19 hours ago
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዓለም ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ነው - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
*************************
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል ብሏል።
ያለፉት ዓመታት እውነታ በግልጽ እንደሚያሳየው፣ የመንግሥት ቃል የተስፋ ቃል ብቻ አልነበረም፤ ይልቁንም የተከናወኑት ውጤት ተኮር ተግባራት እና የተመዘገቡት ውጤቶች በተጨባጭ የሚታዩ ናቸው ብሏል።
ይህን መነቃቃት መሠረት በማድረግ የኢኮኖሚ ዕድገቱ በ2018 በጀት ዓመት 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
የኢኮኖሚ ዕድገቱ ግብርና፣ ኢንዱስትሪና አገልግሎት ዘርፎችን ያካተተና ሰፊ መሠረት ያለው ሲሆን፣ በሂደት ግን ኢንዱስትሪው የዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየወጣ ይገኛል።
ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭመራና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት የሚያሳይ እንደሆነ መግለጫው ያትታል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም የግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ሲሆኑ፣ በዚህም አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ ከ2016 ዓ.ም ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ በማሳየት 20 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው።
ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂያዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረትን ጨምሮ ውጫዊ ጫናዎች ባሉበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፣ ይህም የሀገራችንን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል።
ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ።
#ethiopia #pmoethiopia #economicgrowth #homegrowneconomicreform #ebc
*************************
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል ብሏል።
ያለፉት ዓመታት እውነታ በግልጽ እንደሚያሳየው፣ የመንግሥት ቃል የተስፋ ቃል ብቻ አልነበረም፤ ይልቁንም የተከናወኑት ውጤት ተኮር ተግባራት እና የተመዘገቡት ውጤቶች በተጨባጭ የሚታዩ ናቸው ብሏል።
ይህን መነቃቃት መሠረት በማድረግ የኢኮኖሚ ዕድገቱ በ2018 በጀት ዓመት 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
የኢኮኖሚ ዕድገቱ ግብርና፣ ኢንዱስትሪና አገልግሎት ዘርፎችን ያካተተና ሰፊ መሠረት ያለው ሲሆን፣ በሂደት ግን ኢንዱስትሪው የዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየወጣ ይገኛል።
ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭመራና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት የሚያሳይ እንደሆነ መግለጫው ያትታል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም የግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ሲሆኑ፣ በዚህም አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ ከ2016 ዓ.ም ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ በማሳየት 20 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው።
ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂያዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረትን ጨምሮ ውጫዊ ጫናዎች ባሉበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፣ ይህም የሀገራችንን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል።
ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ።
#ethiopia #pmoethiopia #economicgrowth #homegrowneconomicreform #ebc
23 hours ago
ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም!
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Federal Democratic Republic of Ethiopia
OFFICE OF THE PRIME MINISTER
ጋዜጣዊ መግለጫ
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
#ethiopia | ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ ከተሞችና መንደሮች ውስጥ ያሉ ወንዶችና ሴቶች፤ ወሳኝ ተግባር ለመፈጸም በሰልፍ ቆሙ። ድምፅ ሰጡ! ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣት ከሃምሳ አራት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተመዝግበው ነበር። ይህ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገሮች አጠቃላይ ሕዝብ ቁጥር በላይ ነው። ይህ ምርጫ እውነተኛ ስለመሆኑ ጥያቄ ለሚያነሣ ለማንኛውም አካል ግልጽ እና የማያሻማ ምላሽ ሰጥቷል!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከ52,000 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል ከ50,188 በላይ የሚሆኑት በሰዓቱ ተከፍተው ቀኑን ሙሉ መራጮችን ሲያስተናግዱ እንደነበር አረጋግጧል። ከ42 የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ከ10,438 በላይ ዕጩዎች እና 80 የግል እጩዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ወንበሮችን ለማሸነፍ ተወዳድረዋል። ይህ በማንኛውም ሊለካ በሚችል መሥፈርት በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቁ እና በውሳኔ አሰጣጥም ሆነ በአስተዳደራዊ ረገድ እጅግ በረቀቀ ሁኔታ ተግባራዊ የተደረገ ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የታየበት ኩነት ነበር።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ክቡር ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ምርጫውን “ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን በሰፊው በሚደግፍ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፍ ውስጥ የተካሄደ” ሲል ገምግሞታል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት፤ በታዘቡባቸው ጣቢያዎች ሁሉ የምርጫ ሳጥኖች በትክክል የታሸጉ መሆናቸውን፣ የፓርቲ ወኪሎች በሂደቱ በሙሉ መገኘታቸውን እንዲሁም ምርጫው አስደናቂ ተቋማዊ፣ አስተዳደራዊና የቴክኖሎጂ ዕድገትን ያሳየ መሆናቸውን አረጋግጧል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ይህንን ምርጫ “የበርካታ አዳዲስ ምዕራፎች ምርጫ” ሲል ሰይሞታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በድምፅ መስጠት ሂደት ውስጥ ምንም ዓይነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳልተመለከተ አረጋግጧል። የሲቪክ ማኅበረሰብ ታዛቢዎች ጥምረት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ከተሰጧቸው 55 ድርጅቶች 65,299 ታዛቢዎችን በመላ ሀገሪቱ ያሠማራ ሲሆን፤ 99 በመቶ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያለምንም ዕንቅፋት የመታዘብ ዕድል ማግኘቱን አረጋግጧል። እነዚህ ተዓማኒነት ያላቸው ሀገራዊ እና አኅጉራዊ ተቋማት ያደረጓቸው ግምገማዎችና የሰጧቸው እውነተኛ ፍርዶች ናቸው። እነዚህ ለአፍሪካ ጥላቻ ካላቸው ወይም የአፍሪካን ዴሞክራሲ በውጫዊ መሥፈርቶች ከሚለኩ ተቋማት የተደመጡ ድምፆች አይደሉም።
አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተንታኞች ይህንን ምርጫ እንደ ንግሥና በዓል አድርገው ያቆሸሹት ሲሆን ውጤቱም አስቀድሞ የተወሰነ ድራማ እንደነበር አድርገው ሊያቀርቡት ሞክረዋል። እነዚህን መግለጫዎች ከአውነታው የራቁ፣ በጥናትና ትንተና ላይ ያልተመሠረቱ እንዲሁም ነፃና የታሰበበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫቸውን በኩራት ላደረጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ክብር የማይሰጡ በመሆናቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሙሉ በሙሉ የማይቀበላቸው መሆኑን ያረግጣል። አስቀድሞ የተወሰነ ውጤት ቢኖር ኖሮ፤ ከ37 የአፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ 83 ገለልተኛ ታዛቢዎችን፣ 65,299 የሀገር ውስጥ የሲቪል ማኅበረሰብ ታዛቢዎችን ወይም 1,100 ዕውቅና የተሰጣቸውን የዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችን መጋበዝ ባላስፈለገ ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ሀገራዊ ምርጫ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ላሠማራቸው ከ350,000 በላይ ኃላፊዎች፤ ሂደቱን ለመጠበቅ የጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ለዲሞክራሲ ግንባታ መጎልበት እና ለሂደቱ መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት ላረጋገጡት የአፍሪካ እና ቀጠናዊ የታዛቢ ቡድኖች ምስጋናቸውን ያቀርባሉ።
ስለ ኢትዮጵያ ልማት
ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ውሳኔያቸውን ሲያስቀምጡ፤ ሀገራቸውን በፍጹም የዲሞክራሲ ባህል ውስጥ ለማንበር ነው። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ባላት ጸጋ ልክ የሚያስፈልጋትን ሁለንተናዊ ልማት በፍጥነት እውን የማድረግ ባህል እንዲቀጥል ሕዝባችን ተናግሯል።
ባለፉት ዓመታት የታየው እውነት እንደሚያሳየን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተስፋ ቃል መንግሥት አልነበረም፤ ይልቁንም በተጨባጭ የሚታዩ ውጤቶች የተመዘገቡበት ውጤት ተኮር መንግሥት ሲሆን፤ እነዚህም ውጤቶች በግልጽ የሚታዩ ናቸው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት የ9.2 በመቶ ዕድገት ያስመዘገበ ሲሆን፤ ይህም በዓለም ላይ ፈጣን ዕድገት ካስመዘገቡ ኢኮኖሚዎች አንዱ ያደርገዋል። ዕድገቱ መነቃቃትን መሠረት በማድረግ በ2018 በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዕድገቱ 10.2 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ዕድገቱ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪንና የአገልግሎት ዘርፎችን በከፍተኛ ደረጃ ያካተተ ሰፊ መሠረት ያለው ቢሆንም፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን ኢንዱስትሪው ለዕድገቱ ዋነኛ አንቀሳቃሽ ኃይል ሆኖ እየመጣ ይገኛል። ይህም መንግሥት ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኢንዱስትሪ ልማት፣ ለዕሴት ጭማሪና ለውጭ ገበያ ተኮር ምርቶች የሰጠውን ቀጣይነት ያለው ትኩረት ያሳያል።
እነዚህ ውጤቶች እንዲሁ ግምቶች ብቻ ሳይሆኑ፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሥርዓት አማካኝነት ክትትል የሚደረግባቸው የተጠያቂነትና የታቀደ አመራር ፍሬዎች ናቸው። አጠቃላይ የወጪ ንግድ ገቢ 20 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ይህም ከ2016 ዓ.ም. ወዲህ የ100 በመቶ ገደማ ጭማሪ አሳይቷል።
የዋጋ ግሽበትም ወደ ታች ማሽቆልቆሉን በመቀጠል አሁን ላይ ወደ አንድ አሐዝ ደረጃ እየተቃረበ ይገኛል፤ ይህም በቅርብ ዓመታት ውስጥ በቤተሰቦችና በንግዶች ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ ከነበረው ባለ ሁለት አሐዝ የዋጋ ግሽበት አንጻር ትልቅ መሻሻል ነው። ይህ ስኬት የተመዘገበው ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦትና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ቁሳቁሶችን ገበያ ያናጋው የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ጨምሮ፤ ውጫዊ ጫናዎች በነበሩበት ወቅት ነው።
