4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ኦገስት 1 ቀን በትግራይ ኃይሎች እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ሠራዊት (ENDF) መካከል ዳግም ያመረቀዘውን ግጭት ተከትሎ፣ የክልሉ ነዋሪዎች ለአዲስ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አደጋ መጋለጣቸውን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ። የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ቀጠናዊ ዳይሬክተር ቲጌሬ ቻጉታህ ባወጡት መግለጫ፣ ማህበረሰቡ ከዚህ ቀደም የተፈጸሙበትን አሰቃቂ በደሎች ያለ ምንም ፍትህ እና ተጠያቂነት እያስተናገደ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ አዲሱ የትጥቅ ግጭት ነዋሪዎቹን ወደ ከፋ አደጋ ውስጥ ጥሏቸዋል ብለዋል።
ቀጠናዊ ዳይሬክተሩ አክለውም ይህ በትግራይ ዳግም ያገረሸው ጦርነት በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጥሎ ከሚገኘው እና ተቋማቸው ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እየመዘገበበት ካለው የትጥቅ ግጭት ጋር ሲደመር፣ ሀገሪቱ አፋጣኝ የሆነ ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ምርመራ ዘዴዎችን ወደ ነበረበት መመለስ እንዳለባት አመላካች ነው ሲሉ አሳስበዋል። ከህዳር 2013 እስከ ህዳር 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ጦርነት የጦር ወንጀል እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊባሉ የሚችሉ ከባድ ጥሰቶች መመዝገባቸውን ያስታወሰው ተቋሙ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ታማኝ ምርመራ አለማድረግን እና የጥፋተኞችን የህግ ተጠያቂነት ማስፈን አለመቻልን እንደ መደበኛ አሰራር ሊቆጥረው አይገባም ሲል አስጠንቅቋል።
በመሆኑም አምነስቲ ኢንተርናሽናል የፌደራል እና የትግራይ ባለስልጣናት የሲቪሎችን ጥበቃ ጨምሮ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶችን እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል። ከዚህም ባሻገር ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት ታዛቢዎች እና የሰብዓዊ እርዳታ አቅራቢዎች ያለምንም እንቅፋት በቦታው ተገኝተው ስራቸውን እንዲያከናውኑ ሊፈቀድላቸው እንደሚገባ ተማጽኗል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብም በአዲስ አበባ እና በመቀሌ ከሚገኙ ባለስልጣናት ጋር በአስቸኳይ በመነጋገር በግጭቱ ለተጎዱ የትግራይ አካባቢዎች የነጻ ሚዲያዎች እና የሰብዓዊ መብት ታዛቢዎች ተደራሽነት እንዲረጋገጥ ተቋሙ ወትውቷል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ይደረግ የነበረው ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ክትትል የተቋረጠው፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን (ICHREE) እና የአፍሪካ የሰብዓዊ እና ህዝቦች መብት ኮሚሽን አጣሪ ቡድን የስራ ጊዜ ማብቃቱን ተከትሎ መሆኑን መግለጫው አስታውሷል። ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት ዓለም አቀፍ የተጠያቂነት ጥረቶችን ለመከላከል ሲጠቀምበት የነበረውን የሽግግር ፍትህ ሂደት እርግፍ አድርጎ ትቶታል ሲል መግለጫው ወቅሷል። በሌላ በኩል ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ የትግራይ ባለስልጣናት ነጻ ሚዲያዎችን ከማፈን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በግዳጅ ወደ ጦርነት ከመመልመል እና የዜጎችን ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት ከመገደብ ጋር የተያያዙ አፋኝ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች መመዝገባቸውን አምነስቲ አጋልጧል።
ቀጠናዊ ዳይሬክተሩ አክለውም ይህ በትግራይ ዳግም ያገረሸው ጦርነት በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ቀጥሎ ከሚገኘው እና ተቋማቸው ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እየመዘገበበት ካለው የትጥቅ ግጭት ጋር ሲደመር፣ ሀገሪቱ አፋጣኝ የሆነ ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ምርመራ ዘዴዎችን ወደ ነበረበት መመለስ እንዳለባት አመላካች ነው ሲሉ አሳስበዋል። ከህዳር 2013 እስከ ህዳር 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ጦርነት የጦር ወንጀል እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊባሉ የሚችሉ ከባድ ጥሰቶች መመዝገባቸውን ያስታወሰው ተቋሙ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ታማኝ ምርመራ አለማድረግን እና የጥፋተኞችን የህግ ተጠያቂነት ማስፈን አለመቻልን እንደ መደበኛ አሰራር ሊቆጥረው አይገባም ሲል አስጠንቅቋል።
በመሆኑም አምነስቲ ኢንተርናሽናል የፌደራል እና የትግራይ ባለስልጣናት የሲቪሎችን ጥበቃ ጨምሮ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶችን እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል። ከዚህም ባሻገር ገለልተኛ የሰብዓዊ መብት ታዛቢዎች እና የሰብዓዊ እርዳታ አቅራቢዎች ያለምንም እንቅፋት በቦታው ተገኝተው ስራቸውን እንዲያከናውኑ ሊፈቀድላቸው እንደሚገባ ተማጽኗል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብም በአዲስ አበባ እና በመቀሌ ከሚገኙ ባለስልጣናት ጋር በአስቸኳይ በመነጋገር በግጭቱ ለተጎዱ የትግራይ አካባቢዎች የነጻ ሚዲያዎች እና የሰብዓዊ መብት ታዛቢዎች ተደራሽነት እንዲረጋገጥ ተቋሙ ወትውቷል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ይደረግ የነበረው ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ክትትል የተቋረጠው፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን (ICHREE) እና የአፍሪካ የሰብዓዊ እና ህዝቦች መብት ኮሚሽን አጣሪ ቡድን የስራ ጊዜ ማብቃቱን ተከትሎ መሆኑን መግለጫው አስታውሷል። ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት ዓለም አቀፍ የተጠያቂነት ጥረቶችን ለመከላከል ሲጠቀምበት የነበረውን የሽግግር ፍትህ ሂደት እርግፍ አድርጎ ትቶታል ሲል መግለጫው ወቅሷል። በሌላ በኩል ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ የትግራይ ባለስልጣናት ነጻ ሚዲያዎችን ከማፈን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በግዳጅ ወደ ጦርነት ከመመልመል እና የዜጎችን ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት ከመገደብ ጋር የተያያዙ አፋኝ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች መመዝገባቸውን አምነስቲ አጋልጧል።
10 days ago
የኢሰመጉ 158ኛ ልዩ መግለጫ፡
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
13 days ago
የበጎነት ዋጋ በቢሊዮኖች ሲሰላ፡ ያልተነካው የሀገር ውስጥ አቅም
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
14 days ago
«የጥላቻ ንግግር ፍጻሜ፦ ዛሬ በስሜት የተነገረ ቃል ነገ ዘብጥያ ያወርዳል!»
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
Sponsored by
Surafel
21 days ago
ሰው በመሆን የምትጸና ሀገር፡ የመረዳዳት ባህላችን ትሩፋት
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት ባህል ከበጎ አድራጎትነትም በላይ ጥልቅ የህይወት ፍልስፍናችን እና የህልውናችን መሰረት ነው።
ሰብዓዊነት የሚጀምረው ከራስ አልፎ ለሌላው መትረፍ ሲቻል ሲሆን አንድ ሰው የሌላውን እንባ ሲያብስና የወደቀውን ሲያነሳ የራሱን ሰብዓዊ ክብር ወደ ላቀ የሞራል ጣሪያ ከፍ ያደርጋል።
ዕድር፣ ዕቁብ፣ ደቦ እና ማህበር በሀገራችን ማህበራዊ ስያሜዎች ብቻ ሳይሆኑ ዘመናዊው ዓለም ዛሬ 'ማህበራዊ ዋስትና' ብሎ የደረሰበትን ጽንሰ-ሀሳብ እኛ ቀድመን በአገር በቀል ጥበብ የገነባንባቸው ጠንካራ መዋቅሮቻችን ናቸው።
የጎረቤታችን ችግር የኛም ጭምር መሆኑን አምነን፣ በሀዘን አብሮ በማልቀስና ላዘመመ ቤት በጋራ በመቆም የምንገልጸው ማንነት የህዝቦቻችንን ጥብቅ ትስስር ያሳያል።
በሁሉም አካባቢ ይህ እሴት ጎልቶ የሚታይ ሲታይ የታረዘውን ማልበስና ማዕዱን ለሌለው ማጋራት የህዝባችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ እናገኘዋለን።
ይህንን የህዝብ እሴት ወደ መንግስታዊ መሪነት በማሸጋገር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች የዚሁ አብሮነታችን ዘመናዊ መገለጫዎች ናቸው።
በተለይም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናትን በትምህርት ገበታ ላይ ያቆየው የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር፣ እናቶችና አባቶችን ከፈረሰ ጎጆ ወደ ምቹ ማረፊያ ያሸጋገረው የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እንዲሁም ወጣቱ ትውልድ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገው የደም ልገሳና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የሰው ተኮር ልማቱ ዋነኛ ማሳያዎች ናቸው።
እነዚህ ተግባራት መረዳዳትን ከተቋማዊ ኃላፊነት ጋር ያቆራኙ ናቸው። ይህ የሚያሳየው እውነተኛ ልማት ትርጉም የሚኖረው ግዙፍ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ከመገንባት ባለፈ ሰውን ማዕከል ሲያደርግ፣ የዜጎችን ህይወት በቀጥታ ሲነካ እና የወደቁትን ሲያነሳ መሆኑን ነው።
በመሆኑም መደጋገፍና አብሮነት ጊዜያዊ ስሜቶች ሳይሆኑ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣትና ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት የሚያስፈልጉን ዋነኛ መሰረቶቻችን ናቸው።
አንዱ የሌላውን ችግር በመካፈል፣ የብሔርና የሃይማኖት ድንበሮችን ተሻግረን ሰው በመሆናችን ብቻ ስንተሳሰር የሀገራችን አንድነት ይበልጥ የጠነከረ ይሆናል።
መረዳዳት ልዩነቶችን የሚያከስም፣ ግጭቶችን የሚያረክስና ብሔራዊ ማንነታችንን የሚያጸና ታላቅ ሀብታችን ነው። ይህን አኩሪ የሞራል ከፍታ ለትውልድ እያወረስን በሰብዓዊነት ጥላ ስር ጠንካራና አንገቷን ቀና የምታደርግ ህብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት ባህል ከበጎ አድራጎትነትም በላይ ጥልቅ የህይወት ፍልስፍናችን እና የህልውናችን መሰረት ነው።
ሰብዓዊነት የሚጀምረው ከራስ አልፎ ለሌላው መትረፍ ሲቻል ሲሆን አንድ ሰው የሌላውን እንባ ሲያብስና የወደቀውን ሲያነሳ የራሱን ሰብዓዊ ክብር ወደ ላቀ የሞራል ጣሪያ ከፍ ያደርጋል።
ዕድር፣ ዕቁብ፣ ደቦ እና ማህበር በሀገራችን ማህበራዊ ስያሜዎች ብቻ ሳይሆኑ ዘመናዊው ዓለም ዛሬ 'ማህበራዊ ዋስትና' ብሎ የደረሰበትን ጽንሰ-ሀሳብ እኛ ቀድመን በአገር በቀል ጥበብ የገነባንባቸው ጠንካራ መዋቅሮቻችን ናቸው።
የጎረቤታችን ችግር የኛም ጭምር መሆኑን አምነን፣ በሀዘን አብሮ በማልቀስና ላዘመመ ቤት በጋራ በመቆም የምንገልጸው ማንነት የህዝቦቻችንን ጥብቅ ትስስር ያሳያል።
በሁሉም አካባቢ ይህ እሴት ጎልቶ የሚታይ ሲታይ የታረዘውን ማልበስና ማዕዱን ለሌለው ማጋራት የህዝባችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ እናገኘዋለን።
ይህንን የህዝብ እሴት ወደ መንግስታዊ መሪነት በማሸጋገር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች የዚሁ አብሮነታችን ዘመናዊ መገለጫዎች ናቸው።
በተለይም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናትን በትምህርት ገበታ ላይ ያቆየው የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር፣ እናቶችና አባቶችን ከፈረሰ ጎጆ ወደ ምቹ ማረፊያ ያሸጋገረው የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እንዲሁም ወጣቱ ትውልድ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገው የደም ልገሳና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የሰው ተኮር ልማቱ ዋነኛ ማሳያዎች ናቸው።
