2 days ago
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ፡ የኢትዮጵያ አዲስ ጂኦፖለቲካዊ ምዕራፍ
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
15 days ago
ከሀገር ውስጥ ተቋማዊ ግንባታ እስከ ቀይ ባሕር ሕጋዊ መብት፤ አሰባሳቢው ሀገራዊ ትርክት
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
16 days ago
በዘመናት መካከል የጸኑ ደጋፊዎች የደስታ ምሽት...
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "አርሰናል ዋንጫ ይበላል?" አዎ ሆኗል መልሱ። የለንደን ሰማይ ወደ ቀይነት ተቀይሯል። የመድፈኞቹ ትንሳኤ ከ22 አመት በኋላ በቬታሊቲ ስታዲየም ተበስሯል ።
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ (ከፈረንጆቹ 2004 ጀምሮ) የዘለቀው የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ጥማት ሊሽር የአንዲት ነፍስ ወደ ምድር መጥታ ወጣት እስክትባል ተስፋ አስቆራጭ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ግን በፅናት ስንት ጉድ መጥቶ በሄደበት ትንፋሻቸውን ውጠው ጠብቀዋል።
ዓለም ቅርጿን ብትቀያይር የአለም ዋንጫ ወደ አፍሪካ ምድር ቢመጣ፣ እነ ቤጂንግ የሉሏ ዘዋሪ ቢሆኑ፣ ኢትዮጵያ ዓባይን ገድባ ድግሷን ብትመርቅም አርሰናል ግን ዋንጫ አልበላም።
ዛሬ ግን ኤሚሬትስ ስታዲየም የናፈቀውን የፕሪሚየር ሊግ ክብር ዳግም አጊንቶ የደጋፊዎቹ ምድር ርዳለች ። ምድር አርግዳለች ።
ዋንጫው አርሰናል ዛሬ ላይ በቆመበት ደረጃ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን፣ ባለፉት አራት ዓመታት ሚኬል አርቴታ በትዕግስት የገነባው ሂደትን የማመን ፍሬ ነው።
ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ ጂሚ ካራገር በቅርቡ በሰጠው ትንታኔ፣ "የዘንድሮው አርሰናል ካለፉት ሁለት ዓመታት የሚለየው በአእምሮ ጥንካሬው ነው" ብሎ ነበር።
መድፈኞቹ ቀደም ሲል ወሳኝ ጨዋታዎች ላይ የመንሸራተት ባህሪ ነበራቸው፤ ዘንድሮ ግን በሜዳቸውም ሆነ ከሜዳቸው ውጪ እንደ ሻምፒዮን መጫወትን ተላምደዋል።
በመከላከሉ ረገድ የገነቡት የብረት ግንብ ለሊጉ ጥቂት ጎል ተቆጣሪ ቡድን እንዲሆኑ አስችሏቸዋል።
በመካከለኛው ክፍል ደግሞ እንግሊዛዊው ዴክላን ራይስ የቡድኑ ሞተር በመሆን መከላከሉንና ማጥቃቱን በሚገርም ሁኔታ አስተሳስሮታል።
"እግር ኳስ በሜዳ ላይ ቢጫወትም አሸናፊው ግን በቁጥሮች ውስጥ ቀድሞ ይታያል" እንደሚባለው ሁሉ፣ የመረጃ ትንታኔዎች ለአርሰናል ትልቅ ተስፋ ነበራቸው።
አርሰናል ዘንድሮ በንፁህ ግብ መውጣት የሊጉን ክብረ ወሰን አድሷል ፤ ግብ ጠባቂው የወርቅ ዋንጫን ወስዷል።
እንግሊዛዊው ተንታኝ ጋሪ ኔቭል "አርሰናል ዘንድሮ ያንን የድል ተራራ መውጣት ብቻ ሳይሆን፣ ተራራው ላይ ባንዲራቸውን ለመትከል የሚያስችል ትጥቅ እንዳላቸው አሳይተዋል።"
ተንታኞች እንደሚስማሙት አርሰናል ካለፈው ዓመት ስህተቱ ተምሮ ስብስቡን በማስፋቱ፣ ተጫዋቾች ቢደክሙም የሚተኩት አቅም ተመሳሳይ ሆኗል።
የሊጉ ዋንጫ እጣ ፈንታ በሁለት ስፔናውያን አሰልጣኞች ፍልሚያ ሆኖ ፔፕ ጋርዲዮላን ለስንብት አርቴታን ለአሸናፊነት አብቅቷል።
ከመምህሩ ደቀ መዝሙሩ እንደሚባለው አርቴታ በጭንቅም ቢሆን የናፈቀውን ዋንጫ ለመሳም ታድሏል።
የ "ኖርዝ ለንደን ፎርኤቨር" መዝሙር በኤምሬትስ ሰማይ ስር በድል አድራጊነት እየተዘመረ ነው ።
የሉዊስ ደንፎርድ ግጥሞች "ይህ የደሜ ቀለም ነው፤ ለዘላለም የኔ ነው" እያሉ ሲያስተጋቡ፣ በደጋፊዎች አይን ላይ የሚታየው እንባ የክለቡን ጥልቅ ትስስር ያሳያል።
ይህ መዝሙር ደጋፊውን ከመጫወቻ ሜዳው ጋር በማስተሳሰር፣ ተጫዋቾቹ እስከ መጨረሻው ሰከንድ እንዲዋጉ የሚያደርግ የሞራል ስንቅ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ቀይ ጭስ በማዘጋጀት ለንደንን ወደ ቀይ ቀለም ለመቀየር ቆርጠዋል። ይህ ድል ለደጋፊዎቹ ከእግር ኳስ ዋንጫ በላይ ነው፤ የለንደን የበላይነትን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታላቅ ክስተት ነው።
አርሰናል ዋንጫ ይበላል? አዎ! የተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተመልካች ዓለም ነዋሪዎች የሚቀበሉት እውነት ሆኗል።
የመድፈኞቹ የቀረረው እንባ በደስታ ፈንጠዝያ ባሉበት የምድር ጫፍ ተተክቷል።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "አርሰናል ዋንጫ ይበላል?" አዎ ሆኗል መልሱ። የለንደን ሰማይ ወደ ቀይነት ተቀይሯል። የመድፈኞቹ ትንሳኤ ከ22 አመት በኋላ በቬታሊቲ ስታዲየም ተበስሯል ።
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ (ከፈረንጆቹ 2004 ጀምሮ) የዘለቀው የአርሰናል ደጋፊዎች የዋንጫ ጥማት ሊሽር የአንዲት ነፍስ ወደ ምድር መጥታ ወጣት እስክትባል ተስፋ አስቆራጭ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ግን በፅናት ስንት ጉድ መጥቶ በሄደበት ትንፋሻቸውን ውጠው ጠብቀዋል።
ዓለም ቅርጿን ብትቀያይር የአለም ዋንጫ ወደ አፍሪካ ምድር ቢመጣ፣ እነ ቤጂንግ የሉሏ ዘዋሪ ቢሆኑ፣ ኢትዮጵያ ዓባይን ገድባ ድግሷን ብትመርቅም አርሰናል ግን ዋንጫ አልበላም።
ዛሬ ግን ኤሚሬትስ ስታዲየም የናፈቀውን የፕሪሚየር ሊግ ክብር ዳግም አጊንቶ የደጋፊዎቹ ምድር ርዳለች ። ምድር አርግዳለች ።
ዋንጫው አርሰናል ዛሬ ላይ በቆመበት ደረጃ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን፣ ባለፉት አራት ዓመታት ሚኬል አርቴታ በትዕግስት የገነባው ሂደትን የማመን ፍሬ ነው።
ታዋቂው የእግር ኳስ ተንታኝ ጂሚ ካራገር በቅርቡ በሰጠው ትንታኔ፣ "የዘንድሮው አርሰናል ካለፉት ሁለት ዓመታት የሚለየው በአእምሮ ጥንካሬው ነው" ብሎ ነበር።
መድፈኞቹ ቀደም ሲል ወሳኝ ጨዋታዎች ላይ የመንሸራተት ባህሪ ነበራቸው፤ ዘንድሮ ግን በሜዳቸውም ሆነ ከሜዳቸው ውጪ እንደ ሻምፒዮን መጫወትን ተላምደዋል።
በመከላከሉ ረገድ የገነቡት የብረት ግንብ ለሊጉ ጥቂት ጎል ተቆጣሪ ቡድን እንዲሆኑ አስችሏቸዋል።
በመካከለኛው ክፍል ደግሞ እንግሊዛዊው ዴክላን ራይስ የቡድኑ ሞተር በመሆን መከላከሉንና ማጥቃቱን በሚገርም ሁኔታ አስተሳስሮታል።
"እግር ኳስ በሜዳ ላይ ቢጫወትም አሸናፊው ግን በቁጥሮች ውስጥ ቀድሞ ይታያል" እንደሚባለው ሁሉ፣ የመረጃ ትንታኔዎች ለአርሰናል ትልቅ ተስፋ ነበራቸው።
አርሰናል ዘንድሮ በንፁህ ግብ መውጣት የሊጉን ክብረ ወሰን አድሷል ፤ ግብ ጠባቂው የወርቅ ዋንጫን ወስዷል።
እንግሊዛዊው ተንታኝ ጋሪ ኔቭል "አርሰናል ዘንድሮ ያንን የድል ተራራ መውጣት ብቻ ሳይሆን፣ ተራራው ላይ ባንዲራቸውን ለመትከል የሚያስችል ትጥቅ እንዳላቸው አሳይተዋል።"
ተንታኞች እንደሚስማሙት አርሰናል ካለፈው ዓመት ስህተቱ ተምሮ ስብስቡን በማስፋቱ፣ ተጫዋቾች ቢደክሙም የሚተኩት አቅም ተመሳሳይ ሆኗል።
የሊጉ ዋንጫ እጣ ፈንታ በሁለት ስፔናውያን አሰልጣኞች ፍልሚያ ሆኖ ፔፕ ጋርዲዮላን ለስንብት አርቴታን ለአሸናፊነት አብቅቷል።
ከመምህሩ ደቀ መዝሙሩ እንደሚባለው አርቴታ በጭንቅም ቢሆን የናፈቀውን ዋንጫ ለመሳም ታድሏል።
የ "ኖርዝ ለንደን ፎርኤቨር" መዝሙር በኤምሬትስ ሰማይ ስር በድል አድራጊነት እየተዘመረ ነው ።
የሉዊስ ደንፎርድ ግጥሞች "ይህ የደሜ ቀለም ነው፤ ለዘላለም የኔ ነው" እያሉ ሲያስተጋቡ፣ በደጋፊዎች አይን ላይ የሚታየው እንባ የክለቡን ጥልቅ ትስስር ያሳያል።
ይህ መዝሙር ደጋፊውን ከመጫወቻ ሜዳው ጋር በማስተሳሰር፣ ተጫዋቾቹ እስከ መጨረሻው ሰከንድ እንዲዋጉ የሚያደርግ የሞራል ስንቅ ነበር ።
ደጋፊዎቹ ቀይ ጭስ በማዘጋጀት ለንደንን ወደ ቀይ ቀለም ለመቀየር ቆርጠዋል። ይህ ድል ለደጋፊዎቹ ከእግር ኳስ ዋንጫ በላይ ነው፤ የለንደን የበላይነትን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታላቅ ክስተት ነው።
አርሰናል ዋንጫ ይበላል? አዎ! የተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተመልካች ዓለም ነዋሪዎች የሚቀበሉት እውነት ሆኗል።
የመድፈኞቹ የቀረረው እንባ በደስታ ፈንጠዝያ ባሉበት የምድር ጫፍ ተተክቷል።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
17 days ago
የውስጥ አንድነት - የባዕዳንን ሴራ መስበሪያ መሣሪያ
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና የሕዝቦች ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ የማይናወጥ ዘላቂ ሰላም ነው። አባቶቻችን “ሰላም ለቤት፣ ፍቅር ለጎረቤት” የሚሉት በምክንያት ነው፤ ሰላም ልማት የሚፋጠንበት እና ጠንካራ ሀገረ-መንግሥት የሚገነባበት የሕልውናችን መሠረት ነውና።
ሰላም ሲጠፋ ግን የሀገር መረጋጋት ይናጋል፣ የቆሙበት ምድርም ይንሸራተታል። ባለፉት ዘመናት የታሪክ ትርክቶቻችን ወጥ የሆነ ሀገራዊ መግባባት ከመፍጠር ይልቅ፣ አንዱን ወገን ባለቤት ሌላውን ደግሞ ባዕድ የሚያደርጉ ፅንፈኛ አመለካከቶች መፈልፈያ ሆነው ቆይተዋል። ይህም የጋራ ማንነትን ከመገንባት ይልቅ ቅራኔን እና ቂምን በማስቀደም፣ ለውስጣዊ ግጭቶች መባባስ ማገዶ ሆኖ አገልግሏል።
“አጥር ሲፈርስ አውሬ ይገባል” እንዲሉ በተለይም ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማት ያልነበሩ መሆኑ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት እንዲያመሩ በማድረግ የሰላም እጦቱን ስር የሰደደ የታሪክ ጠባሳ አድርጎታል።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ መልክዓ-ምድራዊ መገኛ ለሰላሟ መታወክ ሌላኛው ተጠቃሽ ምክንያት ነው። የቀይ ባሕር አቅራቢያ መሆኗ እና የዓባይ ወንዝ መገኛነቷ፣ ታሪካዊ ጠላቶች በውስጥ ጉዳያችን ላይ እጃቸውን እንዲያሰረዝሙ እና ምቀኝነት እንዲያሳድሩ በር ከፍቷል።
እነዚህ የውጭ ኃይሎች በውስጣችን ያሉ ጥቃቅን ልዩነቶችን በማጉላት ሀገራችን እንድትዳከም ሌት ተቀን ይሠራሉ። “ባንዳ ካልረዳ፣ የውጭ ጠላት አይጎዳ” እንደሚባለው ሁሉ፣ ይህ የባዕዳን ሴራ የሚፈጸመው ደግሞ የሀገርን ሕልውና ለግል እና ለቡድን ጥቅም ሲሉ አሳልፈው በሚሰጡ የሀገር ውስጥ ሆድ አደሮች አማካኝነት ነው።
እነዚህ ኃይሎች የታሪካዊ ጠላቶቻችንን እኩይ አጀንዳ ወደ ውስጥ በማስረግ እና ሕዝባዊ መከፋፈልን በመፍጠር፣ ሀገራችን በራሷ ዜጎች እንድትዳከም ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ አሁንም ከዚህ የክህደት ተግባራቸው አልተቆጠቡም።