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ከተጀመረ ወዲህ መንግሥት ከውጭ ምንጮች ምንም ዓይነት አዲስ የንግድ ብድር ስምምነት ያላደረገ ሲሆን፤ ይህም የሀገሪቱን የብድር ዕዳ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ አቅልሎታል። ከእነዚህ ቁጥሮች በስተጀርባ ኢትዮጵያውያን በዓይናቸው የሚያዩትና በእጃቸው የሚዳስሱት ተጨባጭ ለውጥ አለ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለመኖሪያ ቤቶች፣ ለንግድ ተቋማትና ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ ይገኛል። ይህ ግድብ በራሳቸው በኢትዮጵያውያን የተደገፈ፣ በኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች የተገነባ እና ቀጣይነት የነበረውን ውጫዊ
ጫናዎችን ተቋቁሞ የተጠናቀቀ ነው። ከሃይድሮ ፓወር ጎን ለጎን፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚገኘውን የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ እና በአርሲ ዞን የሚገኘውን የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፤ በመሳሰሉ ሥራዎች ታዳሽ ኃይል አቅርቦቷን እያሰፋች ሲሆን፤ ይህም የቀጣናዊ ኢነርጂ ትብብርን እያሳደገ የብሔራዊ ኃይል አቅርቦት መረቡን የመቋቋም ዐቅም ያጠናክራል። በአፍሪካ አህጉር ታሪክ ውስጥ ትልቁ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አንዱ የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ግንባታው ተጀምሯል። እነዚህ ምኞቶች አይደሉም፤ ተጨባጭ ሐቆች ናቸው።
ግብርና፣ አምራች ኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ
በግብርናው ዘርፍ፤ የመንግሥት የምግብ ሉዓላዊነት አጀንዳ ወቅታዊ ለውጦችን ሳይሆን መዋቅራዊ ውጤቶችን እያስገኘ ቀጥሏል። በሶማሌ ክልል የጎዴ ዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት ከአሊኮ ዳንጎቴ ግሩፕ ጋር የተፈረመው አጋርነት የዘመኑ ጉልህ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ማረጋገጫ ነው። ፋብሪካው በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም እንዲኖረው ታቅዶ እየተገነባ ሲሆን፤ ይህም ኢትዮጵያን በዓለም ትላልቅ ማዳበሪያ አምራች ሀገራት ተርታ ያሰልፋታል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፤ “ይህ ፕሮጀክት በግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ በምግብ ዋስትና፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በኢኮኖሚ ራስን መቻል ላይ የተደረገ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ነው” ብለዋል። አስተማማኝ ባልሆነና ውድ በሆነ የማዳበሪያ አቅርቦት ለረጅም ጊዜ ለተገደቡት ኢትዮጵያውያን አምራቾች የዚህ ፕሮጀክት ፋይዳ ፈጣንና ተጨባጭ ነው።
ከዚህ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ ሲገኑ የታየው ተምሳሌትነት ለቦረና ሕዝብ ትልቅ ትርጉም ነበረው። ይህ ዞን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቅበት ስም የሀገርን አንገት ያስደፋ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፤ እርሱም ድርቅ ነው።
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የዝናብ መጥፋት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ከብቶችን የገደለ፣ ቤተሰቦች ለውኃ ፍለጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን እንዲጓዙ ያስገደደ፣ እንዲሁም በእነዚህ የግጦሽ መሬቶች ላይ ለዘመናት ራሳቸውን ችለው የኖሩ ማኅበረሰቦችን ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ እጅ እንዲዘረጉ አድርጎ ነበር። ዓለም የሚያውቃት ቦረና እርሷ ነበረች።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግንቦት ወር ጉብኝት ግን የተለየ ታሪክ አሳይቷል።
አሁን ላይ ለአርብቶ አደር ማኅበረሰቦችና ለከብቶቻቸው ንጹሕ ውኃ እያቀረቡ ያሉትን የውኃና የመስኖ መሠረተ ልማቶችን የገመገሙ ሲሆን፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አቧራ ብቻ በነበረው መሬት ላይ የክላስተር እርሻዎችን ጎብኝተዋል፤ በያቤሎ የባህል ማዕከል መርቀዋል፤ እንዲሁም በአየር ንብረት ሁኔታዎች ምክንያት ቀድሞ ተገልሎ ለነበረው ቀጣና ዓመቱን ሙሉ ትስስር የሚፈጥር አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ከፍተዋል።
የአምራች ዘርፉም ተመሳሳይ የለውጥ ታሪክ አለው። በግንቦት 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 4ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ፤ መንግሥት ለአራት ዓመታት የተመዘገበውን ቀጣይነት ያለው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ውጤቶች አቅርቧል። የአምራች ዘርፉ የግብአት አቅርቦት በዓመት 9 ሚሊዮን ቶን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል። የምርት አቅም አጠቃቀም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ ማለቱን፣ የማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 10.7 በመቶ ማደጉን፣ እንዲሁም ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው ፋይናንስ ከ8.1 ቢሊዮን ብር ወደ 50 ቢሊዮን ብር ማደጉን ያሳያል።
እነዚህ ስኬቶች በሀገር ውስጥ ምርት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንጸባረቁ ይገኛሉ። ኤክስፖው በተጠናቀቀ በሃያ ቀናት ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ተጠናቆ ከ80 በመቶ በላይ ጥሬ ዕቃውን ከሀገር ውስጥ የሚያገኘውን ግዙፍ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት «ግራንዲዩር የሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ» ፋብሪካን በሞጆ ከተማ መርቀዋል። ቀደም ሲል በገቢ የሴራሚክ ምርቶች ላይ ጥገኛ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን ላይ የሴራሚክ ምርቶችን ከውጭ ማስገባት ሙሉ በሙሉ ለማቆምና ለውጭ ገበያ የሚሆን ምርት ለማስፋፋት እየተዘጋጀች ትገኛለች።
በቴክኖሎጂው ዘርፍም፤ ዘመናዊ ልማት ከጊዜ ወደ ጊዜ በዳታ፣ በፈጠራና በዲጂታል ሥርዓቶች የሚወሰን መሆኑን በመገንዘብ፤ መንግሥት ኢትዮጵያን ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የኢንዱስትሪ 5.0 ማሕቀፎችን ቀድመው ከተገበሩ ሀገራት ተርታ እያሰለፋት ይገኛል።
የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ
በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከተሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ።
እነዚህ ጥቃቶች የሀገሪቱን ብሔራዊ ዕድገት ለማደናቀፍ ከሚሹ አካላት፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ አማፂ ቡድኖች እና ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጥላቻ ካላቸው የውጭ ኃይሎች ጋር በጥምረት የተከናወኑ ሲሆኑ፤ ዓላማቸውም በኢትዮጵያ አለመረጋጋትንና የምርጫ መስተጓጎልን ለመፍጠር ሲደረግ የነበረ የጥፋት ውጥን ተከታይ ነው።
መንግሥት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር ፍትሐዊና አሳታፊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀ ልዩ ትኩረትና ዝግጅት በማድረግ በቁርጠኝነት ሲሠራ ቆይቷል። በሌላ በኩል የጥፋት ኃይሎች ከባዕዳን ጋር 'ፅምዶ' የሚል ቁርኝት በመፍጠር ዕኩይ ዓላማቸውን ለማሳካት ሰፊ የጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዋል፣ ሀገራዊ ምርጫው እንዳይከናወን ሰፊ ርብርብ አድርገዋል። በተጨባጭም በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት የዜጎችን የመምረጥ መብትና ነጻነት ለመጋፋትና ለማደናቀፍ አለን የሚሉትን የጥፋት እጅ ዘርግተዋል።
እነዚህ የጠላት ኃይሎች በመደጋገፍና በመናበብ ዐመፅና ሁከት ለማነሳሳት፣ ከተሞችን በሽብር ጥቃት ለማወክ፣ በመንገዶች የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም እንቅስቃሴ ለመገደብ እና በተወሰኑ አካባቢዎች ዒላማ አድርገው ነጥሎ ለማጥቃት ተንቀሳቅሰዋል። እንደ ማሳያ የጦር መሣሪያ፣ ተተኳሾችንና ሌሎች ሎጀስቲክሶችን በድጋፍ በማቅረብ በደቡባዊ ትግራይ በሚገኙ አዋሳኝ የአማራ ክልል አንዳንድ ቦታዎች ላይ ትንኮሳ ፈጽመዋል፣ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን እና ወልድያ ከተሞችን ጨምሮ በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች እና ሲቪሎች ላይ ዒላማ በማድረግ ያካሄደው የሽብር እንቅስቃሴና ዝግጅት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ባደራጃቸው የኅቡዕ ሴሎች አማካኝነት በተመረጡ አከባቢዎች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ተንቀሳቅሰው የነበረ ቢሆንም ይሄን የጥፋት ሴራ እና ድርጊት እንዲከሽፍ ማድረግ ተችሏል።
በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የሸኔ ሽብር ቡድን ከጽንፈኛው ፋኖ ታጣቂ ቡድን ጋር በመናበብ በአንዳንድ አካባቢዎች መንገዶችን በመዝጋት እንቅስቃሴ ለማስቆምና ለማስተጓጎል ፍላጎት የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት የተጠናከረ እርምጃ ፍላጎቱን ማሳካት አልቻለም። ቡድኑ በፀጥታ ኃይሉ የተወሰደበትን ርምጃ መቋቋም ባለመቻሉ እና ፍላጎቱን ማሳካት ባለመቻሉ ስስ ዒላማዎች ላይ ያተኮረ ርምጃ በመውሰድ የሃይማኖት እና የብሔር ግጭት ለመቀስቀስ በማለም በአርሲ ዞን አሰኮ እና አካባቢው ጥቃት በመፈጸም ሁሉን አይነት የጥፋት ርብርብ ያደረገ ቢሆንም ሁኔታውን በመቆጣጠር ፀጥታ ኃይላችን በእነዚህ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ እየወሰደ ይገኛል።
መንግሥት መሰል ሥጋቶችን በንቃት በመከታተል ላይ ሲሆን፣ በምርጫው ወቅትም በብዙ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተቀነባበሩ ተመሳሳይ ዕቅዶችን በስኬት ማክሸፍ ችሏል። በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን፤ ፍርሃትና ክፍፍልን ከሚያጎሉ የሚዲያ ዘመቻዎች ጋር በማስተሣሠር የተቀነባበረው ይህ እኩይ ተግባር፤ በመንግሥት የደኅንነት መዋቅርና ኦፕሬሽኖች አማካኝነት በከፍተኛ ሁኔታ እንዲስተጓጎል ተደርጓል። ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ ክፍፍልን ለመዝራት የኃይል ጥቃትን እና ውድመትን እንደ መሣሪያ የሚጠቀሙ አካላት በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ በግልጽ ሊወገዙ ይገባል። መሰል ተግባሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት የወደፊት ዕድል እንደሌላቸው ለማሳየት የተቀናጀ ብሔራዊ ምላሽ በመስጠት ወሳኝ ርምጃዎችን ይቀጥላል።
በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት የሚፈጸሙ አካላት፣ ድርጊታቸውን ምክንያታዊ ለማስመሰል ምንም ዓይነት የፖለቲካ ንግግር ቢጠቀሙ፤ ወሳኝ ዓላማን እያሳኩ ሳይሆን ወንጀል እየፈጸሙ ነው። የፖለቲካ ቅሬታዎች በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ በብሔራዊ ምክክር ሂደት እና በዴሞክራሲያዊ ተቋማት አማካኝነት መፍትሔ ሊያገኙ የሚችሉ እና ሊያገኙ የሚገባቸው ናቸው።
ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም::
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
1 day ago
ቅዱስ አማኑኤል ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን፤ በሐጢዓት ፈተና ተጠልፎ ከመውደቅም ይጠብቀን🙏
አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው!!!
ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” በማለት ትንቢት እንደተናገረው የተስፋው ቃል ይፈጸም ዘንድ በዘመነ ሥጋዌ እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 እንደተጻፈው መልአኩ የመውለዷን ነገር “እነሆ ትፀንሻለሽ፤ ስሙንም አማኑኤል ትይለዋለች፤ አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።” ሲል አበሠራት፡፡ ሰዎች በሕይወት ዘመናችን ችግርና መከራ ሲጸናብንና ፈተናችን ሲበዛ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደሆነ ማሰብ ያዳግተናል፤ እንዲያውም ጨርሶ እንደተወንም እናስባለን፡፡ ሆኖም ግን ፈጣሪያችን ሁሉን የሚያደርገው በምክንያት በመሆኑ ፈተናችን ለበጎ እንደሆነ በማሰብ ጸንተን መጓዝ ያስፈልጋል፡፡ እርሱ ሁሌም ከእኛ ጋር ነውና፡፡
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡ ስለዚህ ከኃጢአት ርቀን በስሙ ተቀድስን እንድኖር እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ የሰው ልጅ ሕይወት ይቀደሳል ማለት ነው፡፡
አንድም “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ የሚል ትርጓሜ አለው፡፡ በጥቅሉም “አምላክ ምስሌነ፣ ወይም ምስሌነ አምላክ፣” አምላክ ከኛ ጋራ ማለት መሆኑ በቅዱስ ማቴዎስ ወንጌልና በትንቢተ ኢሳይያስ መገለጹን ከላይ አይተናል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክ ወሰብእ” “አምላክም ሰውም” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር አፈታት ይፈቱታል፡፡ አንድም ዐማኑኤል “ወዝስም ዘውእቱ ዐማኑኤል ዐቢይ ጥቀ ወኢደሉ ፈሊጦቱ ወውእቱ ዘበአማን ምስጢር ለጽንዐ ሃይማኖት” “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ ይህን ስም ተመክተው ነው ገዳማውያኑ ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው!!!
ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” በማለት ትንቢት እንደተናገረው የተስፋው ቃል ይፈጸም ዘንድ በዘመነ ሥጋዌ እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 እንደተጻፈው መልአኩ የመውለዷን ነገር “እነሆ ትፀንሻለሽ፤ ስሙንም አማኑኤል ትይለዋለች፤ አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።” ሲል አበሠራት፡፡ ሰዎች በሕይወት ዘመናችን ችግርና መከራ ሲጸናብንና ፈተናችን ሲበዛ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደሆነ ማሰብ ያዳግተናል፤ እንዲያውም ጨርሶ እንደተወንም እናስባለን፡፡ ሆኖም ግን ፈጣሪያችን ሁሉን የሚያደርገው በምክንያት በመሆኑ ፈተናችን ለበጎ እንደሆነ በማሰብ ጸንተን መጓዝ ያስፈልጋል፡፡ እርሱ ሁሌም ከእኛ ጋር ነውና፡፡
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡ ስለዚህ ከኃጢአት ርቀን በስሙ ተቀድስን እንድኖር እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ የሰው ልጅ ሕይወት ይቀደሳል ማለት ነው፡፡
አንድም “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ የሚል ትርጓሜ አለው፡፡ በጥቅሉም “አምላክ ምስሌነ፣ ወይም ምስሌነ አምላክ፣” አምላክ ከኛ ጋራ ማለት መሆኑ በቅዱስ ማቴዎስ ወንጌልና በትንቢተ ኢሳይያስ መገለጹን ከላይ አይተናል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክ ወሰብእ” “አምላክም ሰውም” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር አፈታት ይፈቱታል፡፡ አንድም ዐማኑኤል “ወዝስም ዘውእቱ ዐማኑኤል ዐቢይ ጥቀ ወኢደሉ ፈሊጦቱ ወውእቱ ዘበአማን ምስጢር ለጽንዐ ሃይማኖት” “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ ይህን ስም ተመክተው ነው ገዳማውያኑ ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 day ago
ቅዱስ አማኑኤል ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን፤ በሐጢዓት ፈተና ተጠልፎ ከመውደቅም ይጠብቀን🙏
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡ እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አማኑኤል ‹አማነ› እና ‹ኤል› ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው፤ ትርጓሜውም የአምላክ ሰላም፣ የእግዚአብሔር እርቅ፣ የጌታ አንድነት ማለት ነው። አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ደግሞ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነሥቶ የተዋሐደ ከብቻዋ ከኃጢአት በቀር እንደኛ የሆነ ማለት ነው። አዳም ዕፀ በለስን በልቶ የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ አምላኩ እግዚአብሔር እዲያድነው ስለተማጸነው በርኅራኄው ወደ ቀድሞ ቦታው እንደሚመልሰው በሰጠው ተስፋ ከልጅ ልጁ ተወለዶ አዳነው፡፡ በዚያችም በተከበረች ቀን ትንቢቱ ተፍጽሞ አምላካችን ከእኛ ጋር ሆነ፡፡
አንድም “ይህ ዐማኑኤል የተባለ ስም እጅግ ታላቅ ስም ነው፣ የማይለይ ተዋሕዶን የሚገልጽ የሃይማኖት መሠረት ነው” ይሉናል፡፡ “ዒማኑ” ማለት ምስሌነ ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን፣ “ኤል” አምላክ በተገናኘ፣ አምላክ ምስሌነ ወይም ምስሌነ አምላክ፣ አምላክ ከኛ ጋራ ማለት እንደሆነ በኢሳይያስ 7÷14፣ በማቴዎስ 1÷23 ተጽፏል፡፡ ሊቃውንት ግን “አምላክና ሰው” ወይም ሰው የሆነ አምላክ፣ በመለኮቱ አምላክ፣ በለበሰው ስጋም ሰው ብለው በምስጢር ይፈቱታል፡፡ አምላክ ሰው የሆነለት የሰው ልጅ ኃጢአት ተፋቀ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ “እነሆ ድንግል በድንግልና ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች” ብሎ እንደተናገረው እግዚአብሔር ወልድ ከንጽሕተ ንጹሐን ከቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ተወለደ፡፡ ገዳማውያን እናቶችና አባቶች ይህን ስም መመኪያ አድርገው ነው ዓለምን ንቀው የመነኑት፡፡ እርሱ ከኛ ጋር ከሆነ እኛ ከዓለም ጋር ምን ሕብረት አለን ብለው የምንኩስናን ጎዳና መረጡ ገዳማቸውን ስንደግፍ አዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 days ago
ወደኋላ አስር አመት‼️
ማንኛውም ደረሰኝ ሳይቆርጥ የተገበያየ አካል በወንጀል እስከመጠየቅ የሚያደርሰው የተሻሻለው የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
ረቂቁ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ለ10 ዓመታት ወደኋላ በመሄድ ሂሳቡን በመመርመር ወይም ሂሳብ ኦዲት በማድረግ ተጨማሪ ግብር ማስከፈልን ለገቢ ሰብሳቢው የሚፈቅድ ነው፡፡
ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ የግብር አስተዳደር አዋጅ በተለይ ደረሰኝ ባለመቁረጥ የሚደረግ ግብይት ላይ ከፍ ያለ ቅጣትን የሚያስከትሉ አንቀፆችን የያዘ ነው፡፡
ማንኛውም ሰው ህጋዊ ደረሰኝ ያልሰጠ እንደሆነ በእያንዳንዱ ባልሰጠው ደረሰኝ ልክ 100 ሺህ ብር አስተዳደራዊ ቅጣት በገንዘብ ይቀጣል ይላል የማሻሽያ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
በተጨማሪ ይሄንኑ አስተዳደራዊ ቅጣት በዓመት ሁለት ጊዜ የተቀጣ እንደሆነ እና ሆን ብሎ ድርጊቱን መፈፀሙን ከቀጠለ ድርጊቱ እንደ ወንጀል ጥፋት ተቀጥሮ በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑም ተብራርቷል፡፡
በተጠቀሰው ድርጊት የድርጅት ስራ አስኪያጅ በግል በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው በወንጀሉ ተግባር ተባባሪ ከሆነ ወይንም ደረሰኝ ያለመስጠትን መከላከል የሚያስችል የቁጥጥር ሥርዓት ያልዘረጋ ከሆነ እንዲሆንም ተደንግጓል፡፡
በሌላ በኩል አንድ ግብር ከፋይ ግብር ከከፈለ በኋላ በ10 አመት ጊዜ ውስጥ በማንኛው ጊዜ እንደገና ሂሳቡ ተመርምሮ ወይም በኦዲት ተጨማሪ ግብር ሊጠየቅ ይችላል ይላል የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
