2 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
3 hours ago
u12e8u1215u12f3u1234 u130du12f5u1265 u1260u1228u12a8u1276u127du1293 u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12a5u12cdu1245u1293u12ceu127d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
የሕዳሴ ግድብ በረከቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
Ethiopian Broadcasting Corporation
4 hours ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb...u1290u1210u1234 01/2018 u12d3.u121d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
ዜና ኢትዮጵያ...ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም
Ethiopian Broadcasting Corporation
4 hours ago
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
የፍልሰታ ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰቷንና ክብሯን በማሰብ የሚጾም የጸሎት፣ የንስሐ፣ የምልጃና የምሕረት ጾም ነው። ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። በእነዚህ የተቀደሱ ቀናት ምእመናን በጾም፣ በስግደት፣ በጸሎትና በምጽዋት በመትጋት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይለምናሉ፤ “እምነት ያለው ሥራ ይኑረው” እንዲል ቃሉ፣ ጾም ከምጽዋት ጋር ሲታጀብ በፊቱ የተወደደ መሥዋዕት ይሆናል።
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ናቸው።
መሬቱ ደርቋል፣ ከጸሎት መልስ የሚቀመስ እህል ጠፍቷል፣ መነኮሳቱ በረሃብና በችግር እየተፈተኑ የዕለት ሕይወታቸውን ለመግፋት በእጅጉ ተቸግረዋል።
የምግብ እጥረት ችግር በየቀኑ እየበረታባቸው ነው። ይህ የእነርሱ ብቻ ፈተና ሳይሆን የሁላችንም ፈተና ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፥26) ላይ፡- «አንድም ብልት ቢሰቃይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሰቃያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል» ይላል፡፡በዚህ ምዕራፍ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እያንዳንዱ ምእመን የአንዱ መከራ የሁሉም መከራ፣ የአንዱም ክብር የሁሉም ደስታ መሆኑን ያስተምራል።
ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ጾም ከምጽዋትና ከርኅራኄ እንደማይለይ ታስተምረናለች፡፡እግዚአብሔርም፦ "የምወደው ጾም ይህ አይደለምን?… ለተራበ እንጀራህን መቁረስ፣ ድሆችንም ወደ ቤትህ ማስገባት ነው።" ይላል (ኢሳይያስ 58፥6–7) ። በዚህ ቅዱስ ወቅት የጾማችን ፍሬ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ ሊገለጥ ይገባል።
"በጎ ማድረግንና መለገስን አትርሱ፤ እንዲህ ያለውን መሥዋዕት እግዚአብሔር ይወዳልና።"(ዕብራውያን 13፥16) እንዲል ቃሉ፤በዚህ የፍልሰታ ጾም የጸሎታችንን ፍሬ በምጽዋት እናሳይ፤ ለቤተ መቅደሱ መልሶ መገንባት፣ ለመነኮሳቱ ምግብና መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት በአቅማችን እንረባረብ።
ዛሬ የምንሰጠው ትንሽ ድጋፍ የተራበን ያጸናል፣ የፈረሰውን ያቆማል፣ በልባቸው ተስፋን ያበራል። እንግዲህ በዚህ የተቀደሰ የፍልሰታ ጾም ወቅት በጸሎት፣ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ አንድ እንሁን፤ ገዳማዊያኑን ስንደግፍ እኛም የበረከቱ ተሳታፊ እንሆናለንና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
የፍልሰታ ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰቷንና ክብሯን በማሰብ የሚጾም የጸሎት፣ የንስሐ፣ የምልጃና የምሕረት ጾም ነው። ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። በእነዚህ የተቀደሱ ቀናት ምእመናን በጾም፣ በስግደት፣ በጸሎትና በምጽዋት በመትጋት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይለምናሉ፤ “እምነት ያለው ሥራ ይኑረው” እንዲል ቃሉ፣ ጾም ከምጽዋት ጋር ሲታጀብ በፊቱ የተወደደ መሥዋዕት ይሆናል።
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ናቸው።
መሬቱ ደርቋል፣ ከጸሎት መልስ የሚቀመስ እህል ጠፍቷል፣ መነኮሳቱ በረሃብና በችግር እየተፈተኑ የዕለት ሕይወታቸውን ለመግፋት በእጅጉ ተቸግረዋል።
የምግብ እጥረት ችግር በየቀኑ እየበረታባቸው ነው። ይህ የእነርሱ ብቻ ፈተና ሳይሆን የሁላችንም ፈተና ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፥26) ላይ፡- «አንድም ብልት ቢሰቃይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሰቃያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል» ይላል፡፡በዚህ ምዕራፍ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እያንዳንዱ ምእመን የአንዱ መከራ የሁሉም መከራ፣ የአንዱም ክብር የሁሉም ደስታ መሆኑን ያስተምራል።
ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ጾም ከምጽዋትና ከርኅራኄ እንደማይለይ ታስተምረናለች፡፡እግዚአብሔርም፦ "የምወደው ጾም ይህ አይደለምን?… ለተራበ እንጀራህን መቁረስ፣ ድሆችንም ወደ ቤትህ ማስገባት ነው።" ይላል (ኢሳይያስ 58፥6–7) ። በዚህ ቅዱስ ወቅት የጾማችን ፍሬ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ ሊገለጥ ይገባል።
"በጎ ማድረግንና መለገስን አትርሱ፤ እንዲህ ያለውን መሥዋዕት እግዚአብሔር ይወዳልና።"(ዕብራውያን 13፥16) እንዲል ቃሉ፤በዚህ የፍልሰታ ጾም የጸሎታችንን ፍሬ በምጽዋት እናሳይ፤ ለቤተ መቅደሱ መልሶ መገንባት፣ ለመነኮሳቱ ምግብና መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት በአቅማችን እንረባረብ።
ዛሬ የምንሰጠው ትንሽ ድጋፍ የተራበን ያጸናል፣ የፈረሰውን ያቆማል፣ በልባቸው ተስፋን ያበራል። እንግዲህ በዚህ የተቀደሰ የፍልሰታ ጾም ወቅት በጸሎት፣ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ አንድ እንሁን፤ ገዳማዊያኑን ስንደግፍ እኛም የበረከቱ ተሳታፊ እንሆናለንና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
Sponsored by
Surafel
6 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሩሲያ ትልቁ የኦንላይን የገበያ መድረክ የሆነው 'ዋይልድቤሪስ' መጋዘኖች ላይ ዩክሬን እያደረሰች ያለው ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት፣ በሺዎች የሚቆጠሩ የሩሲያ አነስተኛ ንግዶችን ለከፍተኛ ኪሳራ እና መዘጋት እየዳረገ መሆኑ ተዘገበ።
ከጁላይ 18 ጀምሮ በተከታታይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ወደ 20 በሚጠጉ የኩባንያው ግዙፍ ማከማቻዎች ላይ ቃጠሎ የተነሳ ሲሆን፣ የሳተላይት ምስሎች እንደሚያሳዩት ከ1.18 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ (ወይም ከኩባንያው አጠቃላይ አቅም አንድ አምስተኛው) የመጋዘን ቦታ ወድሟል። በዚህም ምክንያት የኩባንያው የሎጂስቲክስ መስመር ክፉኛ በመስተጓጎሉ፣ በገበያ መድረኩ ላይ ጥገኛ የሆኑ ቸርቻሪዎች ምርቶቻቸውን ማቅረብ ተስኗቸዋል።
በሞስኮ የዕቃ መቀበያ ጣቢያ የሚያስተዳድረው ቫሲሊ ክሊሞቭ የተባለ ነጋዴ፣ የዕቃ አቅርቦት በመቆሙ ምክንያት ሽያጭ በ50 በመቶ ማሽቆልቆሉን እና ንግዱን ለመሸጥ መገደዱን ተናግሯል። የችግሩን ስፋት በሚያሳይ መልኩ፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ሩሲያ ከ3,100 በላይ የዋይልድቤሪስ የፍራንቻይዝ ማከፋፈያ ጣቢያዎች በኪሳራ ምክንያት በኦንላይን ገበያ ለሽያጭ ቀርበዋል።
የዚህ ጥቃት ጫና ከአነስተኛ ነጋዴዎች አልፎ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ስጋት ደቅኗል። የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ ይህ የአቅርቦት መስተጓጎል የዋጋ ግሽበትን ሊያባብስ እንደሚችል ሲያስጠነቅቅ፣ ትልቁ የሀገሪቱ ባንክ 'ስበርባንክ' በበኩሉ የብድር መክፈል አቅማቸው በተዳከሙ የኦንላይን ቸርቻሪዎች ምክንያት ወደ 300 የሚጠጉ ኩባንያዎች የብድር መክፈያ ጊዜያቸው እንዲራዘምላቸው መጠየቃቸውን አሳውቋል።
ዩክሬን ኩባንያው የሌሊት እይታ መነጽሮችን እና የጥይት መያዣዎችን ጨምሮ ወታደራዊ አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ ቁሳቁሶችን በማቅረብ የሩሲያን ጦር ይደግፋል ስትል ትከሳለች። ይሁን እንጂ ዋይልድቤሪስም ሆነ የሩሲያ መንግስት ኩባንያው ለጦር ኃይሉ አቅርቦት እንደማያደርግ በማስታወቅ ክሱን ያስተባብላሉ። በአደጋው መጋዘን ውስጥ የነበሩ ቢያንስ 13 ሰዎች ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ የሩሲያ መንግስት ኪሳራ ለደረሰባቸው ሻጮች የብድር እና የታክስ ድጋፍ ስለማድረግ እየመከረ መሆኑ ተገልጿል።