ይህንን የጥፋት እና የታሪክ አዙሪት ለመስበር እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ የሚደረግ የፖለቲካ ውድድርን ለማስፈን የለውጡ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ረጅም ርቀት ተጉዟል። ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማሻገር የጸና ሰላም እና የቀና ሥርዓት ወሳኞች ናቸው። ስለሆነም ለሰላም ያለው ዕሳቤ ከመደበኛው “ጦርነት አለመኖር” ትርጓሜ የሰፋ እና ጥልቅ መሆን አለበት።
ይህ ዕሳቤ ሦስት ቁልፍ ምሰሶዎችን ያቀፈ ነው፤ አንደኛው ለግጭት መንሥኤ የሆኑ መዋቅራዊ ችግሮች ማለትም ድህነት፣ ኢ-ፍትሐዊነት እና መገለል የተቀረፉበት አዎንታዊ ሰላም መገንባት ሲሆን ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰላም ከጎረቤቶቿ ሰላም ጋር በእጅጉ የተቆራኘ መሆኑን በማመን ለቀጣናዊ ሰላም መከበር የመሪነት ሚና መጫወት ነው። ሦስተኛው እና ዋነኛው ደግሞ የአፍሪካ ችግር በአፍሪካውያን መፍትሔ በሚለው መርሕ መሠረት፣ ማንኛውንም ውስጣዊም ሆነ አህጉራዊ ግጭቶች በራሳችን ባህላዊ እና ዘመናዊ የሰላም እሴቶች፣ በሽምግልና እና በእርቅ መፍታት ነው።
ኢትዮጵያ ያለችበት ቀጣና ማዕበል የበዛበት እና ውስብስብ ቢሆንም፣ ሀገራችን ግን የሰላም ደሴት ሆና ሰላሟን በማጽናት ሁለንተናዊ ዕድገቷን እያሳለጠች እና የልማት ስበት ማዕከልነቷን እያጠናከረች ትገኛለች።
“ሰላምን ማስፈን ከራስ ይጀምራል” በሚል መርሕ በቀድሞው ሥርዓት በአሸባሪነት የተፈረጁ እና በሐሳብ ልዩነት ተሰስደው የነበሩ የፖለቲካ ኃይሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፤ በአሁኑ ወቅትም በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ከዚህም በላይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በፈጠርነው የዲፕሎማሲ፣ የፀጥታ እና የኢኮኖሚ (የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የመሠረተ ልማት እና የንግድ) ትሥሥር ምክንያት የእጅ አዙር ጥቃት ሥጋቶች፣ ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ እንዲገቱ ተደርጓል።
የመከላከያ እና የደኅንነት ተቋሞቻችንም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዱ፣ የሀገርን ዳር ድንበር ብቻ የሚጠብቁ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቁ ሆነው በታማኝነት ተገንብተዋል።
በአጠቃላይ አስተማማኝ ሰላምን ማረጋገጥ የሚቻለው የአሸናፊ እና ተሸናፊነትን፣ የቂም እና የቁርሾን ፖለቲካ ማክሰም ሲቻል ነው።
ታሪካዊ ቁስሎችን የምናክመውም በዕርቅ እና በሰላም መንገድ እንጂ በበቀል አይደለም፤ በቀል ማዕበልን እንጂ መረጋጋትን አይወልድምና።
ወደፊትም ሰላምን የሚያደፈርሱ ኃይላትን በሕግ ማስከበር መግታት ብቻ ሳይሆን ለግጭት ምክንያት የሆኑ አለመግባባቶችን በውይይት እና በንግግር ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎችን ዳር ማድረስ ያስፈልጋል።
እንደ ሀገር ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን የሚያፀና ገዥ ትርክት ግንባታችንን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል። ሰላምን፣ ትብብርን እና አብሮነትን ብቸኛ አማራጭ በማድረግ የምንከተለው የሰላም መንገድ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም የሚያሻግር፣ ለልጆቻችን የምትመች እና የተከበረች ሀገር የምናስረክብበት ብቸኛው እና አስተማማኙ ጎዳና ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #peace #narrative
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና የሕዝቦች ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ የማይናወጥ ዘላቂ ሰላም ነው። አባቶቻችን “ሰላም ለቤት፣ ፍቅር ለጎረቤት” የሚሉት በምክንያት ነው፤ ሰላም ልማት የሚፋጠንበት እና ጠንካራ ሀገረ-መንግሥት የሚገነባበት የሕልውናችን መሠረት ነውና።
ሰላም ሲጠፋ ግን የሀገር መረጋጋት ይናጋል፣ የቆሙበት ምድርም ይንሸራተታል። ባለፉት ዘመናት የታሪክ ትርክቶቻችን ወጥ የሆነ ሀገራዊ መግባባት ከመፍጠር ይልቅ፣ አንዱን ወገን ባለቤት ሌላውን ደግሞ ባዕድ የሚያደርጉ ፅንፈኛ አመለካከቶች መፈልፈያ ሆነው ቆይተዋል። ይህም የጋራ ማንነትን ከመገንባት ይልቅ ቅራኔን እና ቂምን በማስቀደም፣ ለውስጣዊ ግጭቶች መባባስ ማገዶ ሆኖ አገልግሏል።
“አጥር ሲፈርስ አውሬ ይገባል” እንዲሉ በተለይም ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማት ያልነበሩ መሆኑ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት እንዲያመሩ በማድረግ የሰላም እጦቱን ስር የሰደደ የታሪክ ጠባሳ አድርጎታል።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ መልክዓ-ምድራዊ መገኛ ለሰላሟ መታወክ ሌላኛው ተጠቃሽ ምክንያት ነው። የቀይ ባሕር አቅራቢያ መሆኗ እና የዓባይ ወንዝ መገኛነቷ፣ ታሪካዊ ጠላቶች በውስጥ ጉዳያችን ላይ እጃቸውን እንዲያሰረዝሙ እና ምቀኝነት እንዲያሳድሩ በር ከፍቷል።
እነዚህ የውጭ ኃይሎች በውስጣችን ያሉ ጥቃቅን ልዩነቶችን በማጉላት ሀገራችን እንድትዳከም ሌት ተቀን ይሠራሉ። “ባንዳ ካልረዳ፣ የውጭ ጠላት አይጎዳ” እንደሚባለው ሁሉ፣ ይህ የባዕዳን ሴራ የሚፈጸመው ደግሞ የሀገርን ሕልውና ለግል እና ለቡድን ጥቅም ሲሉ አሳልፈው በሚሰጡ የሀገር ውስጥ ሆድ አደሮች አማካኝነት ነው።
እነዚህ ኃይሎች የታሪካዊ ጠላቶቻችንን እኩይ አጀንዳ ወደ ውስጥ በማስረግ እና ሕዝባዊ መከፋፈልን በመፍጠር፣ ሀገራችን በራሷ ዜጎች እንድትዳከም ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ አሁንም ከዚህ የክህደት ተግባራቸው አልተቆጠቡም።
ይህንን የጥፋት እና የታሪክ አዙሪት ለመስበር እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ የሚደረግ የፖለቲካ ውድድርን ለማስፈን የለውጡ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ረጅም ርቀት ተጉዟል። ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማሻገር የጸና ሰላም እና የቀና ሥርዓት ወሳኞች ናቸው። ስለሆነም ለሰላም ያለው ዕሳቤ ከመደበኛው “ጦርነት አለመኖር” ትርጓሜ የሰፋ እና ጥልቅ መሆን አለበት።
ይህ ዕሳቤ ሦስት ቁልፍ ምሰሶዎችን ያቀፈ ነው፤ አንደኛው ለግጭት መንሥኤ የሆኑ መዋቅራዊ ችግሮች ማለትም ድህነት፣ ኢ-ፍትሐዊነት እና መገለል የተቀረፉበት አዎንታዊ ሰላም መገንባት ሲሆን ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰላም ከጎረቤቶቿ ሰላም ጋር በእጅጉ የተቆራኘ መሆኑን በማመን ለቀጣናዊ ሰላም መከበር የመሪነት ሚና መጫወት ነው። ሦስተኛው እና ዋነኛው ደግሞ የአፍሪካ ችግር በአፍሪካውያን መፍትሔ በሚለው መርሕ መሠረት፣ ማንኛውንም ውስጣዊም ሆነ አህጉራዊ ግጭቶች በራሳችን ባህላዊ እና ዘመናዊ የሰላም እሴቶች፣ በሽምግልና እና በእርቅ መፍታት ነው።
ኢትዮጵያ ያለችበት ቀጣና ማዕበል የበዛበት እና ውስብስብ ቢሆንም፣ ሀገራችን ግን የሰላም ደሴት ሆና ሰላሟን በማጽናት ሁለንተናዊ ዕድገቷን እያሳለጠች እና የልማት ስበት ማዕከልነቷን እያጠናከረች ትገኛለች።
“ሰላምን ማስፈን ከራስ ይጀምራል” በሚል መርሕ በቀድሞው ሥርዓት በአሸባሪነት የተፈረጁ እና በሐሳብ ልዩነት ተሰስደው የነበሩ የፖለቲካ ኃይሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፤ በአሁኑ ወቅትም በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ከዚህም በላይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በፈጠርነው የዲፕሎማሲ፣ የፀጥታ እና የኢኮኖሚ (የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የመሠረተ ልማት እና የንግድ) ትሥሥር ምክንያት የእጅ አዙር ጥቃት ሥጋቶች፣ ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ እንዲገቱ ተደርጓል።
የመከላከያ እና የደኅንነት ተቋሞቻችንም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዱ፣ የሀገርን ዳር ድንበር ብቻ የሚጠብቁ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቁ ሆነው በታማኝነት ተገንብተዋል።
በአጠቃላይ አስተማማኝ ሰላምን ማረጋገጥ የሚቻለው የአሸናፊ እና ተሸናፊነትን፣ የቂም እና የቁርሾን ፖለቲካ ማክሰም ሲቻል ነው።
ታሪካዊ ቁስሎችን የምናክመውም በዕርቅ እና በሰላም መንገድ እንጂ በበቀል አይደለም፤ በቀል ማዕበልን እንጂ መረጋጋትን አይወልድምና።
ወደፊትም ሰላምን የሚያደፈርሱ ኃይላትን በሕግ ማስከበር መግታት ብቻ ሳይሆን ለግጭት ምክንያት የሆኑ አለመግባባቶችን በውይይት እና በንግግር ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎችን ዳር ማድረስ ያስፈልጋል።
እንደ ሀገር ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን የሚያፀና ገዥ ትርክት ግንባታችንን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል። ሰላምን፣ ትብብርን እና አብሮነትን ብቸኛ አማራጭ በማድረግ የምንከተለው የሰላም መንገድ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም የሚያሻግር፣ ለልጆቻችን የምትመች እና የተከበረች ሀገር የምናስረክብበት ብቸኛው እና አስተማማኙ ጎዳና ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #peace #narrative
18 days ago
የሁለቱ ውኃዎች አዲስ የታሪክ ምዕራፍ
*************
ኢትዮጵያ - የጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ የሥልጣኔ መነሻና የነፃነት ተምሳሌት ናት።
ኢትዮጵያ በዘመኗ የቀይ ባሕርን የንግድ መስመር የምትቆጣጠር ታላቅ የባሕር ኃያል ነበረች።
