ ኪሳራው የሁላችንም ነው።#ሪፖርተር
#getu #ethiopiansugarindustry #economiccrisis #parliamentethiopia #industrialchallenge #sugarfactory #ethiopianeconomy #reporternews #ስኳርኢንዱስትሪ #የኢትዮጵያኢኮኖሚ #ፓርላማ #አሳሳቢዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ የደህንነት ስጋት፣ በሰራተኞች ፍልሰትና በመሰረታዊ አገልግሎቶች እጥረት ሳቢያ የህልውና አደጋ ተጋርጦበታል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በፋብሪካዎቹ ላይ ባደረጉት የመስክ ምልከታ የተቋሙ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ይፋ አድርገዋል።
የመኖሪያ ቤት እጥረት፣ አነስተኛ ደመወዝና ለከባድ ስራ የሚመጥን አበል አለመኖር ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ተቋሙን ጥለው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
በልማት ጣቢያዎቹ ውስጥ የንጹህ መጠጥ ውሃ፣ የባንክ፣ የቴሌኮምና የትራንስፖርት አገልግሎቶች አለመሟላት የሰራተኞችን ኑሮ እጅግ አዳጋች አድርጎታል።
ተቋሙ በዓመት 600,000 ቶን ስኳር የማምረት አቅም ቢኖረውም፣ በጸጥታ ችግርና በአመራር ድክመት ምክንያት የታለመውን ያህል ማምረት አልቻለም።
በቢሊዮን የሚቆጠር የሀገር ሀብት የወጣባቸው እነዚህ ግዙፍ ፋብሪካዎች፣ በአፋጣኝ መፍትሄ ካልተገኘላቸው ከጥቅም ውጭ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተመልክቷል።
ዛሬ በአትሌቶቻችን ድል ኩራት ቢሰማንም፣ እንደ ስኳር ኢንዱስትሪ ያሉ ግዙፍ የሀገር ተቋማት እንዲህ ሲዳከሙ ማየት ያሳዝናል። ስኳር ለቤታችን ብቻ ሳይሆን ለሀገር ኢኮኖሚም ጣፋጭ ውጤት ማምጣት ነበረበት።
ሰራተኛው ሳይረጋጋና ደህንነቱ ሳይጠበቅ ምርት ማሰብ አይቻልም። መንግስት ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠውን ትኩረት ካላሳደገ ኪሳራው የሁላችንም ነው።#ሪፖርተር
#getu #ethiopiansugarindustry #economiccrisis #parliamentethiopia #industrialchallenge #sugarfactory #ethiopianeconomy #reporternews #ስኳርኢንዱስትሪ #የኢትዮጵያኢኮኖሚ #ፓርላማ #አሳሳቢዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በስድስት ወራት ውስጥ የ65.99 ቢሊዮን ብር ሽያጭ ያከናወነ
#ethiopia | ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት፣ ከዕቅድ በላይ የሆኑ አስገራሚ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል። ግሩፑ በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ 65.99 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሽያጭ ያከናወነ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ71 በመቶ ከፍተኛ ዕድገት አሳይቷል።
በሪፖርቱ የቀረቡ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የትርፍ ዕድገት፦ ተቋሙ የትርፍ ዕቅዱን 176 በመቶ በማሳካት፣ ካለፈው ዓመት የ95 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
* የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች 155 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ለሀገር ማስገኘት ተችሏል። ይህም የ53 በመቶ ዕድገት አለው።
* የሥራ ዕድል ፈጠራ፦ በአሁኑ ወቅት ግሩፑ ከ45 በላይ ድርጅቶችን በማስተዳደር፣ ለ80 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድ እንደገለጹት፣ በቀጣይ ትኩረታቸው በማርኬቲንግ፣ በምርት ጥራትና በወጪ ቅነሳ ላይ በማተኮር ውጤቱን አጠናክሮ ማስቀጠል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #capitalnews #midroc #investmentgroup #ethiopia #businessnews #economy #jobcreation #export #ethiopianeconomy
#ethiopia | ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት፣ ከዕቅድ በላይ የሆኑ አስገራሚ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል። ግሩፑ በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ ብቻ 65.99 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሽያጭ ያከናወነ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ71 በመቶ ከፍተኛ ዕድገት አሳይቷል።
በሪፖርቱ የቀረቡ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የትርፍ ዕድገት፦ ተቋሙ የትርፍ ዕቅዱን 176 በመቶ በማሳካት፣ ካለፈው ዓመት የ95 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
