21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለረጅም ጊዜ አዲስ አበባ በሚገኘው ማዕከላዊ መስሪያ ቤት ብቻ ሲሰጥ የቆየው እና ለበርካታ ዜጎች እንግልት ሲፈጥር የነበረው የወንጀል ነፃ ማስረጃ አሰጣጥ ሂደት ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተሻሽሎ በአካባቢ ደረጃ እንዲሰጥ መወሰኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ውሳኔው በተለይም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለስራ ለሚሰማሩ ዜጎች የነበረባቸውን የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ የሚቀርፍ ትልቅ እፎይታን ይዞ መጥቷል።
ዘ-ሐበሻ የተመለከተው፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳብራራው ማንኛውም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለመጓዝ የወንጀል ነፃ ሰርተፊኬት የሚፈልግ ተገልጋይ ከዛሬ ጀምሮ በአካል አዲስ አበባ ወደሚገኘው የፎረንሲክ ወንጀል ምርመራ እና አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት አይጠበቅበትም። ከዚህ ይልቅ አገልግሎት ፈላጊዎች በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው፣ እንዲሁም የጉዞ ሂደቱን በሚያስፈጽሙላቸው ህጋዊ ኤጀንሲዎች በኩል ማስረጃውን በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ። ይህ አዲስ አሰራር ዜጎች ከየክልሉ ወደ ዋና ከተማው የሚያደርጉትን አላስፈላጊ ጉዞ በማስቀረት ጊዜያቸውን እና ገንዘባቸውን የሚቆጥብ ዘመናዊ አካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
በየዓመቱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የተሻለ ህይወት ፍለጋ በህጋዊ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ አገራት ያቀናሉ። ይህንን ጉዞ ለማድረግ ከሚጠየቁት ዋነኛ ሰነዶች መካከል አንዱ ተጓዡ የወንጀል ሪከርድ እንደሌለበት የሚያረጋግጠው ሰርተፊኬት ሲሆን ከዚህ ቀደም ዜጎች ይህንን ሰነድ ለማግኘት ብቻ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለቀናት ለእንግልት፣ ለሙስና እና ለከፍተኛ ወጪ ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ይህንንም በተደጋጋሚ በዘ-ሐበሻ ዜና ስንዘግብ ቆይተናል። የፌደራል ፖሊስ ይህንን የቆየ እና አሳሳቢ ክፍተት በመረዳት ከስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ ታግዞ ተደራሽ ማድረጉ፣ መንግስት የዜጎችን ደህንነት እና ምቾት ለመጠበቅ፣ እንዲሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመቀነስ ህጋዊ የጉዞ መስመሩን ለማሳለጥ እያደረገ ባለው ጥረት ውስጥ እንደ አንድ ትልቅ እና ሚዛናዊ እርምጃ የሚታይ ነው። ፖሊስ አዲሱ አሰራር ዜጎችን በሰብዓዊነት ከማገልገል መርህ ጋር የተቆራኘ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥቷል።
ዘ-ሐበሻ የተመለከተው፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳብራራው ማንኛውም ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት ለመጓዝ የወንጀል ነፃ ሰርተፊኬት የሚፈልግ ተገልጋይ ከዛሬ ጀምሮ በአካል አዲስ አበባ ወደሚገኘው የፎረንሲክ ወንጀል ምርመራ እና አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት አይጠበቅበትም። ከዚህ ይልቅ አገልግሎት ፈላጊዎች በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው፣ እንዲሁም የጉዞ ሂደቱን በሚያስፈጽሙላቸው ህጋዊ ኤጀንሲዎች በኩል ማስረጃውን በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ። ይህ አዲስ አሰራር ዜጎች ከየክልሉ ወደ ዋና ከተማው የሚያደርጉትን አላስፈላጊ ጉዞ በማስቀረት ጊዜያቸውን እና ገንዘባቸውን የሚቆጥብ ዘመናዊ አካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
በየዓመቱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የተሻለ ህይወት ፍለጋ በህጋዊ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ አገራት ያቀናሉ። ይህንን ጉዞ ለማድረግ ከሚጠየቁት ዋነኛ ሰነዶች መካከል አንዱ ተጓዡ የወንጀል ሪከርድ እንደሌለበት የሚያረጋግጠው ሰርተፊኬት ሲሆን ከዚህ ቀደም ዜጎች ይህንን ሰነድ ለማግኘት ብቻ ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለቀናት ለእንግልት፣ ለሙስና እና ለከፍተኛ ወጪ ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ይህንንም በተደጋጋሚ በዘ-ሐበሻ ዜና ስንዘግብ ቆይተናል። የፌደራል ፖሊስ ይህንን የቆየ እና አሳሳቢ ክፍተት በመረዳት ከስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ ታግዞ ተደራሽ ማድረጉ፣ መንግስት የዜጎችን ደህንነት እና ምቾት ለመጠበቅ፣ እንዲሁም ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመቀነስ ህጋዊ የጉዞ መስመሩን ለማሳለጥ እያደረገ ባለው ጥረት ውስጥ እንደ አንድ ትልቅ እና ሚዛናዊ እርምጃ የሚታይ ነው። ፖሊስ አዲሱ አሰራር ዜጎችን በሰብዓዊነት ከማገልገል መርህ ጋር የተቆራኘ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥቷል።
25 days ago
አበበች ጎበና የእልፎች እናት
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
25 days ago
አበበች ጎበና የእልፎች እናት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
30 days ago
አርቲስት ዓሊ ቢራ - የኅብረ-ብሔራዊነት እና የወንድማማችነት ምልክት
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ2025 የ'ሚስ ወርልድ አፍሪካ' የቁንጅና ዘውድ ባለቤቷ ኢትዮጵያዊት ሀሴት ደረጄ፣ "ሆፕ ፎር ዘ ፋዘርለስ" የተሰኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት ባዘጋጀው ዓመታዊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ ከ7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዲሰበሰብ የበኩሏን አስተዋጽኦ አበረከተች።
ሀሴት በድርጅቱ ዓመታዊ የ'ሆፕ ናይት' ዝግጅት ላይ የመድረክ መሪ በመሆን ያገለገለች ሲሆን፣ በዕለቱም ከታቀደው 7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልጻለች። ይህ ስኬት "ውበት ከዓላማ ጋር" ለሚለው መርህ ትክክለኛ ማሳያዋ መሆኑንም አስታውቃለች። በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው በጨረታ እና በተለያዩ መንገዶች የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ እና የህፃናቱን ህይወት ለመቀየር ለተባበሩ አካላትም የላቀ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በተጨማሪም የድርጅቱን መስራች እና መሪ 'አጎቴ ቤን' በማለት ጠቅሳ፣ የሰዎችን ህመም እንደራሱ አድርጎ የሚሸከምበትን ሰብዓዊነት እና ጥንካሬ በማድነቅ፤ የገነባው ተቋም ከድርጅትነት ባለፈ ለብዙ ህፃናት መኖሪያ ቤት፣ አባት እና የነገ ተስፋ መሆኑን መስክራለች።
እሷን ወደዚህ በጎ አድራጎት ቤተሰብ ለቀላቀለቻት ናኦሚ፣ እንዲሁም ለበጎ ፈቃደኞች እና የቡድን አባላት ምስጋናዋን ያቀረበችው ሀሴት፤ ስራው ገና ጅማሬ መሆኑን፣ ብዙ የሚቀሩ ስራዎች እንዳሉ እና ወደፊትም የሁሉንም ሰው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚፈልጉ አሳስባለች።