ይህም በ10 ዓመት የተገደበው በኢትዮጵያ የንግድ ህግና የሂሳብ አያያዝ ህጎች መሰረት የሂሳብ ሰነዶች ተጠብቀው መቆየት ያለባቸው ለ10 ዓመታት ብቻ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ሌላው የታክስ አስተዳደር አዋጁ ማሻሻያ የያዘው አዲስ ነገር በታክስ ባለስልጣኑ እና በታክስ ከፋዩ መካከል የሚፈጠርን አለመግባባት መፍቻ ዘዴን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ህግ ግብር ከፋዮች የተጣለባቸውን ግብር ተገቢ አይደለም ብለው ባመኑ ጊዜ መፍትሄ ፍለጋ በታክስ አስተዳደሩ ስር ለተቋቋመ የቅሬታ ሰሚ ፣ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን እና የህግ ትርጉምን በተመለከተ በየደረጃው ባሉ ፍርድ ቤቶች እንዲመለከቱት የሚያስችል ስርዓት ነበር፡፡
ይህን ለማድረግ ግን ግብር ከፋዮች ቅድሚያ የተወሰነባቸውን ግብር ከ50 እስከ 75 በመቶ መክፈልም ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
ያም ሆኖ መፍትሄ ለማግኘት ረዥም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል በማብራሪያው ተጠቅሷል፡፡
በተሻሻለውና በረቂቅ ደረጃ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ የተጠቀሰው አሰራር እንዳለ ሆኖ በአጭር ጊዜ አለመግባባቶችን ለመፍታት ያግዛል የተባለ የገለልተኛ አስማሚን አሰራር ስራ ላይ ያውላል ተብለዋል፡፡
ይህም አዲስ “የመስማማት ሥርዓት” በሚል አዋጁ እንዲዘረጋ በሚፈቅደው ገለልተኛ አስማሚ ግብር ከፋዩን እና ግብር ሰብሳቢውን በሚስጥራዊነት መርህዎች ጭምር የሚያስማማበት ሥርዓት ነው ተብሏል፡፡
#ሸገር ኤፍኤም
Seledadotio
Seledadotio
ማንኛውም ደረሰኝ ሳይቆርጥ የተገበያየ አካል በወንጀል እስከመጠየቅ የሚያደርሰው የተሻሻለው የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
ረቂቁ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ለ10 ዓመታት ወደኋላ በመሄድ ሂሳቡን በመመርመር ወይም ሂሳብ ኦዲት በማድረግ ተጨማሪ ግብር ማስከፈልን ለገቢ ሰብሳቢው የሚፈቅድ ነው፡፡
ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ የግብር አስተዳደር አዋጅ በተለይ ደረሰኝ ባለመቁረጥ የሚደረግ ግብይት ላይ ከፍ ያለ ቅጣትን የሚያስከትሉ አንቀፆችን የያዘ ነው፡፡
ማንኛውም ሰው ህጋዊ ደረሰኝ ያልሰጠ እንደሆነ በእያንዳንዱ ባልሰጠው ደረሰኝ ልክ 100 ሺህ ብር አስተዳደራዊ ቅጣት በገንዘብ ይቀጣል ይላል የማሻሽያ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
በተጨማሪ ይሄንኑ አስተዳደራዊ ቅጣት በዓመት ሁለት ጊዜ የተቀጣ እንደሆነ እና ሆን ብሎ ድርጊቱን መፈፀሙን ከቀጠለ ድርጊቱ እንደ ወንጀል ጥፋት ተቀጥሮ በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑም ተብራርቷል፡፡
በተጠቀሰው ድርጊት የድርጅት ስራ አስኪያጅ በግል በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው በወንጀሉ ተግባር ተባባሪ ከሆነ ወይንም ደረሰኝ ያለመስጠትን መከላከል የሚያስችል የቁጥጥር ሥርዓት ያልዘረጋ ከሆነ እንዲሆንም ተደንግጓል፡፡
በሌላ በኩል አንድ ግብር ከፋይ ግብር ከከፈለ በኋላ በ10 አመት ጊዜ ውስጥ በማንኛው ጊዜ እንደገና ሂሳቡ ተመርምሮ ወይም በኦዲት ተጨማሪ ግብር ሊጠየቅ ይችላል ይላል የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
ይህም በ10 ዓመት የተገደበው በኢትዮጵያ የንግድ ህግና የሂሳብ አያያዝ ህጎች መሰረት የሂሳብ ሰነዶች ተጠብቀው መቆየት ያለባቸው ለ10 ዓመታት ብቻ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ሌላው የታክስ አስተዳደር አዋጁ ማሻሻያ የያዘው አዲስ ነገር በታክስ ባለስልጣኑ እና በታክስ ከፋዩ መካከል የሚፈጠርን አለመግባባት መፍቻ ዘዴን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ህግ ግብር ከፋዮች የተጣለባቸውን ግብር ተገቢ አይደለም ብለው ባመኑ ጊዜ መፍትሄ ፍለጋ በታክስ አስተዳደሩ ስር ለተቋቋመ የቅሬታ ሰሚ ፣ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን እና የህግ ትርጉምን በተመለከተ በየደረጃው ባሉ ፍርድ ቤቶች እንዲመለከቱት የሚያስችል ስርዓት ነበር፡፡
ይህን ለማድረግ ግን ግብር ከፋዮች ቅድሚያ የተወሰነባቸውን ግብር ከ50 እስከ 75 በመቶ መክፈልም ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
ያም ሆኖ መፍትሄ ለማግኘት ረዥም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል በማብራሪያው ተጠቅሷል፡፡
በተሻሻለውና በረቂቅ ደረጃ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ የተጠቀሰው አሰራር እንዳለ ሆኖ በአጭር ጊዜ አለመግባባቶችን ለመፍታት ያግዛል የተባለ የገለልተኛ አስማሚን አሰራር ስራ ላይ ያውላል ተብለዋል፡፡
ይህም አዲስ “የመስማማት ሥርዓት” በሚል አዋጁ እንዲዘረጋ በሚፈቅደው ገለልተኛ አስማሚ ግብር ከፋዩን እና ግብር ሰብሳቢውን በሚስጥራዊነት መርህዎች ጭምር የሚያስማማበት ሥርዓት ነው ተብሏል፡፡
#ሸገር ኤፍኤም
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ማንኛውም ደረሰኝ ሳይቆርጥ የተገበያየ አካል በወንጀል እስከመጠየቅ የሚያደርሰው የተሻሻለው የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
ረቂቁ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ለ10 ዓመታት ወደኋላ በመሄድ ሂሳቡን በመመርመር ወይም ሂሳብ ኦዲት በማድረግ ተጨማሪ ግብር ማስከፈልን ለገቢ ሰብሳቢው የሚፈቅድ ነው፡፡
ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ የግብር አስተዳደር አዋጅ በተለይ ደረሰኝ ባለመቁረጥ የሚደረግ ግብይት ላይ ከፍ ያለ ቅጣትን የሚያስከትሉ አንቀፆችን የያዘ ነው፡፡
ማንኛውም ሰው ህጋዊ ደረሰኝ ያልሰጠ እንደሆነ በእያንዳንዱ ባልሰጠው ደረሰኝ ልክ 100 ሺህ ብር አስተዳደራዊ ቅጣት በገንዘብ ይቀጣል ይላል የማሻሽያ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
በተጨማሪ ይሄንኑ አስተዳደራዊ ቅጣት በዓመት ሁለት ጊዜ የተቀጣ እንደሆነ እና ሆን ብሎ ድርጊቱን መፈፀሙን ከቀጠለ ድርጊቱ እንደ ወንጀል ጥፋት ተቀጥሮ በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑም ተብራርቷል፡፡
በተጠቀሰው ድርጊት የድርጅት ስራ አስኪያጅ በግል በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው በወንጀሉ ተግባር ተባባሪ ከሆነ ወይንም ደረሰኝ ያለመስጠትን መከላከል የሚያስችል የቁጥጥር ሥርዓት ያልዘረጋ ከሆነ እንዲሆንም ተደንግጓል፡፡
በሌላ በኩል አንድ ግብር ከፋይ ግብር ከከፈለ በኋላ በ10 አመት ጊዜ ውስጥ በማንኛው ጊዜ እንደገና ሂሳቡ ተመርምሮ ወይም በኦዲት ተጨማሪ ግብር ሊጠየቅ ይችላል ይላል የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
ይህም በ10 ዓመት የተገደበው በኢትዮጵያ የንግድ ህግና የሂሳብ አያያዝ ህጎች መሰረት የሂሳብ ሰነዶች ተጠብቀው መቆየት ያለባቸው ለ10 ዓመታት ብቻ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ሌላው የታክስ አስተዳደር አዋጁ ማሻሻያ የያዘው አዲስ ነገር በታክስ ባለስልጣኑ እና በታክስ ከፋዩ መካከል የሚፈጠርን አለመግባባት መፍቻ ዘዴን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ህግ ግብር ከፋዮች የተጣለባቸውን ግብር ተገቢ አይደለም ብለው ባመኑ ጊዜ መፍትሄ ፍለጋ በታክስ አስተዳደሩ ስር ለተቋቋመ የቅሬታ ሰሚ ፣ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን እና የህግ ትርጉምን በተመለከተ በየደረጃው ባሉ ፍርድ ቤቶች እንዲመለከቱት የሚያስችል ስርዓት ነበር፡፡
ይህን ለማድረግ ግን ግብር ከፋዮች ቅድሚያ የተወሰነባቸውን ግብር ከ50 እስከ 75 በመቶ መክፈልም ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
ያም ሆኖ መፍትሄ ለማግኘት ረዥም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል በማብራሪያው ተጠቅሷል፡፡