ከጁላይ 18 ጀምሮ በተከታታይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ወደ 20 በሚጠጉ የኩባንያው ግዙፍ ማከማቻዎች ላይ ቃጠሎ የተነሳ ሲሆን፣ የሳተላይት ምስሎች እንደሚያሳዩት ከ1.18 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ (ወይም ከኩባንያው አጠቃላይ አቅም አንድ አምስተኛው) የመጋዘን ቦታ ወድሟል። በዚህም ምክንያት የኩባንያው የሎጂስቲክስ መስመር ክፉኛ በመስተጓጎሉ፣ በገበያ መድረኩ ላይ ጥገኛ የሆኑ ቸርቻሪዎች ምርቶቻቸውን ማቅረብ ተስኗቸዋል።
በሞስኮ የዕቃ መቀበያ ጣቢያ የሚያስተዳድረው ቫሲሊ ክሊሞቭ የተባለ ነጋዴ፣ የዕቃ አቅርቦት በመቆሙ ምክንያት ሽያጭ በ50 በመቶ ማሽቆልቆሉን እና ንግዱን ለመሸጥ መገደዱን ተናግሯል። የችግሩን ስፋት በሚያሳይ መልኩ፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ሩሲያ ከ3,100 በላይ የዋይልድቤሪስ የፍራንቻይዝ ማከፋፈያ ጣቢያዎች በኪሳራ ምክንያት በኦንላይን ገበያ ለሽያጭ ቀርበዋል።
የዚህ ጥቃት ጫና ከአነስተኛ ነጋዴዎች አልፎ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ስጋት ደቅኗል። የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ ይህ የአቅርቦት መስተጓጎል የዋጋ ግሽበትን ሊያባብስ እንደሚችል ሲያስጠነቅቅ፣ ትልቁ የሀገሪቱ ባንክ 'ስበርባንክ' በበኩሉ የብድር መክፈል አቅማቸው በተዳከሙ የኦንላይን ቸርቻሪዎች ምክንያት ወደ 300 የሚጠጉ ኩባንያዎች የብድር መክፈያ ጊዜያቸው እንዲራዘምላቸው መጠየቃቸውን አሳውቋል።
ዩክሬን ኩባንያው የሌሊት እይታ መነጽሮችን እና የጥይት መያዣዎችን ጨምሮ ወታደራዊ አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ ቁሳቁሶችን በማቅረብ የሩሲያን ጦር ይደግፋል ስትል ትከሳለች። ይሁን እንጂ ዋይልድቤሪስም ሆነ የሩሲያ መንግስት ኩባንያው ለጦር ኃይሉ አቅርቦት እንደማያደርግ በማስታወቅ ክሱን ያስተባብላሉ። በአደጋው መጋዘን ውስጥ የነበሩ ቢያንስ 13 ሰዎች ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ የሩሲያ መንግስት ኪሳራ ለደረሰባቸው ሻጮች የብድር እና የታክስ ድጋፍ ስለማድረግ እየመከረ መሆኑ ተገልጿል።
8 hours ago
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
ፍልሰታ የሚለው ቃል የተገኘው ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን በጥሬ ትርጉሙ መለየት፣ ማረግ፣ ወደላይ መውጣት የሚለውን ትርጉም ይይዛል። ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ “ቅድስት ድንግል ማርያም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም፣ ከምድር ሕይወት ወደ ሰማያዊ ሕይወት፣ ተሻገረች” በማለት ፍልሰታ የሚለውን ቃል ትርጓሜ አመሥጥሮ ገልጾታል፡፡ ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። ይህ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከተወሰኑት ሰባቱ አጸዋማት ለዓመቱ የመጨረሻው ጾም ነው። እመቤታችን በዚህ ዓለም ለ64 ዓመታት ከኖረች በኋላ ጥር 21 ቀን 49 ዓመተ ምሕረት ዐርፈለች፡፡ ዕረፍቷም እንደሌላው ሰው በሕማምና በድካም አይደለም፡፡ በገነት ዕፀዋት መዓዛ ተመስጣ ቅድስት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይታለች፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት እመቤታችንን በአጎበር አድርገው ሊቀብሯት ወደ ጌቴሴማኒ ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና፣ ቀድሞ ልጇን ተነሣ ዐረገ እያሉ ሲያውኩን ኖረዋል፤ እርሷን ደግሞ ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና ኑ የማርያምን ሥጋ በእሳት እናቃጥለው ብለው ተነሱ፡፡ ከመካከላቸው አንድ ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ ዘሎ ሄዶ የአልጋውን ሸንኮር ሲይዝ የታዘዘ መልአክ በረቂቅ ሰይፉ እጆቹን ቆረጠው፡፡ እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ የምሕረት እናት የሆነችው ድንግል ማርያም ቅዱስ ጴጥሮስ ጸልዮ እጆቹን እንዲመልስለት ነግራው እንደነበረ አድርጎለታል፡፡ መላእክት የእመቤታችን ሥጋዋን መላእክት ከዮሐንስ ወንጌላዊ ጋር በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር ወስደው አስቀምጠውታል፡፡ በስምንተኛው ወር በነሐሴ ሐዋርያት ቅዱስ ይህን በረከት አይቶ እኛ ሳናይ ቀረን ብለው ከነሐሴ 1 እስከ 14 ሁለት ሱባዔ ይዘው ከጌታችን ተቀብለው በጸሎትና በምህላ ቀበሯት።
ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ቅዱስ ቶማስ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወጥቶ ነበርና ሲቀብሯት አልተገኘም። እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጇ ከሙታን ተነሥታ ስታርግ ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ አገኛት። በዚህን ጊዜ ትንሣኤዋን ሌሎች ሐዋርያት አይተው እርሱ የቀረበት መስሎት “ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንችን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ” ብሎ ራሱን ከደመና ላይ ሊወረውር ቃጣው። እመቤታችን ከእርሱ በስተቀር ትንሣኤዋን ያየ አለመኖሩን ነግራ ግን ቶማስን አፅናናችው፡፡ ለምስክርነት እንዲሆንም በቀብሯ ጊዜ የነበረውን ሰበኗን ሰጥታው አረገች። ቅዱስ ቶማስም ኢየሩሳሌም ሲደርስ የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ አላቸው፡፡ እነርሱም አግኝተን ቀበናት አሉት፡፡
እርሱም “ሞት በጥር፤ በነሐሴ መቃብር፤ ለሰሚውም አያምር፤ ይህ እንዴት ይሆናል?” ቢላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ “ድሮም አንተ ተጠራጣሪ ነህ፤ ገንዘን የቀበረን እኛ እያለን እንዴት ትጠራጠራለህ” ብሎት ወደ መቃብሯ ሄደው መቃብሯን ቢከፍቱት ባዶ ሆኖ አገኙት፡፡ በዚህ ተደናግጠው ተያዩ፤ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቶማስ “አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሣች፤ ዐረገች፤ ይኸው ምልክቱ” ብሎ ገንዘው የቀበሩበትን ሰበን አሳያቸውና ሰበኗን ለበረከት ተካፈሉት፡፡ በዓመቱም ቶማስ ትንሣኤሽን አይቷልና እኛም በረከት አይቅርብን ብለው ከነሐሴ አንድ ጀምረው ሱባዔ ገቡ። ነሐሴ 16 ጌታችን እመቤታችን አምጥቶ ሐዋርያትን ቀድሶ አቁርቧቸዋል። ገዳውያን ይህን የጾም ወቅት ውዳሴዋንና ቅዳሴዋን በመጸለይ ያሳልፉታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ፍልሰታ የሚለው ቃል የተገኘው ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን በጥሬ ትርጉሙ መለየት፣ ማረግ፣ ወደላይ መውጣት የሚለውን ትርጉም ይይዛል። ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ “ቅድስት ድንግል ማርያም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም፣ ከምድር ሕይወት ወደ ሰማያዊ ሕይወት፣ ተሻገረች” በማለት ፍልሰታ የሚለውን ቃል ትርጓሜ አመሥጥሮ ገልጾታል፡፡ ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። ይህ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከተወሰኑት ሰባቱ አጸዋማት ለዓመቱ የመጨረሻው ጾም ነው። እመቤታችን በዚህ ዓለም ለ64 ዓመታት ከኖረች በኋላ ጥር 21 ቀን 49 ዓመተ ምሕረት ዐርፈለች፡፡ ዕረፍቷም እንደሌላው ሰው በሕማምና በድካም አይደለም፡፡ በገነት ዕፀዋት መዓዛ ተመስጣ ቅድስት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይታለች፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት እመቤታችንን በአጎበር አድርገው ሊቀብሯት ወደ ጌቴሴማኒ ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና፣ ቀድሞ ልጇን ተነሣ ዐረገ እያሉ ሲያውኩን ኖረዋል፤ እርሷን ደግሞ ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና ኑ የማርያምን ሥጋ በእሳት እናቃጥለው ብለው ተነሱ፡፡ ከመካከላቸው አንድ ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ ዘሎ ሄዶ የአልጋውን ሸንኮር ሲይዝ የታዘዘ መልአክ በረቂቅ ሰይፉ እጆቹን ቆረጠው፡፡ እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ የምሕረት እናት የሆነችው ድንግል ማርያም ቅዱስ ጴጥሮስ ጸልዮ እጆቹን እንዲመልስለት ነግራው እንደነበረ አድርጎለታል፡፡ መላእክት የእመቤታችን ሥጋዋን መላእክት ከዮሐንስ ወንጌላዊ ጋር በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር ወስደው አስቀምጠውታል፡፡ በስምንተኛው ወር በነሐሴ ሐዋርያት ቅዱስ ይህን በረከት አይቶ እኛ ሳናይ ቀረን ብለው ከነሐሴ 1 እስከ 14 ሁለት ሱባዔ ይዘው ከጌታችን ተቀብለው በጸሎትና በምህላ ቀበሯት።
ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ቅዱስ ቶማስ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወጥቶ ነበርና ሲቀብሯት አልተገኘም። እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጇ ከሙታን ተነሥታ ስታርግ ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ አገኛት። በዚህን ጊዜ ትንሣኤዋን ሌሎች ሐዋርያት አይተው እርሱ የቀረበት መስሎት “ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንችን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ” ብሎ ራሱን ከደመና ላይ ሊወረውር ቃጣው። እመቤታችን ከእርሱ በስተቀር ትንሣኤዋን ያየ አለመኖሩን ነግራ ግን ቶማስን አፅናናችው፡፡ ለምስክርነት እንዲሆንም በቀብሯ ጊዜ የነበረውን ሰበኗን ሰጥታው አረገች። ቅዱስ ቶማስም ኢየሩሳሌም ሲደርስ የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ አላቸው፡፡ እነርሱም አግኝተን ቀበናት አሉት፡፡
እርሱም “ሞት በጥር፤ በነሐሴ መቃብር፤ ለሰሚውም አያምር፤ ይህ እንዴት ይሆናል?” ቢላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ “ድሮም አንተ ተጠራጣሪ ነህ፤ ገንዘን የቀበረን እኛ እያለን እንዴት ትጠራጠራለህ” ብሎት ወደ መቃብሯ ሄደው መቃብሯን ቢከፍቱት ባዶ ሆኖ አገኙት፡፡ በዚህ ተደናግጠው ተያዩ፤ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቶማስ “አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሣች፤ ዐረገች፤ ይኸው ምልክቱ” ብሎ ገንዘው የቀበሩበትን ሰበን አሳያቸውና ሰበኗን ለበረከት ተካፈሉት፡፡ በዓመቱም ቶማስ ትንሣኤሽን አይቷልና እኛም በረከት አይቅርብን ብለው ከነሐሴ አንድ ጀምረው ሱባዔ ገቡ። ነሐሴ 16 ጌታችን እመቤታችን አምጥቶ ሐዋርያትን ቀድሶ አቁርቧቸዋል። ገዳውያን ይህን የጾም ወቅት ውዳሴዋንና ቅዳሴዋን በመጸለይ ያሳልፉታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
8 hours ago
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
ፍልሰታ የሚለው ቃል የተገኘው ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን በጥሬ ትርጉሙ መለየት፣ ማረግ፣ ወደላይ መውጣት የሚለውን ትርጉም ይይዛል። ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ “ቅድስት ድንግል ማርያም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም፣ ከምድር ሕይወት ወደ ሰማያዊ ሕይወት፣ ተሻገረች” በማለት ፍልሰታ የሚለውን ቃል ትርጓሜ አመሥጥሮ ገልጾታል፡፡ ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። ይህ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከተወሰኑት ሰባቱ አጸዋማት ለዓመቱ የመጨረሻው ጾም ነው። እመቤታችን በዚህ ዓለም ለ64 ዓመታት ከኖረች በኋላ ጥር 21 ቀን 49 ዓመተ ምሕረት ዐርፈለች፡፡ ዕረፍቷም እንደሌላው ሰው በሕማምና በድካም አይደለም፡፡ በገነት ዕፀዋት መዓዛ ተመስጣ ቅድስት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይታለች፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት እመቤታችንን በአጎበር አድርገው ሊቀብሯት ወደ ጌቴሴማኒ ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና፣ ቀድሞ ልጇን ተነሣ ዐረገ እያሉ ሲያውኩን ኖረዋል፤ እርሷን ደግሞ ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና ኑ የማርያምን ሥጋ በእሳት እናቃጥለው ብለው ተነሱ፡፡ ከመካከላቸው አንድ ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ ዘሎ ሄዶ የአልጋውን ሸንኮር ሲይዝ የታዘዘ መልአክ በረቂቅ ሰይፉ እጆቹን ቆረጠው፡፡ እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ የምሕረት እናት የሆነችው ድንግል ማርያም ቅዱስ ጴጥሮስ ጸልዮ እጆቹን እንዲመልስለት ነግራው እንደነበረ አድርጎለታል፡፡ መላእክት የእመቤታችን ሥጋዋን መላእክት ከዮሐንስ ወንጌላዊ ጋር በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር ወስደው አስቀምጠውታል፡፡ በስምንተኛው ወር በነሐሴ ሐዋርያት ቅዱስ ይህን በረከት አይቶ እኛ ሳናይ ቀረን ብለው ከነሐሴ 1 እስከ 14 ሁለት ሱባዔ ይዘው ከጌታችን ተቀብለው በጸሎትና በምህላ ቀበሯት።
ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ቅዱስ ቶማስ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወጥቶ ነበርና ሲቀብሯት አልተገኘም። እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጇ ከሙታን ተነሥታ ስታርግ ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ አገኛት። በዚህን ጊዜ ትንሣኤዋን ሌሎች ሐዋርያት አይተው እርሱ የቀረበት መስሎት “ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንችን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ” ብሎ ራሱን ከደመና ላይ ሊወረውር ቃጣው። እመቤታችን ከእርሱ በስተቀር ትንሣኤዋን ያየ አለመኖሩን ነግራ ግን ቶማስን አፅናናችው፡፡ ለምስክርነት እንዲሆንም በቀብሯ ጊዜ የነበረውን ሰበኗን ሰጥታው አረገች። ቅዱስ ቶማስም ኢየሩሳሌም ሲደርስ የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ አላቸው፡፡ እነርሱም አግኝተን ቀበናት አሉት፡፡
እርሱም “ሞት በጥር፤ በነሐሴ መቃብር፤ ለሰሚውም አያምር፤ ይህ እንዴት ይሆናል?” ቢላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ “ድሮም አንተ ተጠራጣሪ ነህ፤ ገንዘን የቀበረን እኛ እያለን እንዴት ትጠራጠራለህ” ብሎት ወደ መቃብሯ ሄደው መቃብሯን ቢከፍቱት ባዶ ሆኖ አገኙት፡፡ በዚህ ተደናግጠው ተያዩ፤ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቶማስ “አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሣች፤ ዐረገች፤ ይኸው ምልክቱ” ብሎ ገንዘው የቀበሩበትን ሰበን አሳያቸውና ሰበኗን ለበረከት ተካፈሉት፡፡ በዓመቱም ቶማስ ትንሣኤሽን አይቷልና እኛም በረከት አይቅርብን ብለው ከነሐሴ አንድ ጀምረው ሱባዔ ገቡ። ነሐሴ 16 ጌታችን እመቤታችን አምጥቶ ሐዋርያትን ቀድሶ አቁርቧቸዋል። ገዳውያን ይህን የጾም ወቅት ውዳሴዋንና ቅዳሴዋን በመጸለይ ያሳልፉታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ፍልሰታ የሚለው ቃል የተገኘው ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን በጥሬ ትርጉሙ መለየት፣ ማረግ፣ ወደላይ መውጣት የሚለውን ትርጉም ይይዛል። ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ “ቅድስት ድንግል ማርያም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም፣ ከምድር ሕይወት ወደ ሰማያዊ ሕይወት፣ ተሻገረች” በማለት ፍልሰታ የሚለውን ቃል ትርጓሜ አመሥጥሮ ገልጾታል፡፡ ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። ይህ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ከተወሰኑት ሰባቱ አጸዋማት ለዓመቱ የመጨረሻው ጾም ነው። እመቤታችን በዚህ ዓለም ለ64 ዓመታት ከኖረች በኋላ ጥር 21 ቀን 49 ዓመተ ምሕረት ዐርፈለች፡፡ ዕረፍቷም እንደሌላው ሰው በሕማምና በድካም አይደለም፡፡ በገነት ዕፀዋት መዓዛ ተመስጣ ቅድስት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይታለች፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት እመቤታችንን በአጎበር አድርገው ሊቀብሯት ወደ ጌቴሴማኒ ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉምና፣ ቀድሞ ልጇን ተነሣ ዐረገ እያሉ ሲያውኩን ኖረዋል፤ እርሷን ደግሞ ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና ኑ የማርያምን ሥጋ በእሳት እናቃጥለው ብለው ተነሱ፡፡ ከመካከላቸው አንድ ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ ዘሎ ሄዶ የአልጋውን ሸንኮር ሲይዝ የታዘዘ መልአክ በረቂቅ ሰይፉ እጆቹን ቆረጠው፡፡ እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ የምሕረት እናት የሆነችው ድንግል ማርያም ቅዱስ ጴጥሮስ ጸልዮ እጆቹን እንዲመልስለት ነግራው እንደነበረ አድርጎለታል፡፡ መላእክት የእመቤታችን ሥጋዋን መላእክት ከዮሐንስ ወንጌላዊ ጋር በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር ወስደው አስቀምጠውታል፡፡ በስምንተኛው ወር በነሐሴ ሐዋርያት ቅዱስ ይህን በረከት አይቶ እኛ ሳናይ ቀረን ብለው ከነሐሴ 1 እስከ 14 ሁለት ሱባዔ ይዘው ከጌታችን ተቀብለው በጸሎትና በምህላ ቀበሯት።
ከአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ቅዱስ ቶማስ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወጥቶ ነበርና ሲቀብሯት አልተገኘም። እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጇ ከሙታን ተነሥታ ስታርግ ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ አገኛት። በዚህን ጊዜ ትንሣኤዋን ሌሎች ሐዋርያት አይተው እርሱ የቀረበት መስሎት “ቀድሞ የልጅሽን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንችን ትንሣኤ ሳላይ ቀረሁ” ብሎ ራሱን ከደመና ላይ ሊወረውር ቃጣው። እመቤታችን ከእርሱ በስተቀር ትንሣኤዋን ያየ አለመኖሩን ነግራ ግን ቶማስን አፅናናችው፡፡ ለምስክርነት እንዲሆንም በቀብሯ ጊዜ የነበረውን ሰበኗን ሰጥታው አረገች። ቅዱስ ቶማስም ኢየሩሳሌም ሲደርስ የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ አላቸው፡፡ እነርሱም አግኝተን ቀበናት አሉት፡፡
እርሱም “ሞት በጥር፤ በነሐሴ መቃብር፤ ለሰሚውም አያምር፤ ይህ እንዴት ይሆናል?” ቢላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ “ድሮም አንተ ተጠራጣሪ ነህ፤ ገንዘን የቀበረን እኛ እያለን እንዴት ትጠራጠራለህ” ብሎት ወደ መቃብሯ ሄደው መቃብሯን ቢከፍቱት ባዶ ሆኖ አገኙት፡፡ በዚህ ተደናግጠው ተያዩ፤ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቶማስ “አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሣች፤ ዐረገች፤ ይኸው ምልክቱ” ብሎ ገንዘው የቀበሩበትን ሰበን አሳያቸውና ሰበኗን ለበረከት ተካፈሉት፡፡ በዓመቱም ቶማስ ትንሣኤሽን አይቷልና እኛም በረከት አይቅርብን ብለው ከነሐሴ አንድ ጀምረው ሱባዔ ገቡ። ነሐሴ 16 ጌታችን እመቤታችን አምጥቶ ሐዋርያትን ቀድሶ አቁርቧቸዋል። ገዳውያን ይህን የጾም ወቅት ውዳሴዋንና ቅዳሴዋን በመጸለይ ያሳልፉታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
16 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዩኤን ዋች ‹‹የኤርትራ በሰብአዊ ምክር ቤት መመረጥ አስከፊ ቀልድ ነው›› አለ፡፡ መቀመጫውን በጄኔቭ ያደረገውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን አሰራር የሚከታተለው ‹ዩኤን ዋች›› ዛሬ ባወጣው መግለጫ ኤርትራ በተመድ ሰብአዊ መብት ምክር ቤት ውስጥ የማህበራዊ መድረክ ሊቀመንበር ሆና መመረጧን አጥብቆ እንደሚቃወም ገለፀ፡፡ ውሳኔውንም ‹‹በአለም ላይ ካሉ ጨቋኝ መንግስታት አንዱን የሰብአዊ መብትን ለማሳደግ በሚጥር አካል ውስጥ ሀላፊነት መስጠር አስከፊ ቀልድ ነው›› ብሎታል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሂሌል ኑየር ሲናገሩ ‹‹ኤርትራ በወታደራዊ ሀይል የምትተዳደር የአንድ ፓርቲ አምባገነን አገር ስትሆን በፍሪደም ሀውስ ከ100 ነጥብ ውስጥ 3 ያገኘች ናት፡፡ ይህ ማለት የሰብአዊ መብት ሪከርዷ እጅግ የከፋ ነው›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹የኤርትራ መንግስት እ.ኤ.አ ከ1993 አገሪቱ ነፃ ከወጣችበት ጊዜ አንስቶ ምንም አይነት ብሄራዊ ምርጫ አላካሄደም፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
16 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቀድሞው የኮሮና ቫይረስ ግብረ-ኃይል መሪ የነበሩት ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ስለ ኮቪድ-19 መነሻ "እውነቱን ለመናገር" ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ለእስር ሊዳረጉ እንደሚችሉ ተዘገበ።
የአሜሪካ ሴኔት የሀገር ውስጥ ደህንነት ኮሚቴ ሐሙስ ዕለት ባካሄደው ድምጽ አሰጣጥ፣ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺን በኮንግረስ ንቀት ጥፋተኛ ብሏቸዋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው ፋውቺ ባለፈው ሳምንት በነበረው ችሎት ላይ ስለ ኮቪድ-19 መነሻ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆናቸውን ተከትሎ ነው። በሪፐብሊካኖች በሚመራው በዚህ ኮሚቴ ውስጥ፣ ውሳኔው በ8 ለ 7 ድምጽ የጸደቀ ሲሆን፣ ዴሞክራቶች ድምጽ አሰጣጡን ለማስተጓጎል ያቀረቧቸው አምስት የውሳኔ ሃሳቦች በሙሉ በሪፐብሊካን አብላጫ ድምጽ ውድቅ ተደርገዋል።
ፋውቺ ባለፈው ረቡዕ በኮሚቴው ፊት በቀረቡበት ወቅት፣ በቻይና የዉሃን የቫይሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለተካሄደው አደገኛ የ'Gain-of-Function' ምርምር የገንዘብ ድጋፍ በማድረጋቸው፣ ኮቪድ-19 በቤተ-ሙከራ ውስጥ ስለመፈጠሩ በነበራቸው እውቀት፣ ከአሜሪካ የስለላ ተቋማት ጋር በነበራቸው ስራ፣ እንዲሁም ውጤታማ ያልሆኑ ክትባቶችን በማስተዋወቃቸው ዙሪያ ጥብቅ ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ነበር። ሆኖም የቀድሞው ባለስልጣን ከ100 ጊዜ በላይ ዝም የማለት ህገ-መንግስታዊ መብታቸውን በመጠቀም ለአንዳቸውም ጥያቄዎች ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
ፋውቺ ይህን ያደረጉት ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሰፊ ይቅርታ አግኝተው እያለ መሆኑ አስገራሚ ሆኗል። አሜሪካ የምርምር ስራዋን ወደ ቻይና ማውጣት ከጀመረችበት ከጥር 1 ቀን 2014 ጀምሮ እስከ ጥር 20 ቀን 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ለፈጸሙት ማንኛውም ወንጀል ከክስ ነጻ የሚያደርግ ይቅርታ ከባይደን ተሰጥቷቸው ነበር።
የኮሚቴው ሰብሳቢ ሴናተር ራንድ ፖል ከድምጽ አሰጣጡ በፊት ባደረጉት ንግግር የፋውቺን ድርጊት አጥብቀው ወቅሰዋል። "ከአንድ ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን በኮቪድ ሞተዋል፤ ብዙዎቹ ብቻቸውን ነው ያረፉት። ሰራተኞች በስራቸው እና በክትባት ግዴታ መካከል እንዲመርጡ ተገደዋል፤ የንግድ ተቋማት ተዘግተው ዳግም አልተከፈቱም፤ አሜሪካውያን የመስራት፣ የማምለክ እና በሰውነታቸው ውስጥ ምን መግባት እንዳለበት የመወሰን ነጻነታቸውን አጥተዋል" በማለት የጉዳቱን ስፋት አውስተዋል። አክለውም "ዶ/ር ፋውቺ ምንም አይነት የፌደራል ክስ ስጋት አልነበረባቸውም፤ ማድረግ የነበረባቸው እውነቱን መናገር ብቻ ነበር" ብለዋል።
ፋውቺ ከ2014 እስከ 2025 ለፈጸሟቸው ጥፋቶች ከክስ ነጻ ቢሆኑም፣ ይቅርታው በችሎቱ ላይ ለሚፈጸሙ ወንጀሎች ሽፋን አይሰጥም። የኮንግረስ ንቀት በራሱ ወንጀል በመሆኑ፣ ፖል ከድምጽ አሰጣጡ በኋላ ወዲያውኑ የፋውቺን ጉዳይ ለአሜሪካ ፍትህ ሚኒስቴር መርተዋል። ሚኒስቴሩ ክስ ለመመስረት ከወሰነ፣ ፋውቺ እስከ 100,000 ዶላር በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና እስከ 12 ወራት በሚደርስ እስራት ሊቀጡ ይችላሉ።
ከዚህ ቀደም የዶናልድ ትራምፕ ረዳቶች የነበሩት ፒተር ናቫሮ እና ስቲቭ ባኖን በተመሳሳይ የኮንግረስ ንቀት ወንጀል በባይደን የፍትህ ሚኒስቴር ተከሰው እያንዳንዳቸው አራት ወራትን በእስር እንዳሳለፉ ይታወሳል። ዶ/ር ፋውቺ ከ1984 እስከ 2022 የብሔራዊ የአለርጂ እና ተላላፊ በሽታዎች ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር የነበሩ ሲሆን፣ ጆ ባይደን በ2021 ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ እስከ 2022 ጡረታ እስከወጡበት ጊዜ ድረስ የፕሬዝዳንቱ ዋና የህክምና አማካሪ ሆነው በማገልገል የኮቪድ-19ን ከባድ እርምጃዎች በግንባር ቀደምትነት ሲመሩ የነበሩ ግለሰብ ናቸው።
የአሜሪካ ሴኔት የሀገር ውስጥ ደህንነት ኮሚቴ ሐሙስ ዕለት ባካሄደው ድምጽ አሰጣጥ፣ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺን በኮንግረስ ንቀት ጥፋተኛ ብሏቸዋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው ፋውቺ ባለፈው ሳምንት በነበረው ችሎት ላይ ስለ ኮቪድ-19 መነሻ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆናቸውን ተከትሎ ነው። በሪፐብሊካኖች በሚመራው በዚህ ኮሚቴ ውስጥ፣ ውሳኔው በ8 ለ 7 ድምጽ የጸደቀ ሲሆን፣ ዴሞክራቶች ድምጽ አሰጣጡን ለማስተጓጎል ያቀረቧቸው አምስት የውሳኔ ሃሳቦች በሙሉ በሪፐብሊካን አብላጫ ድምጽ ውድቅ ተደርገዋል።
ፋውቺ ባለፈው ረቡዕ በኮሚቴው ፊት በቀረቡበት ወቅት፣ በቻይና የዉሃን የቫይሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለተካሄደው አደገኛ የ'Gain-of-Function' ምርምር የገንዘብ ድጋፍ በማድረጋቸው፣ ኮቪድ-19 በቤተ-ሙከራ ውስጥ ስለመፈጠሩ በነበራቸው እውቀት፣ ከአሜሪካ የስለላ ተቋማት ጋር በነበራቸው ስራ፣ እንዲሁም ውጤታማ ያልሆኑ ክትባቶችን በማስተዋወቃቸው ዙሪያ ጥብቅ ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ነበር። ሆኖም የቀድሞው ባለስልጣን ከ100 ጊዜ በላይ ዝም የማለት ህገ-መንግስታዊ መብታቸውን በመጠቀም ለአንዳቸውም ጥያቄዎች ምላሽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