ሀሴት በድርጅቱ ዓመታዊ የ'ሆፕ ናይት' ዝግጅት ላይ የመድረክ መሪ በመሆን ያገለገለች ሲሆን፣ በዕለቱም ከታቀደው 7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልጻለች። ይህ ስኬት "ውበት ከዓላማ ጋር" ለሚለው መርህ ትክክለኛ ማሳያዋ መሆኑንም አስታውቃለች። በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው በጨረታ እና በተለያዩ መንገዶች የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ እና የህፃናቱን ህይወት ለመቀየር ለተባበሩ አካላትም የላቀ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በተጨማሪም የድርጅቱን መስራች እና መሪ 'አጎቴ ቤን' በማለት ጠቅሳ፣ የሰዎችን ህመም እንደራሱ አድርጎ የሚሸከምበትን ሰብዓዊነት እና ጥንካሬ በማድነቅ፤ የገነባው ተቋም ከድርጅትነት ባለፈ ለብዙ ህፃናት መኖሪያ ቤት፣ አባት እና የነገ ተስፋ መሆኑን መስክራለች።
እሷን ወደዚህ በጎ አድራጎት ቤተሰብ ለቀላቀለቻት ናኦሚ፣ እንዲሁም ለበጎ ፈቃደኞች እና የቡድን አባላት ምስጋናዋን ያቀረበችው ሀሴት፤ ስራው ገና ጅማሬ መሆኑን፣ ብዙ የሚቀሩ ስራዎች እንዳሉ እና ወደፊትም የሁሉንም ሰው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንደሚፈልጉ አሳስባለች።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
"ኢራን ያቀረበችው አዲስ የሰላም ዕቅድ አላረካኝም፦ ፕሬዚዳንት ትራምፕ
********************
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለት ወሩን የአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ለማስቆም ከቴህራን የቀረበውን አዲስ የሰላም ሀሳብ ብዙም አላረካኝም በማለት ገልጸውታል።
ትራምፕ በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ ኢራን ስምምነት ለማድረግ ብትፈልግም ያቀረበችው ሀሳብ ግን ተቀባይነት የሌላቸው ነጥቦች እንዳሉበት ገልጸዋል።
"ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ምክንያቱም ወታደራዊ አቅሟ ተሟጥጧል" ያሉት ትራምፕ፣ በቀረበው ሰነድ ግን እንዳልረኩ እና ኢራን መስማማት የምትችልበት ደረጃ ላይ መሆኗን እንደሚጠራጠሩ ተናግረዋል።
በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል "ከባድ አለመግባባት" እንዳለ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ይህም የሰላም ሂደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ጠቁመዋል።
ፓኪስታን በሽምግልናዋ የቀጠለች ሲሆን፣ አዲሱን የኢራን የሰላም ሀሳብ ለአሜሪካ ያቀረቡት የፓኪስታን ባለስልጣናት ናቸው።
ትራምፕ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍ እና ለሀገሪቱ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት ያላቸው አማራጭ "ወይ ስምምነት ማድረግ ወይም ኢራንን በከባድ ወታደራዊ እርምጃ ማጥፋት" እንደሆነ ፕሬዚዳንት ትራም በግልጽ ተናግረዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ወታደራዊ አማራጮችን አጥንቶ እንዳቀረበላቸውም የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ ከሰብዓዊነት አንጻር በቦምብ የመደብደብ እርምጃን እንደማይመርጡ ጠቁመዋል።
በነስሩ ጀማል
#middleeast #peacetalks #iran #us #trump #ebc
********************
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለት ወሩን የአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ለማስቆም ከቴህራን የቀረበውን አዲስ የሰላም ሀሳብ ብዙም አላረካኝም በማለት ገልጸውታል።
ትራምፕ በዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ፣ ኢራን ስምምነት ለማድረግ ብትፈልግም ያቀረበችው ሀሳብ ግን ተቀባይነት የሌላቸው ነጥቦች እንዳሉበት ገልጸዋል።
"ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ምክንያቱም ወታደራዊ አቅሟ ተሟጥጧል" ያሉት ትራምፕ፣ በቀረበው ሰነድ ግን እንዳልረኩ እና ኢራን መስማማት የምትችልበት ደረጃ ላይ መሆኗን እንደሚጠራጠሩ ተናግረዋል።
በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል "ከባድ አለመግባባት" እንዳለ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ይህም የሰላም ሂደቱን አስቸጋሪ እንዳደረገው ጠቁመዋል።
ፓኪስታን በሽምግልናዋ የቀጠለች ሲሆን፣ አዲሱን የኢራን የሰላም ሀሳብ ለአሜሪካ ያቀረቡት የፓኪስታን ባለስልጣናት ናቸው።
ትራምፕ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍ እና ለሀገሪቱ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት ያላቸው አማራጭ "ወይ ስምምነት ማድረግ ወይም ኢራንን በከባድ ወታደራዊ እርምጃ ማጥፋት" እንደሆነ ፕሬዚዳንት ትራም በግልጽ ተናግረዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ወታደራዊ አማራጮችን አጥንቶ እንዳቀረበላቸውም የተናገሩት ፕሬዚዳንቱ ከሰብዓዊነት አንጻር በቦምብ የመደብደብ እርምጃን እንደማይመርጡ ጠቁመዋል።
በነስሩ ጀማል
#middleeast #peacetalks #iran #us #trump #ebc
1 month ago
ደም በመለገስ የእናቶችን ሕይወት እንታደግ! — ከቡና ደጋፊዎችና ከኮሌጃችን የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ለታዳጊ በእምነት እሱባለው ደራሽ እንሁን! 🙏
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኘው የአዲስ ሕይወት ትምህርት ቤት የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው በእምነት እሱባለው፣ ባጋጠማት ድንገተኛ የአንጎል ደም ስር መበጠስና የደም መርጋት ምክንያት በከባድ ሕመም ላይ ትገኛለች።
ወላጅ እናቷ ወይዘሮ የዝና አያሌው ሕክምናውን በግላቸው ለመሸፈን ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው፣ ለልጃቸው ሕይወት መዳን የእናንተን እርዳታና ጸሎት ይሻሉ።
💰 እርዳታ ለማድረግ፦
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000635435325 (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የአካውንቱ ስም፦ የዝና አያሌው (Yezina Ayalew)
ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920515114 (በለካዱ ኤርጋቡስ ለሜሳ)
"ዛሬ ለታዳጊ በእምነት የምናደርገው ጥቂት እርዳታ፣ ነገ ለእሷ ትልቅ ተስፋና ትንሳኤ ይሆናል።"
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። በዓሉ የደስታና የፈውስ ይሁንልን!
#getu #humanitarianaid #helpbeemnet #addisababa #ethiopia #healthappeal #unityforlife #charityethiopia #እርዳታ #ለበእምነትእሱባለው #ኢትዮጵያ #ሰብዓዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ሥር በሚገኘው የአዲስ ሕይወት ትምህርት ቤት የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው በእምነት እሱባለው፣ ባጋጠማት ድንገተኛ የአንጎል ደም ስር መበጠስና የደም መርጋት ምክንያት በከባድ ሕመም ላይ ትገኛለች።
ወላጅ እናቷ ወይዘሮ የዝና አያሌው ሕክምናውን በግላቸው ለመሸፈን ከአቅማቸው በላይ ስለሆነባቸው፣ ለልጃቸው ሕይወት መዳን የእናንተን እርዳታና ጸሎት ይሻሉ።
💰 እርዳታ ለማድረግ፦
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000635435325 (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
የአካውንቱ ስም፦ የዝና አያሌው (Yezina Ayalew)
ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920515114 (በለካዱ ኤርጋቡስ ለሜሳ)
"ዛሬ ለታዳጊ በእምነት የምናደርገው ጥቂት እርዳታ፣ ነገ ለእሷ ትልቅ ተስፋና ትንሳኤ ይሆናል።"
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። በዓሉ የደስታና የፈውስ ይሁንልን!