በተሻሻለውና በረቂቅ ደረጃ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ የተጠቀሰው አሰራር እንዳለ ሆኖ በአጭር ጊዜ አለመግባባቶችን ለመፍታት ያግዛል የተባለ የገለልተኛ አስማሚን አሰራር ስራ ላይ ያውላል ተብለዋል፡፡
ይህም አዲስ “የመስማማት ሥርዓት” በሚል አዋጁ እንዲዘረጋ በሚፈቅደው ገለልተኛ አስማሚ ግብር ከፋዩን እና ግብር ሰብሳቢውን በሚስጥራዊነት መርህዎች ጭምር የሚያስማማበት ሥርዓት ነው ተብሏል፡፡
Sheger Fm
ረቂቁ የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ለ10 ዓመታት ወደኋላ በመሄድ ሂሳቡን በመመርመር ወይም ሂሳብ ኦዲት በማድረግ ተጨማሪ ግብር ማስከፈልን ለገቢ ሰብሳቢው የሚፈቅድ ነው፡፡
ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበው ረቂቅ የግብር አስተዳደር አዋጅ በተለይ ደረሰኝ ባለመቁረጥ የሚደረግ ግብይት ላይ ከፍ ያለ ቅጣትን የሚያስከትሉ አንቀፆችን የያዘ ነው፡፡
ማንኛውም ሰው ህጋዊ ደረሰኝ ያልሰጠ እንደሆነ በእያንዳንዱ ባልሰጠው ደረሰኝ ልክ 100 ሺህ ብር አስተዳደራዊ ቅጣት በገንዘብ ይቀጣል ይላል የማሻሽያ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
በተጨማሪ ይሄንኑ አስተዳደራዊ ቅጣት በዓመት ሁለት ጊዜ የተቀጣ እንደሆነ እና ሆን ብሎ ድርጊቱን መፈፀሙን ከቀጠለ ድርጊቱ እንደ ወንጀል ጥፋት ተቀጥሮ በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑም ተብራርቷል፡፡
በተጠቀሰው ድርጊት የድርጅት ስራ አስኪያጅ በግል በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው በወንጀሉ ተግባር ተባባሪ ከሆነ ወይንም ደረሰኝ ያለመስጠትን መከላከል የሚያስችል የቁጥጥር ሥርዓት ያልዘረጋ ከሆነ እንዲሆንም ተደንግጓል፡፡
በሌላ በኩል አንድ ግብር ከፋይ ግብር ከከፈለ በኋላ በ10 አመት ጊዜ ውስጥ በማንኛው ጊዜ እንደገና ሂሳቡ ተመርምሮ ወይም በኦዲት ተጨማሪ ግብር ሊጠየቅ ይችላል ይላል የረቂቅ አዋጁ ማብራሪያ፡፡
ይህም በ10 ዓመት የተገደበው በኢትዮጵያ የንግድ ህግና የሂሳብ አያያዝ ህጎች መሰረት የሂሳብ ሰነዶች ተጠብቀው መቆየት ያለባቸው ለ10 ዓመታት ብቻ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ሌላው የታክስ አስተዳደር አዋጁ ማሻሻያ የያዘው አዲስ ነገር በታክስ ባለስልጣኑ እና በታክስ ከፋዩ መካከል የሚፈጠርን አለመግባባት መፍቻ ዘዴን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ህግ ግብር ከፋዮች የተጣለባቸውን ግብር ተገቢ አይደለም ብለው ባመኑ ጊዜ መፍትሄ ፍለጋ በታክስ አስተዳደሩ ስር ለተቋቋመ የቅሬታ ሰሚ ፣ ለግብር ይግባኝ ኮሚሽን እና የህግ ትርጉምን በተመለከተ በየደረጃው ባሉ ፍርድ ቤቶች እንዲመለከቱት የሚያስችል ስርዓት ነበር፡፡
ይህን ለማድረግ ግን ግብር ከፋዮች ቅድሚያ የተወሰነባቸውን ግብር ከ50 እስከ 75 በመቶ መክፈልም ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
ያም ሆኖ መፍትሄ ለማግኘት ረዥም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል በማብራሪያው ተጠቅሷል፡፡
በተሻሻለውና በረቂቅ ደረጃ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የታክስ አስተዳደር አዋጅ የተጠቀሰው አሰራር እንዳለ ሆኖ በአጭር ጊዜ አለመግባባቶችን ለመፍታት ያግዛል የተባለ የገለልተኛ አስማሚን አሰራር ስራ ላይ ያውላል ተብለዋል፡፡
ይህም አዲስ “የመስማማት ሥርዓት” በሚል አዋጁ እንዲዘረጋ በሚፈቅደው ገለልተኛ አስማሚ ግብር ከፋዩን እና ግብር ሰብሳቢውን በሚስጥራዊነት መርህዎች ጭምር የሚያስማማበት ሥርዓት ነው ተብሏል፡፡
Sheger Fm
2 days ago
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
እንደምታውቁት በቅርቡ ወንድማችንን ፣ወዳጃችንና መካሪያችንን ጋዜጠኛ አብዲ ከማልን በሞት አጥተነዋል። ሃዘናችን መሪርና ልብ ሰባሪ ቢሆንም እኛ የቅርብ ጓደኞቹና የቀድሞ ባልደረቦቹ አሁን ከምንም በላይ ቤተሰቡን የማገዝ ጊዜ የማይሰጥ ኃላፊነት አለብን። እኛ የአቅማችንን ለመርዳት እየጣርን ቢሆንም ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በቂ ባለመሆኑ እባካችሁ እናንተም እንድታግዙን እንጠይቃችዃለን።
ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከቤተሰቡ ጋር በመመካከር በሃገር ወስጥም በውጭም ላላችሁ የሚከተሉትን አዘጋጅተናልና የምትችሉትን ያህል እንድትደግፉን በትህትና እንጠይቃለን።
ሀገር ቤት ያላችሁ
በሶስት ጓደኞቹ ስም
1. መሀመድ ራህመቶ
2. ፍትህአወቅ የወንድወሰን
3. መሀመድ ፊጣሞ
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ በጋራ የተከፈተ ሲሆን ሂሳብ ቁጥሩም 1000765700268 ነው::
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
አብዲ ወንድማችን ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
እንደምታውቁት በቅርቡ ወንድማችንን ፣ወዳጃችንና መካሪያችንን ጋዜጠኛ አብዲ ከማልን በሞት አጥተነዋል። ሃዘናችን መሪርና ልብ ሰባሪ ቢሆንም እኛ የቅርብ ጓደኞቹና የቀድሞ ባልደረቦቹ አሁን ከምንም በላይ ቤተሰቡን የማገዝ ጊዜ የማይሰጥ ኃላፊነት አለብን። እኛ የአቅማችንን ለመርዳት እየጣርን ቢሆንም ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በቂ ባለመሆኑ እባካችሁ እናንተም እንድታግዙን እንጠይቃችዃለን።
ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከቤተሰቡ ጋር በመመካከር በሃገር ወስጥም በውጭም ላላችሁ የሚከተሉትን አዘጋጅተናልና የምትችሉትን ያህል እንድትደግፉን በትህትና እንጠይቃለን።
ሀገር ቤት ያላችሁ
በሶስት ጓደኞቹ ስም
1. መሀመድ ራህመቶ
2. ፍትህአወቅ የወንድወሰን
3. መሀመድ ፊጣሞ
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ በጋራ የተከፈተ ሲሆን ሂሳብ ቁጥሩም 1000765700268 ነው::
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
አብዲ ወንድማችን ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
2 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
2 days ago
መምህር የሽጥላ ሞገስ አስቸኳይ መልእክት አላቸው - እንስማቸው
ወሎ መርሣ የሚገኘው የሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም አስቸኳይ መልእክት
ግንቦት 29 እና 30 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አዘጋጅቷል። ውኃ የለም በገዳሙ። እንድረስላቸው።
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
መርሐግብሩን
በኦርቶዶክሳውያን ቲክታከሮች
በቋንቋዬነሽ ሚዲያ
በመንክር ሚዲያ
በደረጀዘ ወይንዬ ሚዲያ
በዚቅ ሚዲያ
በተአምኖ ሚዲያ
በአዛሔል ሚዲያ ተከታተሉ
Sponsored by
Surafel
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ የመዝናኛ ዜና) በካናዳ የምትገኙ የሀገራችን የሙዚቃ አፍቃሪያን እና የምታምሩ አራዶች በሙሉ፣ የዘመኑን እጅግ አስገራሚ እና ልብ አንጠልጣይ የሙዚቃ ድግስ ለመታደም ተዘጋጁ! የአገር ውስጥና የውጭ ሀገር ፕሮዳክሽኖችን በደመቀ ሁኔታ በማዘጋጀት ስሙ ናኝቶ የሰነበተው አራዳ ኢንተርቴይመንት፣ዘንድሮ በካናዳ ሦስት ትልልቅ ከተሞች ላይ የሚቀጣጠል፣ በናፍቆትና በደስታ የተሞላ ታላቅ የሙዚቃ ጉዞ ይዞላችሁ ብቅ ብሏል። ይህ ዝግጅት ዝም ብሎ ኮንሰርት ሳይሆን፣ የኢትዮጵያዊነት ዜማና ውዝዋዜ ከካናዳው የበጋ ወቅት ጋር የሚዋሃድበት ልዩ ታሪካዊ ምሽት ነው።
የዚህ ታላቅ የሙዚቃ ማዕበል መጀመሪያ የሚሆነው ውቧ የቫንኩቨር ከተማ ናት። በመጪው ቅዳሜ ጁን 6 የቫንኩቨር ምሽት በደመቁ የሙዚቃ ከዋክብት ይደምቃል። በቅንጅቱ መሠረት ድምፃዊ ናቱ አዛን፣ ሚካኤል በላይነህ እና አቢነት ግርማ በአንድ መድረክ ላይ ተሰልፈው የሙዚቃ ጥማታችሁን ሊያረኩ ወደ እናንተ ይመጣሉ። ይህንን ውብ መስተንግዶ በ 1231 በርዴት ስትሪት በሚገኘው ሪችመንድ ሪቨርሳይድ ባንኬት አዳራሽ አዘጋጅቶታል። ለዚህ ምሽት በቅድሚያ ለሚቆርጡ ዋጋው 75 ዶላር ሲሆን፣ መደበኛ 80 ዶላር፣ እንዲሁም በዕለቱ በበሩ ላይ 100 ዶላር ሆኖ ተቆርጧል። ምሽት 8 ሰዓት ላይ በሩ የሚከፈት ሲሆን፣ ለቪአይፒ ቦታ ለማስያዝ በስልክ ቁጥር 236 335 0883 መደወል ይቻላል።