ይህች ጥንታዊት ሀገር በታሪክ ማኅደር ውስጥ የነበራትን ገናናነት ዳግም ለማግኘት በምታደርገው ጉዞ፣ ከፊቷ የተጋረጡት ፈተናዎች ቀላል አይደሉም።
በተለይም የሀገራችን የሕልውና መሠረት ከሆኑት "ሁለቱ ውኃዎች" ማለትም ከታላቁ ዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ያላትን ተፈጥሯዊ ትሥሥር ለመበጠስ ለዘመናት የተጎነጎኑ ሴራዎች ዛሬም እንደ አዲስ አቆጥቁጠው ይታያሉ።
ኢትዮጵያን ከቀይ ባሕርና ከዓባይ ለመነጠል የሚደረጉ ጥረቶች ሁሉ ግባቸው አንድ ነው፤ እርሱም ሀገራችን ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ የቀጣናው ልዕለ-ኃያል እንዳትሆን ማሰናከል!
ይሁን እንጂ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ፣ የባሕር ኃይሉ ዳግም መደራጀት እና ወደ ቀይ ባህር ባለቤትነታችን ለመመለስ እያደረግናቸው ያሉ አስደናቂ የዲፕሎማሲ ጥረቶች ኢትዮጵያ ይህን የዘመናት የከበባ ሰንሰለት ሰብራ ለመውጣት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ድሎች ናቸው።
ኢትዮጵያን ከእነዚህ ሁለት ውኃዎች ነጥሎ ማቆየት ለቀጣናው ሰላም የማይበጅና በታሪክም ሊቀጥል የማይችል መሆኑን የሀገራችን ወቅታዊ ስትራቴጂያዊ አቅጣጫዎች በተግባር እያረጋገጡ ነው።
ኢትዮጵያ የባሕር በሯን አስከብራ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን መብት አረጋግጣ፣ ለምሥራቅ አፍሪካ ብልጽግና ዋስትና የምትሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።
ዝርዝር ትንታኔው በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ይገኛል።
#ethiopia #abbayriver #bluenile #redsea #ebc
*************
ኢትዮጵያ - የጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ የሥልጣኔ መነሻና የነፃነት ተምሳሌት ናት።
ኢትዮጵያ በዘመኗ የቀይ ባሕርን የንግድ መስመር የምትቆጣጠር ታላቅ የባሕር ኃያል ነበረች።
ይህች ጥንታዊት ሀገር በታሪክ ማኅደር ውስጥ የነበራትን ገናናነት ዳግም ለማግኘት በምታደርገው ጉዞ፣ ከፊቷ የተጋረጡት ፈተናዎች ቀላል አይደሉም።
በተለይም የሀገራችን የሕልውና መሠረት ከሆኑት "ሁለቱ ውኃዎች" ማለትም ከታላቁ ዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ያላትን ተፈጥሯዊ ትሥሥር ለመበጠስ ለዘመናት የተጎነጎኑ ሴራዎች ዛሬም እንደ አዲስ አቆጥቁጠው ይታያሉ።
ኢትዮጵያን ከቀይ ባሕርና ከዓባይ ለመነጠል የሚደረጉ ጥረቶች ሁሉ ግባቸው አንድ ነው፤ እርሱም ሀገራችን ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ የቀጣናው ልዕለ-ኃያል እንዳትሆን ማሰናከል!
ይሁን እንጂ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ፣ የባሕር ኃይሉ ዳግም መደራጀት እና ወደ ቀይ ባህር ባለቤትነታችን ለመመለስ እያደረግናቸው ያሉ አስደናቂ የዲፕሎማሲ ጥረቶች ኢትዮጵያ ይህን የዘመናት የከበባ ሰንሰለት ሰብራ ለመውጣት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ድሎች ናቸው።
ኢትዮጵያን ከእነዚህ ሁለት ውኃዎች ነጥሎ ማቆየት ለቀጣናው ሰላም የማይበጅና በታሪክም ሊቀጥል የማይችል መሆኑን የሀገራችን ወቅታዊ ስትራቴጂያዊ አቅጣጫዎች በተግባር እያረጋገጡ ነው።
ኢትዮጵያ የባሕር በሯን አስከብራ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን መብት አረጋግጣ፣ ለምሥራቅ አፍሪካ ብልጽግና ዋስትና የምትሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።
ዝርዝር ትንታኔው በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ይገኛል።
#ethiopia #abbayriver #bluenile #redsea #ebc
22 days ago
ውስጣዊ አቅማችን ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
30 days ago
ብልጽግና ፓርቲ በባሕር ዳር ከተማ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ አካሄደ
**********************
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌታዊት ሀገር!" በሚል መሪ ቃል ሰፊውን የማኅበረሰብ ክፍል ያሳተፈ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ በከተማዋ አካሂዷል።
በከተማ አስተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞላ ሁሴን በቅስቀሳ መርሐ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ “ባለፉት ዓመታት በባሕር ዳር ከተማ የጀመርናቸው ሥራዎች ከተማዋን ውብ ከማድረግ ባሻገር በልማት ሥራዎች የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት እና ምቹነት ያረጋገጡ ናቸው” ብለዋል።
ለአብነትም ለከተማዋ ድምቀት የፈጠረውን የኮሪደር ልማት እና ታላቁን የዓባይ ወንዝ ድልድይን እንደማሳያነት አንሥተዋል።
ይህ ገና ጅማሮ ነው ያሉት ኃላፊው ፓርቲው በምርጫው ካሸነፈ ዘላቂ ሰላምን፣ ልማትንና ህብረብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ይሰራል ብለዋል።
ከተማዋ ወደ ታላቅ ከፍታ እንድትደርስ ይሠራል ሲሉም ገልጸዋል።
ፓርቲው ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያቀረባቸው ዕጩዎች የከተማዋን የልማት ከፍታ እና የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አስተዋፅኦ ያበረከቱ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው ፓርቲው፣ ግልጽ ዓለማ ያሉት ወንድማማችነትን እና አንድነትን በማጠናከር ጠንካራ እና ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ለመገንባት አልሞ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ የሰላም እና የልማት ፓርቲ ነው ብለዋል።
ለዜጎች እኩል ተጠቃሚነት የሚተጋ ፓርቲ መሆኑንም ገልጸዋል። ከተማዋን በለውጥ ጉዞ ናት ያሉት አቶ ጎሹ እንዳላማው ፓርቲው ምርጫውን ካሸነፈ ይህን የለውጥ ጉዞ በተሻለ በማስቀጠል ከተማዋን የኢንቨስትመንት መዳረሻ የማድረግ ልማቶቿን የበለጠ በማፋጠን የዜጎቿን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል ነው ያሉት።
በምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ-ግብሩ ላይ በከተማዋ የፓርቲው ዕጩ፣ አባላት እና ደጋፊዎች ወጥተው ተሳትፈዋል።
በከተማ አስተዳደሩ ፓርቲው አቶ ተመስገን ጥሩነህን የብልጽግና ፓርቲ የባሕር ዳር ከተማ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች፣ አቶ አረጋ ከበደ እና ወ/ሮ ሰላማዊት አለማየሁን የክልል ም/ቤት ዕጩዎች በማድረግ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እንደሚወዳደርም ተመላክቷል።
ብልጽግና ፓርቲ "የስንዴ ነዶ" የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምልክቱ ማድረግ ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
በሳሙኤል ወርቅአየሁ
#ebc #ethiopia #prosperityparty #demonstration
**********************
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌታዊት ሀገር!" በሚል መሪ ቃል ሰፊውን የማኅበረሰብ ክፍል ያሳተፈ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ በከተማዋ አካሂዷል።
በከተማ አስተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞላ ሁሴን በቅስቀሳ መርሐ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ “ባለፉት ዓመታት በባሕር ዳር ከተማ የጀመርናቸው ሥራዎች ከተማዋን ውብ ከማድረግ ባሻገር በልማት ሥራዎች የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት እና ምቹነት ያረጋገጡ ናቸው” ብለዋል።
ለአብነትም ለከተማዋ ድምቀት የፈጠረውን የኮሪደር ልማት እና ታላቁን የዓባይ ወንዝ ድልድይን እንደማሳያነት አንሥተዋል።
ይህ ገና ጅማሮ ነው ያሉት ኃላፊው ፓርቲው በምርጫው ካሸነፈ ዘላቂ ሰላምን፣ ልማትንና ህብረብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ይሰራል ብለዋል።
ከተማዋ ወደ ታላቅ ከፍታ እንድትደርስ ይሠራል ሲሉም ገልጸዋል።
ፓርቲው ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያቀረባቸው ዕጩዎች የከተማዋን የልማት ከፍታ እና የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አስተዋፅኦ ያበረከቱ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው ፓርቲው፣ ግልጽ ዓለማ ያሉት ወንድማማችነትን እና አንድነትን በማጠናከር ጠንካራ እና ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ለመገንባት አልሞ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ የሰላም እና የልማት ፓርቲ ነው ብለዋል።
ለዜጎች እኩል ተጠቃሚነት የሚተጋ ፓርቲ መሆኑንም ገልጸዋል። ከተማዋን በለውጥ ጉዞ ናት ያሉት አቶ ጎሹ እንዳላማው ፓርቲው ምርጫውን ካሸነፈ ይህን የለውጥ ጉዞ በተሻለ በማስቀጠል ከተማዋን የኢንቨስትመንት መዳረሻ የማድረግ ልማቶቿን የበለጠ በማፋጠን የዜጎቿን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል ነው ያሉት።
በምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ-ግብሩ ላይ በከተማዋ የፓርቲው ዕጩ፣ አባላት እና ደጋፊዎች ወጥተው ተሳትፈዋል።
በከተማ አስተዳደሩ ፓርቲው አቶ ተመስገን ጥሩነህን የብልጽግና ፓርቲ የባሕር ዳር ከተማ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች፣ አቶ አረጋ ከበደ እና ወ/ሮ ሰላማዊት አለማየሁን የክልል ም/ቤት ዕጩዎች በማድረግ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እንደሚወዳደርም ተመላክቷል።