እነዚህ ተግባራት መረዳዳትን ከተቋማዊ ኃላፊነት ጋር ያቆራኙ ናቸው። ይህ የሚያሳየው እውነተኛ ልማት ትርጉም የሚኖረው ግዙፍ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ከመገንባት ባለፈ ሰውን ማዕከል ሲያደርግ፣ የዜጎችን ህይወት በቀጥታ ሲነካ እና የወደቁትን ሲያነሳ መሆኑን ነው።
በመሆኑም መደጋገፍና አብሮነት ጊዜያዊ ስሜቶች ሳይሆኑ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣትና ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት የሚያስፈልጉን ዋነኛ መሰረቶቻችን ናቸው።
አንዱ የሌላውን ችግር በመካፈል፣ የብሔርና የሃይማኖት ድንበሮችን ተሻግረን ሰው በመሆናችን ብቻ ስንተሳሰር የሀገራችን አንድነት ይበልጥ የጠነከረ ይሆናል።
መረዳዳት ልዩነቶችን የሚያከስም፣ ግጭቶችን የሚያረክስና ብሔራዊ ማንነታችንን የሚያጸና ታላቅ ሀብታችን ነው። ይህን አኩሪ የሞራል ከፍታ ለትውልድ እያወረስን በሰብዓዊነት ጥላ ስር ጠንካራና አንገቷን ቀና የምታደርግ ህብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
25 days ago
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ጉዳይ የተመለከተ መግለጫ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ በሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ የሚገኙ የኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በተለይም ደግሞ የሕግ ሒደትና የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ወገኖች በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሥልጣናት ጋር በቅርበት መሥራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ አገር ለሚኖሩ ዜጎቹ ደኅንነት፣ ጥበቃና የቆንስላ ድጋፍ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ በሚገኙ ዜጎች ጉዳይም መንግሥት በከፍተኛ አመራሩ በኩል ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተከታታይ ውይይቶች አድርጓል። በተጨማሪም በሪያድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጅዳ በሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል አማካኝነት፥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ሰብዓዊ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ፣ የቆንስላ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግና ተገቢው መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ውይይት አጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ቀጣይነት ያላቸው የዲፕሎማሲ እና የቆንስላ ጥረቶች በሰብዓዊነት ረገድ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝተዋል። እስከ አሁን ድረስ በአጠቃላይ 1 ሺህ 971 ኢትዮጵያውያን የሳዑዲ ባለሥልጣናት ካደረጉት የንጉሣዊ ምሕረት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ መንግሥትም እነዚህን ዜጎች ወደ አገራቸው በተከታታይ በረራዎች እየመለሰ ይገኛል። ሚኒስቴሩ ይህንን ሒደት በቆንስላና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብርና የረጅም ዘመን ግንኙነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ይገነዘባል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገር የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንን ጥቅሞች፣ መብቶችና ደኅንነት ለመጠበቅ ያሉትን የዲፕሎማሲና የቆንስላ አማራጮች ሁሉ መጠቀሙን የሚቀጥል ሲሆን፥ ዜጎቹን በሚመለከቱ ቀሪ ጉዳዮች ላይም ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ከሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ይቀጥላል።
ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም
የቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ በሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ የሚገኙ የኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በተለይም ደግሞ የሕግ ሒደትና የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ወገኖች በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሥልጣናት ጋር በቅርበት መሥራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ አገር ለሚኖሩ ዜጎቹ ደኅንነት፣ ጥበቃና የቆንስላ ድጋፍ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ በሚገኙ ዜጎች ጉዳይም መንግሥት በከፍተኛ አመራሩ በኩል ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተከታታይ ውይይቶች አድርጓል። በተጨማሪም በሪያድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጅዳ በሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል አማካኝነት፥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ሰብዓዊ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ፣ የቆንስላ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግና ተገቢው መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ውይይት አጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ቀጣይነት ያላቸው የዲፕሎማሲ እና የቆንስላ ጥረቶች በሰብዓዊነት ረገድ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝተዋል። እስከ አሁን ድረስ በአጠቃላይ 1 ሺህ 971 ኢትዮጵያውያን የሳዑዲ ባለሥልጣናት ካደረጉት የንጉሣዊ ምሕረት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ መንግሥትም እነዚህን ዜጎች ወደ አገራቸው በተከታታይ በረራዎች እየመለሰ ይገኛል። ሚኒስቴሩ ይህንን ሒደት በቆንስላና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብርና የረጅም ዘመን ግንኙነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ይገነዘባል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገር የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንን ጥቅሞች፣ መብቶችና ደኅንነት ለመጠበቅ ያሉትን የዲፕሎማሲና የቆንስላ አማራጮች ሁሉ መጠቀሙን የሚቀጥል ሲሆን፥ ዜጎቹን በሚመለከቱ ቀሪ ጉዳዮች ላይም ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ከሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ይቀጥላል።
ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም
የቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
25 days ago
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ጉዳይ የተመለከተ መግለጫ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ በሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ የሚገኙ የኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በተለይም ደግሞ የሕግ ሒደትና የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ወገኖች በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሥልጣናት ጋር በቅርበት መሥራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ አገር ለሚኖሩ ዜጎቹ ደኅንነት፣ ጥበቃና የቆንስላ ድጋፍ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ በሚገኙ ዜጎች ጉዳይም መንግሥት በከፍተኛ አመራሩ በኩል ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተከታታይ ውይይቶች አድርጓል።
በተጨማሪም በሪያድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጅዳ በሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል አማካኝነት፥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ሰብዓዊ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ፣ የቆንስላ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግና ተገቢው መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ውይይት አጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ቀጣይነት ያላቸው የዲፕሎማሲ እና የቆንስላ ጥረቶች በሰብዓዊነት ረገድ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝተዋል።
እስከ አሁን ድረስ በአጠቃላይ 1 ሺህ 971 ኢትዮጵያውያን የሳዑዲ ባለሥልጣናት ካደረጉት የንጉሣዊ ምሕረት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ መንግሥትም እነዚህን ዜጎች ወደ አገራቸው በተከታታይ በረራዎች እየመለሰ ይገኛል።
ሚኒስቴሩ ይህንን ሒደት በቆንስላና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብርና የረጅም ዘመን ግንኙነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ይገነዘባል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገር የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንን ጥቅሞች፣ መብቶችና ደኅንነት ለመጠበቅ ያሉትን የዲፕሎማሲና የቆንስላ አማራጮች ሁሉ መጠቀሙን የሚቀጥል ሲሆን፥ ዜጎቹን በሚመለከቱ ቀሪ ጉዳዮች ላይም ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ከሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ይቀጥላል።
ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ በሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ የሚገኙ የኢትዮጵያውያንን ሁኔታ በተለይም ደግሞ የሕግ ሒደትና የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ወገኖች በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሥልጣናት ጋር በቅርበት መሥራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ አገር ለሚኖሩ ዜጎቹ ደኅንነት፣ ጥበቃና የቆንስላ ድጋፍ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ በሚገኙ ዜጎች ጉዳይም መንግሥት በከፍተኛ አመራሩ በኩል ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተከታታይ ውይይቶች አድርጓል።
በተጨማሪም በሪያድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በጅዳ በሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል አማካኝነት፥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ሰብዓዊ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ፣ የቆንስላ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግና ተገቢው መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ከሚመለከታቸው የሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ውይይት አጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ቀጣይነት ያላቸው የዲፕሎማሲ እና የቆንስላ ጥረቶች በሰብዓዊነት ረገድ አዎንታዊ ውጤቶችን አስገኝተዋል።
እስከ አሁን ድረስ በአጠቃላይ 1 ሺህ 971 ኢትዮጵያውያን የሳዑዲ ባለሥልጣናት ካደረጉት የንጉሣዊ ምሕረት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ መንግሥትም እነዚህን ዜጎች ወደ አገራቸው በተከታታይ በረራዎች እየመለሰ ይገኛል።