ፋውቺ ይህን ያደረጉት ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሰፊ ይቅርታ አግኝተው እያለ መሆኑ አስገራሚ ሆኗል። አሜሪካ የምርምር ስራዋን ወደ ቻይና ማውጣት ከጀመረችበት ከጥር 1 ቀን 2014 ጀምሮ እስከ ጥር 20 ቀን 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ለፈጸሙት ማንኛውም ወንጀል ከክስ ነጻ የሚያደርግ ይቅርታ ከባይደን ተሰጥቷቸው ነበር።
የኮሚቴው ሰብሳቢ ሴናተር ራንድ ፖል ከድምጽ አሰጣጡ በፊት ባደረጉት ንግግር የፋውቺን ድርጊት አጥብቀው ወቅሰዋል። "ከአንድ ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን በኮቪድ ሞተዋል፤ ብዙዎቹ ብቻቸውን ነው ያረፉት። ሰራተኞች በስራቸው እና በክትባት ግዴታ መካከል እንዲመርጡ ተገደዋል፤ የንግድ ተቋማት ተዘግተው ዳግም አልተከፈቱም፤ አሜሪካውያን የመስራት፣ የማምለክ እና በሰውነታቸው ውስጥ ምን መግባት እንዳለበት የመወሰን ነጻነታቸውን አጥተዋል" በማለት የጉዳቱን ስፋት አውስተዋል። አክለውም "ዶ/ር ፋውቺ ምንም አይነት የፌደራል ክስ ስጋት አልነበረባቸውም፤ ማድረግ የነበረባቸው እውነቱን መናገር ብቻ ነበር" ብለዋል።
ፋውቺ ከ2014 እስከ 2025 ለፈጸሟቸው ጥፋቶች ከክስ ነጻ ቢሆኑም፣ ይቅርታው በችሎቱ ላይ ለሚፈጸሙ ወንጀሎች ሽፋን አይሰጥም። የኮንግረስ ንቀት በራሱ ወንጀል በመሆኑ፣ ፖል ከድምጽ አሰጣጡ በኋላ ወዲያውኑ የፋውቺን ጉዳይ ለአሜሪካ ፍትህ ሚኒስቴር መርተዋል። ሚኒስቴሩ ክስ ለመመስረት ከወሰነ፣ ፋውቺ እስከ 100,000 ዶላር በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና እስከ 12 ወራት በሚደርስ እስራት ሊቀጡ ይችላሉ።
ከዚህ ቀደም የዶናልድ ትራምፕ ረዳቶች የነበሩት ፒተር ናቫሮ እና ስቲቭ ባኖን በተመሳሳይ የኮንግረስ ንቀት ወንጀል በባይደን የፍትህ ሚኒስቴር ተከሰው እያንዳንዳቸው አራት ወራትን በእስር እንዳሳለፉ ይታወሳል። ዶ/ር ፋውቺ ከ1984 እስከ 2022 የብሔራዊ የአለርጂ እና ተላላፊ በሽታዎች ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር የነበሩ ሲሆን፣ ጆ ባይደን በ2021 ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ እስከ 2022 ጡረታ እስከወጡበት ጊዜ ድረስ የፕሬዝዳንቱ ዋና የህክምና አማካሪ ሆነው በማገልገል የኮቪድ-19ን ከባድ እርምጃዎች በግንባር ቀደምትነት ሲመሩ የነበሩ ግለሰብ ናቸው።
Sponsored by
Surafel
20 hours ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
የድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ~ "ቁንጅና"
#ethiopia | ድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ከዚህ ቀደም የድምፃዊ ተፈራ ነጋሽን ሙሉ አልበም በማቀናበርና በማዘጋጀት ከሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍተኛ ተቀባይነትን ያገኘ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በራሱ አዲስ ሥራ "ቁንጅና" በሚል ርዕስ ለአድማጮች አቅርቧል።
ሙዚቃው በተለቀቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከ100,000 በላይ እይታዎችን በማስመዝገብ የአድማጮችን ቀልብ የሳበ ተወዳጅ ሥራ ሆኗል።
"ቁንጅና" የሙዚቃ ክሬዲት
ግጥምና ዜማ፡ ፍቃዱ ትዛዙ
ሙዚቃ ቅንብር እና ሚክሲንግ፡ አቤል ጳውሎስ
ማስተሪንግ፡ አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ
ድምፅ ቅጂ፡ ታምራት ድሪባ (Tamnote Studio)
ቤዝ ጊታር፡ አቤል ጳውሎስ
ሊድ ጊታር፡ በረከት ተስፋዝጊ (ቤኪ)
ሙዚቃው በናሆም ሬከርድስ አማካይነት ለአድማጮች ቀርቧል።
https://youtu.be/QjhgZNHig...
#ethiopia | ድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ከዚህ ቀደም የድምፃዊ ተፈራ ነጋሽን ሙሉ አልበም በማቀናበርና በማዘጋጀት ከሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍተኛ ተቀባይነትን ያገኘ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በራሱ አዲስ ሥራ "ቁንጅና" በሚል ርዕስ ለአድማጮች አቅርቧል።
ሙዚቃው በተለቀቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከ100,000 በላይ እይታዎችን በማስመዝገብ የአድማጮችን ቀልብ የሳበ ተወዳጅ ሥራ ሆኗል።
"ቁንጅና" የሙዚቃ ክሬዲት
ግጥምና ዜማ፡ ፍቃዱ ትዛዙ
ሙዚቃ ቅንብር እና ሚክሲንግ፡ አቤል ጳውሎስ
ማስተሪንግ፡ አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ
ድምፅ ቅጂ፡ ታምራት ድሪባ (Tamnote Studio)
ቤዝ ጊታር፡ አቤል ጳውሎስ
ሊድ ጊታር፡ በረከት ተስፋዝጊ (ቤኪ)
ሙዚቃው በናሆም ሬከርድስ አማካይነት ለአድማጮች ቀርቧል።
https://youtu.be/QjhgZNHig...
1 day ago
ሊደነቅ የሚገባው ድንቅ ተግባር
ብዙ ጊዜ በየሚዲያው የምንሰማው የችግርና የቅሬታ ዜና ቢሆንም፣ ዛሬ የምናካፍላችሁ የደስታና የተስፋ ዜና ነው።
በአዲስ አበባ የካ አባዶ ደብረ ልዕልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የተመለከትነው ግንባታ እጅግ አስደናቂ የሚባል ነው።
ባለፈው ዓመት በነሐሴ ወር የመሠረት ሥራ ብቻ የነበረው ይህ ግዙፍ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ የግንባታው ሥራ እስከ ጣሪያና ጉልላት ደርሶ መታየቱ በርካቶችን አስደንቋል።
በዚህ ዘመን ብዙ አሳዛኝ ክስተቶች በሚሰሙበት ጊዜ፣ በትጋት የሚሠራ የግንባታ ኮሚቴ፣ ሰበካ ጉባኤ እና በልግስና የሚያግዙ ምዕመናን መኖራቸው የሚያበረታታ ተግባር ነው።
የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ ለማጠናቀቅ አሁን የሚፈለገው ድጋፍ የፊኒሺንግ ሥራዎችን፣ በሮችና መስኮቶችን፣ አንድ መንበር (ከአራቱ መንበሮች ሦስቱ በአካባቢው ምዕመናን ተይዘዋል)፣ ምንጣፍ፣ ቅዱሳት ሥዕላት፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች፣ ብሎኬት፣ ጂፕሰም፣ ቀለም ሥራዎችና ንዋየ ቅድሳትን ያካትታል።
ለዚህም የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር በፊታችን ነሐሴ 1፣ 2 እና 5 ቀን ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽር ግቢ ይካሄዳል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000635044482
ስልክ፦
0911426464
በቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ በመሳተፍ የታሪክ ሠሪ ትውልድ አካል እንሁን።
አድራሻ፦
የካ አባዶ መሰቀለኛው ጋር ሲደርሱ ቁልቁል ወደ ግራ በሚወስደው መንገድ መጨረሻ።
1 day ago
እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ወርሐዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏
ገብርኤልና አባቱ ዘካርያስ ትንቢት የተናገሩለት፤ ከሕፃንነቱ ጀምሮ እግዚአብሔርን ያገለገለ፤ በፍጹም ልቡ ዓለምን የናቀ፤ ከተድላዋና ከደስታዋም የተለየ፤ አምላክን ለማጥመቅ የታደለ ሐዋርያ፣ መምህር፣ ሰማዕት፣ ባሕታዊ፣ ነቢይ፣ ጻድቅ ነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቅዱስ፡፡ ዮሐንስ ማለት እግዚአብሔር ጸጋ ነው ማለት ነው፡፡ በሉቃስ 1÷14 እንደተጻፈው ቅዱስ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስን ተድላና ደስታ ይለዋል፡፡ ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና፡፡ በዚህ የወንጌል ክፍል ካህኑ ቅዱስ ዘካርያስና ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ በመፈጸም ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ፡፡ ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ ይሰጣቸው ዘንድም እግዚአብሔርን ዘወትር ይማጸኑት ነበር፡፡ ካህኑ ዘካርያስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ዕጣን በማሳረግ ላይ ሳለ የእግዚአብሔር መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ጸሎቱ እንደ ተሰማ ነገረው፡፡
ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ እንደምትወልድ፣ ስሙንም ዮሐንስ እንደሚለው፤ በመወለዱም ብዙዎች እንደሚደሰቱ፤ ልጁም በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ እንደሚኾን፤ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ እንደማይጠጣ፤ እንደዚሁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ እንደሚሞላበት ነገረው፡፡ ካህኑ ዘካርያስም መልአኩን “እኔ ሽማግሌ ነኝ፤ ሚስቴም አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ?” አለው፡፡ መልአኩም “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፤ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፡፡ እነሆም በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ ይህ ነገር እስከሚኾን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ፤ መናገርም አትችልም” አለው፡፡ ከውጪ ቆመው ጸሎት ሲያደርጉ የነበሩት ሕዝብም ዘካርያስን ከቤተ መቅደስ እስኪወጣ ይጠብቁት ነበር፤ በመዘግየቱም ይደነቁ ነበር፡፡