ብልጽግና ፓርቲ "የስንዴ ነዶ" የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምልክቱ ማድረግ ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
በሳሙኤል ወርቅአየሁ
#ebc #ethiopia #prosperityparty #demonstration
1 month ago
የላብ አድዋ፡- አዲሱ አርበኝነት
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
1 month ago
ከ6 ዓመታት በኋላ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለው የዓባይ ወንዝ ትራንስፖርት ሊጀመር ነው
በግብፅ እና በሱዳን መካከል ለስድስት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የዓባይ ወንዝ የውኃ ላይ ትራንስፖርት በቅርቡ በይፋ እንደሚጀመር ተገለጸ።አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየው የወንዙ የውኃ መጠን ዝቅተኛ በመሆኑ እና የወደብ እድሳት ሥራዎች ሲከናወኑ በመቆየታቸው ነው።
የሁለቱ አገራት ባለሥልጣናት እንደገለጹት፣ አሁን ላይ መርከቦቹ ለጉዞ ዝግጁ ናቸው። በትራንስፖርት መስመሩ ላይ የሚታዩ ቀሪ እንቅፋቶችን ለማስወገድ እና የሁለቱን አገራት የንግድና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማቀላጠፍ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
ይህ የትራንስፖርት መስመር መጀመር በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የሸቀጦች ልውውጥ ከማሳደጉም በላይ፣ ለቀጠናው የኢኮኖሚ ትስስር ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
በግብፅ እና በሱዳን መካከል ለስድስት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የዓባይ ወንዝ የውኃ ላይ ትራንስፖርት በቅርቡ በይፋ እንደሚጀመር ተገለጸ።አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየው የወንዙ የውኃ መጠን ዝቅተኛ በመሆኑ እና የወደብ እድሳት ሥራዎች ሲከናወኑ በመቆየታቸው ነው።
የሁለቱ አገራት ባለሥልጣናት እንደገለጹት፣ አሁን ላይ መርከቦቹ ለጉዞ ዝግጁ ናቸው። በትራንስፖርት መስመሩ ላይ የሚታዩ ቀሪ እንቅፋቶችን ለማስወገድ እና የሁለቱን አገራት የንግድና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማቀላጠፍ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
ይህ የትራንስፖርት መስመር መጀመር በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የሸቀጦች ልውውጥ ከማሳደጉም በላይ፣ ለቀጠናው የኢኮኖሚ ትስስር ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
#የድንጋይ_እጥረት_አጋጠመን !!!
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው እየተሠራ ይገኛል አሁን ግን የድንጋይ እጥረት አጋጥሞናል።
በመኪና ለመቅርብ የነዳጅና የመንገድ ችግር አለና ሥራው እንዳይቋረጥ ከአካባቢ በአህያ በኮርቻ ለመቅረብ ተገደናል።
ለዚህም አቅርቦት ሥራ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድታደርጉ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ) #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው እየተሠራ ይገኛል አሁን ግን የድንጋይ እጥረት አጋጥሞናል።
በመኪና ለመቅርብ የነዳጅና የመንገድ ችግር አለና ሥራው እንዳይቋረጥ ከአካባቢ በአህያ በኮርቻ ለመቅረብ ተገደናል።
ለዚህም አቅርቦት ሥራ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድታደርጉ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ) #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
1 month ago
ከደምና አጥንት... ወደ ላብና እውቀት፦ የዘመኑ አርበኝነት ጥሪ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ
1 month ago
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ ግንባት ሥራ በአንድ ሳምንት ውስጥ የመሠረቱ ሥራ በዚህ ደረጃ ላይ ደርሶል እግዚአብሔር ይመስገን።
❤ድጋፍ ለማድረግ
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| #አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
| #ዓባይ ባንክ | 362111107991610
| #አሐዱ ባንክ | 0081292811701
| #አዋሽ ባንክ | 013201006748101
| #ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
❤ድጋፍ ለማድረግ
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| #አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
| #ዓባይ ባንክ | 362111107991610
| #አሐዱ ባንክ | 0081292811701
| #አዋሽ ባንክ | 013201006748101
| #ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
2 months ago
🔔 #ይነበብ_ይነበብ_ሼር_ሼር ! 🔔
ለድንግል ማርያም ወዳጆችና ለበጎ አድራጊዎች በሙሉ
ቅድስት ቤተክርስቲያን በከተማም ሆነ በገጠር ያለውን የክርስቶስን መንጋ ለሰማያዊ መንግስት ለማብቃት ዘወትር ትተጋለች። ሆኖም ግን፣ በከተማው ያለው አገልግሎት በተሟላ መልኩ ሲከናወን፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ግን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል በከፍተኛ ችግር ውስጥ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አንዷ ናት።
የቤተክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ፈተናዎች፦
📍 የአገልግሎት መቋረጥ፦ በዓመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስባት በመሆኗ።
📍 የንዋያተ ቅድሳት እጥረት፦ ለአምልኮ የሚያስፈልጉ መገልገያዎች ሙሉ በሙሉ አለመኖር።
📍 የሕንፃ መፈራረስ፦ ለጊዜው ተብሎ የተሠራው መቃኞ (ጊዜያዊ መጠለያ) ለመውደቅ መቃረቡ።
📍 የወንጌል ተደራሽነት፦ በትምህርተ ወንጌል ጉድለትና በገንዘብ አቅም ማነስ ምክንያት ምእመናን መቸገራቸው።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን (በሀገር ውስጥና በውጭ የምትኖሩ፦)
ይህችን የታሪካዊትና ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ለመቅረፍና ለትውልድ ለማቆየት የበኩላችሁን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
ለድንግል ማርያም ወዳጆችና ለበጎ አድራጊዎች በሙሉ
ቅድስት ቤተክርስቲያን በከተማም ሆነ በገጠር ያለውን የክርስቶስን መንጋ ለሰማያዊ መንግስት ለማብቃት ዘወትር ትተጋለች። ሆኖም ግን፣ በከተማው ያለው አገልግሎት በተሟላ መልኩ ሲከናወን፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ግን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል በከፍተኛ ችግር ውስጥ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አንዷ ናት።
የቤተክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ፈተናዎች፦
📍 የአገልግሎት መቋረጥ፦ በዓመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስባት በመሆኗ።
📍 የንዋያተ ቅድሳት እጥረት፦ ለአምልኮ የሚያስፈልጉ መገልገያዎች ሙሉ በሙሉ አለመኖር።
📍 የሕንፃ መፈራረስ፦ ለጊዜው ተብሎ የተሠራው መቃኞ (ጊዜያዊ መጠለያ) ለመውደቅ መቃረቡ።
📍 የወንጌል ተደራሽነት፦ በትምህርተ ወንጌል ጉድለትና በገንዘብ አቅም ማነስ ምክንያት ምእመናን መቸገራቸው።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን (በሀገር ውስጥና በውጭ የምትኖሩ፦)
ይህችን የታሪካዊትና ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ለመቅረፍና ለትውልድ ለማቆየት የበኩላችሁን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
2 months ago
የታሪካዊቷ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የድረሱልን ጥሪ! 🌿✨
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
#የጾም_ቁርሳችንን_ለገጠሪቷ_ቤተክርስቲያን_እናድርግ
👉በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው ከተጀመረ ብዙ ጊዜ ብቆይም እስከሁን ድረስ የመሠረቱ ሥራ አልተጠናቀቀም።
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ለገጠሪቷ ቤተክርስቲያን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ የእመቤታችንን ቤት እንድንሰራና በረከት እንድናገኝ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን።
እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።"
ዜና መዋዕል ፳፰፥፲ /28፥10/
የእግዚአብሔርን ቤት እንስራ፣ ከበረከቱም ተካፋይ እንሁን!!!
👉ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
👉በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው ከተጀመረ ብዙ ጊዜ ብቆይም እስከሁን ድረስ የመሠረቱ ሥራ አልተጠናቀቀም።
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ለገጠሪቷ ቤተክርስቲያን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ የእመቤታችንን ቤት እንድንሰራና በረከት እንድናገኝ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን።
እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።"
ዜና መዋዕል ፳፰፥፲ /28፥10/
የእግዚአብሔርን ቤት እንስራ፣ ከበረከቱም ተካፋይ እንሁን!!!