ሚኒስቴሩ ይህንን ሒደት በቆንስላና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ትብብርና የረጅም ዘመን ግንኙነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ይገነዘባል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገር የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንን ጥቅሞች፣ መብቶችና ደኅንነት ለመጠበቅ ያሉትን የዲፕሎማሲና የቆንስላ አማራጮች ሁሉ መጠቀሙን የሚቀጥል ሲሆን፥ ዜጎቹን በሚመለከቱ ቀሪ ጉዳዮች ላይም ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ከሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ይቀጥላል።
ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
27 days ago
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር የአምቡላንስ እና የ2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
#fastmereja | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር የአምቡላንስ መኪና እና የ2 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉ የተከናወነው በየዓመቱ ሐምሌ 4 ቀን ለታቀደው የመቄዶንያ ጉብኝት እና ድጋፍ መርሃ ግብር አካል ነው።
በስነ-ስርዓቱ ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የፖሊስ ባንድ እና ኦርኬስትራ እንዲሁም የብዙሃን መገናኛ ባለሙያዎች ተገኝተዋል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት መቄዶንያን በመደገፍ ላይ ሲሆን፣ የዘንድሮው ስጦታ የአምቡላንስ መኪና እና የገንዘብ ድጋፉን ያካተተ ነው። የተበረከተው አምቡላንስ አፋጣኝ የህክምና እርዳታ ለመስጠት፣ የህይወት አድን ስራዎችን ለማከናወን እና የከፋ የጤና ጉዳትን ለመከላከል ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው በስፍራው ተገልጿል።
የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራች ዶክተር ብንያም በለጠ፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የሚያደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ለማህበሩ የሚሰጠው የሞራል እና የስነ-ልቦና ጥንካሬ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል። የፖሊስ ተቋም የሚያሳየው ይህ የሰብዓዊነት እሴት ለሌሎችም ተቋማት አርአያ የሚሆን መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ብንያም፣ ድጋፉ ማህበራዊ ሰላምን እና በጋራ ችግሮችን የመፍታት ባህልን እንደሚያጠናክር አስገንዝበዋል።
ማህበሩ እየገነባ ያለውን ግዙፍ ህንፃ እና በክልል ከተሞች በመካሄድ ላይ ያሉ ግንባታዎችን በተመለከተ የገለጹት መስራቹ፣ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ የምረቃ ፕሮግራም እንደሚኖር አስታውቀዋል። በዕለቱ የተገኘው የፖሊስ አመራር እና ሌሎች አካላት በቦታው ተገኝተው ድጋፍ ማድረጋቸው ለሰብአዊ ስራዎች ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር የአምቡላንስ መኪና እና የ2 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉ የተከናወነው በየዓመቱ ሐምሌ 4 ቀን ለታቀደው የመቄዶንያ ጉብኝት እና ድጋፍ መርሃ ግብር አካል ነው።
በስነ-ስርዓቱ ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የፖሊስ ባንድ እና ኦርኬስትራ እንዲሁም የብዙሃን መገናኛ ባለሙያዎች ተገኝተዋል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለሶስተኛ ተከታታይ ዓመት መቄዶንያን በመደገፍ ላይ ሲሆን፣ የዘንድሮው ስጦታ የአምቡላንስ መኪና እና የገንዘብ ድጋፉን ያካተተ ነው። የተበረከተው አምቡላንስ አፋጣኝ የህክምና እርዳታ ለመስጠት፣ የህይወት አድን ስራዎችን ለማከናወን እና የከፋ የጤና ጉዳትን ለመከላከል ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው በስፍራው ተገልጿል።
የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራች ዶክተር ብንያም በለጠ፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የሚያደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ለማህበሩ የሚሰጠው የሞራል እና የስነ-ልቦና ጥንካሬ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል። የፖሊስ ተቋም የሚያሳየው ይህ የሰብዓዊነት እሴት ለሌሎችም ተቋማት አርአያ የሚሆን መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ብንያም፣ ድጋፉ ማህበራዊ ሰላምን እና በጋራ ችግሮችን የመፍታት ባህልን እንደሚያጠናክር አስገንዝበዋል።
ማህበሩ እየገነባ ያለውን ግዙፍ ህንፃ እና በክልል ከተሞች በመካሄድ ላይ ያሉ ግንባታዎችን በተመለከተ የገለጹት መስራቹ፣ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ የምረቃ ፕሮግራም እንደሚኖር አስታውቀዋል። በዕለቱ የተገኘው የፖሊስ አመራር እና ሌሎች አካላት በቦታው ተገኝተው ድጋፍ ማድረጋቸው ለሰብአዊ ስራዎች ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን የሚያገናኘው 43ኛው የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚኒሶታ ስቴት በከፍተኛ ድምቀት ተከፍቷል። የዘንድሮው ዝግጅት የባህል እና የስፖርት ትዕይንቶች ጎልተው የወጡበት ብቻ ሳይሆን፣ ሀገራዊ አንድነት እና የወገን ደራሽነት በጉልህ የታየበት ሆኖ ተገኝቷል።
እጅግ ማራኪ እና ደማቅ በነበረው የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተገኙ ሲሆን፣ የፌስቲቫሉ ዋነኛ ድምቀት የሆኑት 34ቱ የስፖርት ክለቦች በህዝቡ ፊት የክብር ሰልፍ በማድረግ ራሳቸውን አስተዋውቀዋል። በተለይም ህጻናት የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቀው ያቀረቡት ልዩ ትዕይንት የመድረኩን ድምቀት ከመጨመሩም በላይ የተመልካችን ስሜት የነካ ነበር። በዚሁ ደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የሚኒሶታ ስቴት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ምንም እንኳን የፌስቲቫሉ መንፈስ የደስታ እና የትውውቅ ቢሆንም፣ ታዳሚው በሀገር ቤት ያለውን ሀዘን አልዘነጋም። በቅርቡ በአርሲ ዞን ንጹሀን ወገኖች ላይ የደረሰውን ዘግናኝ ግድያ እና ጥቃት በማሰብ በስታዲየሙ የህሊና ጸሎት ተደርጓል። በስታዲየሙ ግዙፍ ስክሪን ላይም የተጎጂዎችን መታሰቢያ እና የአጋርነት መልዕክት የሚያንጸባርቁ ጽሁፎች ተላልፈዋል። የፌዴሬሽኑ አመራር ባደረገው ይፋዊ ንግግር፣ እነዚህን ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም እና ለመርዳት ቃል የገባ ሲሆን፣ ፌዴሬሽኑ ሁልጊዜም ከወገኑ ጎን እንደሚቆም አረጋግጧል።
ለዘ-ሐበሻ አስተያየታቸውን የሰጡ የተለያዩ የፌስቲቫሉ ታዳሚዎች፣ ይህ ታላቅ ዝግጅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኢትዮጵያዊ በሚገኝባት ሚኒሶታ መደረጉ እጅግ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ አክለውም ፌስቲቫሉ ከስፖርታዊ ውድድርነቱ ባሻገር በውጭ ሀገር ተወልደው ላደጉ ልጆቻቸው ትልቅ የባህል ትምህርት ቤት መሆኑን አስረድተዋል።
"ይህ ዝግጅት ልጆቻችን ማህበራዊ እሴቶቻቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ባህላዊ አለባበሳቸውን እና አጠቃላይ ማንነታቸውን በአካል አይተው እንዲማሩ ትልቅ በር የከፈተ ነው፤ የሀገር እና የወገን ናፍቆታችንንም የምንወጣበት ብቸኛው መድረካችን ነው" ሲሉ አንድ አስተያየት ሰጪ ስሜታቸውን አጋርተዋል። የፌስቲቫሉ ድባብ አዳዲስ ትውውቆች የሚፈጠሩበት እና ኢትዮጵያዊ ወንድማማችነት የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ብዙዎች መስክረዋል።
የዘንድሮው ፌስቲቫል የስፖርት እና የባህል መድረክ ብቻ ሳይሆን እንደተለመደው የሰብዓዊነት እና የንግድ ልውውጥ ማዕከልም ሆኗል። በስታዲየሙ ዙሪያ በተዘጋጁት ድንኳኖች ውስጥ ከሀገር ቤት እና ከውጭ የመጡ የተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሰፊ ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል የልብ ህሙማን መርጃ ማዕከላት፣ የኦቲዝም ድጋፍ ሰጪ ተቋማት፣ እና የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከላት ይገኙበታል። እነዚህ ተቋማት ስራቸውን ከማስተዋወቅ ባለፈ አዳዲስ አባላትን እና ደጋፊዎችን በመመዝገብ ላይ ናቸው። በተጨማሪም ባህላዊ አልባሳት፣ የሀገር ባህል ምግቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ እና የተለያዩ ሸቀጦችን የሚያቀርቡ ነጋዴዎች (Vendors) ቦታውን ሞልተውታል።
እስከ መጪው ቅዳሜ ጁላይ 4 ድረስ በሚቆየው በዚህ ፌስቲቫል የፊታችን አርብ ልዩ "የኢትዮጵያ ቀን" (ሆኖ እንደሚከበር አዘጋጆቹ አስታውቀዋል። በዚህ ዕለት የተለያዩ ታዋቂ አርቲስቶች በሚያቀርቡት የሙዚቃ እና የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ፌስቲቫሉ ይበልጥ ደምቆ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
እጅግ ማራኪ እና ደማቅ በነበረው የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተገኙ ሲሆን፣ የፌስቲቫሉ ዋነኛ ድምቀት የሆኑት 34ቱ የስፖርት ክለቦች በህዝቡ ፊት የክብር ሰልፍ በማድረግ ራሳቸውን አስተዋውቀዋል። በተለይም ህጻናት የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቀው ያቀረቡት ልዩ ትዕይንት የመድረኩን ድምቀት ከመጨመሩም በላይ የተመልካችን ስሜት የነካ ነበር። በዚሁ ደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የሚኒሶታ ስቴት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ምንም እንኳን የፌስቲቫሉ መንፈስ የደስታ እና የትውውቅ ቢሆንም፣ ታዳሚው በሀገር ቤት ያለውን ሀዘን አልዘነጋም። በቅርቡ በአርሲ ዞን ንጹሀን ወገኖች ላይ የደረሰውን ዘግናኝ ግድያ እና ጥቃት በማሰብ በስታዲየሙ የህሊና ጸሎት ተደርጓል። በስታዲየሙ ግዙፍ ስክሪን ላይም የተጎጂዎችን መታሰቢያ እና የአጋርነት መልዕክት የሚያንጸባርቁ ጽሁፎች ተላልፈዋል። የፌዴሬሽኑ አመራር ባደረገው ይፋዊ ንግግር፣ እነዚህን ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም እና ለመርዳት ቃል የገባ ሲሆን፣ ፌዴሬሽኑ ሁልጊዜም ከወገኑ ጎን እንደሚቆም አረጋግጧል።
ለዘ-ሐበሻ አስተያየታቸውን የሰጡ የተለያዩ የፌስቲቫሉ ታዳሚዎች፣ ይህ ታላቅ ዝግጅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኢትዮጵያዊ በሚገኝባት ሚኒሶታ መደረጉ እጅግ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ አክለውም ፌስቲቫሉ ከስፖርታዊ ውድድርነቱ ባሻገር በውጭ ሀገር ተወልደው ላደጉ ልጆቻቸው ትልቅ የባህል ትምህርት ቤት መሆኑን አስረድተዋል።
"ይህ ዝግጅት ልጆቻችን ማህበራዊ እሴቶቻቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ባህላዊ አለባበሳቸውን እና አጠቃላይ ማንነታቸውን በአካል አይተው እንዲማሩ ትልቅ በር የከፈተ ነው፤ የሀገር እና የወገን ናፍቆታችንንም የምንወጣበት ብቸኛው መድረካችን ነው" ሲሉ አንድ አስተያየት ሰጪ ስሜታቸውን አጋርተዋል። የፌስቲቫሉ ድባብ አዳዲስ ትውውቆች የሚፈጠሩበት እና ኢትዮጵያዊ ወንድማማችነት የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ብዙዎች መስክረዋል።
የዘንድሮው ፌስቲቫል የስፖርት እና የባህል መድረክ ብቻ ሳይሆን እንደተለመደው የሰብዓዊነት እና የንግድ ልውውጥ ማዕከልም ሆኗል። በስታዲየሙ ዙሪያ በተዘጋጁት ድንኳኖች ውስጥ ከሀገር ቤት እና ከውጭ የመጡ የተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሰፊ ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል የልብ ህሙማን መርጃ ማዕከላት፣ የኦቲዝም ድጋፍ ሰጪ ተቋማት፣ እና የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከላት ይገኙበታል። እነዚህ ተቋማት ስራቸውን ከማስተዋወቅ ባለፈ አዳዲስ አባላትን እና ደጋፊዎችን በመመዝገብ ላይ ናቸው። በተጨማሪም ባህላዊ አልባሳት፣ የሀገር ባህል ምግቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ እና የተለያዩ ሸቀጦችን የሚያቀርቡ ነጋዴዎች (Vendors) ቦታውን ሞልተውታል።