#getu #humanitarianaid #helpbeemnet #addisababa #ethiopia #healthappeal #unityforlife #charityethiopia #እርዳታ #ለበእምነትእሱባለው #ኢትዮጵያ #ሰብዓዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
የኒያ ፋውንዴሽን የአውቲዝም ማዕከል ግንባታን ለማጠናቀቅ አገር አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ አቀረበ
#ethiopia | የኒያ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነውንና ደረጃውን የጠበቀ አውቲዝም ማዕከል ግንባታን ፍጻሜ ለማድረስ መጠነ ሰፊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጀመሩን በዛሬው እለት በማዕከሉ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ማዕከል በአውቲዝም እና በሌሎች የአእምሮ እድገት ውስንነቶች ላይ ለሚገኙ ዜጎች ዘመናዊ የሕክምና፣ የትምህርትና የማገገሚያ አገልግሎቶችን ለመስጠት ታቅዶ እየተገነባ ያለ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ፋውንዴሽኑ በመንግሥት በኩል በተሰጠ 4,824 ካሬ ሜትር የቆዳ ስፋት ያለው ቦታ ላይ እያስገነባው የሚገኘውን ይህንን ማዕከል ለማጠናቀቅ የሕዝብ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
እስካሁን በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የግንባታው ሂደት በተስፋ ሰጪ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ቀሪ ስራዎችን መቶ በመቶ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የገንዘብ አቅም እንደሚያስፈልገው ተጠቁሟል።
በቀረበው ጥሪ መሠረት ማንኛውም ዜጋ በ300 ብር ብቻ አንድ የሕንጻ ግንባታ ግብዓት በመግዛት ለታሪካዊው ፕሮጀክት አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ ቀርቧል።
"አውቲዝም እና ሰብዓዊነት - እያንዳንዱ ሕይወት ዋጋ አለው" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ንቅናቄ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ይህ ማዕከል ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር፣ ባለፉት ዓመታት በአውቲዝም ምክንያት ልጆቻቸውን የት እንደሚያደርሱ ግራ ተጋብተው ለነበሩና በኢኮኖሚም ሆነ በማኅበራዊ ሕይወት ለተጎዱ በርካታ ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ትልቅ ተስፋና እፎይታን እንደሚሰጥ ይታመናል።
ድጋፍ ለማድረግ የሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ተቋማትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሚከተሉት አማራጮች ማበርከት ይችላሉ፡-
📌 በቴሌ ብር ወደ 9616 OK ብለው በመላክ 1 ብር ወይም ከዚያ በላይ መለገስ ይችላሉ።
📌 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጭር የሒሳብ ቁጥር 2135 ላይ መለገስ እንደሚቻል ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የኒያ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነውንና ደረጃውን የጠበቀ አውቲዝም ማዕከል ግንባታን ፍጻሜ ለማድረስ መጠነ ሰፊ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጀመሩን በዛሬው እለት በማዕከሉ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
ይህ ማዕከል በአውቲዝም እና በሌሎች የአእምሮ እድገት ውስንነቶች ላይ ለሚገኙ ዜጎች ዘመናዊ የሕክምና፣ የትምህርትና የማገገሚያ አገልግሎቶችን ለመስጠት ታቅዶ እየተገነባ ያለ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
ፋውንዴሽኑ በመንግሥት በኩል በተሰጠ 4,824 ካሬ ሜትር የቆዳ ስፋት ያለው ቦታ ላይ እያስገነባው የሚገኘውን ይህንን ማዕከል ለማጠናቀቅ የሕዝብ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
እስካሁን በተደረገው ከፍተኛ ጥረት የግንባታው ሂደት በተስፋ ሰጪ ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ቀሪ ስራዎችን መቶ በመቶ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት የገንዘብ አቅም እንደሚያስፈልገው ተጠቁሟል።
በቀረበው ጥሪ መሠረት ማንኛውም ዜጋ በ300 ብር ብቻ አንድ የሕንጻ ግንባታ ግብዓት በመግዛት ለታሪካዊው ፕሮጀክት አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ ቀርቧል።