ከቤተ መቅደስ በወጣም ጊዜ ሊያናግራቸው ባለመቻሉ ይጠቅሳቸው ነበር፡፡ በሁኔታውም በቤተ መቅደስ ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፡፡ እርሱም ድዳ ሆኖ ኖረ፡፡ የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሔደ፤ ከሁለት ቀን በኋላም አረጋዊቷ ቅድስት ኤልሳቤጥ ፀነሰች፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥም በመካንነቷ ከሰዎች የሚደርስባት ሽሙጥ ተወግዷላታልና “እግዚአብሔር በዚህ ወራት ከሰው ስድቤን ያርቅ ዘንድ እንዲህ አደረገልኝ” ስትል ለአምስት ወራት ተሸሸገች፡፡ ጌታችን ሊወለድ ስድስት ወራት ሲቀረው፣ ሰኔ 30 ቀን ንዑድ፣ ክቡር የሆነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ተወለደ፡፡ ዘመዶቹ ስሙን በአባቱ መጠርያ ዘካርያስ ሊሉት ቢወዱም እናቱ ግን “ዮሐንስ ይባል” አለች፡፡ የመልአኩን የብሥራት ቃል ባለመቀበሉ አንደበቱ ተይዞ የነበረው ካህኑ ዘካርያም ስሙ “ዮሐንስ” ይባል ብሎ ሲጽፍ አፉ ተከፈተ፤ አንደበቱም ተፈታ፡፡
በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶም “… አንተ ሕፃን ሆይ! የልዑል ነቢይ ትባላለህ፤ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና… ብርሃኑም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል፤ እግሮቻችንንም በሰላም መንገድ ያቀናል፤” በማለት የቅዱስ ዮሐንስን ነቢይነትና አጥማቂነት፣ እንደዚሁም የክርስቶስን የማዳን ትምህርት አብሣሪነት የሚመለከት ትንቢት አስቀድሞ ተናገሯል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ሰኔ 30 ቀን የተወለደበት፤ መስከረም 1 ቀን ቃል ኪዳን የተቀበለበት፤ መስከረም 2 ቀን በሰማዕትነት ያረፈበት፤ ጥር 11 ቀን ጌታችንን ያጠመቀበት፤ ሰኔ 2 ቀን ደግሞ ዐፅሙ የፈለሰበት በዓል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ ይከበራል፡፡ የገዳማዊ ሕይወት ምሣሌ የሆነውን መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ስናስብ ገዳማውያንን መደገፍ፣ በዓታቸውንም ማጽናት ይገባል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ገብርኤልና አባቱ ዘካርያስ ትንቢት የተናገሩለት፤ ከሕፃንነቱ ጀምሮ እግዚአብሔርን ያገለገለ፤ በፍጹም ልቡ ዓለምን የናቀ፤ ከተድላዋና ከደስታዋም የተለየ፤ አምላክን ለማጥመቅ የታደለ ሐዋርያ፣ መምህር፣ ሰማዕት፣ ባሕታዊ፣ ነቢይ፣ ጻድቅ ነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቅዱስ፡፡ ዮሐንስ ማለት እግዚአብሔር ጸጋ ነው ማለት ነው፡፡ በሉቃስ 1÷14 እንደተጻፈው ቅዱስ ወንጌልም መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስን ተድላና ደስታ ይለዋል፡፡ ወላጆቹ በእርሱ መወለድ ተደስተዋልና፡፡ በዚህ የወንጌል ክፍል ካህኑ ቅዱስ ዘካርያስና ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ በመፈጸም ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ፡፡ ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ ይሰጣቸው ዘንድም እግዚአብሔርን ዘወትር ይማጸኑት ነበር፡፡ ካህኑ ዘካርያስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ዕጣን በማሳረግ ላይ ሳለ የእግዚአብሔር መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ጸሎቱ እንደ ተሰማ ነገረው፡፡
ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ እንደምትወልድ፣ ስሙንም ዮሐንስ እንደሚለው፤ በመወለዱም ብዙዎች እንደሚደሰቱ፤ ልጁም በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ እንደሚኾን፤ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ እንደማይጠጣ፤ እንደዚሁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ እንደሚሞላበት ነገረው፡፡ ካህኑ ዘካርያስም መልአኩን “እኔ ሽማግሌ ነኝ፤ ሚስቴም አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ?” አለው፡፡ መልአኩም “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፤ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፡፡ እነሆም በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ ይህ ነገር እስከሚኾን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ፤ መናገርም አትችልም” አለው፡፡ ከውጪ ቆመው ጸሎት ሲያደርጉ የነበሩት ሕዝብም ዘካርያስን ከቤተ መቅደስ እስኪወጣ ይጠብቁት ነበር፤ በመዘግየቱም ይደነቁ ነበር፡፡
ከቤተ መቅደስ በወጣም ጊዜ ሊያናግራቸው ባለመቻሉ ይጠቅሳቸው ነበር፡፡ በሁኔታውም በቤተ መቅደስ ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፡፡ እርሱም ድዳ ሆኖ ኖረ፡፡ የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሔደ፤ ከሁለት ቀን በኋላም አረጋዊቷ ቅድስት ኤልሳቤጥ ፀነሰች፡፡ ቅድስት ኤልሳቤጥም በመካንነቷ ከሰዎች የሚደርስባት ሽሙጥ ተወግዷላታልና “እግዚአብሔር በዚህ ወራት ከሰው ስድቤን ያርቅ ዘንድ እንዲህ አደረገልኝ” ስትል ለአምስት ወራት ተሸሸገች፡፡ ጌታችን ሊወለድ ስድስት ወራት ሲቀረው፣ ሰኔ 30 ቀን ንዑድ፣ ክቡር የሆነው መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ተወለደ፡፡ ዘመዶቹ ስሙን በአባቱ መጠርያ ዘካርያስ ሊሉት ቢወዱም እናቱ ግን “ዮሐንስ ይባል” አለች፡፡ የመልአኩን የብሥራት ቃል ባለመቀበሉ አንደበቱ ተይዞ የነበረው ካህኑ ዘካርያም ስሙ “ዮሐንስ” ይባል ብሎ ሲጽፍ አፉ ተከፈተ፤ አንደበቱም ተፈታ፡፡
በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶም “… አንተ ሕፃን ሆይ! የልዑል ነቢይ ትባላለህ፤ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና… ብርሃኑም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል፤ እግሮቻችንንም በሰላም መንገድ ያቀናል፤” በማለት የቅዱስ ዮሐንስን ነቢይነትና አጥማቂነት፣ እንደዚሁም የክርስቶስን የማዳን ትምህርት አብሣሪነት የሚመለከት ትንቢት አስቀድሞ ተናገሯል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ሰኔ 30 ቀን የተወለደበት፤ መስከረም 1 ቀን ቃል ኪዳን የተቀበለበት፤ መስከረም 2 ቀን በሰማዕትነት ያረፈበት፤ ጥር 11 ቀን ጌታችንን ያጠመቀበት፤ ሰኔ 2 ቀን ደግሞ ዐፅሙ የፈለሰበት በዓል በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ ይከበራል፡፡ የገዳማዊ ሕይወት ምሣሌ የሆነውን መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ስናስብ ገዳማውያንን መደገፍ፣ በዓታቸውንም ማጽናት ይገባል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 days ago
የፈረሰውን የአማኑኤልን ቤት አብረን እንሥራ!
(የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን የማደስና የዕርዳታ ጥሪ)
የጥሪው ጭብጥ
ለብዙ ዘመናት የእግዚአብሔር ቃል ሲነገርበትና ምእመናን ሲገለገሉበት የቆየው የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን መቅደስ በአሁኑ ወቅት በመፍረሱ ምክንያት ታሪካዊውና ቅዱሱ ቦታ የምስጥና የሸረሪት መኖሪያ ለመሆን በቅቷል።
የአካባቢው አባቶችና ምእመናን የፈረሰውን የእግዚአብሔር ቤት እንደገና ለመሥራት፦
«የአማኑኤል ወዳጆች የት አላችሁ? እጃችሁን ዘርጉልን፤ የፈረሰውን ቤቱን አብረን እንሥራ!» በማለት አጣዳፊ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
እንዴት መደገፍ ይቻላል?
ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ እንደየአቅማችን፦
በገንዘብ እርዳታ፦ ከ200 ብር ጀምሮ አነሰ፤ በዛ ሳንል ካለን ላይ በማካፈል፣
በአስራትና በበኩራት፦ የገጠሪቷን ቤተክርስቲያን በማሰብና በመደገፍ የበረከቱ ተካፋይ መሆን እንችላለን።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000781694588
የሂሳብ ስም: የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን
ለበለጠ መረጃ እና ለጸሎት
ስልክ ቁጥር: 0941929014
(እርዳታ ያደረጋችሁ ምእመናን የክርስትና ስማችሁን በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ በዚሁ ስልክ ቁጥር በመላክ በኪዳን፣ በሰዓታት፣ በቅዳሴና በጸሎት አባቶች እንዲያስቡአችሁ ማድረግ ትችላላችሁ።)
መልእክቱን ሼር (Share) በማድረግ የጽድቁ ተካፋይ ይሁኑ!