እስከ መጪው ቅዳሜ ጁላይ 4 ድረስ በሚቆየው በዚህ ፌስቲቫል የፊታችን አርብ ልዩ "የኢትዮጵያ ቀን" (ሆኖ እንደሚከበር አዘጋጆቹ አስታውቀዋል። በዚህ ዕለት የተለያዩ ታዋቂ አርቲስቶች በሚያቀርቡት የሙዚቃ እና የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ፌስቲቫሉ ይበልጥ ደምቆ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
1 month ago
ብዙዎችን ያሳዘነው ዛሬ ጥዋት በድንገት ወድቆ የሞተው ጋዜጠኛ እና የህግ አስከባሪው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
1 month ago
ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማግስት፦ የነገዋ ኢትዮጵያ አቅጣጫ እና ከመንግሥት የሚጠበቁ ኃላፊነቶች
***************************
የዘንድሮው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ምርጫውን አሸንፎ መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የሕዝብን አደራ ተቀብሎ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሻገር ከባድ ኃገራዊ ኃላፊነት ይወድቅበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ መድረኮች ባስተላለፏቸው መልዕክቶች፣ የፓርላማውን አብላጫ ድምጽ በማግኘት መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር የተጀመሩ እና በዕቅድ የተያዙ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን በተሻለ ሁኔታ መፈጸም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከእነዚህ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ "ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር" አስፈላጊነትን ደጋግመው አንስተዋል።
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥትም ይህን መርህ በተግባር በመተርጎም የዜጎችን ደኅንነት እና ሰላም ማስቀደም ይጠበቅበታል።
የጸጥታ እና የደኅንነት ተቋማትን ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ የሆኑ፣ ዘመናዊ እና ሕዝብን የሚያገለግሉ አድርጎ የመገንባቱ የሪፎርም ሥራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሲሠራ ቆይቷል። ይህ አሁንም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
የዜጎች ደኅንነት በእኩልነት ሲረጋገጥ እና የጸጥታ መዋቅሩ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ መብት ለማስጠበቅ ሲቆም ብቻ ሀገራዊ መረጋጋትን እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታን ማሳካት ይቻላል።
ጎረቤትን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር
በውጭ ግንኙነት ረገድ አሸናፊው ፓርቲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይኖርበታል።
መንግሥት የሚከተለውን ጎረቤት ተኮር የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ ይበልጥ በማጠናከር ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ ያላትን የመሪነት ሚና ማስቀጠል ይጠበቅበታል።
ከዚህም ባሻገር ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለባሕረ ሰላጤው ጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች የቅርብ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።
በቀጣናው ሊፈጠሩ የሚችሉ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎችን የሚቋቋም ሚዛናዊ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን መተግበር በቀጣይ ከመንግሥት የሚጠበቅ ወሳኝ ኃላፊነት ነው።
የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት ሌላው ትልቅ ኃላፊነት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን ማረጋገጥ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በማስፋት የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ከማሳደግ ባለፈ፣ ሀገራችን ከካርበን ንግድ ተጠቃሚ የምትሆንበትን "የአረንጓዴ ወርቅ" የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት ይገባዋል።
ይህ አካሄድ የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባሻገር፣ አዲስ የውጭ ምንዛሬ ማስገኛ አቅም በመፍጠር የዜጎችን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል።
የሀገራዊ ምክክር ውጤትን ተግባራዊ ማድረግ
አዲሱ መንግሥት ትልቅ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገቡ ጉዳዮች መካከል የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት ተቀብሎ ወደ ተግባር መቀየር ቀዳሚው ነው።
የምክክሩ ውጤት የነገዋን የበለጸገች እና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የሚጥል ነው።
የምክክሩ ውጤት የሕግ የበላይነት የነገሰባት፣ ሰብዓዊ መብቶች ይበልጥ የሚከበሩባት እና የተጠናከረ የፍትሕ ሥርዓት የተረጋገጠባት ሀገር ለመገንባት ወሳኝ ግብዓት ነው።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም
ኢትዮጵያ የተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ውጤታማነቱ እየታየ ይገኛል። በዚህም ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ማጠቃለያ የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል።
የመንግሥት ቀጣዩ ዋና ሥራ ይህ ዕድገት ወደ እያንዳንዱ ዜጋ ሕይወት እንዲወርድ ማድረግ ነው።
ለዚህም የዋጋ ንረትን መቆጣጠር፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና የውጭ ብድር ጫናን ማስተካከል ከአዲሱ መንግሥት የሚጠበቁ እና ፈጣን ምላሽ የሚሹ አንገብጋቢ የቤት ሥራዎች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #economicreform #macroeconomy #diplomacy #greenlegacy #ebc
***************************
የዘንድሮው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ምርጫውን አሸንፎ መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የሕዝብን አደራ ተቀብሎ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሻገር ከባድ ኃገራዊ ኃላፊነት ይወድቅበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ መድረኮች ባስተላለፏቸው መልዕክቶች፣ የፓርላማውን አብላጫ ድምጽ በማግኘት መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር የተጀመሩ እና በዕቅድ የተያዙ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን በተሻለ ሁኔታ መፈጸም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከእነዚህ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ "ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር" አስፈላጊነትን ደጋግመው አንስተዋል።
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥትም ይህን መርህ በተግባር በመተርጎም የዜጎችን ደኅንነት እና ሰላም ማስቀደም ይጠበቅበታል።
የጸጥታ እና የደኅንነት ተቋማትን ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ የሆኑ፣ ዘመናዊ እና ሕዝብን የሚያገለግሉ አድርጎ የመገንባቱ የሪፎርም ሥራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሲሠራ ቆይቷል። ይህ አሁንም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
የዜጎች ደኅንነት በእኩልነት ሲረጋገጥ እና የጸጥታ መዋቅሩ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ መብት ለማስጠበቅ ሲቆም ብቻ ሀገራዊ መረጋጋትን እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታን ማሳካት ይቻላል።
ጎረቤትን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር
በውጭ ግንኙነት ረገድ አሸናፊው ፓርቲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይኖርበታል።
መንግሥት የሚከተለውን ጎረቤት ተኮር የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ ይበልጥ በማጠናከር ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ ያላትን የመሪነት ሚና ማስቀጠል ይጠበቅበታል።
ከዚህም ባሻገር ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለባሕረ ሰላጤው ጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች የቅርብ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።
በቀጣናው ሊፈጠሩ የሚችሉ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎችን የሚቋቋም ሚዛናዊ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን መተግበር በቀጣይ ከመንግሥት የሚጠበቅ ወሳኝ ኃላፊነት ነው።
የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት ሌላው ትልቅ ኃላፊነት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን ማረጋገጥ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በማስፋት የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ከማሳደግ ባለፈ፣ ሀገራችን ከካርበን ንግድ ተጠቃሚ የምትሆንበትን "የአረንጓዴ ወርቅ" የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት ይገባዋል።
ይህ አካሄድ የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባሻገር፣ አዲስ የውጭ ምንዛሬ ማስገኛ አቅም በመፍጠር የዜጎችን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል።
የሀገራዊ ምክክር ውጤትን ተግባራዊ ማድረግ
አዲሱ መንግሥት ትልቅ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገቡ ጉዳዮች መካከል የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት ተቀብሎ ወደ ተግባር መቀየር ቀዳሚው ነው።
የምክክሩ ውጤት የነገዋን የበለጸገች እና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የሚጥል ነው።
የምክክሩ ውጤት የሕግ የበላይነት የነገሰባት፣ ሰብዓዊ መብቶች ይበልጥ የሚከበሩባት እና የተጠናከረ የፍትሕ ሥርዓት የተረጋገጠባት ሀገር ለመገንባት ወሳኝ ግብዓት ነው።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም
ኢትዮጵያ የተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ውጤታማነቱ እየታየ ይገኛል። በዚህም ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ማጠቃለያ የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል።
የመንግሥት ቀጣዩ ዋና ሥራ ይህ ዕድገት ወደ እያንዳንዱ ዜጋ ሕይወት እንዲወርድ ማድረግ ነው።
ለዚህም የዋጋ ንረትን መቆጣጠር፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና የውጭ ብድር ጫናን ማስተካከል ከአዲሱ መንግሥት የሚጠበቁ እና ፈጣን ምላሽ የሚሹ አንገብጋቢ የቤት ሥራዎች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #economicreform #macroeconomy #diplomacy #greenlegacy #ebc
2 months ago
ሁለገቡ አርቲስት ሰማህኘ በለው ዛሬ
ቅዳሜ በባህር ዳር ከተማ ይታወሳል !