የቫንኩቨሩ ሙቀት ሳይበርድ ደግሞ ቀጣዩ መዳረሻ ወደ ታዋቂዋ የቶሮንቶ ከተማ ያመራል። ጁን 13 የቶሮንቶ ከተማ መካነ-ጥበብ በታላቅ ጉጉት ይነገዳል። የአንደበተ ርቱዑ እና ተወዳጁ ድምፃዊ አብዱ ኪያር እና የዜማዎች ንጉሥ ሚካኤል በላይነህ ጥምረት ከአቢሲኒያ ባንድ ጋር በመሆን የቶሮንቶን ምድር ያናውጡታል። ይህ ልዩ ትርኢት በታዋቂው ዘ ኮንሰርት ሆል፣ 888 ያንግ ስትሪት፣ ቶሮንቶ ይካሄዳል። ለመደበኛ መግቢያ 85 ዶላር፣ በበሩ ላይ 100 ዶላር፣ እንዲሁም ለቪአይፒ 100 ዶላር (በበሩ ላይ 120 ዶላር) የተመደበለት ሲሆን፣ በሩ በተመሳሳይ 8 ሰዓት ላይ ይከፈታል። የቶሮንቶን ሰማይ ጠቀስ ሕንፃዎች ሳይቀር በደስታ የሚያስጨፍር ምሽት እንደሚሆን ጥርጥር የለውም።
የዚህ አስገራሚ ጉዞ ማጠቃለያ እና ማሳረጊያ የሚሆነው ደግሞ ጁን 20 በኤድመንተን ከተማ ነው። የቶሮንቶን ድባብ በሙዚቃ ያሟቁት ሚካኤል በላይነህ እና አብዱ ኪያር በድጋሚ ጥምረታቸውን ይዘው የኤድመንተንን ወጣቶች እና አዋቂዎች ሊያነቃቁ ይመጣሉ። ዝግጅቱ 9311 48 ስትሪት ላይ በሚገኘው ዘ ቪላ ባይ ኔርቫል አዳራሽ ውስጥ የሚከናወን ሲሆን፣ መደበኛ መግቢያው 100 ዶላር እና በበሩ ላይ 120 ዶላር ሆኖ ተመንጓል። ለየት ያለ የቪአይፒ መስተንግዶ ለሚፈልጉ ወገኖች ደግሞ በ 780-876-7343 በመደወል ቦታቸውን ቀድመው ማረጋገጥ ይችላሉ።
የአራዳ ኢንተርቴይመንት ይህ የሦስት ከተሞች የካናዳ ኮንሰርት፣ በስደት ሀገር ያለውን ናፍቆት ሰባብሮ፣ በባህልና በሙዚቃ አንድ የሚያደርግ ትልቅ አጋጣሚ ነው። በፖስተሮቹ ላይ የተቀመጠውን ኪው አር ኮድ ስካን በማድረግ ትኬታችሁን አሁኑኑ በእጃችሁ አስገቡ። በሮች በሙሉ በየከተማው ከምሽቱ 8 ሰዓት ጀምሮ ክፍት የሚሆኑ በመሆኑ፣ የአመቱ ምርጥ የበጋ ትዝታ ለመሰነድ ቀጠሯችሁን ከአራዳ ኢንተርቴይመንት ጋር አድርጉ! እንዳያመልጥዎ፣ ታሪካዊ ምሽት ይጠብቅዎታል።
የዚህ ታላቅ የሙዚቃ ማዕበል መጀመሪያ የሚሆነው ውቧ የቫንኩቨር ከተማ ናት። በመጪው ቅዳሜ ጁን 6 የቫንኩቨር ምሽት በደመቁ የሙዚቃ ከዋክብት ይደምቃል። በቅንጅቱ መሠረት ድምፃዊ ናቱ አዛን፣ ሚካኤል በላይነህ እና አቢነት ግርማ በአንድ መድረክ ላይ ተሰልፈው የሙዚቃ ጥማታችሁን ሊያረኩ ወደ እናንተ ይመጣሉ። ይህንን ውብ መስተንግዶ በ 1231 በርዴት ስትሪት በሚገኘው ሪችመንድ ሪቨርሳይድ ባንኬት አዳራሽ አዘጋጅቶታል። ለዚህ ምሽት በቅድሚያ ለሚቆርጡ ዋጋው 75 ዶላር ሲሆን፣ መደበኛ 80 ዶላር፣ እንዲሁም በዕለቱ በበሩ ላይ 100 ዶላር ሆኖ ተቆርጧል። ምሽት 8 ሰዓት ላይ በሩ የሚከፈት ሲሆን፣ ለቪአይፒ ቦታ ለማስያዝ በስልክ ቁጥር 236 335 0883 መደወል ይቻላል።
የቫንኩቨሩ ሙቀት ሳይበርድ ደግሞ ቀጣዩ መዳረሻ ወደ ታዋቂዋ የቶሮንቶ ከተማ ያመራል። ጁን 13 የቶሮንቶ ከተማ መካነ-ጥበብ በታላቅ ጉጉት ይነገዳል። የአንደበተ ርቱዑ እና ተወዳጁ ድምፃዊ አብዱ ኪያር እና የዜማዎች ንጉሥ ሚካኤል በላይነህ ጥምረት ከአቢሲኒያ ባንድ ጋር በመሆን የቶሮንቶን ምድር ያናውጡታል። ይህ ልዩ ትርኢት በታዋቂው ዘ ኮንሰርት ሆል፣ 888 ያንግ ስትሪት፣ ቶሮንቶ ይካሄዳል። ለመደበኛ መግቢያ 85 ዶላር፣ በበሩ ላይ 100 ዶላር፣ እንዲሁም ለቪአይፒ 100 ዶላር (በበሩ ላይ 120 ዶላር) የተመደበለት ሲሆን፣ በሩ በተመሳሳይ 8 ሰዓት ላይ ይከፈታል። የቶሮንቶን ሰማይ ጠቀስ ሕንፃዎች ሳይቀር በደስታ የሚያስጨፍር ምሽት እንደሚሆን ጥርጥር የለውም።
የዚህ አስገራሚ ጉዞ ማጠቃለያ እና ማሳረጊያ የሚሆነው ደግሞ ጁን 20 በኤድመንተን ከተማ ነው። የቶሮንቶን ድባብ በሙዚቃ ያሟቁት ሚካኤል በላይነህ እና አብዱ ኪያር በድጋሚ ጥምረታቸውን ይዘው የኤድመንተንን ወጣቶች እና አዋቂዎች ሊያነቃቁ ይመጣሉ። ዝግጅቱ 9311 48 ስትሪት ላይ በሚገኘው ዘ ቪላ ባይ ኔርቫል አዳራሽ ውስጥ የሚከናወን ሲሆን፣ መደበኛ መግቢያው 100 ዶላር እና በበሩ ላይ 120 ዶላር ሆኖ ተመንጓል። ለየት ያለ የቪአይፒ መስተንግዶ ለሚፈልጉ ወገኖች ደግሞ በ 780-876-7343 በመደወል ቦታቸውን ቀድመው ማረጋገጥ ይችላሉ።
የአራዳ ኢንተርቴይመንት ይህ የሦስት ከተሞች የካናዳ ኮንሰርት፣ በስደት ሀገር ያለውን ናፍቆት ሰባብሮ፣ በባህልና በሙዚቃ አንድ የሚያደርግ ትልቅ አጋጣሚ ነው። በፖስተሮቹ ላይ የተቀመጠውን ኪው አር ኮድ ስካን በማድረግ ትኬታችሁን አሁኑኑ በእጃችሁ አስገቡ። በሮች በሙሉ በየከተማው ከምሽቱ 8 ሰዓት ጀምሮ ክፍት የሚሆኑ በመሆኑ፣ የአመቱ ምርጥ የበጋ ትዝታ ለመሰነድ ቀጠሯችሁን ከአራዳ ኢንተርቴይመንት ጋር አድርጉ! እንዳያመልጥዎ፣ ታሪካዊ ምሽት ይጠብቅዎታል።
3 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
3 days ago
እጅግ በጣም ልብ ይሰብራል
የሚካኤል ወዳጆች የት ናችሁ
ይህ የምትመለከቱት በሰሜን ሸዋ ሃገረ ስብከት ስር ያለው የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለ20 ዓመት በመጋረጃ ውስጥ ተከልሎ በመቃብር ቤት ውስጥ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ግን አባቶች በጠና እየታመሙ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች የት አላችሁ እጃችሁን ዘርጉልን እያሉ እየተማፀኑ ይገኛሉ እንደምትመለከቱት ዙርያውን ክፍት ስለሆነ መቅደሱ የእንስሳ መራቢያ ሆኖ አባቶች ክፉኛ ችግር ውስጥ እየከተታቸው ይገኛል ስለሆነም ኦርቶዶክሳዊያን የሆንን ሁላችን ከ200 ብር ጀምሮ ለሚካኤል ቤተክርስቲያን ማሰሪያ ለንዋየተ ቅድሳት ማሟያ የሚሆነውን አስራታችሁንም በማውጣት ካላችሁ ላይ በመስጠት አሰሩልን ተራዱን ድረሱልን እያሉ ይገኛሉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000392881879
የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን 🙏✨
📞 ለበለጠ መረጃ
0952530207
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
3 days ago
ቀዝቀዝ ሞቅ የሚለው የሩስያ ዩክሬን ጦርነት ዛሬ ሌላ እልቂት አስመዝግቧል
#ethiopia | በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት፣ ሩሲያ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በዩክሬን ላይ የሰነዘረችው እጅግ ከፍተኛ የተባለው የአየር ጥቃት የ18 ሰዎችን ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል።
ከተጎጂዎቹ መካከል የስምንት ዓመት ህጻን እና አንዲት ሴት ከፍርስራሽ ውስጥ አስከሬናቸው የተገኘ ሲሆን፣ በጥቃቱ ሳቢያ በድኒፕሮ 12 እንዲሁም በዋና ከተማዋ ኪየቭ 6 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንደተናገሩት፣ የሩሲያ ኢላማዎች በመላው ዩክሬን የሚገኙ የሲቪል መሰረተ ልማቶችና የኃይል ማመንጫ ተቋማት የነበሩ ሲሆን፣ ከሟቾቹ በተጨማሪ ከ100 በላይ ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በሌላ በኩል ሩሲያ ጥቃቱን የፈጸመችው ቀደም ሲል 21 ተማሪዎች ለተገደሉበት ጥቃት ምላሽ ለመስጠት መሆኑን አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የሩሲያ_ዩክሬን_ጦርነት #የአየር_ጥቃት #ዩክሬን #ሩሲያ #ሰብአዊ_ቀውስ
#ethiopia | በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት፣ ሩሲያ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በዩክሬን ላይ የሰነዘረችው እጅግ ከፍተኛ የተባለው የአየር ጥቃት የ18 ሰዎችን ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል።
ከተጎጂዎቹ መካከል የስምንት ዓመት ህጻን እና አንዲት ሴት ከፍርስራሽ ውስጥ አስከሬናቸው የተገኘ ሲሆን፣ በጥቃቱ ሳቢያ በድኒፕሮ 12 እንዲሁም በዋና ከተማዋ ኪየቭ 6 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንደተናገሩት፣ የሩሲያ ኢላማዎች በመላው ዩክሬን የሚገኙ የሲቪል መሰረተ ልማቶችና የኃይል ማመንጫ ተቋማት የነበሩ ሲሆን፣ ከሟቾቹ በተጨማሪ ከ100 በላይ ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በሌላ በኩል ሩሲያ ጥቃቱን የፈጸመችው ቀደም ሲል 21 ተማሪዎች ለተገደሉበት ጥቃት ምላሽ ለመስጠት መሆኑን አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የሩሲያ_ዩክሬን_ጦርነት #የአየር_ጥቃት #ዩክሬን #ሩሲያ #ሰብአዊ_ቀውስ