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሰኞ ዕለት በአማራ ክልል በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ በሰባት ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል። የፍለጋ እና የነፍስ አድን ስራው አሁንም ቀጥሎ ባለበት በዚህ ወቅት፣ እስካሁን የገቡበት ያልታወቁ እና በፍርስራሹ ስር የተቀበሩ በርካታ ሰዎች እንዳሉ ተነግሯል።
አደጋው የተከሰተው በፃድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ሲሆን፣ በወቅቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ለፀበል እና ለመንፈሳዊ ፈውስ በስፍራው ተሰብስበው ነበር። የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መጋቤ ሐዲስ ነቃ ጥበብ አባቡ ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደተናገሩት፣ "አደጋው የተከሰተው ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ገደማ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል አብዛኞቹ ፀበል ለመጠመቅ የተሰበሰቡ ነበሩ።" ስራ አስኪያጁ አክለውም፣ "ከሟቾቹ መካከል አስራ አንዱ በገዳሙ ውስጥ የተቀበሩ ሲሆን፣ የሌሎቹ አስከሬን ወደ ትውልድ ስፍራቸው ተልኳል፤ ይሁን እንጂ የአንዳንዶቹን ሟቾች ማንነት ለመለየት አስቸጋሪ ሆኗል" ብለዋል።
ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከገዳሙ 70 ኪሎ ሜትር (43 ማይል) ርቀት ላይ ወደምትገኘው የሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ብርሃን ለህክምና ተወስደዋል። የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው ከተራራ አጠገብ በመሆኑ፣ ግዙፍ አለቶች ተገንጥለው በምዕመናኑ ላይ መውደቃቸው አደጋውን ይበልጥ አባብሶታል። የአካባቢው አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የፍለጋ እና አድን ስራዎችን ለማገዝ የአካባቢው የአደጋ መከላከል ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን አስታውቋል።
በኢትዮጵያ ከሰኔ እስከ መስከረም በሚዘልቀው የክረምት ወቅት ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የመሬት መንሸራተት እና ጎርፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለመደ መጥቷል። በሐምሌ 2024 በደቡብ ኢትዮጵያ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ አሳዛኝ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 257 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። ከዚህ ቀደምም በዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ጋሞ ውስጥ በተከሰተ ተመሳሳይ የመሬት መንሸራተት ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል።
በአፍሪካ ቀንድ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ የከፋ የአየር ፀባይ ክስተቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየተጠቃች ትገኛለች። በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያለው ደካማ መሰረተ ልማት፣ በርካታ ማህበረሰቦችን ለጎርፍ፣ ለመሬት መንሸራተት እና ተደጋጋሚ ድርቅ በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለእንደዚህ አይነት አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅማቸውም እጅግ ውስን ሆኖ ቆይቷል።
አደጋው የተከሰተው በፃድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ሲሆን፣ በወቅቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ለፀበል እና ለመንፈሳዊ ፈውስ በስፍራው ተሰብስበው ነበር። የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መጋቤ ሐዲስ ነቃ ጥበብ አባቡ ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደተናገሩት፣ "አደጋው የተከሰተው ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ገደማ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል አብዛኞቹ ፀበል ለመጠመቅ የተሰበሰቡ ነበሩ።" ስራ አስኪያጁ አክለውም፣ "ከሟቾቹ መካከል አስራ አንዱ በገዳሙ ውስጥ የተቀበሩ ሲሆን፣ የሌሎቹ አስከሬን ወደ ትውልድ ስፍራቸው ተልኳል፤ ይሁን እንጂ የአንዳንዶቹን ሟቾች ማንነት ለመለየት አስቸጋሪ ሆኗል" ብለዋል።
ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ከገዳሙ 70 ኪሎ ሜትር (43 ማይል) ርቀት ላይ ወደምትገኘው የሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ብርሃን ለህክምና ተወስደዋል። የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው ከተራራ አጠገብ በመሆኑ፣ ግዙፍ አለቶች ተገንጥለው በምዕመናኑ ላይ መውደቃቸው አደጋውን ይበልጥ አባብሶታል። የአካባቢው አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የፍለጋ እና አድን ስራዎችን ለማገዝ የአካባቢው የአደጋ መከላከል ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መሰማራቱን አስታውቋል።
በኢትዮጵያ ከሰኔ እስከ መስከረም በሚዘልቀው የክረምት ወቅት ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የመሬት መንሸራተት እና ጎርፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለመደ መጥቷል። በሐምሌ 2024 በደቡብ ኢትዮጵያ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ አሳዛኝ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 257 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። ከዚህ ቀደምም በዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ጋሞ ውስጥ በተከሰተ ተመሳሳይ የመሬት መንሸራተት ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል።
በአፍሪካ ቀንድ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዙ የከፋ የአየር ፀባይ ክስተቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየተጠቃች ትገኛለች። በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያለው ደካማ መሰረተ ልማት፣ በርካታ ማህበረሰቦችን ለጎርፍ፣ ለመሬት መንሸራተት እና ተደጋጋሚ ድርቅ በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለእንደዚህ አይነት አደጋዎች ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅማቸውም እጅግ ውስን ሆኖ ቆይቷል።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
📌 የ6ኛ ክፍል ውጤቱ ከባለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ነው
#ethiopia |የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ አብዮት ደምሴ እንደገለጹት፣ የዘንድሮው ማለፊያ ነጥብ ለሁለቱም ክፍሎች ክልላዊ 50 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን የተወሰነ ሲሆን፣ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካባቢዎች ደግሞ 48 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተደርጓል።
በዚህም መሠረት በ8ኛ ክፍል ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡት 86 ሺህ 502 ተማሪዎች መካከል 78 ሺህ 203 የሚሆኑት ተፈትነው 47 ሺህ 307 ተማሪዎች ማለፊያ ነጥቡን በማስመዝገብ ወደ ቀጣይ ክፍል ተዛውረዋል።
ይህም የክልሉን አጠቃላይ የማለፍ ምጣኔ 60.4 በመቶ የሚያደርሰው ሲሆን፣ ከአምናው የ63 በመቶ ውጤት ጋር ሲነፃፀር የ3 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።
በተቃራኒው በ6ኛ ክፍል ከተፈተኑት 110 ሺህ 566 ተማሪዎች ውስጥ 70 ሺህ 584ቱ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ያለፉ ሲሆን፣ የክልሉ የማለፍ ምጣኔ 63.8 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ውጤት ከአምናው የ56 በመቶ አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ እድገት የታየበት ነው።
ከትምህርት ቤቶች አፈፃፀም አኳያም በ8ኛ ክፍል 540 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ ሲችሉ፣ 155 ትምህርት ቤቶች ግን አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም።
በ6ኛ ክፍል ደግሞ 476 ትምህርት ቤቶች 100 በመቶ የማሳለፍ ስኬት ሲያስመዘግቡ፣ 81 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል።
የክልል ትምህርት ቢሮ
#southethiopia #ethiopiaeducation #ministryofeducation #grade8exam #grade6exam
📌 የ6ኛ ክፍል ውጤቱ ከባለፈው አመት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ነው
#ethiopia |የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ አብዮት ደምሴ እንደገለጹት፣ የዘንድሮው ማለፊያ ነጥብ ለሁለቱም ክፍሎች ክልላዊ 50 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን የተወሰነ ሲሆን፣ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካባቢዎች ደግሞ 48 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተደርጓል።
በዚህም መሠረት በ8ኛ ክፍል ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡት 86 ሺህ 502 ተማሪዎች መካከል 78 ሺህ 203 የሚሆኑት ተፈትነው 47 ሺህ 307 ተማሪዎች ማለፊያ ነጥቡን በማስመዝገብ ወደ ቀጣይ ክፍል ተዛውረዋል።
ይህም የክልሉን አጠቃላይ የማለፍ ምጣኔ 60.4 በመቶ የሚያደርሰው ሲሆን፣ ከአምናው የ63 በመቶ ውጤት ጋር ሲነፃፀር የ3 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።
በተቃራኒው በ6ኛ ክፍል ከተፈተኑት 110 ሺህ 566 ተማሪዎች ውስጥ 70 ሺህ 584ቱ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ያለፉ ሲሆን፣ የክልሉ የማለፍ ምጣኔ 63.8 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ውጤት ከአምናው የ56 በመቶ አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ እድገት የታየበት ነው።
ከትምህርት ቤቶች አፈፃፀም አኳያም በ8ኛ ክፍል 540 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ ሲችሉ፣ 155 ትምህርት ቤቶች ግን አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም።
በ6ኛ ክፍል ደግሞ 476 ትምህርት ቤቶች 100 በመቶ የማሳለፍ ስኬት ሲያስመዘግቡ፣ 81 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል።
የክልል ትምህርት ቢሮ
#southethiopia #ethiopiaeducation #ministryofeducation #grade8exam #grade6exam
3 days ago
u12e8u1205u12f3u1234 u130du12f5u1265 - u12e8u121au120au12e8u1296u127d u1265u122du1203u1295 - u12e8u1232.u12a4u1295.u12a4u1295 ( CNN ) u121du1235u12adu122du1290u1275","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100059479812265","url":"https://www.facebook.com/c...