የጎጃም ግሸ አባዩ ፈርጥ : የባህል አምባሳደሩ : የሀገር ባለውለታው ሁለገቡ አርቲስት ሰማህኘ በለው ተወልዶ ባደገባት ገፅታዋንም በጥበብ ስራው ሲገነባት በኖረው ባህር ዳር ከተማ ይዘከራል ::
የአርቲስቱ የልጀነት ጓደኞች : ቤተሰቦች : የጥበብ ቤተሰቦች እና አድናቂዎች በተገኙበት በባህር ዳር ከተማ ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የክብር ስንብትና የምስል ሃዘን ዝግጅት ይታወሳል ።
የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተር ደመወዝ ገነቱ መርዓ ግብሩ እንደሚከተለው መዘጋጀቱን ገልፆል ።
🔘የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ የሃዘን ስሜቱን በሚገልጽ አለባበስ (ጥቁር በመልበስ) ከጠዋቱ 2:00 ላይ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት፣ ከአዲስ አበባ የሚመጡትን የሟችን ባለቤት ወይዘሮ ገበያነሽ አባተ እና ልጁ ቢኒያም ሰማኸኝን ጨምሮ የሟች ጓደኞቹን ይቀበላል ።
🔘የከተማዋ ነዋሪ በቀድሞው አፄ ቴዎድሮስ ስታዲየም ወይም በጃካራንዳ ሆቴል ፊት ለፊት ቅዳሜ ጠዋት 2:30 ሰዓት ላይ ይሰበሰባል።
🔘 ነዋሪው የሟች ቤተሰቦችና እንግዶች በማርሽ ባንድ በሃዘን ዝግታዊ ድባብ ታጅበው በከፍተኛ የሃዘን ድባብ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንና ወደ አደባባዩ የሚወስደውን የክብር ጉዞ ያደርጋሉ።
🔘በባህር ዳር ከተማ ህዝብ ጥንታዊና ጥልቅ የልቅሶ ባህል፣ ወግና ስርዓት መሠረት፣ ለታላቁ አርቲስት ሰማኸኝ በለው ልብን የሚነካና የህዝብን ስብራት የሚገልጽ የሙሾና የልቅሶ ስነ-ስርዓት ይከናወናል።
🔘የባህል የኪነ-ጥበብ ሰማይ ኮከብ የነበረው የአርቲስት ሰማኸኝ በለው፣ ለሀገርና ለወገን ያበረከተው ታላቅ አስተዋጽኦ፣ ያሳለፈው ውጣ ውረድና አጠቃላይ የህይወት ታሪኩ ለሃዘንተኛው ይነበባል።
🔘ውድ ህይወቱን ለጥበብ በሰጠው አርቲስት መታሰቢያ ላይ፣ በሀገር ታዋቂ ሰዎች፣ የስራ ባልደረቦቹ፣ ቤተሰቦቹና ጥልቅ ሃዘን በገባቸው አድናቂዎቹ አማካኝነት የክብር የአበባ ጉንጉን ይቀመጣል።
🔘የሟች ነፍስ በሰላም እንድታርፍ፣ በሃይማኖቱ መንፈሳዊ ህግና ስርዓት መሠረት ታላቅ የፍትሃት ጸሎት በሃይማኖት አባቶች ይመራል።
🔘ስለ አርቲስት ሰማኸኝ በለው መልካምነት፣ ሰብዓዊነትና ታላቅነት በህይወት በነበረበት ጊዜ አብረውት የነበሩ የቅርብ ወዳጆቹ፣ የሙያ አጋሮቹ፣ የቤተሰብ አባላትና የልብ ጓደኞቹ ልብ የሚነካ ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።
🔘 እንዲሁም ሌሎች የአዳራሽ ልዪ ልዪ ፕሮግራሞች እንደሚኖሩ ታውቋልደ
🔘መላው የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ ለአርቲስቱ
የመጨረሻውን ክብር እንድትሰጡ ኮሚቴው ጥሪውን ያስተላልፋል።
"የጥበብ ሰው አይሞትም፣ በስራዎቹ ሁልጊዜም በልባችን ይኖራል!"
ኮሚቴው...
ቅዳሜ በባህር ዳር ከተማ ይታወሳል !
የጎጃም ግሸ አባዩ ፈርጥ : የባህል አምባሳደሩ : የሀገር ባለውለታው ሁለገቡ አርቲስት ሰማህኘ በለው ተወልዶ ባደገባት ገፅታዋንም በጥበብ ስራው ሲገነባት በኖረው ባህር ዳር ከተማ ይዘከራል ::
የአርቲስቱ የልጀነት ጓደኞች : ቤተሰቦች : የጥበብ ቤተሰቦች እና አድናቂዎች በተገኙበት በባህር ዳር ከተማ ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የክብር ስንብትና የምስል ሃዘን ዝግጅት ይታወሳል ።
የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተር ደመወዝ ገነቱ መርዓ ግብሩ እንደሚከተለው መዘጋጀቱን ገልፆል ።
🔘የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ የሃዘን ስሜቱን በሚገልጽ አለባበስ (ጥቁር በመልበስ) ከጠዋቱ 2:00 ላይ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት፣ ከአዲስ አበባ የሚመጡትን የሟችን ባለቤት ወይዘሮ ገበያነሽ አባተ እና ልጁ ቢኒያም ሰማኸኝን ጨምሮ የሟች ጓደኞቹን ይቀበላል ።
🔘የከተማዋ ነዋሪ በቀድሞው አፄ ቴዎድሮስ ስታዲየም ወይም በጃካራንዳ ሆቴል ፊት ለፊት ቅዳሜ ጠዋት 2:30 ሰዓት ላይ ይሰበሰባል።
🔘 ነዋሪው የሟች ቤተሰቦችና እንግዶች በማርሽ ባንድ በሃዘን ዝግታዊ ድባብ ታጅበው በከፍተኛ የሃዘን ድባብ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንና ወደ አደባባዩ የሚወስደውን የክብር ጉዞ ያደርጋሉ።
🔘በባህር ዳር ከተማ ህዝብ ጥንታዊና ጥልቅ የልቅሶ ባህል፣ ወግና ስርዓት መሠረት፣ ለታላቁ አርቲስት ሰማኸኝ በለው ልብን የሚነካና የህዝብን ስብራት የሚገልጽ የሙሾና የልቅሶ ስነ-ስርዓት ይከናወናል።
🔘የባህል የኪነ-ጥበብ ሰማይ ኮከብ የነበረው የአርቲስት ሰማኸኝ በለው፣ ለሀገርና ለወገን ያበረከተው ታላቅ አስተዋጽኦ፣ ያሳለፈው ውጣ ውረድና አጠቃላይ የህይወት ታሪኩ ለሃዘንተኛው ይነበባል።
🔘ውድ ህይወቱን ለጥበብ በሰጠው አርቲስት መታሰቢያ ላይ፣ በሀገር ታዋቂ ሰዎች፣ የስራ ባልደረቦቹ፣ ቤተሰቦቹና ጥልቅ ሃዘን በገባቸው አድናቂዎቹ አማካኝነት የክብር የአበባ ጉንጉን ይቀመጣል።
🔘የሟች ነፍስ በሰላም እንድታርፍ፣ በሃይማኖቱ መንፈሳዊ ህግና ስርዓት መሠረት ታላቅ የፍትሃት ጸሎት በሃይማኖት አባቶች ይመራል።
🔘ስለ አርቲስት ሰማኸኝ በለው መልካምነት፣ ሰብዓዊነትና ታላቅነት በህይወት በነበረበት ጊዜ አብረውት የነበሩ የቅርብ ወዳጆቹ፣ የሙያ አጋሮቹ፣ የቤተሰብ አባላትና የልብ ጓደኞቹ ልብ የሚነካ ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።
🔘 እንዲሁም ሌሎች የአዳራሽ ልዪ ልዪ ፕሮግራሞች እንደሚኖሩ ታውቋልደ
🔘መላው የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ ለአርቲስቱ
የመጨረሻውን ክብር እንድትሰጡ ኮሚቴው ጥሪውን ያስተላልፋል።
"የጥበብ ሰው አይሞትም፣ በስራዎቹ ሁልጊዜም በልባችን ይኖራል!"