* የውጭ ምንዛሬ ግኝት፦ ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች 155 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ለሀገር ማስገኘት ተችሏል። ይህም የ53 በመቶ ዕድገት አለው።
* የሥራ ዕድል ፈጠራ፦ በአሁኑ ወቅት ግሩፑ ከ45 በላይ ድርጅቶችን በማስተዳደር፣ ለ80 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድ እንደገለጹት፣ በቀጣይ ትኩረታቸው በማርኬቲንግ፣ በምርት ጥራትና በወጪ ቅነሳ ላይ በማተኮር ውጤቱን አጠናክሮ ማስቀጠል ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #capitalnews #midroc #investmentgroup #ethiopia #businessnews #economy #jobcreation #export #ethiopianeconomy
6 months ago
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የ"ኢትዮጵያ ታምርት" 2018 ንቅናቄን በይፋ አስጀምሩ
📌"ኢትዮጵያ ታምርት" ከግንዛቤ ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋገረ፤የሀገሪቱ የማምረት አቅም ወደ 66 በመቶ አድጓል
#ethiopia | የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማነቃቃት የተጀመረው ሀገር አቀፍ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ፣ የመጀመራውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ምዕራፍ አጠናቆ ወደ "ድርጊት ምዕራፍ" መሸጋገሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2018 በጀት ዓመት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ሲሆን፣ ንቅናቄው በሶስት ዋና ዋና የትግበራ ምዕራፎች ተከፋፍሎ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ባለፉት ሦስት ዓመታት ከከፍተኛ አመራር እስከ ሰፊው ህዝብ ድረስ የነበረውን የአመለካከት ክፍተት ለመሙላት ሲሰራ መቆየቱን እና ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የተመዘገቡ ውጤቶች
መንግስት የወሰዳቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች የግል ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ ማምጣታቸውን አቶ መላኩ አብራርተዋል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ለአምራች ኢንዱስትሪው የተሰጠው ትኩረት ዘርፉን ከነበረበት ዝቅተኛ አፈጻጸም እያወጣው ይገኛል ተብሏል።
በተለይም ከፖሊሲ፣ ከህግ ማዕቀፍ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዘው የነበሩ ስር የሰደዱ ማነቆዎችን ለመፍታት በተወሰደው እርምጃ ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል።
በዚህም መሰረት፡-
* በ2014 ዓ.ም፡ ከ50 በመቶ በታች (46%) ወርዶ የነበረው የማምረት አቅም፤
* በ2018 ዓ.ም (የመጀመሪያ 6 ወራት)፡ ወደ 66.3 በመቶ ማደግ ችሏል።
የመገናኛ ብዙሃን ሚና
የንቅናቄውን ዓላማና የተገኙ ለውጦችን ለህዝብ በማድረስ ረገድ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተለይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖን ጨምሮ ሌሎች ኹነቶችን ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ ስኬታማ ስራ በመሰራቱ ምስጋና አቅርበዋል።
ቀጣዩ የ"ድርጊት ምዕራፍ" የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በተግባር በመፍታትና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ በማሳደግ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopiatamirt #industryminister #melakualebel #manufacturing #ethiopianeconomy #actionphase #ኢትዮጵያታምርት #ኢንዱስትሪ #ኢትዮጵያ
📌"ኢትዮጵያ ታምርት" ከግንዛቤ ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋገረ፤የሀገሪቱ የማምረት አቅም ወደ 66 በመቶ አድጓል
#ethiopia | የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማነቃቃት የተጀመረው ሀገር አቀፍ የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ፣ የመጀመራውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ምዕራፍ አጠናቆ ወደ "ድርጊት ምዕራፍ" መሸጋገሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2018 በጀት ዓመት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ሲሆን፣ ንቅናቄው በሶስት ዋና ዋና የትግበራ ምዕራፎች ተከፋፍሎ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ባለፉት ሦስት ዓመታት ከከፍተኛ አመራር እስከ ሰፊው ህዝብ ድረስ የነበረውን የአመለካከት ክፍተት ለመሙላት ሲሰራ መቆየቱን እና ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የተመዘገቡ ውጤቶች