የህዳሴ ግድብ - የሚሊየኖች ብርሃን - የሲ.ኤን.ኤን ( CNN ) ምስክርነት
3 days ago
በአንድ ዓመት ውስጥ ከመሠረት እስከ ጉልላት የደረሰው የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ድጋፍ ተጠየቀ
ብዙ ጊዜ በየሚዲያው የምንሰማው የችግርና የቅሬታ ዜና ቢሆንም፣ ዛሬ የምናካፍላችሁ የደስታና የተስፋ ዜና ነው።
በአዲስ አበባ የካ አባዶ ደብረ ልዕልና ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን የተመለከትነው ግንባታ እጅግ አስደናቂ የሚባል ነው።
ባለፈው ዓመት በነሐሴ ወር የመሠረት ሥራ ብቻ የነበረው ይህ ግዙፍ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ የግንባታው ሥራ እስከ ጣሪያና ጉልላት ደርሶ መታየቱ በርካቶችን አስደንቋል።
በዚህ ዘመን ብዙ አሳዛኝ ክስተቶች በሚሰሙበት ጊዜ፣ በትጋት የሚሠራ የግንባታ ኮሚቴ፣ ሰበካ ጉባኤ እና በልግስና የሚያግዙ ምዕመናን መኖራቸው የሚያበረታታ ተግባር ነው።
የቤተ ክርስቲያኑን ግንባታ ለማጠናቀቅ አሁን የሚፈለገው ድጋፍ የፊኒሺንግ ሥራዎችን፣ በሮችና መስኮቶችን፣ አንድ መንበር (ከአራቱ መንበሮች ሦስቱ በአካባቢው ምዕመናን ተይዘዋል)፣ ምንጣፍ፣ ቅዱሳት ሥዕላት፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች፣ ብሎኬት፣ ጂፕሰም፣ ቀለም ሥራዎችና ንዋየ ቅድሳትን ያካትታል።
ለዚህም የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር በፊታችን ነሐሴ 1፣ 2 እና 5 ቀን ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽር ግቢ ይካሄዳል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000635044482
ስልክ፦
0911426464
በቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ላይ በመሳተፍ የታሪክ ሠሪ ትውልድ አካል እንሁን።
አድራሻ፦
የካ አባዶ መሰቀለኛው ጋር ሲደርሱ ቁልቁል ወደ ግራ በሚወስደው መንገድ መጨረሻ።
3 days ago
ቅዱስ አማኑኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡
እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡
እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
4 days ago
በእንግሊዝኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትምህርት የተማሩ ከ100 በላይ ታዳጊዎች ተመረቁ
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
5 days ago
የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ የምንዛሬ ሪፎርም ድህነትን አባብሷል አሉ።
የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዳቪድ ማልፓስ የኢትዮጵያ ብር መዳከም እና የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያዎች ድህነትን በከፍተኛ ሁኔታ ማባባሳቸውን በመግለጽ፤ በብር ደመወዝ የሚከፈላቸው ሰዎች «ገቢያቸው እጅግ ቀንሷል» ሲሉ ተናግረዋል።
በተቃራኒው ጥቂት ቡድኖች የውጭ ምንዛሬን እና የሀገር ውስጥ ብድርን በልዩ ሁኔታ ማግኘት በመቻላቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ማልፓስ፤ ስታንሊ ፊሸር መታሰቢያ በተሰኘ መድረክ ላይ ባቀረቡት የፖሊሲ ጥናት ላይ ኢትዮጵያን በዋና ምሳሌነት የተጠቀሙ ሲሆን፥ ሀገሪቱ የእርሻ መሬት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የውኃ፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የሰው ኃይል አቅም ያላት በመሆኗ «ትልቅ የእድገት አቅም» ያላት ሀገር እንደሆነች ገልጸዋል።
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ፕሮጀክቶችን በገንዘብ መደገፉንና 43ቱ አሁንም በሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ማልፓስ፤ ሆኖም የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁንም 1,100 ዶላር አካባቢ በመሆኑ «ከዓለም ደሃ ሀገራት አንዷ» አድርጓታል ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዳቪድ ማልፓስ የኢትዮጵያ ብር መዳከም እና የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያዎች ድህነትን በከፍተኛ ሁኔታ ማባባሳቸውን በመግለጽ፤ በብር ደመወዝ የሚከፈላቸው ሰዎች «ገቢያቸው እጅግ ቀንሷል» ሲሉ ተናግረዋል።
በተቃራኒው ጥቂት ቡድኖች የውጭ ምንዛሬን እና የሀገር ውስጥ ብድርን በልዩ ሁኔታ ማግኘት በመቻላቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ማልፓስ፤ ስታንሊ ፊሸር መታሰቢያ በተሰኘ መድረክ ላይ ባቀረቡት የፖሊሲ ጥናት ላይ ኢትዮጵያን በዋና ምሳሌነት የተጠቀሙ ሲሆን፥ ሀገሪቱ የእርሻ መሬት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የውኃ፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የሰው ኃይል አቅም ያላት በመሆኗ «ትልቅ የእድገት አቅም» ያላት ሀገር እንደሆነች ገልጸዋል።
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ፕሮጀክቶችን በገንዘብ መደገፉንና 43ቱ አሁንም በሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ማልፓስ፤ ሆኖም የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁንም 1,100 ዶላር አካባቢ በመሆኑ «ከዓለም ደሃ ሀገራት አንዷ» አድርጓታል ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 days ago
የፍልሰታ አስራቴን ለመድኃኔዓለም ህንፃ ማስፈፀሚያ
ፆመ ፍልሰታን የፈረሰውን ቤተክርስቲያን ህንፃ በማስፈፀም በረከት እንድናገኝ ጥሪ ቀርቧል
በሰሜን ሸዋ ሃገረ ስብከት በቀይት ወረዳ ሥር የሚገኘው የመለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረተ ከ60 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ነገር ግን እስካሁን እድሳት ባለመደረጉ ምክንያት ጣሪያው እያፈሰሰ ግድግዳው በስብሶ የቤተክርስቲያኑ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው ቤተክርስቲያኑ ሊወድቅ ተቃርቦ በነበረበት ሰአት እናንተ ደጋግ ክርስቲያኖች ባደረጋችሁት እርዳታ የቤተክርስቲያኑን እድሳት ጀምረናል።
በመሆኑም ይህ ቤተክርስቲያን እድሳቱ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ስለቆመ
ታቦቱን በጊዜያዊነት በማይመች ለታቦቱ ማረፊያ ብቻ ወደተዘጋጀች መቃኞ ስላለ ምእመናን በዝናብና በፀሐይ እያስቀደሰ ስለሆነ ቤተክርስቲያኑ ተጠናቆ ታቦታቱ ወደዋናው መቅደስ እንዲገቡ የእኛን ልጆቿን ድጋፍ ትሻለች
ስለዚህ በኢትዮጵያም ሆነ በውጭ አገር የምትኖሩ የቤተክርስቲያን ልጆች፣ በአቅማችሁ መጠን በመለገስ የእጣን፣ የጧፍ፣ የዘቢብ፣ በመርዳት ፆመ ፍልሰታን እንድናስቀድስ እንዲሁም የህንፃ ቤተክርስቲያናችንን እንድናስፈፅም የአቅማችሁን ድጋፍ እንድታደርጉልን እንጠይቃለን።
የድጋፍ አካውንት:
መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን
1000756255626
ስልክ: 0920950007
የክርስትናስምዎን በመላክ አባቶች በፀሎት ያስቡዋችኋል
5 days ago
አሜን! ቅድስት ኪዳነ ምሕረት እናታችን በምልጃዋ አለው ልጆቼ ትበለን ! 🙏
"አሜን"
ብሎ የሚጽፍ ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ፈቃድ የልቡን መልካም ምኞት ይፈጽምለት፤ በቅድስት ኪዳነ ምሕረት ምልጃ ከመከራ ያድነው፣ ያልታሰበ በረከትና ደስታ ወደ ቤቱ ያስገባለት። አሜን!
በዚህ የጾመ ፍልሰታ ወቅት፣ ሕፃናት ክርስትና እንዲነሱ፣ ምዕመናንም እንዲቆርቡና እንዲያስቀድሱ የሚደረገውን አገልግሎት በአቅማችሁ ደግፉ።
የገጠሪቷን ቤተክርስቲያን
የንግድ ባንክ
1000644937128
(የቤተክርስቲያኑ አካውንት)
📞 ለበለጠ መረጃ: 0954441078
📩 ስመ ክርስትናችሁን በቴሌግራም ላኩልን፤ ዘወትር በጸሎት እናስባችኋለን።
"ጥቂት አድርጋችሁ ብዙ አግኙ!"
"አሜን"
ብሎ የሚጽፍ ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ፈቃድ የልቡን መልካም ምኞት ይፈጽምለት፤ በቅድስት ኪዳነ ምሕረት ምልጃ ከመከራ ያድነው፣ ያልታሰበ በረከትና ደስታ ወደ ቤቱ ያስገባለት። አሜን!
በዚህ የጾመ ፍልሰታ ወቅት፣ ሕፃናት ክርስትና እንዲነሱ፣ ምዕመናንም እንዲቆርቡና እንዲያስቀድሱ የሚደረገውን አገልግሎት በአቅማችሁ ደግፉ።
የገጠሪቷን ቤተክርስቲያን
የንግድ ባንክ
1000644937128
(የቤተክርስቲያኑ አካውንት)
📞 ለበለጠ መረጃ: 0954441078
📩 ስመ ክርስትናችሁን በቴሌግራም ላኩልን፤ ዘወትር በጸሎት እናስባችኋለን።
"ጥቂት አድርጋችሁ ብዙ አግኙ!"
5 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅ ሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅ ሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሚኮ ጋር ያደረጉት ቆይታ - ክፍል 2
#ethiopia #ebc #pmabiyahmed #currentaffairs
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#ethiopia #ebc #pmabiyahmed #currentaffairs
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
5 days ago
“በብር ደመወዝ የሚከፈላቸው ሰዎች ገቢያቸው እጅግ ቀንሷል”፦ የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት የ #ኢትዮጵያ የምንዛሬ ሪፎርም ድህነትን አባብሷል አሉ
የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማልፓስ የኢትዮጵያ ብር መዳከም እና የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያዎች ድህነትን በከፍተኛ ሁኔታ ማባባሳቸውን በመግለጽ፤ በብር ደመወዝ የሚከፈላቸው ሰዎች «ገቢያቸው እጅግ ቀንሷል» ሲሉ ተናግረዋል። በተቃራኒው ጥቂት ቡድኖች የውጭ ምንዛሬን እና የሀገር ውስጥ ብድርን በልዩ ሁኔታ ማግኘት በመቻላቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ማልፓስ፤ ስታንሊ ፊሸር መታሰቢያ በተሰኘ መድረክ ላይ ባቀረቡት የፖሊሲ ጥናት ላይ ኢትዮጵያን በዋና ምሳሌነት የተጠቀሙ ሲሆን፥ ሀገሪቱ የእርሻ መሬት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የውኃ፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የሰው ኃይል አቅም ያላት በመሆኗ «ትልቅ የእድገት አቅም» ያላት ሀገር እንደሆነች ገልጸዋል።
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ፕሮጀክቶችን በገንዘብ መደገፉንና 43ቱ አሁንም በሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ማልፓስ፤ ሆኖም የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁንም 1,100 ዶላር አካባቢ በመሆኑ «ከዓለም ደሃ ሀገራት አንዷ» አድርጓታል ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማልፓስ የኢትዮጵያ ብር መዳከም እና የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያዎች ድህነትን በከፍተኛ ሁኔታ ማባባሳቸውን በመግለጽ፤ በብር ደመወዝ የሚከፈላቸው ሰዎች «ገቢያቸው እጅግ ቀንሷል» ሲሉ ተናግረዋል። በተቃራኒው ጥቂት ቡድኖች የውጭ ምንዛሬን እና የሀገር ውስጥ ብድርን በልዩ ሁኔታ ማግኘት በመቻላቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ማልፓስ፤ ስታንሊ ፊሸር መታሰቢያ በተሰኘ መድረክ ላይ ባቀረቡት የፖሊሲ ጥናት ላይ ኢትዮጵያን በዋና ምሳሌነት የተጠቀሙ ሲሆን፥ ሀገሪቱ የእርሻ መሬት፣ የተፈጥሮ ሀብት፣ የውኃ፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የሰው ኃይል አቅም ያላት በመሆኗ «ትልቅ የእድገት አቅም» ያላት ሀገር እንደሆነች ገልጸዋል።
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 200 የሚጠጉ ፕሮጀክቶችን በገንዘብ መደገፉንና 43ቱ አሁንም በሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ማልፓስ፤ ሆኖም የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁንም 1,100 ዶላር አካባቢ በመሆኑ «ከዓለም ደሃ ሀገራት አንዷ» አድርጓታል ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 days ago
u12e8u121du123du1275 1 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293...u1210u121du120c 25/2018
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
የምሽት 1 ሰዓት አማርኛ ዜና...ሐምሌ 25/2018
Ethiopian Broadcasting Corporation
Comments