👉ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
2 months ago
የሕይወት አድን ጥሪ
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
መልዓከ ብርዓን መምህር ዘመነ በጠናባቸው የልብ ህመም ምክንያት አፋጣኝ permanent pace maker replacement እንዲያደርጉ የተወሠነ ሲሆን ለህክምናዉም 500,000 ብር ተጠይቀዋል::
ይህንንም ለማድረግ አቅማቸው ስለማይፈቅድ የተከበረው የኢትዬጽያ ህዝብ ትብብር እንዲያደርግላቸው በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
ንግድ ባንክ 1000502420384
ዓባይ ባንክ 9250885
ስልክ 0911551486
ይህንንም ለማድረግ አቅማቸው ስለማይፈቅድ የተከበረው የኢትዬጽያ ህዝብ ትብብር እንዲያደርግላቸው በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን::
ንግድ ባንክ 1000502420384
ዓባይ ባንክ 9250885
ስልክ 0911551486
2 months ago
የሚከተሉት የግንባታ ግብዓቶች አስፈልገዋል
1. ሲሚንቶ 200 ኩንታል የአንዱ ዋጋ ብር 2300
ጠቅላላ ዋጋ 460000
2. የአርማታ ብረት #8 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር1,100
ጠቅላላ ዋጋ ብር =220,000 #14 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር 3,050
ጠቅላላ ዋጋ ብር =610,000 #16 - 50 የአንዱ ዋጋ ብር 3, 800
ጠቅላላ ዋጋ ብር =190,000
ጠቅላላ የብረት ዋጋ ብር =1,000,000
3. ሁለት መኪና አሸዋ ጠቅላላ ዋጋ ብር =110,000
4. ሁለት መኪና ጠጠር ጠቅላላ ዋጋ ብር 220,000
5. የባለሙያ= 250,000
6. ልዩ ልዩ ወጪ ብር 280,000
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
| ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
| አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
| አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
| ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
1. ሲሚንቶ 200 ኩንታል የአንዱ ዋጋ ብር 2300
ጠቅላላ ዋጋ 460000
2. የአርማታ ብረት #8 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር1,100
ጠቅላላ ዋጋ ብር =220,000 #14 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር 3,050
ጠቅላላ ዋጋ ብር =610,000 #16 - 50 የአንዱ ዋጋ ብር 3, 800
ጠቅላላ ዋጋ ብር =190,000
ጠቅላላ የብረት ዋጋ ብር =1,000,000
3. ሁለት መኪና አሸዋ ጠቅላላ ዋጋ ብር =110,000
4. ሁለት መኪና ጠጠር ጠቅላላ ዋጋ ብር 220,000
5. የባለሙያ= 250,000
6. ልዩ ልዩ ወጪ ብር 280,000
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
| ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
| አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
| አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
| ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
2 months ago
ህፃናት የአቅማችንን እናድርግ በማለት የአፈር ሙሌቱን ሥራ በዚህ መልኩ አከናውነዋል
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤ/ክ የሚገኙ ህፃነት ለሦሥት ተከታታይ ቀናት በሌለ አቅማቸው የእመቤታችን ቤቷ ተሠርቶ ለማየት እንፈልጋለን በማለት የአፈር ሙሌቱን ሠርተዋል።
ይሁን እንጅ እናንተ ለሲሚንቶ ለአሻዋ ለጠጠር ለድንጋይ የሚሆን ገንዘብ በመለገስ የተጀመረውን ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድታደርሱ እጅግ ተማጽነዋል።
ስለሆነም ውድ ኦርቶዶክሳውያን በሀገር ውስጥና በውጭም በተለያዩ የአለማችን ክፍል የምትገኙ የአቅማችንን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን!!!
ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
ዓባይ ባንክ | 362111107991610
አሐዱ ባንክ | 0081292811701
አዋሽ ባንክ | 013201006748101
ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦
የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤ/ክ የሚገኙ ህፃነት ለሦሥት ተከታታይ ቀናት በሌለ አቅማቸው የእመቤታችን ቤቷ ተሠርቶ ለማየት እንፈልጋለን በማለት የአፈር ሙሌቱን ሠርተዋል።
ይሁን እንጅ እናንተ ለሲሚንቶ ለአሻዋ ለጠጠር ለድንጋይ የሚሆን ገንዘብ በመለገስ የተጀመረውን ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድታደርሱ እጅግ ተማጽነዋል።
ስለሆነም ውድ ኦርቶዶክሳውያን በሀገር ውስጥና በውጭም በተለያዩ የአለማችን ክፍል የምትገኙ የአቅማችንን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን!!!
ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
ዓባይ ባንክ | 362111107991610
አሐዱ ባንክ | 0081292811701
አዋሽ ባንክ | 013201006748101
ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦
የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ምን ገጠመው?
ኑ ተብላችኋል!
ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ
“ቤቴንም ሥሩ፤ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል” ት/ሐጌ 1፡8
ግንባታው በመፋጠን ላይ የሚገኘው የቦሌ ቡልቡላ ደብረ መድኃኒት መድኃኒዓለም ሕንፃ ቤተክርስቲያን በግዙፍነቱ በአገራችን ተጠቃሽ የሆነው ሕንፃ የእስትንክቸራል ሥራው እየተጠናቀቀ የሚገኝ ሲሆን የፊኒሺንግ ሥራውን ለማከናወን ከፍተኛ መዋዕለንዋይ አስፈልጓል። የሕንፃውን ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ የሚያስፈልጉ የፊኒሺንግ ማተሪያሎችን ለማሟላት እንዲረዳ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ/ም ብፁዓን ሊቃነጳጳሳት በተገኙበት በግንባታ ላይ ባለው ሕንፃ ቤተክርስቲያን ውስጥ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መንፈሳዊ መርሐግብር ተዘጋጅቷል።
ስለዚህ እርሰዎ ቀደም ሲል ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ ቸሩ መድኃኒዓለም እርሰዎንና ቤተሰብዎን እንዲጠብቅልን እየጸለይን በዕለቱ ከ7 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት ለቀረው የግንባታ ሥራ የበኩሎትን መንፈሳዊ ድርሻ እንዲያበረክቱ በመድኃኒዓለም ስም እንጠይቃለን።
የሕንፃ አሠራ ኮሚቴ የባንክ ሂሳቦች
የንግድ ባንክ 1000128744944
የአዋሽ ባንክ 013521508437600
የዓባይ ባንክ 9012111016393016
የአቢሲኒያ ባንክ 216498558
3 months ago
የእመቤታችንን ቤት በጋራ እንሥራ!
— አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ደግነት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ደግነት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
የእመቤታችንን ቤት በጋራ እንሥራ!
— አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ደግነት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ደግነት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
አስቸኳይ መንፈሳዊ ጥሪ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያምን በጋራ እንገንባ! ⛪✨
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የምትገኘውና በፈተና ውስጥ ያለችው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን፣ የእያንዳንዱን ክርስቲያን ድጋፍ ትሻለች።
ያጋጠሟት ፈተናዎች፦
* የአገልግሎት መቋረጥ፦
በአሁኑ ሰዓት በዓመት አንድ ቀን ብቻ ቅዳሴ የሚቀደስባት ሲሆን፣ ካህናቱም ለቅዳሴ የሚያስፈልጉ እንደ ዕጣንና ዘቢብ ያሉ መሠረታዊ ንዋያተ ቅድሳትን ለማግኘት ይቸገራሉ።
* የመቃኞው መፍረስ፦
ነባሩ መቃኞ በምስጥና በዝናብ በመጎዳቱ ለመውደቅ ተቃርቧል።
* የግንባታ መቋረጥ፦
በምዕመናን ጥረት ተጀምሮ የነበረው አዲሱ ሕንጻ፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ግንባታው ከተቋረጠ አንድ ዓመት አልፎታል።
"እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።" (፩ ዜና መዋዕል ፳፰፥፲)
🙏 የእርዳታ ጥሪ፦
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትኖሩ፤ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የዚች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን ሕልውና እንዲቀጥል የድርሻችሁን እንድትወጡ እንማጸናለን።
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ~ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ ~ 240587815
ዓባይ ባንክ ~ 362111107991610
አሐዱ ባንክ ~ 0081292811701
አዋሽ ባንክ ~ 013201006748101
ዳሽን ባንክ ~5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" ይበሏቸው።
📢 ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #share በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የአንድ ሰው ቅንነት የአንዲት ቤተክርስቲያን ደወል ዳግም እንዲሰማ ያደርጋል!
#አስቸኳይጥሪ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ቤተክርስቲያን #በአታለማርያም #ከምባታ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያምን በጋራ እንገንባ! ⛪✨
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የምትገኘውና በፈተና ውስጥ ያለችው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን፣ የእያንዳንዱን ክርስቲያን ድጋፍ ትሻለች።
ያጋጠሟት ፈተናዎች፦
* የአገልግሎት መቋረጥ፦
በአሁኑ ሰዓት በዓመት አንድ ቀን ብቻ ቅዳሴ የሚቀደስባት ሲሆን፣ ካህናቱም ለቅዳሴ የሚያስፈልጉ እንደ ዕጣንና ዘቢብ ያሉ መሠረታዊ ንዋያተ ቅድሳትን ለማግኘት ይቸገራሉ።
* የመቃኞው መፍረስ፦
ነባሩ መቃኞ በምስጥና በዝናብ በመጎዳቱ ለመውደቅ ተቃርቧል።
* የግንባታ መቋረጥ፦
በምዕመናን ጥረት ተጀምሮ የነበረው አዲሱ ሕንጻ፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ግንባታው ከተቋረጠ አንድ ዓመት አልፎታል።
"እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።" (፩ ዜና መዋዕል ፳፰፥፲)
🙏 የእርዳታ ጥሪ፦
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትኖሩ፤ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የዚች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን ሕልውና እንዲቀጥል የድርሻችሁን እንድትወጡ እንማጸናለን።
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ~ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ ~ 240587815
ዓባይ ባንክ ~ 362111107991610
አሐዱ ባንክ ~ 0081292811701
አዋሽ ባንክ ~ 013201006748101
ዳሽን ባንክ ~5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" ይበሏቸው።
📢 ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #share በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የአንድ ሰው ቅንነት የአንዲት ቤተክርስቲያን ደወል ዳግም እንዲሰማ ያደርጋል!
#አስቸኳይጥሪ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ቤተክርስቲያን #በአታለማርያም #ከምባታ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አስቸኳይ መንፈሳዊ ጥሪ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያምን በጋራ እንገንባ! ⛪✨
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የምትገኘውና በፈተና ውስጥ ያለችው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን፣ የእያንዳንዱን ክርስቲያን ድጋፍ ትሻለች።
ያጋጠሟት ፈተናዎች፦
* የአገልግሎት መቋረጥ፦
በአሁኑ ሰዓት በዓመት አንድ ቀን ብቻ ቅዳሴ የሚቀደስባት ሲሆን፣ ካህናቱም ለቅዳሴ የሚያስፈልጉ እንደ ዕጣንና ዘቢብ ያሉ መሠረታዊ ንዋያተ ቅድሳትን ለማግኘት ይቸገራሉ።
* የመቃኞው መፍረስ፦
ነባሩ መቃኞ በምስጥና በዝናብ በመጎዳቱ ለመውደቅ ተቃርቧል።
* የግንባታ መቋረጥ፦
በምዕመናን ጥረት ተጀምሮ የነበረው አዲሱ ሕንጻ፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ግንባታው ከተቋረጠ አንድ ዓመት አልፎታል።
"እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።" (፩ ዜና መዋዕል ፳፰፥፲)
🙏 የእርዳታ ጥሪ፦
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትኖሩ፤ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የዚች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን ሕልውና እንዲቀጥል የድርሻችሁን እንድትወጡ እንማጸናለን።
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ~ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ ~ 240587815
ዓባይ ባንክ ~ 362111107991610
አሐዱ ባንክ ~ 0081292811701
አዋሽ ባንክ ~ 013201006748101
ዳሽን ባንክ ~5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" ይበሏቸው።
📢 ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #share በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የአንድ ሰው ቅንነት የአንዲት ቤተክርስቲያን ደወል ዳግም እንዲሰማ ያደርጋል!
https://www.facebook.com/p...