"አውቲዝም እና ሰብዓዊነት - እያንዳንዱ ሕይወት ዋጋ አለው" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ንቅናቄ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ይህ ማዕከል ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር፣ ባለፉት ዓመታት በአውቲዝም ምክንያት ልጆቻቸውን የት እንደሚያደርሱ ግራ ተጋብተው ለነበሩና በኢኮኖሚም ሆነ በማኅበራዊ ሕይወት ለተጎዱ በርካታ ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ትልቅ ተስፋና እፎይታን እንደሚሰጥ ይታመናል።
ድጋፍ ለማድረግ የሚፈልጉ ግለሰቦች፣ ተቋማትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሚከተሉት አማራጮች ማበርከት ይችላሉ፡-
📌 በቴሌ ብር ወደ 9616 OK ብለው በመላክ 1 ብር ወይም ከዚያ በላይ መለገስ ይችላሉ።
📌 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጭር የሒሳብ ቁጥር 2135 ላይ መለገስ እንደሚቻል ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
#ethiopia | የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ የአዕምሮ እድገት ውስንነት (Down Syndrome እና መሰል ሁኔታዎች) ያለባቸው ሕጻናት ተገቢውን ክትትል እንዲያገኙ መሰል ተቋማትን ማስፋፋትና ማጠናከር የመንግስትና የህብረተሰቡ የጋራ ሃላፊነት ነው።
የዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀን አከባበር
* አዘጋጅ፡
ዲቦራ ፋውንዴሽን (ለ6ኛ ጊዜ)
* መሪ ቃል፡
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
* አላማ፡
በሕጻናቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ የሚደርሰውን ማህበራዊ መገለል ለመቀነስና አጋርነትን ለማሳየት።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ሕጻናቱን መንከባከብ ከቤተሰብ የሚጀምር ቢሆንም፣ ውጤታማ ለመሆን ግን የሁሉንም አካላት ድጋፍ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ይህ መርሐ ግብር የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ዜጎች በሰብዓዊነትና በክብር እንዲያድጉ የሚያስችል ምህዳር ለመፍጠር የታለመ ትልቅ ንቅናቄ አካል ነው። እንዲህ ያሉ ተግባራት በህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ ለመቀየር ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
#ethiopia | የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፣ የአዕምሮ እድገት ውስንነት (Down Syndrome እና መሰል ሁኔታዎች) ያለባቸው ሕጻናት ተገቢውን ክትትል እንዲያገኙ መሰል ተቋማትን ማስፋፋትና ማጠናከር የመንግስትና የህብረተሰቡ የጋራ ሃላፊነት ነው።
የዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀን አከባበር
* አዘጋጅ፡
ዲቦራ ፋውንዴሽን (ለ6ኛ ጊዜ)
* መሪ ቃል፡
“ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ”
* አላማ፡
በሕጻናቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ የሚደርሰውን ማህበራዊ መገለል ለመቀነስና አጋርነትን ለማሳየት።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ሕጻናቱን መንከባከብ ከቤተሰብ የሚጀምር ቢሆንም፣ ውጤታማ ለመሆን ግን የሁሉንም አካላት ድጋፍ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ይህ መርሐ ግብር የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ዜጎች በሰብዓዊነትና በክብር እንዲያድጉ የሚያስችል ምህዳር ለመፍጠር የታለመ ትልቅ ንቅናቄ አካል ነው። እንዲህ ያሉ ተግባራት በህብረተሰቡ ውስጥ ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ ለመቀየር ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
2 months ago
ተመድ የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ ፍሰትን ለመክፈት አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ ነው
በአሜሪካ እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለማስቀጠል የሚያስችል አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት አስታውቋል::
ይህ ግብረ ኃይል የዲፕሎማሲያዊ እና የቴክኒክ ሥርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪክ ገልጸዋል።
ግብረ ኃይሉ በዩክሬን የጥቁር ባሕር የእህል ስምምነት እና በጋዛው የUN2720 የእርዳት አቅርቦት ሥርዓት ተሞክሮዎች ላይ በመመስረት ስራውን እንደሚጀምር ታውቋል።
የተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ጆርጅ ሞሬራ ዳ ሲልቫ የሚመሩት ይህ ግብረ ኃይል፣ ከሚመለከታቸው ሀገራት ጋር በመነጋገር የንግድ መርከቦች በሰላም እንዲያልፉ የሚያስችል መመሪያ ያዘጋጃል።