3 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኛ እንደ ፓርቲ ትልቅ ትዕግስት አድርገን ነበር። መንግስትን እነዚህን እነዚህን ነገሮች አስተካክሉ ብለን በተደጋጋሚ ጠየቅን፣ መንግስት ግን እምቢ አለ። አሁን ላይ ቢሮዎቻችን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተዘግተዋል። አባሎቻችን ታስረዋል። አሁን ባለው የፖለቲካ ሁኔታ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ በጣም አስቸጋሪ ነው። በአንድ በኩል ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንገነባለን ይባላል፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከፍተኛ የሆነ አፈና እና እስር አለ። ይህ ምርጫ ዴሞክራሲን ለማስፈን ሳይሆን፣ የፓርላማ ወንበር ለማግኘት ተብሎ የሚደረግ ቲያትር ወይም ድራማ ነው። ለምሳሌ የፓርላማውን ወንበር ብንወስድ፣ ከ547ቱ ወንበሮች ውስጥ ከ350 በላይ የሚሆኑት ገዥው ፓርቲ ያለምንም ተወዳዳሪ ብቻውን የሚወዳደርባቸው ናቸው። ታዲያ ይህ ምን ዓይነት ምርጫ ነው? እኛ አዲስ አበባ ላይ ሆነን፣ ከዚህ 100 ኪሎሜትር ርቃ ወደምትገኘው አምቦ ከተማ ሄደን እንኳን አባሎቻችንን ማግኘት ወይም ስብሰባ ማድረግ አንችልም። ስብሰባ ብናደርግ አባሎቻችን ይያዛሉ፣ ይታሰራሉ፣ እንግልት ይደርስባቸዋል። ታዲያ በዚህ ሁኔታ እንዴት ነው ምርጫ ውስጥ የምንገባው? የምርጫ ቦርድን እና ሌሎች ተቋማትን ገለልተኝነት በተመለከተ፣ ተቋማቱ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ አይደሉም። መቶ በመቶ በሚባል ደረጃ በገዥው ፓርቲ ቁጥጥር ስር ያሉ ናቸው።"
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለቢቢሲ ስለ ምርጫው የሰጡት አስተያየት
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለቢቢሲ ስለ ምርጫው የሰጡት አስተያየት
4 days ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
4 days ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
4 days ago
ይቺም ሻማ ሰልችታለች‼️
#ethiopia | በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞችና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናትና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል። የክልሉ መንግሥት ለዚህ ዞን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሕዝቡን ይጠብቅ። በጊዜ መፍትሔ ካልተሰጠው የዚህ ዳፋ የማይተርፈው ሰው የለም።
እንደ አንድ ተርታ ዜጋ በደረሰው ጉዳት ሐዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ።
ሐውለት አሕመድ-
#ethiopia | በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞችና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናትና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል። የክልሉ መንግሥት ለዚህ ዞን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሕዝቡን ይጠብቅ። በጊዜ መፍትሔ ካልተሰጠው የዚህ ዳፋ የማይተርፈው ሰው የለም።
እንደ አንድ ተርታ ዜጋ በደረሰው ጉዳት ሐዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ።
ሐውለት አሕመድ-
4 days ago
ቴሌብርን አውርደን እንሸለም!
ቴሌብር ሱፐርአፕን ስናወርድ ስጦታ አለን።
ቴሌብር ሱፐርአፕን ለመጀመሪያ ጊዜ ባወረድንበት ቅፅበት 100 ሜ.ባ ስጦታ እናገኛለን።
ቴሌብር ሱፐርአፕን
https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንመዘገብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነንf
ቴሌብር ሱፐርአፕን ስናወርድ ስጦታ አለን።
ቴሌብር ሱፐርአፕን ለመጀመሪያ ጊዜ ባወረድንበት ቅፅበት 100 ሜ.ባ ስጦታ እናገኛለን።
ቴሌብር ሱፐርአፕን
https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንመዘገብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነንf
4 days ago
🎉 ለቀናት ብቻ የወጣ ታላቅ ቅናሽ እና የኢንቨስትመንት ዕድል! 🎉
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
4 days ago
ይቺም ሻማ ሰልችታለች!
===============
በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞች እና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናት እና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል። የክልሉ መንግሥት ለዚህ ዞን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሕዝቡን ይጠብቅ። በጊዜ መፍትሔ ካልተሰጠው የዚህ ዳፋ የማይተርፈው ሰው የለም።
እንደ አንድ ተርታ ዜጋ በደረሰው ጉዳት ሐዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ። 😥
Awlet Ahmed
===============
በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞች እና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናት እና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል። የክልሉ መንግሥት ለዚህ ዞን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሕዝቡን ይጠብቅ። በጊዜ መፍትሔ ካልተሰጠው የዚህ ዳፋ የማይተርፈው ሰው የለም።
እንደ አንድ ተርታ ዜጋ በደረሰው ጉዳት ሐዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ። 😥
Awlet Ahmed
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ጉዞ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ በ100 ሰከንድ ጨዋታ!
የ2026 የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሙሉ ወጪዎ ተሸፍኖ ይታደሙ፤ አይፎን 17 ፕሮ፣ 250,000 ብር እንዲሁም ሌሎች አጓጊ ሽልማቶችን ያሸንፉ።
ወደ*636# በመደወል ይመዝገቡ፣ በሚደርስዎት ማስፈንጠሪያ ጥያቄዎችን ይመልሱ!
ለ1 ቀን በነፃ ይሞክሩት ከወደዱት በቀን 4 ብር ብቻ!
ለማቋረጥ ወደ *636*5# ይላኩ!
ደንብና ሁኔታዎችን ይመልከቱ: https://100seconds.et/term...
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
የ2026 የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሙሉ ወጪዎ ተሸፍኖ ይታደሙ፤ አይፎን 17 ፕሮ፣ 250,000 ብር እንዲሁም ሌሎች አጓጊ ሽልማቶችን ያሸንፉ።
ወደ*636# በመደወል ይመዝገቡ፣ በሚደርስዎት ማስፈንጠሪያ ጥያቄዎችን ይመልሱ!
ለ1 ቀን በነፃ ይሞክሩት ከወደዱት በቀን 4 ብር ብቻ!
ለማቋረጥ ወደ *636*5# ይላኩ!
ደንብና ሁኔታዎችን ይመልከቱ: https://100seconds.et/term...
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
4 days ago
ጉዞ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ በ100 ሰከንድ ጨዋታ!
የ2026 የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሙሉ ወጪዎ ተሸፍኖ ይታደሙ፤ አይፎን 17 ፕሮ፣ 250,000 ብር እንዲሁም ሌሎች አጓጊ ሽልማቶችን ያሸንፉ።
ወደ*636# በመደወል ይመዝገቡ፣ በሚደርስዎት ማስፈንጠሪያ ጥያቄዎችን ይመልሱ!
ለ1 ቀን በነፃ ይሞክሩት ከወደዱት በቀን 4 ብር ብቻ!
ለማቋረጥ ወደ *636*5# ይላኩ!
ደንብና ሁኔታዎችን ይመልከቱ: https://100seconds.et/term...
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
የ2026 የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሙሉ ወጪዎ ተሸፍኖ ይታደሙ፤ አይፎን 17 ፕሮ፣ 250,000 ብር እንዲሁም ሌሎች አጓጊ ሽልማቶችን ያሸንፉ።
ወደ*636# በመደወል ይመዝገቡ፣ በሚደርስዎት ማስፈንጠሪያ ጥያቄዎችን ይመልሱ!
ለ1 ቀን በነፃ ይሞክሩት ከወደዱት በቀን 4 ብር ብቻ!
ለማቋረጥ ወደ *636*5# ይላኩ!
ደንብና ሁኔታዎችን ይመልከቱ: https://100seconds.et/term...