ኮሚቴው...
2 months ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
Sponsored by
Surafel
2 months ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
2 months ago
የወንድማችን እጅጉ አበበን ሕይወት ለመታደግ
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለረጅም ጊዜ አዲስ አበባ በሚገኘው ማዕከላዊ መስሪያ ቤት ብቻ ሲሰጥ የቆየው እና ለበርካታ ዜጎች እንግልት ሲፈጥር የነበረው የወንጀል ነፃ ማስረጃ አሰጣጥ ሂደት ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተሻሽሎ በአካባቢ ደረጃ እንዲሰጥ መወሰኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ውሳኔው በተለይም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለስራ ለሚሰማሩ ዜጎች የነበረባቸውን የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ የሚቀርፍ ትልቅ እፎይታን ይዞ መጥቷል።
ዘ-ሐበሻ የተመለከተው፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳብራራው ማንኛውም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለመጓዝ የወንጀል ነፃ ሰርተፊኬት የሚፈልግ ተገልጋይ ከዛሬ ጀምሮ በአካል አዲስ አበባ ወደሚገኘው የፎረንሲክ ወንጀል ምርመራ እና አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት አይጠበቅበትም። ከዚህ ይልቅ አገልግሎት ፈላጊዎች በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው፣ እንዲሁም የጉዞ ሂደቱን በሚያስፈጽሙላቸው ህጋዊ ኤጀንሲዎች በኩል ማስረጃውን በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ። ይህ አዲስ አሰራር ዜጎች ከየክልሉ ወደ ዋና ከተማው የሚያደርጉትን አላስፈላጊ ጉዞ በማስቀረት ጊዜያቸውን እና ገንዘባቸውን የሚቆጥብ ዘመናዊ አካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
በየዓመቱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የተሻለ ህይወት ፍለጋ በህጋዊ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ አገራት ያቀናሉ። ይህንን ጉዞ ለማድረግ ከሚጠየቁት ዋነኛ ሰነዶች መካከል አንዱ ተጓዡ የወንጀል ሪከርድ እንደሌለበት የሚያረጋግጠው ሰርተፊኬት ሲሆን ከዚህ ቀደም ዜጎች ይህንን ሰነድ ለማግኘት ብቻ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለቀናት ለእንግልት፣ ለሙስና እና ለከፍተኛ ወጪ ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ይህንንም በተደጋጋሚ በዘ-ሐበሻ ዜና ስንዘግብ ቆይተናል። የፌደራል ፖሊስ ይህንን የቆየ እና አሳሳቢ ክፍተት በመረዳት ከስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ ታግዞ ተደራሽ ማድረጉ፣ መንግስት የዜጎችን ደህንነት እና ምቾት ለመጠበቅ፣ እንዲሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመቀነስ ህጋዊ የጉዞ መስመሩን ለማሳለጥ እያደረገ ባለው ጥረት ውስጥ እንደ አንድ ትልቅ እና ሚዛናዊ እርምጃ የሚታይ ነው። ፖሊስ አዲሱ አሰራር ዜጎችን በሰብዓዊነት ከማገልገል መርህ ጋር የተቆራኘ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥቷል።
ዘ-ሐበሻ የተመለከተው፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳብራራው ማንኛውም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለመጓዝ የወንጀል ነፃ ሰርተፊኬት የሚፈልግ ተገልጋይ ከዛሬ ጀምሮ በአካል አዲስ አበባ ወደሚገኘው የፎረንሲክ ወንጀል ምርመራ እና አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት አይጠበቅበትም። ከዚህ ይልቅ አገልግሎት ፈላጊዎች በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው፣ እንዲሁም የጉዞ ሂደቱን በሚያስፈጽሙላቸው ህጋዊ ኤጀንሲዎች በኩል ማስረጃውን በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ። ይህ አዲስ አሰራር ዜጎች ከየክልሉ ወደ ዋና ከተማው የሚያደርጉትን አላስፈላጊ ጉዞ በማስቀረት ጊዜያቸውን እና ገንዘባቸውን የሚቆጥብ ዘመናዊ አካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
በየዓመቱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የተሻለ ህይወት ፍለጋ በህጋዊ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ አገራት ያቀናሉ። ይህንን ጉዞ ለማድረግ ከሚጠየቁት ዋነኛ ሰነዶች መካከል አንዱ ተጓዡ የወንጀል ሪከርድ እንደሌለበት የሚያረጋግጠው ሰርተፊኬት ሲሆን ከዚህ ቀደም ዜጎች ይህንን ሰነድ ለማግኘት ብቻ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለቀናት ለእንግልት፣ ለሙስና እና ለከፍተኛ ወጪ ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ይህንንም በተደጋጋሚ በዘ-ሐበሻ ዜና ስንዘግብ ቆይተናል። የፌደራል ፖሊስ ይህንን የቆየ እና አሳሳቢ ክፍተት በመረዳት ከስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ ታግዞ ተደራሽ ማድረጉ፣ መንግስት የዜጎችን ደህንነት እና ምቾት ለመጠበቅ፣ እንዲሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመቀነስ ህጋዊ የጉዞ መስመሩን ለማሳለጥ እያደረገ ባለው ጥረት ውስጥ እንደ አንድ ትልቅ እና ሚዛናዊ እርምጃ የሚታይ ነው። ፖሊስ አዲሱ አሰራር ዜጎችን በሰብዓዊነት ከማገልገል መርህ ጋር የተቆራኘ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥቷል።
3 months ago
አበበች ጎበና የእልፎች እናት
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
3 months ago
አበበች ጎበና የእልፎች እናት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አርቲስት ዓሊ ቢራ - የኅብረ-ብሔራዊነት እና የወንድማማችነት ምልክት
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ2025 የ'ሚስ ወርልድ አፍሪካ' የቁንጅና ዘውድ ባለቤቷ ኢትዮጵያዊት ሀሴት ደረጄ፣ "ሆፕ ፎር ዘ ፋዘርለስ" የተሰኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት ባዘጋጀው ዓመታዊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ ከ7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዲሰበሰብ የበኩሏን አስተዋጽኦ አበረከተች።
ሀሴት በድርጅቱ ዓመታዊ የ'ሆፕ ናይት' ዝግጅት ላይ የመድረክ መሪ በመሆን ያገለገለች ሲሆን፣ በዕለቱም ከታቀደው 7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልጻለች። ይህ ስኬት "ውበት ከዓላማ ጋር" ለሚለው መርህ ትክክለኛ ማሳያዋ መሆኑንም አስታውቃለች። በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው በጨረታ እና በተለያዩ መንገዶች የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ እና የህፃናቱን ህይወት ለመቀየር ለተባበሩ አካላትም የላቀ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በተጨማሪም የድርጅቱን መስራች እና መሪ 'አጎቴ ቤን' በማለት ጠቅሳ፣ የሰዎችን ህመም እንደራሱ አድርጎ የሚሸከምበትን ሰብዓዊነት እና ጥንካሬ በማድነቅ፤ የገነባው ተቋም ከድርጅትነት ባለፈ ለብዙ ህፃናት መኖሪያ ቤት፣ አባት እና የነገ ተስፋ መሆኑን መስክራለች።
እሷን ወደዚህ በጎ አድራጎት ቤተሰብ ለቀላቀለቻት ናኦሚ፣ እንዲሁም ለበጎ ፈቃደኞች እና የቡድን አባላት ምስጋናዋን ያቀረበችው ሀሴት፤ ስራው ገና ጅማሬ መሆኑን፣ ብዙ የሚቀሩ ስራዎች እንዳሉ እና ወደፊትም የሁሉንም ሰው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚፈልጉ አሳስባለች።
ሀሴት በድርጅቱ ዓመታዊ የ'ሆፕ ናይት' ዝግጅት ላይ የመድረክ መሪ በመሆን ያገለገለች ሲሆን፣ በዕለቱም ከታቀደው 7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልጻለች። ይህ ስኬት "ውበት ከዓላማ ጋር" ለሚለው መርህ ትክክለኛ ማሳያዋ መሆኑንም አስታውቃለች። በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው በጨረታ እና በተለያዩ መንገዶች የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ እና የህፃናቱን ህይወት ለመቀየር ለተባበሩ አካላትም የላቀ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በተጨማሪም የድርጅቱን መስራች እና መሪ 'አጎቴ ቤን' በማለት ጠቅሳ፣ የሰዎችን ህመም እንደራሱ አድርጎ የሚሸከምበትን ሰብዓዊነት እና ጥንካሬ በማድነቅ፤ የገነባው ተቋም ከድርጅትነት ባለፈ ለብዙ ህፃናት መኖሪያ ቤት፣ አባት እና የነገ ተስፋ መሆኑን መስክራለች።
እሷን ወደዚህ በጎ አድራጎት ቤተሰብ ለቀላቀለቻት ናኦሚ፣ እንዲሁም ለበጎ ፈቃደኞች እና የቡድን አባላት ምስጋናዋን ያቀረበችው ሀሴት፤ ስራው ገና ጅማሬ መሆኑን፣ ብዙ የሚቀሩ ስራዎች እንዳሉ እና ወደፊትም የሁሉንም ሰው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚፈልጉ አሳስባለች።
3 months ago
"ኢራን ያቀረበችው አዲስ የሰላም ዕቅድ አላረካኝም፦ ፕሬዚዳንት ትራምፕ
********************
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለት ወሩን የአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ለማስቆም ከቴህራን የቀረበውን አዲስ የሰላም ሀሳብ ብዙም አላረካኝም በማለት ገልጸውታል።
ትራምፕ በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ ኢራን ስምምነት ለማድረግ ብትፈልግም ያቀረበችው ሀሳብ ግን ተቀባይነት የሌላቸው ነጥቦች እንዳሉበት ገልጸዋል።
"ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ምክንያቱም ወታደራዊ አቅሟ ተሟጥጧል" ያሉት ትራምፕ፣ በቀረበው ሰነድ ግን እንዳልረኩ እና ኢራን መስማማት የምትችልበት ደረጃ ላይ መሆኗን እንደሚጠራጠሩ ተናግረዋል።
በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል "ከባድ አለመግባባት" እንዳለ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ይህም የሰላም ሂደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ጠቁመዋል።
ፓኪስታን በሽምግልናዋ የቀጠለች ሲሆን፣ አዲሱን የኢራን የሰላም ሀሳብ ለአሜሪካ ያቀረቡት የፓኪስታን ባለስልጣናት ናቸው።
ትራምፕ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍ እና ለሀገሪቱ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት ያላቸው አማራጭ "ወይ ስምምነት ማድረግ ወይም ኢራንን በከባድ ወታደራዊ እርምጃ ማጥፋት" እንደሆነ ፕሬዚዳንት ትራም በግልጽ ተናግረዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ወታደራዊ አማራጮችን አጥንቶ እንዳቀረበላቸውም የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ ከሰብዓዊነት አንጻር በቦምብ የመደብደብ እርምጃን እንደማይመርጡ ጠቁመዋል።
በነስሩ ጀማል
#middleeast #peacetalks #iran #us #trump #ebc