#አስቸኳይጥሪ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ቤተክርስቲያን #በአታለማርያም #ከምባታ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያምን በጋራ እንገንባ! ⛪✨
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የምትገኘውና በፈተና ውስጥ ያለችው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን፣ የእያንዳንዱን ክርስቲያን ድጋፍ ትሻለች።
ያጋጠሟት ፈተናዎች፦
* የአገልግሎት መቋረጥ፦
በአሁኑ ሰዓት በዓመት አንድ ቀን ብቻ ቅዳሴ የሚቀደስባት ሲሆን፣ ካህናቱም ለቅዳሴ የሚያስፈልጉ እንደ ዕጣንና ዘቢብ ያሉ መሠረታዊ ንዋያተ ቅድሳትን ለማግኘት ይቸገራሉ።
* የመቃኞው መፍረስ፦
ነባሩ መቃኞ በምስጥና በዝናብ በመጎዳቱ ለመውደቅ ተቃርቧል።
* የግንባታ መቋረጥ፦
በምዕመናን ጥረት ተጀምሮ የነበረው አዲሱ ሕንጻ፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ግንባታው ከተቋረጠ አንድ ዓመት አልፎታል።
"እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።" (፩ ዜና መዋዕል ፳፰፥፲)
🙏 የእርዳታ ጥሪ፦
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትኖሩ፤ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የዚች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን ሕልውና እንዲቀጥል የድርሻችሁን እንድትወጡ እንማጸናለን።
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ~ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ ~ 240587815
ዓባይ ባንክ ~ 362111107991610
አሐዱ ባንክ ~ 0081292811701
አዋሽ ባንክ ~ 013201006748101
ዳሽን ባንክ ~5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" ይበሏቸው።
📢 ማሳሰቢያ፦
ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #share በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ። የአንድ ሰው ቅንነት የአንዲት ቤተክርስቲያን ደወል ዳግም እንዲሰማ ያደርጋል!
https://www.facebook.com/p...
#አስቸኳይጥሪ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ቤተክርስቲያን #በአታለማርያም #ከምባታ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
3 months ago
ኢራንን በኢትዮጵያ የመመከት አዲስ ስትራቴጂ !
በትራምፕ፣ በኢራን እና በግብፅ ጥላ ስር ያለ የፕሬዝዳንት ሄርዞግ የአዲስ አበባ ጉዞ
የእስራኤል ፕሬዝዳንት ይስሐቅ ሄርዞግ ወደ አዲስ አበባ ያደረጉት ጉዞ ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባለፈ በታላላቅ ኃይላት መካከል እየተካሄደ ባለው የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፉክክር እና በአፍሪካ ቀንድ እየናኘ ባለው ውጥረት ላይ ያነጣጠረ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው።
ይህ ጉዞ በቀጠናው ያለውን ኃይል ሚዛን እንዴት እንደሚቀይረው እንመልከት
ለእስራኤል የቀይ ባሕር ሰላም መሆን የኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የሕልውና ጉዳይ ነው። በተለይም የየመኑ ሁቲዎች በባቢል መንደብ በኩል የሚያልፉ መርከቦችን ኢላማ ማድረጋቸው እስራኤል በቀጠናው አዳዲስና ጠንካራ ወዳጆችን እንድትፈልግ አስገድዷታል።
ኢትዮጵያ በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት (MoU) እና የባሕር በር የማግኘት ፍላጎቷ ከእስራኤል ስትራቴጂ ጋር ይጋጠማል። እስራኤል ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ላይ ያላት ተጽዕኖ እንዲጎለብት ትፈልጋለች ምክንያቱም ጠንካራ ኢትዮጵያ በቀጠናው መኖሯ የኢራን ተላላኪዎችን እንቅስቃሴ ለመግታት ይረዳታል።
እስራኤል ከኤርትራ ጋር ያላት ግንኙነት ውስብስብ በሆነበት በዚህ ወቅት ከኢትዮጵያ ጋር የምታደርገው ጥብቅ ትብብር በቀይ ባሕር ምሥራቃዊ ዳርቻ ላይ የሚኖራትን የደህንነት ክትትልና የመረጃ ልውውጥ (Intelligence sharing) ያጠናክርላታል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ቀንድ በግብፅ፣በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል ባለው የዲፕሎማሲ ፍጥጫ ውስጥ ትገኛለች። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት በዚህ ፍጥጫ ውስጥ ግልጽ የሆነ መልዕክት ያስተላልፋል ግብፅ በሶማሊያ በኩል ወታደራዊ መገኘቷን ለማሳየት የምታደርገው ጥረት ለእስራኤል ስጋት ሊሆን ይችላል።
እስራኤል በታሪክ ግብፅን ብቸኛ የዓባይ ተጠቃሚና የቀጠናው መሪ አድርጎ የመቀበል ዝንባሌ የላትም። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት እስራኤል ለኢትዮጵያ ያላትን ስትራቴጂካዊ ድጋፍ በማሳየት ግብፅ በቀጠናው የምታደርገውን መስፋፋት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የመመገደብ (Counter-balancing) ፋይዳ አለው።
በሱዳን ያለው የእርስ በርስ ጦርነትና የመንግሥት አልባነት ሁኔታ እስራኤል በአፍሪካ ቀንድ የነበራትን አንድ ወዳጅ እንድታጣ አድርጓታል። በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀጠናው ብቸኛዋ አስተማማኝ አጋር ሆና መገኘቷ የፕሬዝዳንቱን ጉዞ የግድ እንዲሆን አድርጎታል።
ኢራን በአፍሪካ ቀንድና በሳህል ሀገራት (Sahel region) ውስጥ ያላትን ተጽዕኖ ለማስፋት ከፍተኛ በጀትና ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረገች ነው።
እስራኤል የፕሬዝዳንቷን ጉዞ እንደ "ዲፕሎማሲያዊ ጋሻ" ትጠቀማለች።
ኢትዮጵያ በኢራን ወጥመድ ውስጥ እንዳትገባና ቀጠናው ለፀረ-እስራኤል ኃይሎች መፈልፈያ እንዳይሆን ትልቅ የግንኙነት ግንብ መገንባት ትፈልጋለች።
ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ይዘውት የመጡት አጀንዳ "ቴክኖሎጂና ግብርና" ቢመስልም፣ ከጀርባው ያለው ትልቁ ጉዳይ ግን የደህንነትና የመረጃ ትብብር (Security partnership) ነው።
ኢትዮጵያ ከዚህ ጉብኝት የምታገኘው ፋይዳ ከፍተኛ ነው በዓለም አቀፍ ደረጃ (በተለይም በምዕራባውያን ዘንድ) ያላትን ተቀባይነት ከፍ ያደርገዋል።
እስራኤል በዋሽንግተን ያላት ተሰሚነት ከፍተኛ በመሆኑ የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ቀጥተኛ ያልሆነ የዲፕሎማሲ ድጋፍ ነው በአሁኑ ወቅት በዋሽንግተን ያለው የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር "ሰላም በጉልበት" (Peace through Strength) የሚል ፖሊሲን እየተከተለ ይገኛል እስራኤል ወደ አፍሪካ የምታደርገው ጉዞ በትራምፕ አስተዳደር በኩል ትልቅ ድጋፍ አለው ይህ ጉብኝት ኢትዮጵያ በትራምፕ አዲስ የዓለም ፖሊሲ ውስጥ ያላትን ስትራቴጂካዊ ቦታ የምታጠናክርበትና በእስራኤል በኩል ወደ ዋሽንግተን የምታደርገውን የዲፕሎማሲ መስመር የምታሰምርበት እና ኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤትነት ጥያቄዋን በታላላቅ ሀገራት ዘንድ እውቅና ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ያግዛል።
የፕሬዝዳንት ይስሐቅ ሄርዞግ ጉብኝት ተራ የጎረቤት ጥሪ ሳይሆን በቀይ ባሕር ላይ እየተነሳ ያለውን ማዕበል ለመቋቋም የተዘረጋ ስትራቴጂካዊ መስመር ነው።
ጉዞው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ማዕከል ናት እስራኤል ደግሞ የዚህ ማዕከል ደህንነት ያሳስባታል የሚል ደፋር መልዕክት ለቀጠናው ሀገራት ያስተላለፈ ነው።
በትራምፕ፣ በኢራን እና በግብፅ ጥላ ስር ያለ የፕሬዝዳንት ሄርዞግ የአዲስ አበባ ጉዞ
የእስራኤል ፕሬዝዳንት ይስሐቅ ሄርዞግ ወደ አዲስ አበባ ያደረጉት ጉዞ ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባለፈ በታላላቅ ኃይላት መካከል እየተካሄደ ባለው የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፉክክር እና በአፍሪካ ቀንድ እየናኘ ባለው ውጥረት ላይ ያነጣጠረ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው።
ይህ ጉዞ በቀጠናው ያለውን ኃይል ሚዛን እንዴት እንደሚቀይረው እንመልከት
ለእስራኤል የቀይ ባሕር ሰላም መሆን የኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የሕልውና ጉዳይ ነው። በተለይም የየመኑ ሁቲዎች በባቢል መንደብ በኩል የሚያልፉ መርከቦችን ኢላማ ማድረጋቸው እስራኤል በቀጠናው አዳዲስና ጠንካራ ወዳጆችን እንድትፈልግ አስገድዷታል።
ኢትዮጵያ በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት (MoU) እና የባሕር በር የማግኘት ፍላጎቷ ከእስራኤል ስትራቴጂ ጋር ይጋጠማል። እስራኤል ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ላይ ያላት ተጽዕኖ እንዲጎለብት ትፈልጋለች ምክንያቱም ጠንካራ ኢትዮጵያ በቀጠናው መኖሯ የኢራን ተላላኪዎችን እንቅስቃሴ ለመግታት ይረዳታል።
እስራኤል ከኤርትራ ጋር ያላት ግንኙነት ውስብስብ በሆነበት በዚህ ወቅት ከኢትዮጵያ ጋር የምታደርገው ጥብቅ ትብብር በቀይ ባሕር ምሥራቃዊ ዳርቻ ላይ የሚኖራትን የደህንነት ክትትልና የመረጃ ልውውጥ (Intelligence sharing) ያጠናክርላታል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ቀንድ በግብፅ፣በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል ባለው የዲፕሎማሲ ፍጥጫ ውስጥ ትገኛለች። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት በዚህ ፍጥጫ ውስጥ ግልጽ የሆነ መልዕክት ያስተላልፋል ግብፅ በሶማሊያ በኩል ወታደራዊ መገኘቷን ለማሳየት የምታደርገው ጥረት ለእስራኤል ስጋት ሊሆን ይችላል።
እስራኤል በታሪክ ግብፅን ብቸኛ የዓባይ ተጠቃሚና የቀጠናው መሪ አድርጎ የመቀበል ዝንባሌ የላትም። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት እስራኤል ለኢትዮጵያ ያላትን ስትራቴጂካዊ ድጋፍ በማሳየት ግብፅ በቀጠናው የምታደርገውን መስፋፋት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ የመመገደብ (Counter-balancing) ፋይዳ አለው።