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
4 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
4 days ago
ካርድ በመሙላት ብቻ እስከ 35% ስጦታ!
በቴሌብር ሱፐርአፕ 100 ብር እና ከዚያ በላይ የአየር ሰዓት በመሙላት እስከ 35% ስጦታ እናግኝ!
በቴሌብር ሱፐርአፕ በቀን አንድ ጊዜ 100 ብር ሲሞሉ 30% ስጦታ፣ 250 ብር ሲሞሉ 35% ስጦታ ያገኛሉ ።
ቴሌብር ሱፐርአፕን
https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንመረቅ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
በቴሌብር ሱፐርአፕ 100 ብር እና ከዚያ በላይ የአየር ሰዓት በመሙላት እስከ 35% ስጦታ እናግኝ!
በቴሌብር ሱፐርአፕ በቀን አንድ ጊዜ 100 ብር ሲሞሉ 30% ስጦታ፣ 250 ብር ሲሞሉ 35% ስጦታ ያገኛሉ ።
ቴሌብር ሱፐርአፕን
https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንመረቅ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
4 days ago
በቀጥታ ሥርጭት ግንቦት 29 -30 የዓለም ዐይኖች ሁሉ ወሎ ላይ ይሆናሉ
ወሎ መርሣ ሰዳቱ አቡነተክለሃይማኖት ገዳም ዐሥር ሚሊየን ብቻ ይፈልጋል። ውኃ እናስገባላቸው።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
መርሐግብሩን
በኦርቶዶክሳውያን ቲክታከሮች
በቋንቋዬነሽ ሚዲያ
በመንክር ሚዲያ
በደረጀዘ ወይንዬ ሚዲያ
በዚቅ ሚዲያ
በተአምኖ ሚዲያ
በአዛሔል ሚዲያ ተከታተሉ
5 days ago
የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡
አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን በሔዱበት ጌታችን ተገልጦ ጸጋ መንፈስ ቅዱን አሳደረባቸው፡፡ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ለስብከተ ወንጌል እንደሚልካቸውም አስረዳቸው፡፡ በተወለዱ በ15 ዓመታቸው መዓርገ ዲቊናን፣ በ22 ዓመታቸው ደግሞ መዓርገ ቅስናን ከግብጻዊው ጳጳስ አባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ስማቸውም ተክለ ሃይማኖት እንደሚባል፣ ትርጓሜውም ተክለ አብ፣ ተክለ ወልድ፣ ተክለ መንፈስ ቅዱስ ማለት እንደሆነ አበሠራቸው፡፡
ወላጆቻቸው ካረፉ በኋላም ንብረታቸውን ሁሉ ለቤተ ክርስቲያንና ለነዳያን ሰጥተው ቤታቸውን ትተው ወንጌልን ለማስተማር ወጡ፡፡ በደብረ ዳሞ ገዳም ለ12 ዓመታት ተቀምጠው ሲወርዱ ገመዱ ቢበጠስ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌልን በመስበክና ተአምራትን በማድረግ በርካታ አሕዛብን አጥምቀዋል፤ አብያተ ክርስቲያናትንም አሳንጸዋል፡፡ በደብረ ሊባኖስ ገዳም አስቦ ዋሻ በዙሪያቸው ስምንት ጦሮች ተክለው እጆቻቸውን በትእምርተ መስቀል በመዘርጋት የክርስቶስን ሕማምና ሞት በማሰብ ሌሊትና ቀን ያለ ማቋረጥ በጾምና በጸሎት ሲጋደሉ፤ ከመቆም ብዛት አንድ እግራቸው ተሰብሯል፡፡
ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከዚህ በኋላም ለሰባት ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሰው ዘር ሁሉ ድኅነትን ለምነዋል፡፡ ከዚህ ዓለም ድካም በሚያርፉበት ቀንም ጌታችን ከእናቱ ከቅዱሳን መላእክት፣ ከወዳጆቹ ጋር መጥቶ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ዐጽማቸው የፈለሰበት ዕለትም ግንቦት 12 ነው፡፡
የጻድቁን ቃል ኪዳን ያመኑ ገዳማውያን እንደሳቸው ሁሉ ዓለምን ንቀው በተጋድሎ ይኖራሉና ከበረከታቸው እንድንሳተፍ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በተወለዱ በሦስተኛው ቀን ከእናታቸው ዕቅፍ ወርደው “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” በማለት ሥላሴን አመስግነዋል፡፡
አባታቸው ጸጋ ዘአብና እናታቸው እግዚእ ኃረያ ፍሥሐ ጽዮን ብለው ሰየሟቸው፡፡ በአንድ ወቅት ታዳጊው ፍሥሐ ጽዮን ወደ ጫካ ለአደን በሔዱበት ጌታችን ተገልጦ ጸጋ መንፈስ ቅዱን አሳደረባቸው፡፡ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ለስብከተ ወንጌል እንደሚልካቸውም አስረዳቸው፡፡ በተወለዱ በ15 ዓመታቸው መዓርገ ዲቊናን፣ በ22 ዓመታቸው ደግሞ መዓርገ ቅስናን ከግብጻዊው ጳጳስ አባ ቄርሎስ ተቀብለዋል፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ስማቸውም ተክለ ሃይማኖት እንደሚባል፣ ትርጓሜውም ተክለ አብ፣ ተክለ ወልድ፣ ተክለ መንፈስ ቅዱስ ማለት እንደሆነ አበሠራቸው፡፡
ወላጆቻቸው ካረፉ በኋላም ንብረታቸውን ሁሉ ለቤተ ክርስቲያንና ለነዳያን ሰጥተው ቤታቸውን ትተው ወንጌልን ለማስተማር ወጡ፡፡ በደብረ ዳሞ ገዳም ለ12 ዓመታት ተቀምጠው ሲወርዱ ገመዱ ቢበጠስ ስድስት ክንፍ አውጥተው በረዋል፡፡ በመላው ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ወንጌልን በመስበክና ተአምራትን በማድረግ በርካታ አሕዛብን አጥምቀዋል፤ አብያተ ክርስቲያናትንም አሳንጸዋል፡፡ በደብረ ሊባኖስ ገዳም አስቦ ዋሻ በዙሪያቸው ስምንት ጦሮች ተክለው እጆቻቸውን በትእምርተ መስቀል በመዘርጋት የክርስቶስን ሕማምና ሞት በማሰብ ሌሊትና ቀን ያለ ማቋረጥ በጾምና በጸሎት ሲጋደሉ፤ ከመቆም ብዛት አንድ እግራቸው ተሰብሯል፡፡
ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከዚህ በኋላም ለሰባት ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሰው ዘር ሁሉ ድኅነትን ለምነዋል፡፡ ከዚህ ዓለም ድካም በሚያርፉበት ቀንም ጌታችን ከእናቱ ከቅዱሳን መላእክት፣ ከወዳጆቹ ጋር መጥቶ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ዐጽማቸው የፈለሰበት ዕለትም ግንቦት 12 ነው፡፡
የጻድቁን ቃል ኪዳን ያመኑ ገዳማውያን እንደሳቸው ሁሉ ዓለምን ንቀው በተጋድሎ ይኖራሉና ከበረከታቸው እንድንሳተፍ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 days ago
ለአረህማን እንግዶች ያለክፍያ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ ተከናወነ
#ethiopia | የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በመካ የሚገኘው የሁጃጆች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ከአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከል ጋር በመተባበር ለ400 የሀጅ ተጓዦች ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ እንዲያገኙ አድርጓል።
በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሀጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር ሙሐመድ ሷሊህ እንደገለጹት፣ እንግዶች ጤንነታቸው ተጠብቆ የሀጅ ስርዓታቸውን በሰላም መፈጸም እንዲችሉ የተለያዩ ነጻ አገልግሎቶች ሲቀርቡላቸው ቆይቷል።
ኃላፊው ለአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከልና ለዚህ በጎ ተግባር መሳካት ጥረት ላደረጉ የጽህፈት ቤቱ ባልደረቦች እንዲሁም ሌሎች ተባባሪ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ የህክምና አማካሪ ዶክተር አብዱሰመድ መሀመድ በበኩላቸው፣ ምርመራ ከተደረገላቸው ተጓዦች መካከል 100 የሚሆኑት በቀጣዩ ቀን በጂዳ ሆስፒታል ነፃ የሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና እንደሚያገኙ አብራርተዋል።
በተጨማሪም ነጻ የምርመራ አገልግሎት ያገኙት እነዚህ የዓረህማን እንግዶች እንደየአስፈላጊነቱ ልዩ ልዩ የሕክምና ድጋፎች ተደርገውላቸዋል።
#ሀጅ #መካ #የአይንህክምና #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በመካ የሚገኘው የሁጃጆች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ከአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከል ጋር በመተባበር ለ400 የሀጅ ተጓዦች ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ምርመራ እንዲያገኙ አድርጓል።
በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሀጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር ሙሐመድ ሷሊህ እንደገለጹት፣ እንግዶች ጤንነታቸው ተጠብቆ የሀጅ ስርዓታቸውን በሰላም መፈጸም እንዲችሉ የተለያዩ ነጻ አገልግሎቶች ሲቀርቡላቸው ቆይቷል።
ኃላፊው ለአብሳር የዓይን ሕክምና ማዕከልና ለዚህ በጎ ተግባር መሳካት ጥረት ላደረጉ የጽህፈት ቤቱ ባልደረቦች እንዲሁም ሌሎች ተባባሪ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ የህክምና አማካሪ ዶክተር አብዱሰመድ መሀመድ በበኩላቸው፣ ምርመራ ከተደረገላቸው ተጓዦች መካከል 100 የሚሆኑት በቀጣዩ ቀን በጂዳ ሆስፒታል ነፃ የሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና እንደሚያገኙ አብራርተዋል።
በተጨማሪም ነጻ የምርመራ አገልግሎት ያገኙት እነዚህ የዓረህማን እንግዶች እንደየአስፈላጊነቱ ልዩ ልዩ የሕክምና ድጋፎች ተደርገውላቸዋል።
#ሀጅ #መካ #የአይንህክምና #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Comments