********************
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለት ወሩን የአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ለማስቆም ከቴህራን የቀረበውን አዲስ የሰላም ሀሳብ ብዙም አላረካኝም በማለት ገልጸውታል።
ትራምፕ በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ ኢራን ስምምነት ለማድረግ ብትፈልግም ያቀረበችው ሀሳብ ግን ተቀባይነት የሌላቸው ነጥቦች እንዳሉበት ገልጸዋል።
"ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ምክንያቱም ወታደራዊ አቅሟ ተሟጥጧል" ያሉት ትራምፕ፣ በቀረበው ሰነድ ግን እንዳልረኩ እና ኢራን መስማማት የምትችልበት ደረጃ ላይ መሆኗን እንደሚጠራጠሩ ተናግረዋል።
በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል "ከባድ አለመግባባት" እንዳለ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ይህም የሰላም ሂደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ጠቁመዋል።
ፓኪስታን በሽምግልናዋ የቀጠለች ሲሆን፣ አዲሱን የኢራን የሰላም ሀሳብ ለአሜሪካ ያቀረቡት የፓኪስታን ባለስልጣናት ናቸው።
ትራምፕ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍ እና ለሀገሪቱ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት ያላቸው አማራጭ "ወይ ስምምነት ማድረግ ወይም ኢራንን በከባድ ወታደራዊ እርምጃ ማጥፋት" እንደሆነ ፕሬዚዳንት ትራም በግልጽ ተናግረዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ወታደራዊ አማራጮችን አጥንቶ እንዳቀረበላቸውም የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ ከሰብዓዊነት አንጻር በቦምብ የመደብደብ እርምጃን እንደማይመርጡ ጠቁመዋል።
በነስሩ ጀማል
#middleeast #peacetalks #iran #us #trump #ebc
3 months ago
ደም በመለገስ የእናቶችን ሕይወት እንታደግ! — ከቡና ደጋፊዎችና ከኮሌጃችን የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ለታዳጊ በእምነት እሱባለው ደራሽ እንሁን! 🙏
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኘው የአዲስ ሕይወት ትምህርት ቤት የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው በእምነት እሱባለው፣ ባጋጠማት ድንገተኛ የአንጎል ደም ስር መበጠስና የደም መርጋት ምክንያት በከባድ ሕመም ላይ ትገኛለች።
ወላጅ እናቷ ወይዘሮ የዝና አያሌው ሕክምናውን በግላቸው ለመሸፈን ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው፣ ለልጃቸው ሕይወት መዳን የእናንተን እርዳታና ጸሎት ይሻሉ።
💰 እርዳታ ለማድረግ፦
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000635435325 (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የአካውንቱ ስም፦ የዝና አያሌው (Yezina Ayalew)
ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920515114 (በለካዱ ኤርጋቡስ ለሜሳ)
"ዛሬ ለታዳጊ በእምነት የምናደርገው ጥቂት እርዳታ፣ ነገ ለእሷ ትልቅ ተስፋና ትንሳኤ ይሆናል።"
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። በዓሉ የደስታና የፈውስ ይሁንልን!
#getu #humanitarianaid #helpbeemnet #addisababa #ethiopia #healthappeal #unityforlife #charityethiopia #እርዳታ #ለበእምነትእሱባለው #ኢትዮጵያ #ሰብዓዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኘው የአዲስ ሕይወት ትምህርት ቤት የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው በእምነት እሱባለው፣ ባጋጠማት ድንገተኛ የአንጎል ደም ስር መበጠስና የደም መርጋት ምክንያት በከባድ ሕመም ላይ ትገኛለች።
ወላጅ እናቷ ወይዘሮ የዝና አያሌው ሕክምናውን በግላቸው ለመሸፈን ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው፣ ለልጃቸው ሕይወት መዳን የእናንተን እርዳታና ጸሎት ይሻሉ።
💰 እርዳታ ለማድረግ፦
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000635435325 (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የአካውንቱ ስም፦ የዝና አያሌው (Yezina Ayalew)
ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920515114 (በለካዱ ኤርጋቡስ ለሜሳ)
"ዛሬ ለታዳጊ በእምነት የምናደርገው ጥቂት እርዳታ፣ ነገ ለእሷ ትልቅ ተስፋና ትንሳኤ ይሆናል።"
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። በዓሉ የደስታና የፈውስ ይሁንልን!
#getu #humanitarianaid #helpbeemnet #addisababa #ethiopia #healthappeal #unityforlife #charityethiopia #እርዳታ #ለበእምነትእሱባለው #ኢትዮጵያ #ሰብዓዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የኒያ ፋውንዴሽን የአውቲዝም ማዕከል ግንባታን ለማጠናቀቅ አገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ አቀረበ
#ethiopia | የኒያ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነውንና ደረጃውን የጠበቀ አውቲዝም ማዕከል ግንባታን ፍጻሜ ለማድረስ መጠነ ሰፊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጀመሩን በዛሬው እለት በማዕከሉ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ማዕከል በአውቲዝም እና በሌሎች የአእምሮ እድገት ውስንነቶች ላይ ለሚገኙ ዜጎች ዘመናዊ የሕክምና፣ የትምህርትና የማገገሚያ አገልግሎቶችን ለመስጠት ታቅዶ እየተገነባ ያለ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ፋውንዴሽኑ በመንግሥት በኩል በተሰጠ 4,824 ካሬ ሜትር የቆዳ ስፋት ያለው ቦታ ላይ እያስገነባው የሚገኘውን ይህንን ማዕከል ለማጠናቀቅ የሕዝብ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
እስካሁን በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የግንባታው ሂደት በተስፋ ሰጪ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ቀሪ ስራዎችን መቶ በመቶ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የገንዘብ አቅም እንደሚያስፈልገው ተጠቁሟል።
በቀረበው ጥሪ መሠረት ማንኛውም ዜጋ በ300 ብር ብቻ አንድ የሕንጻ ግንባታ ግብዓት በመግዛት ለታሪካዊው ፕሮጀክት አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ ቀርቧል።
"አውቲዝም እና ሰብዓዊነት - እያንዳንዱ ሕይወት ዋጋ አለው" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ንቅናቄ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ይህ ማዕከል ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር፣ ባለፉት ዓመታት በአውቲዝም ምክንያት ልጆቻቸውን የት እንደሚያደርሱ ግራ ተጋብተው ለነበሩና በኢኮኖሚም ሆነ በማኅበራዊ ሕይወት ለተጎዱ በርካታ ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ትልቅ ተስፋና እፎይታን እንደሚሰጥ ይታመናል።
ድጋፍ ለማድረግ የሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ተቋማትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሚከተሉት አማራጮች ማበርከት ይችላሉ፡-
📌 በቴሌ ብር ወደ 9616 OK ብለው በመላክ 1 ብር ወይም ከዚያ በላይ መለገስ ይችላሉ።
📌 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጭር የሒሳብ ቁጥር 2135 ላይ መለገስ እንደሚቻል ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የኒያ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነውንና ደረጃውን የጠበቀ አውቲዝም ማዕከል ግንባታን ፍጻሜ ለማድረስ መጠነ ሰፊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጀመሩን በዛሬው እለት በማዕከሉ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ማዕከል በአውቲዝም እና በሌሎች የአእምሮ እድገት ውስንነቶች ላይ ለሚገኙ ዜጎች ዘመናዊ የሕክምና፣ የትምህርትና የማገገሚያ አገልግሎቶችን ለመስጠት ታቅዶ እየተገነባ ያለ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ፋውንዴሽኑ በመንግሥት በኩል በተሰጠ 4,824 ካሬ ሜትር የቆዳ ስፋት ያለው ቦታ ላይ እያስገነባው የሚገኘውን ይህንን ማዕከል ለማጠናቀቅ የሕዝብ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
እስካሁን በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የግንባታው ሂደት በተስፋ ሰጪ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ቀሪ ስራዎችን መቶ በመቶ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የገንዘብ አቅም እንደሚያስፈልገው ተጠቁሟል።
በቀረበው ጥሪ መሠረት ማንኛውም ዜጋ በ300 ብር ብቻ አንድ የሕንጻ ግንባታ ግብዓት በመግዛት ለታሪካዊው ፕሮጀክት አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ ቀርቧል።
"አውቲዝም እና ሰብዓዊነት - እያንዳንዱ ሕይወት ዋጋ አለው" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ንቅናቄ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ይህ ማዕከል ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር፣ ባለፉት ዓመታት በአውቲዝም ምክንያት ልጆቻቸውን የት እንደሚያደርሱ ግራ ተጋብተው ለነበሩና በኢኮኖሚም ሆነ በማኅበራዊ ሕይወት ለተጎዱ በርካታ ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ትልቅ ተስፋና እፎይታን እንደሚሰጥ ይታመናል።
ድጋፍ ለማድረግ የሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ተቋማትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሚከተሉት አማራጮች ማበርከት ይችላሉ፡-
📌 በቴሌ ብር ወደ 9616 OK ብለው በመላክ 1 ብር ወይም ከዚያ በላይ መለገስ ይችላሉ።
📌 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጭር የሒሳብ ቁጥር 2135 ላይ መለገስ እንደሚቻል ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
#ethiopia | የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ የአዕምሮ እድገት ውስንነት (Down Syndrome እና መሰል ሁኔታዎች) ያለባቸው ሕጻናት ተገቢውን ክትትል እንዲያገኙ መሰል ተቋማትን ማስፋፋትና ማጠናከር የመንግስትና የህብረተሰቡ የጋራ ሃላፊነት ነው።
የዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀን አከባበር
* አዘጋጅ፡
ዲቦራ ፋውንዴሽን (ለ6ኛ ጊዜ)
* መሪ ቃል፡