በሱዳን ያለው የእርስ በርስ ጦርነትና የመንግሥት አልባነት ሁኔታ እስራኤል በአፍሪካ ቀንድ የነበራትን አንድ ወዳጅ እንድታጣ አድርጓታል። በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀጠናው ብቸኛዋ አስተማማኝ አጋር ሆና መገኘቷ የፕሬዝዳንቱን ጉዞ የግድ እንዲሆን አድርጎታል።
ኢራን በአፍሪካ ቀንድና በሳህል ሀገራት (Sahel region) ውስጥ ያላትን ተጽዕኖ ለማስፋት ከፍተኛ በጀትና ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እያደረገች ነው።
እስራኤል የፕሬዝዳንቷን ጉዞ እንደ "ዲፕሎማሲያዊ ጋሻ" ትጠቀማለች።
ኢትዮጵያ በኢራን ወጥመድ ውስጥ እንዳትገባና ቀጠናው ለፀረ-እስራኤል ኃይሎች መፈልፈያ እንዳይሆን ትልቅ የግንኙነት ግንብ መገንባት ትፈልጋለች።
ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ይዘውት የመጡት አጀንዳ "ቴክኖሎጂና ግብርና" ቢመስልም፣ ከጀርባው ያለው ትልቁ ጉዳይ ግን የደህንነትና የመረጃ ትብብር (Security partnership) ነው።
ኢትዮጵያ ከዚህ ጉብኝት የምታገኘው ፋይዳ ከፍተኛ ነው በዓለም አቀፍ ደረጃ (በተለይም በምዕራባውያን ዘንድ) ያላትን ተቀባይነት ከፍ ያደርገዋል።
እስራኤል በዋሽንግተን ያላት ተሰሚነት ከፍተኛ በመሆኑ የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ቀጥተኛ ያልሆነ የዲፕሎማሲ ድጋፍ ነው በአሁኑ ወቅት በዋሽንግተን ያለው የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር "ሰላም በጉልበት" (Peace through Strength) የሚል ፖሊሲን እየተከተለ ይገኛል እስራኤል ወደ አፍሪካ የምታደርገው ጉዞ በትራምፕ አስተዳደር በኩል ትልቅ ድጋፍ አለው ይህ ጉብኝት ኢትዮጵያ በትራምፕ አዲስ የዓለም ፖሊሲ ውስጥ ያላትን ስትራቴጂካዊ ቦታ የምታጠናክርበትና በእስራኤል በኩል ወደ ዋሽንግተን የምታደርገውን የዲፕሎማሲ መስመር የምታሰምርበት እና ኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤትነት ጥያቄዋን በታላላቅ ሀገራት ዘንድ እውቅና ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ያግዛል።
የፕሬዝዳንት ይስሐቅ ሄርዞግ ጉብኝት ተራ የጎረቤት ጥሪ ሳይሆን በቀይ ባሕር ላይ እየተነሳ ያለውን ማዕበል ለመቋቋም የተዘረጋ ስትራቴጂካዊ መስመር ነው።
ጉዞው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ማዕከል ናት እስራኤል ደግሞ የዚህ ማዕከል ደህንነት ያሳስባታል የሚል ደፋር መልዕክት ለቀጠናው ሀገራት ያስተላለፈ ነው።
3 months ago
በትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
በትግራይ ክልል የሕወሃት አመራሮችና የፌዴራል መንግሥት በደረሱበት አለመግባባት የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፣ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መታቀዱን "በትግራይ ለውጥ ፈላጊ" የተባለው ስብስብ አስታውቋል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን ያቀፈው ይህ ስብስብ፣ ባለፈው ቅዳሜ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታና መፍትሔዎች ላይ ውይይት አካሂዷል።
የለውጥ ፈላጊ ስብስቡ አባል ጋዜጠኛ ዳሞራ ያህያ፤ “በትግራይ ክልል በዳግም ጦርነት ደም መፋሰስ እንዳይፈጠርና ልዩነቶች በሰላማዊና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ግፊት ማድረግ ያስፈልጋል” ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል።
አሁን ያለው የሕወሃት ቡድን የትግራይን ሕዝብ እንደማይወክልና በክልሉ እንደሚጀመር እየተሰጋ ያለው ጦርነት የውጭ ኃይሎች ድጋፍ እንዳለበት ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና ለኤምባሲዎች ለማሳወቅ በቀጣዮቹ ሳምንታት ሰላማዊ ሰልፉ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።
የባይቶና ዓባይ ትግራይ ፓርቲ አባል ዶክተር ፀጋዘአብ ካሱ በበኩላቸው፤ የክልሉ ነዋሪዎች እና ወጣቱ ጦርነት እንደማይፈልግ ተናግረዋል።
ባይቶና በፌዴራል መንግሥትና በትግራይ አመራሮች መካከል ያለውን ችግር ለማቀራረብ ጥረት እያደረገ መሆኑንና መንግሥት በክልሉ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች እንዳያቋርጥ የማድረግ ሥራዎች ውጤታማ እንደሆኑለት ተናግረዋል።
ጥቂት የሥልጣን ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች የሚፈጥሩት ውጥረት የሕዝቡ ፍላጎት አለመሆኑን ለማሳወቅ እየተሰራ እንደሆነ የተናገሩት ዶክተር ፀጋዘአብ፤ “ከፌዴራል መንግሥት ጋር መሥራት ግዴታ ነው” ብለዋል፡፡
#አሐዱ
በትግራይ ክልል የሕወሃት አመራሮችና የፌዴራል መንግሥት በደረሱበት አለመግባባት የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፣ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መታቀዱን "በትግራይ ለውጥ ፈላጊ" የተባለው ስብስብ አስታውቋል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን ያቀፈው ይህ ስብስብ፣ ባለፈው ቅዳሜ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታና መፍትሔዎች ላይ ውይይት አካሂዷል።
የለውጥ ፈላጊ ስብስቡ አባል ጋዜጠኛ ዳሞራ ያህያ፤ “በትግራይ ክልል በዳግም ጦርነት ደም መፋሰስ እንዳይፈጠርና ልዩነቶች በሰላማዊና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ግፊት ማድረግ ያስፈልጋል” ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል።
አሁን ያለው የሕወሃት ቡድን የትግራይን ሕዝብ እንደማይወክልና በክልሉ እንደሚጀመር እየተሰጋ ያለው ጦርነት የውጭ ኃይሎች ድጋፍ እንዳለበት ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና ለኤምባሲዎች ለማሳወቅ በቀጣዮቹ ሳምንታት ሰላማዊ ሰልፉ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።
የባይቶና ዓባይ ትግራይ ፓርቲ አባል ዶክተር ፀጋዘአብ ካሱ በበኩላቸው፤ የክልሉ ነዋሪዎች እና ወጣቱ ጦርነት እንደማይፈልግ ተናግረዋል።
ባይቶና በፌዴራል መንግሥትና በትግራይ አመራሮች መካከል ያለውን ችግር ለማቀራረብ ጥረት እያደረገ መሆኑንና መንግሥት በክልሉ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች እንዳያቋርጥ የማድረግ ሥራዎች ውጤታማ እንደሆኑለት ተናግረዋል።
ጥቂት የሥልጣን ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች የሚፈጥሩት ውጥረት የሕዝቡ ፍላጎት አለመሆኑን ለማሳወቅ እየተሰራ እንደሆነ የተናገሩት ዶክተር ፀጋዘአብ፤ “ከፌዴራል መንግሥት ጋር መሥራት ግዴታ ነው” ብለዋል፡፡
#አሐዱ
3 months ago
ግብፅ ለኢትዮጵያ አዲስ አማራጭ አቀረበች፦ "ለዓባይ ውሃ ተለዋዋጭ ከሆናችሁ፣ ለባህር በር ድጋፍ እናደርጋለን"
#fastmereja I ግብፅ በዓባይ ውሃ ክፍፍል ላይ ኢትዮጵያ "ተለዋዋጭ" አቋም የምታሳይ ከሆነ፣ ሀገሪቱ ቀይ ባህርን የምታገኝበትን መንገድ ከአፍሪካ ወዳጆቿ ጋር በመሆን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች። "ዘ ናሽናል" የካይሮ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ ይህ ሃሳብ ባለፈው ሳምንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደርሷቸዋል።
ግብፅ በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለህልውናዋ "ስጋት" እንደሆነ በመግለጽ፣ የውሃ አጠቃቀሙን የሚገዛ ሕጋዊ ስምምነት እንዲኖር ትፈልጋለች።
ኢትዮጵያ በውሃው ጉዳይ ላይ ስምምነት ላይ የምትደርስ ከሆነ፣ ግብፅ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላትን የባህር በር ፍላጎት ለማሳካት ከጎኗ እንደምትቆም ገልጻለች።
ይህ የግብፅ ሃሳብ ለዋይት ሃውስ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ መላኩ የተገለጸ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንቱ በዓመታት የዘለቀውን ይህንን የውሃ ውዝግብ ለማስታረቅ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል።
ግብፅ ይህንን አማራጭ ስታቀርብ ስውር ማስጠንቀቂያም አክላለች። ኢትዮጵያ ጥያቄውን ውድቅ ካደረገች፣ ግብፅ በሱዳን፣ በሶማሊያ፣ በጅቡቲ እና በኤርትራ ያላትን ከፍተኛ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ተጽዕኖ እንዲሁም በቀይ ባህር ደቡባዊ ክፍል ያለውን የባህር ኃይል ኃይሏን በመጠቀም ኢትዮጵያ የወደብ አገልግሎት እንዳታገኝ "እንቅፋት" እንደምትሆን አመልክታለች።
ምንም እንኳን አዲስ አበባ ለግብፅ ጥያቄ እስካሁን ይፋዊ ምላሽ ባትሰጥም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ ከቱርክ ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶጋን ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት በድጋሚ አጽንኦት ሰጥተዋል። "ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሀገር የባህር በር ተከልክላ 'የመልክዓ ምድር እስረኛ' ሆና መቀጠል አትችልም" ብለዋል።
ለዓመታት ተቃቅረው የነበሩት ካይሮ እና አንካራ አሁን ላይ ግንኙነታቸውን እያጠናከሩ ሲሆን፣ በሱዳን፣ በሊቢያ እና በሶማሊያ ጉዳዮች ላይ ያላቸው አቋም እየተቀራረበ መጥቷል።
ግብፅ፣ ሶማሊያ እና ቱርክ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባህር በር ለማግኘት ያደረገችውን የመግባቢያ ስምምነት እንዲሁም እስራኤል ሶማሊላንድን እውቅና መስጠቷን በጽኑ ተቃውመዋል።
ግብፅ በአሁኑ ወቅት በጅቡቲ እና በኤርትራ (በአሰብ ወደብ) ላይ ያላትን ተጽዕኖ በማሳደግ እና የባህር ኃይል ጦር ሰፈሮችን በማጠናከር፣ ወደፊት በግድቡ ጉዳይ ላይ ለሚደረግ ድርድር እንደ ትልቅ የመደራደሪያ ካርድ ልትጠቀምበት እንደምትችል ተገምቷል።
#ፖለቲካ ዘገባ