መንግስት የወሰዳቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች የግል ዘርፉን በማነቃቃት ረገድ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ ማምጣታቸውን አቶ መላኩ አብራርተዋል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ውስጥ ለአምራች ኢንዱስትሪው የተሰጠው ትኩረት ዘርፉን ከነበረበት ዝቅተኛ አፈጻጸም እያወጣው ይገኛል ተብሏል።
በተለይም ከፖሊሲ፣ ከህግ ማዕቀፍ እና ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዘው የነበሩ ስር የሰደዱ ማነቆዎችን ለመፍታት በተወሰደው እርምጃ ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል።
በዚህም መሰረት፡-
* በ2014 ዓ.ም፡ ከ50 በመቶ በታች (46%) ወርዶ የነበረው የማምረት አቅም፤
* በ2018 ዓ.ም (የመጀመሪያ 6 ወራት)፡ ወደ 66.3 በመቶ ማደግ ችሏል።
የመገናኛ ብዙሃን ሚና
የንቅናቄውን ዓላማና የተገኙ ለውጦችን ለህዝብ በማድረስ ረገድ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተለይም "ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖን ጨምሮ ሌሎች ኹነቶችን ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ ስኬታማ ስራ በመሰራቱ ምስጋና አቅርበዋል።
ቀጣዩ የ"ድርጊት ምዕራፍ" የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በተግባር በመፍታትና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ በማሳደግ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopiatamirt #industryminister #melakualebel #manufacturing #ethiopianeconomy #actionphase #ኢትዮጵያታምርት #ኢንዱስትሪ #ኢትዮጵያ
6 months ago
አቶ አቤ ሳኖ የህክምና ክትትላቸውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀው ወደ ስራቸው ተመለሱ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚደንት አቶ አቤ ሳኖ፣ በውጭ ሀገር ሲከታተሉ የነበሩትን ህክምና አጠናቅቀው በዛሬው ዕለት በይፋ ወደ ስራ ገበታቸው ተመለሱ።
ፕሬዚደንቱ ዛሬ ጠዋት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ቢሮአቸው ሲደርሱ፣ በስራ አመራር አባላት ደማቅ የ"እንኳን ደህና መጡ" አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አቶ አቤ በአሁኑ ወቅት "በሙሉ ጤንነት" ላይ እንደሚገኙና ወደ ስራ በመመለሳቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
ከአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ የተሰሙ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የአመራሩ አንድነት፦ የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎቶች ኤክዝኪዩቲቭ ምክትል ፕሬዚደንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ፤ ፕሬዚደንቱ በሌሉበት ወቅት የባንኩ ቦርድና አመራሮች በቅንጅት በመስራት ምንም ዓይነት የሥራ ክፍተት እንዳይፈጠር ማድረጋቸውን ገልጸዋል። የአቶ አቤ መመለስም ለባንኩ ሰራተኞች "ድርብ ደስታ" መሆኑን ተናግረዋል።
* ምስጋና እና አድናቆት፦ አቶ አቤ ሳኖ በህክምና ላይ በነበሩበት ወቅት በስልክና በኢሜል መልካም ምኞታቸውን ለገለጹላቸው ባልደረቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
* ያልተቋረጠ ስኬት፦ ፕሬዚደንቱ እርሳቸው በሌሉበት ወቅት ባንኩ ላስመዘገበው ስኬትና አመራሮቹ ላሳዩት ከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አቤሳኖ #የኢትዮጵያንግድባንክ #cbe #ethiopia #banking #abesano #businessnews #ethiopianeconomy
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚደንት አቶ አቤ ሳኖ፣ በውጭ ሀገር ሲከታተሉ የነበሩትን ህክምና አጠናቅቀው በዛሬው ዕለት በይፋ ወደ ስራ ገበታቸው ተመለሱ።
ፕሬዚደንቱ ዛሬ ጠዋት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ቢሮአቸው ሲደርሱ፣ በስራ አመራር አባላት ደማቅ የ"እንኳን ደህና መጡ" አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አቶ አቤ በአሁኑ ወቅት "በሙሉ ጤንነት" ላይ እንደሚገኙና ወደ ስራ በመመለሳቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
ከአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ የተሰሙ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የአመራሩ አንድነት፦ የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎቶች ኤክዝኪዩቲቭ ምክትል ፕሬዚደንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ፤ ፕሬዚደንቱ በሌሉበት ወቅት የባንኩ ቦርድና አመራሮች በቅንጅት በመስራት ምንም ዓይነት የሥራ ክፍተት እንዳይፈጠር ማድረጋቸውን ገልጸዋል። የአቶ አቤ መመለስም ለባንኩ ሰራተኞች "ድርብ ደስታ" መሆኑን ተናግረዋል።
* ምስጋና እና አድናቆት፦ አቶ አቤ ሳኖ በህክምና ላይ በነበሩበት ወቅት በስልክና በኢሜል መልካም ምኞታቸውን ለገለጹላቸው ባልደረቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
* ያልተቋረጠ ስኬት፦ ፕሬዚደንቱ እርሳቸው በሌሉበት ወቅት ባንኩ ላስመዘገበው ስኬትና አመራሮቹ ላሳዩት ከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አቤሳኖ #የኢትዮጵያንግድባንክ #cbe #ethiopia #banking #abesano #businessnews #ethiopianeconomy
7 months ago
አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘቤ ከ2 ትሪሊዮን ብር በላይ ደረሰ
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
#ethiopia | አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ከ2 ትሪሊዮን ብር በላይ በማድረስ በታሪኩ ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ።
ባንኩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ ይህ አሃዝ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ አንድ የፋይናንስ ተቋም የደረሰበት ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ነው።
የባንኩ ተጨማሪ ስኬቶች 🔎
*የዲጂታል ባንክ አገልግሎት መስፋፋት፦ የሲቢኢ ብር (CBE Birr) እና የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር።
*የቅርንጫፎች ተደራሽነት፦ ባንኩ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ያለውን የቅርንጫፍ ተደራሽነት በማስፋፋት አዳዲስ ደንበኞችን ማፍራቱ።
* የቁጠባ ባህል ማሳደግ፦ ማህበረሰቡ ገንዘቡን በባንክ የማስቀመጥ ልምዱ እያደገ እንዲመጣ ማስቻሉ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይህንን ግዙፍ ካፒታል ለሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስ ለማድረግና ለግል ዘርፉ የብድር አቅርቦት ለማዋል ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርለት ተረድተናል። ባንኩ በቀጣይ አገልግሎቶቹን ይበልጥ በማዘመንና ተወዳዳሪነቱን በማሳደግ የኢኮኖሚውን እድገት ለመደገፍ እንደሚሰራ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#cbe #commercialbankofethiopia #ethiopianeconomy #bankingnews #financeethiopia #digitalbanking #2trillion
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
#ethiopia | አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ከ2 ትሪሊዮን ብር በላይ በማድረስ በታሪኩ ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ።
ባንኩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ ይህ አሃዝ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ አንድ የፋይናንስ ተቋም የደረሰበት ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ነው።
የባንኩ ተጨማሪ ስኬቶች 🔎
*የዲጂታል ባንክ አገልግሎት መስፋፋት፦ የሲቢኢ ብር (CBE Birr) እና የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር።
*የቅርንጫፎች ተደራሽነት፦ ባንኩ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ያለውን የቅርንጫፍ ተደራሽነት በማስፋፋት አዳዲስ ደንበኞችን ማፍራቱ።
* የቁጠባ ባህል ማሳደግ፦ ማህበረሰቡ ገንዘቡን በባንክ የማስቀመጥ ልምዱ እያደገ እንዲመጣ ማስቻሉ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይህንን ግዙፍ ካፒታል ለሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስ ለማድረግና ለግል ዘርፉ የብድር አቅርቦት ለማዋል ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርለት ተረድተናል። ባንኩ በቀጣይ አገልግሎቶቹን ይበልጥ በማዘመንና ተወዳዳሪነቱን በማሳደግ የኢኮኖሚውን እድገት ለመደገፍ እንደሚሰራ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#cbe #commercialbankofethiopia #ethiopianeconomy #bankingnews #financeethiopia #digitalbanking #2trillion
Sponsored by
Surafel
Comments