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
* አላማ፡
በሕጻናቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ የሚደርሰውን ማህበራዊ መገለል ለመቀነስና አጋርነትን ለማሳየት።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ሕጻናቱን መንከባከብ ከቤተሰብ የሚጀምር ቢሆንም፣ ውጤታማ ለመሆን ግን የሁሉንም አካላት ድጋፍ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ይህ መርሐ ግብር የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ዜጎች በሰብዓዊነትና በክብር እንዲያድጉ የሚያስችል ምህዳር ለመፍጠር የታለመ ትልቅ ንቅናቄ አካል ነው። እንዲህ ያሉ ተግባራት በህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ ለመቀየር ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
#ethiopia | የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ የአዕምሮ እድገት ውስንነት (Down Syndrome እና መሰል ሁኔታዎች) ያለባቸው ሕጻናት ተገቢውን ክትትል እንዲያገኙ መሰል ተቋማትን ማስፋፋትና ማጠናከር የመንግስትና የህብረተሰቡ የጋራ ሃላፊነት ነው።
የዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀን አከባበር
* አዘጋጅ፡
ዲቦራ ፋውንዴሽን (ለ6ኛ ጊዜ)
* መሪ ቃል፡
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
* አላማ፡
በሕጻናቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ የሚደርሰውን ማህበራዊ መገለል ለመቀነስና አጋርነትን ለማሳየት።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ሕጻናቱን መንከባከብ ከቤተሰብ የሚጀምር ቢሆንም፣ ውጤታማ ለመሆን ግን የሁሉንም አካላት ድጋፍ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ይህ መርሐ ግብር የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ዜጎች በሰብዓዊነትና በክብር እንዲያድጉ የሚያስችል ምህዳር ለመፍጠር የታለመ ትልቅ ንቅናቄ አካል ነው። እንዲህ ያሉ ተግባራት በህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ ለመቀየር ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
4 months ago
ተመድ የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ ፍሰትን ለመክፈት አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ ነው
በአሜሪካ እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለማስቀጠል የሚያስችል አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት አስታውቋል::
ይህ ግብረ ኃይል የዲፕሎማሲያዊ እና የቴክኒክ ሥርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪክ ገልጸዋል።
ግብረ ኃይሉ በዩክሬን የጥቁር ባሕር የእህል ስምምነት እና በጋዛው የUN2720 የእርዳት አቅርቦት ሥርዓት ተሞክሮዎች ላይ በመመስረት ስራውን እንደሚጀምር ታውቋል።
የተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ጆርጅ ሞሬራ ዳ ሲልቫ የሚመሩት ይህ ግብረ ኃይል፣ ከሚመለከታቸው ሀገራት ጋር በመነጋገር የንግድ መርከቦች በሰላም እንዲያልፉ የሚያስችል መመሪያ ያዘጋጃል።
ይህም በተለይ በጦርነቱ ምክንያት የተቋረጠውን የማዳበሪያና የነዳጅ አቅርቦት በማስተካከል፣ በድሃ ሀገራት ላይ እያያንዣበበ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረትና ለመቀነስ ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጦርነቱ እስከ ሰኔ ወር ከቀጠለ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለከፋ ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ማስጠንቀቁ የሚታወስ ነው::
የመንግስታቱ ድርጅት አዲሱ ጥረት ይህንን ስጋት ለመቀልበስ ያለመ ሲሆን ቃል አቀባዩ ዱጃሪክ እንዳሉት፣ ሁሉም አባል አገራት ለሰብዓዊነት ሲሉ ይህንን ተነሳሽነት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በጌቱ ላቀው
በአሜሪካ እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለማስቀጠል የሚያስችል አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት አስታውቋል::
ይህ ግብረ ኃይል የዲፕሎማሲያዊ እና የቴክኒክ ሥርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪክ ገልጸዋል።
ግብረ ኃይሉ በዩክሬን የጥቁር ባሕር የእህል ስምምነት እና በጋዛው የUN2720 የእርዳት አቅርቦት ሥርዓት ተሞክሮዎች ላይ በመመስረት ስራውን እንደሚጀምር ታውቋል።
የተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ጆርጅ ሞሬራ ዳ ሲልቫ የሚመሩት ይህ ግብረ ኃይል፣ ከሚመለከታቸው ሀገራት ጋር በመነጋገር የንግድ መርከቦች በሰላም እንዲያልፉ የሚያስችል መመሪያ ያዘጋጃል።
ይህም በተለይ በጦርነቱ ምክንያት የተቋረጠውን የማዳበሪያና የነዳጅ አቅርቦት በማስተካከል፣ በድሃ ሀገራት ላይ እያያንዣበበ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረትና ለመቀነስ ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጦርነቱ እስከ ሰኔ ወር ከቀጠለ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለከፋ ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ማስጠንቀቁ የሚታወስ ነው::
የመንግስታቱ ድርጅት አዲሱ ጥረት ይህንን ስጋት ለመቀልበስ ያለመ ሲሆን ቃል አቀባዩ ዱጃሪክ እንዳሉት፣ ሁሉም አባል አገራት ለሰብዓዊነት ሲሉ ይህንን ተነሳሽነት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በጌቱ ላቀው
5 months ago
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ሊመረቅ ነው
#ethiopia | በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ለመድረክ ሊበቃ መሆኑ ተገልጿል።
በደራሲ ብርሃኑ ዘሪሁን ተደርሶ በዶክተር ተሻለ አሰፋ አዘጋጅነት ለመድረክ የተሰናዳው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።
እንዲሁም ከአራት ወር በላይ በልምምድ መቆየቱም ታውቋል።
የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ በበኩላቸው የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ዝግጅትንና ኪነጥበባዊ እና ማህበራዊ ፋይዳውን አብራርተዋል።
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ከማዝናናት በላይ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከርና ትውልዱ ታሪኩን እንዲያውቅ የሚረዳ የጥበብ ስራ መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ በእድሳት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የጥበብ አገልግሎት ባልቻ አባ ነፍሶ በተሰኘው ታሪካዊ ቴአትር ዳግም ወደስራ መመለሱ ለብዙዎች ደስተን እንደፈጠረ ከታዳሚያኑ ለመረዳት ተችሏል።
አቶ ፍፁም የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ዋና አላማ ጥበብን ለማህበረሰቡ ማዳረስ እና ከወጣቱ ትውልድ ጋር ተቀራርቦ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎችን መስራትና ማህበራዊ ለውጥ ማምጣት መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ፣ የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ ዳይሬክተር አርቲስት ካሳዬ ገበየሁ በመግለጫው ተገኝተዋል።
የቴአትሩ አዘጋጅ ዶክተር ተሻለ አሰፋ፣ አንጋፋው ተዋናይ አብራር አብዶ እና ተዋናይት ቅድስት ሲሳይ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡ ሲሆን በጋዜጣዊ መግለጫው ጥሪ የተደረገላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ወጣት ተፅኖ ፈጣሪ ቲክቶከሮች እና የሚዲያ ተቋማት ተገኝተዋል።
በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት እሁድ መጋቢት 20/07/2018 ዓ.ም ይመረቃል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
#ethiopia | በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ለመድረክ ሊበቃ መሆኑ ተገልጿል።
በደራሲ ብርሃኑ ዘሪሁን ተደርሶ በዶክተር ተሻለ አሰፋ አዘጋጅነት ለመድረክ የተሰናዳው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።
እንዲሁም ከአራት ወር በላይ በልምምድ መቆየቱም ታውቋል።
የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ በበኩላቸው የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ዝግጅትንና ኪነጥበባዊ እና ማህበራዊ ፋይዳውን አብራርተዋል።
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ከማዝናናት በላይ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከርና ትውልዱ ታሪኩን እንዲያውቅ የሚረዳ የጥበብ ስራ መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ በእድሳት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የጥበብ አገልግሎት ባልቻ አባ ነፍሶ በተሰኘው ታሪካዊ ቴአትር ዳግም ወደስራ መመለሱ ለብዙዎች ደስተን እንደፈጠረ ከታዳሚያኑ ለመረዳት ተችሏል።
አቶ ፍፁም የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ዋና አላማ ጥበብን ለማህበረሰቡ ማዳረስ እና ከወጣቱ ትውልድ ጋር ተቀራርቦ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎችን መስራትና ማህበራዊ ለውጥ ማምጣት መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ፣ የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ ዳይሬክተር አርቲስት ካሳዬ ገበየሁ በመግለጫው ተገኝተዋል።
የቴአትሩ አዘጋጅ ዶክተር ተሻለ አሰፋ፣ አንጋፋው ተዋናይ አብራር አብዶ እና ተዋናይት ቅድስት ሲሳይ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡ ሲሆን በጋዜጣዊ መግለጫው ጥሪ የተደረገላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ወጣት ተፅኖ ፈጣሪ ቲክቶከሮች እና የሚዲያ ተቋማት ተገኝተዋል።
በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት እሁድ መጋቢት 20/07/2018 ዓ.ም ይመረቃል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
5 months ago
"የእኔም ልጆች ናቸው"
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
🔴 90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት!
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለኢትዮጵያ አጋርነቷን ገለጸች
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
Comments