#fastmereja I ግብፅ በዓባይ ውሃ ክፍፍል ላይ ኢትዮጵያ "ተለዋዋጭ" አቋም የምታሳይ ከሆነ፣ ሀገሪቱ ቀይ ባህርን የምታገኝበትን መንገድ ከአፍሪካ ወዳጆቿ ጋር በመሆን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች። "ዘ ናሽናል" የካይሮ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ ይህ ሃሳብ ባለፈው ሳምንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደርሷቸዋል።
ግብፅ በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለህልውናዋ "ስጋት" እንደሆነ በመግለጽ፣ የውሃ አጠቃቀሙን የሚገዛ ሕጋዊ ስምምነት እንዲኖር ትፈልጋለች።
ኢትዮጵያ በውሃው ጉዳይ ላይ ስምምነት ላይ የምትደርስ ከሆነ፣ ግብፅ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላትን የባህር በር ፍላጎት ለማሳካት ከጎኗ እንደምትቆም ገልጻለች።
ይህ የግብፅ ሃሳብ ለዋይት ሃውስ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ መላኩ የተገለጸ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንቱ በዓመታት የዘለቀውን ይህንን የውሃ ውዝግብ ለማስታረቅ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል።
ግብፅ ይህንን አማራጭ ስታቀርብ ስውር ማስጠንቀቂያም አክላለች። ኢትዮጵያ ጥያቄውን ውድቅ ካደረገች፣ ግብፅ በሱዳን፣ በሶማሊያ፣ በጅቡቲ እና በኤርትራ ያላትን ከፍተኛ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ተጽዕኖ እንዲሁም በቀይ ባህር ደቡባዊ ክፍል ያለውን የባህር ኃይል ኃይሏን በመጠቀም ኢትዮጵያ የወደብ አገልግሎት እንዳታገኝ "እንቅፋት" እንደምትሆን አመልክታለች።
ምንም እንኳን አዲስ አበባ ለግብፅ ጥያቄ እስካሁን ይፋዊ ምላሽ ባትሰጥም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ ከቱርክ ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶጋን ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት በድጋሚ አጽንኦት ሰጥተዋል። "ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሀገር የባህር በር ተከልክላ 'የመልክዓ ምድር እስረኛ' ሆና መቀጠል አትችልም" ብለዋል።
ለዓመታት ተቃቅረው የነበሩት ካይሮ እና አንካራ አሁን ላይ ግንኙነታቸውን እያጠናከሩ ሲሆን፣ በሱዳን፣ በሊቢያ እና በሶማሊያ ጉዳዮች ላይ ያላቸው አቋም እየተቀራረበ መጥቷል።
ግብፅ፣ ሶማሊያ እና ቱርክ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባህር በር ለማግኘት ያደረገችውን የመግባቢያ ስምምነት እንዲሁም እስራኤል ሶማሊላንድን እውቅና መስጠቷን በጽኑ ተቃውመዋል።
ግብፅ በአሁኑ ወቅት በጅቡቲ እና በኤርትራ (በአሰብ ወደብ) ላይ ያላትን ተጽዕኖ በማሳደግ እና የባህር ኃይል ጦር ሰፈሮችን በማጠናከር፣ ወደፊት በግድቡ ጉዳይ ላይ ለሚደረግ ድርድር እንደ ትልቅ የመደራደሪያ ካርድ ልትጠቀምበት እንደምትችል ተገምቷል።
#ፖለቲካ ዘገባ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🏆 ኩራት፦ ለሰባት ኢትዮጵያውያን የ"ጳጉሜን አዋርድ" ሽልማት ተሰጠ! 🇪🇹✨
#ethiopia | በካሊፎርንያ ግዛት ሎሳንጀለስ ከተማ የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነ ደማቅ ስነ-ሥርዓት፣ የጷጉሜን የኢትዮጵያውያን መዝናኛና ባሕል ማዕከል (PEEC) ለሀገርና ለወገን ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰባት ኢትዮጵያውያን እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
🌟 የዘንድሮው የ"ጳጉሜን አዋርድ" ተሸላሚዎች፦
አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ)፦
በቱሪዝም ዘርፍ ከ86 በላይ ሀገራትን በመዞር ታሪካዊ ስፍራዎችን ያስተዋወቀ ልዩ ተሸላሚ።
ጋዜጠኛ ጌታቸው ወልዩ፦
ለ40 ዓመታት በጋዜጠኝነት፣ በታሪክና በዓባይ ተፋሰስ ጥናት ሀገሩን በታማኝነት ያገለገለ።
አርቲስት ተፈሪ አስፋ (Posthumous)፦
በኢትዮጵያ ሙዚቃ እድገት ላይ ላበረከተው የማይተካ ሚና (በድኅረ-ሕይወት) የክብር ሽልማት የተሰጠው።
ዶክተር ሐዋኒ ንጉሤ፦
በበጎ አድራጎትና በትምህርት ዘርፍ ለሕጻናትና ለትውልድ ግንባታ ለሰሩት የላቀ ስራ።
ደራሲ ወልደገብርኤል አስጌ፦
በሥነ-ጽሑፍና ታሪክ ዘርፍ "የነቢዩ መሐመድ ታሪክ" የተሰኘ ታሪካዊ ሰነድ በማኖራቸው።
ጋዜጠኛ ተወልደ በየነ (ተቦርነ)፦
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ በሰነድና በማኅደር በማቆየት ለተጫወቱት ሚና።
አቶ ፍስሐ ወልደ-አማኑኤል፦
በእግር ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ።
🙏 እንኳን ደስ አላችሁ!
እነዚህ ታላላቅ ግለሰቦች ለሀገራችን ብርሃን የሆኑ፣ በተሰማሩበት መስክ ሁሉ ጥበብንና እውነትን የተከሉ ባለሙያዎች ናቸው።
በባዕድ ሀገር ሆነው የሀገራቸውን ልጆች አበርክቶ የሚያከብሩት የጷጉሜን የባህል ማዕከል አባላትም ምስጋና ይገባቸዋል።
ለተሸላሚዎቹ ያላችሁን ደስታና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት በኮሜንት አጋሩን። 👏🇪🇹
#pagumenawards #ethiopia #excellence #losangeles #ethiopianheros #art #journalism #sport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በካሊፎርንያ ግዛት ሎሳንጀለስ ከተማ የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነ ደማቅ ስነ-ሥርዓት፣ የጷጉሜን የኢትዮጵያውያን መዝናኛና ባሕል ማዕከል (PEEC) ለሀገርና ለወገን ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰባት ኢትዮጵያውያን እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
🌟 የዘንድሮው የ"ጳጉሜን አዋርድ" ተሸላሚዎች፦
አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ)፦
በቱሪዝም ዘርፍ ከ86 በላይ ሀገራትን በመዞር ታሪካዊ ስፍራዎችን ያስተዋወቀ ልዩ ተሸላሚ።
ጋዜጠኛ ጌታቸው ወልዩ፦
ለ40 ዓመታት በጋዜጠኝነት፣ በታሪክና በዓባይ ተፋሰስ ጥናት ሀገሩን በታማኝነት ያገለገለ።
አርቲስት ተፈሪ አስፋ (Posthumous)፦
በኢትዮጵያ ሙዚቃ እድገት ላይ ላበረከተው የማይተካ ሚና (በድኅረ-ሕይወት) የክብር ሽልማት የተሰጠው።
ዶክተር ሐዋኒ ንጉሤ፦
በበጎ አድራጎትና በትምህርት ዘርፍ ለሕጻናትና ለትውልድ ግንባታ ለሰሩት የላቀ ስራ።
ደራሲ ወልደገብርኤል አስጌ፦
በሥነ-ጽሑፍና ታሪክ ዘርፍ "የነቢዩ መሐመድ ታሪክ" የተሰኘ ታሪካዊ ሰነድ በማኖራቸው።
ጋዜጠኛ ተወልደ በየነ (ተቦርነ)፦
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ በሰነድና በማኅደር በማቆየት ለተጫወቱት ሚና።
አቶ ፍስሐ ወልደ-አማኑኤል፦
በእግር ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ።
🙏 እንኳን ደስ አላችሁ!
እነዚህ ታላላቅ ግለሰቦች ለሀገራችን ብርሃን የሆኑ፣ በተሰማሩበት መስክ ሁሉ ጥበብንና እውነትን የተከሉ ባለሙያዎች ናቸው።
በባዕድ ሀገር ሆነው የሀገራቸውን ልጆች አበርክቶ የሚያከብሩት የጷጉሜን የባህል ማዕከል አባላትም ምስጋና ይገባቸዋል።
ለተሸላሚዎቹ ያላችሁን ደስታና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት በኮሜንት አጋሩን። 👏🇪🇹
#pagumenawards #ethiopia #excellence #losangeles #ethiopianheros #art #journalism #sport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
#ethiopia | ጭካኔ በኢትዮጵያ | የክፈለ ዘመኑ የባንክ ዘረፋ | በዓባይ ኬንያና ግብፅ መከሩ | ኢትዮጵያና ኤርትራ በጦርነት አፋፍ | የልመና ወንጀሎች
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
4 months ago
“ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ ነው”
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ መሆኑንና ኢትዮጵያ በውኃ ሀብቷ ልማትን መሻቷ የማንንም ድርሻ ለመቀነስ አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የረመዷን ወርን መምጣት ተከትሎ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ታላቁ ዓባይ መለኮታዊ ስጦታ በመሆኑ ሁሉም በፍትሐዊነትና በእኩልነት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ገልጸዋል።
የሕዳሴ ግድብ በመቻቻልና በጋራ ሕልውና መርሆዎች ላይ የተመሠረተ የሞራልና የሰብዓዊነት ፕሮጀክት መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ታማኝ ሆና እንደምትቀጥል ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ኢትዮጵያ፣ አካባቢዋን የምትመለከተው በመስፋፋት ሳይሆን በመዋሃድ መነፅር ነው ብለዋል።
በዚህም ወደ ባህር በር የመድረስ ፍላጎታችን ሰላማዊ እንዲሁም የህልውና አስፈላጊነት ላይ የተመሰረተና፣ የሕዝባችንን ቁጥር መጨመር ታሳቢ አድርጎ የሚመራ ህጋዊ ጥሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
Ethiopian Press Agency
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ መሆኑንና ኢትዮጵያ በውኃ ሀብቷ ልማትን መሻቷ የማንንም ድርሻ ለመቀነስ አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የረመዷን ወርን መምጣት ተከትሎ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ታላቁ ዓባይ መለኮታዊ ስጦታ በመሆኑ ሁሉም በፍትሐዊነትና በእኩልነት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ገልጸዋል።
የሕዳሴ ግድብ በመቻቻልና በጋራ ሕልውና መርሆዎች ላይ የተመሠረተ የሞራልና የሰብዓዊነት ፕሮጀክት መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ታማኝ ሆና እንደምትቀጥል ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ኢትዮጵያ፣ አካባቢዋን የምትመለከተው በመስፋፋት ሳይሆን በመዋሃድ መነፅር ነው ብለዋል።
በዚህም ወደ ባህር በር የመድረስ ፍላጎታችን ሰላማዊ እንዲሁም የህልውና አስፈላጊነት ላይ የተመሰረተና፣ የሕዝባችንን ቁጥር መጨመር ታሳቢ አድርጎ የሚመራ ህጋዊ ጥሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
Ethiopian Press Agency