ይህም በተለይ በጦርነቱ ምክንያት የተቋረጠውን የማዳበሪያና የነዳጅ አቅርቦት በማስተካከል፣ በድሃ ሀገራት ላይ እያያንዣበበ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረትና ለመቀነስ ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጦርነቱ እስከ ሰኔ ወር ከቀጠለ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለከፋ ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ማስጠንቀቁ የሚታወስ ነው::
የመንግስታቱ ድርጅት አዲሱ ጥረት ይህንን ስጋት ለመቀልበስ ያለመ ሲሆን ቃል አቀባዩ ዱጃሪክ እንዳሉት፣ ሁሉም አባል አገራት ለሰብዓዊነት ሲሉ ይህንን ተነሳሽነት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በጌቱ ላቀው
በአሜሪካ እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ እንቅስቃሴን ለማስቀጠል የሚያስችል አዲስ ግብረ ኃይል እያቋቋመ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት አስታውቋል::
ይህ ግብረ ኃይል የዲፕሎማሲያዊ እና የቴክኒክ ሥርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪክ ገልጸዋል።
ግብረ ኃይሉ በዩክሬን የጥቁር ባሕር የእህል ስምምነት እና በጋዛው የUN2720 የእርዳት አቅርቦት ሥርዓት ተሞክሮዎች ላይ በመመስረት ስራውን እንደሚጀምር ታውቋል።
የተመድ የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ጆርጅ ሞሬራ ዳ ሲልቫ የሚመሩት ይህ ግብረ ኃይል፣ ከሚመለከታቸው ሀገራት ጋር በመነጋገር የንግድ መርከቦች በሰላም እንዲያልፉ የሚያስችል መመሪያ ያዘጋጃል።
ይህም በተለይ በጦርነቱ ምክንያት የተቋረጠውን የማዳበሪያና የነዳጅ አቅርቦት በማስተካከል፣ በድሃ ሀገራት ላይ እያያንዣበበ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረትና ለመቀነስ ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጦርነቱ እስከ ሰኔ ወር ከቀጠለ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለከፋ ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ ማስጠንቀቁ የሚታወስ ነው::
የመንግስታቱ ድርጅት አዲሱ ጥረት ይህንን ስጋት ለመቀልበስ ያለመ ሲሆን ቃል አቀባዩ ዱጃሪክ እንዳሉት፣ ሁሉም አባል አገራት ለሰብዓዊነት ሲሉ ይህንን ተነሳሽነት እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በጌቱ ላቀው
2 months ago
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ሊመረቅ ነው
#ethiopia | በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ለመድረክ ሊበቃ መሆኑ ተገልጿል።
በደራሲ ብርሃኑ ዘሪሁን ተደርሶ በዶክተር ተሻለ አሰፋ አዘጋጅነት ለመድረክ የተሰናዳው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።
እንዲሁም ከአራት ወር በላይ በልምምድ መቆየቱም ታውቋል።
የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ በበኩላቸው የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ዝግጅትንና ኪነጥበባዊ እና ማህበራዊ ፋይዳውን አብራርተዋል።
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ከማዝናናት በላይ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከርና ትውልዱ ታሪኩን እንዲያውቅ የሚረዳ የጥበብ ስራ መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ በእድሳት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የጥበብ አገልግሎት ባልቻ አባ ነፍሶ በተሰኘው ታሪካዊ ቴአትር ዳግም ወደስራ መመለሱ ለብዙዎች ደስተን እንደፈጠረ ከታዳሚያኑ ለመረዳት ተችሏል።
አቶ ፍፁም የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ዋና አላማ ጥበብን ለማህበረሰቡ ማዳረስ እና ከወጣቱ ትውልድ ጋር ተቀራርቦ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎችን መስራትና ማህበራዊ ለውጥ ማምጣት መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ፣ የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ ዳይሬክተር አርቲስት ካሳዬ ገበየሁ በመግለጫው ተገኝተዋል።
የቴአትሩ አዘጋጅ ዶክተር ተሻለ አሰፋ፣ አንጋፋው ተዋናይ አብራር አብዶ እና ተዋናይት ቅድስት ሲሳይ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡ ሲሆን በጋዜጣዊ መግለጫው ጥሪ የተደረገላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ወጣት ተፅኖ ፈጣሪ ቲክቶከሮች እና የሚዲያ ተቋማት ተገኝተዋል።
በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት እሁድ መጋቢት 20/07/2018 ዓ.ም ይመረቃል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
#ethiopia | በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ለመድረክ ሊበቃ መሆኑ ተገልጿል።
በደራሲ ብርሃኑ ዘሪሁን ተደርሶ በዶክተር ተሻለ አሰፋ አዘጋጅነት ለመድረክ የተሰናዳው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር አንጋፋና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።
እንዲሁም ከአራት ወር በላይ በልምምድ መቆየቱም ታውቋል።
የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ በበኩላቸው የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ዝግጅትንና ኪነጥበባዊ እና ማህበራዊ ፋይዳውን አብራርተዋል።
የባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ከማዝናናት በላይ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከርና ትውልዱ ታሪኩን እንዲያውቅ የሚረዳ የጥበብ ስራ መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ በእድሳት ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የጥበብ አገልግሎት ባልቻ አባ ነፍሶ በተሰኘው ታሪካዊ ቴአትር ዳግም ወደስራ መመለሱ ለብዙዎች ደስተን እንደፈጠረ ከታዳሚያኑ ለመረዳት ተችሏል።
አቶ ፍፁም የቴአትር ቤቶች አስተዳደር ዋና አላማ ጥበብን ለማህበረሰቡ ማዳረስ እና ከወጣቱ ትውልድ ጋር ተቀራርቦ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎችን መስራትና ማህበራዊ ለውጥ ማምጣት መሆኑን ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ዘገዬ፣ የአዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ ዳይሬክተር አርቲስት ካሳዬ ገበየሁ በመግለጫው ተገኝተዋል።
የቴአትሩ አዘጋጅ ዶክተር ተሻለ አሰፋ፣ አንጋፋው ተዋናይ አብራር አብዶ እና ተዋናይት ቅድስት ሲሳይ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡ ሲሆን በጋዜጣዊ መግለጫው ጥሪ የተደረገላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ወጣት ተፅኖ ፈጣሪ ቲክቶከሮች እና የሚዲያ ተቋማት ተገኝተዋል።
በሁለት ጦር አውድማዎች ላይ ጀብድ የሰራው ደጃዝማች ባልቻ ሳፎን ጀግንነት፣ ፍቅር፣ ሰብዓዊነትና መስዋዕትነትን የሚተርከው ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪካዊ ቴአትር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት እሁድ መጋቢት 20/07/2018 ዓ.ም ይመረቃል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
3 months ago
"የእኔም ልጆች ናቸው"
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— የ50 ሺህ ሕፃናትን ተስፋ የምናለመልምበት ጥሪ
#"Ethiopia | ትምህርት ሚኒስቴር የዓመቱ መጀመሪያ ላይ እንደገለጸው፣ በሀገራችን ከ7 እስከ 9 ሚሊዮን የሚሆኑ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው። ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ታላቅ የሰብዓዊነት ንቅናቄ ጀምሯል።
የጥሪው ዓላማ፦
"የእኔም ልጆች ናቸው
ይህ ንቅናቄ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ትምህርት የራቃቸውን 50,000 ሕፃናት ወጪ በመሸፈን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው።
የእነዚህ ሕፃናት "የቆምኩለት ወላጅ" በመሆን የሚከተለውን አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላሉ፦
በሀገር ውስጥ፦
በአንድ ልጅ በወር 1,000 ብር (በዓመት 12,000 ብር)።
ከሀገር ውጭ፦
በአንድ ልጅ በወር 10 ዶላር።
📺 ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት
ይህንን በጎ ዓላማ ለማሳካት ታዋቂዎቹ ባለሙያዎች አዜብ ወርቁ እና መዓዛ ወርቁ ከሜሪ ጆይ መሥራች እማዋይሽ ዘውዱ ጋር በመሆን ዛሬ ማታ ልዩ ዝግጅት ያቀርባሉ።
ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ።
የመገናኛ ዘዴ፦ በአባይ ቴሌቪዥን (Abay TV) የዩቲዩብ ቻናል በቀጥታ ስርጭት።
አንድ ልጅ ከትምህርት ገበታው እንዳይቀርና የተሻለ ዜጋ ሆኖ እንዲያድግ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንቁም። ይህንን መልእክት ላልሰሙት በማድረስ (Share በማድረግ) የበኩላችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
አንድ ልጅ ማስተማር — ትውልድን መታደግ ነው!
#የእኔምልጆችናቸው #ሜሪጆይኢትዮጵያ #ትምህርትለሕፃናት #አዜብወርቁ #መዓዛወርቁ #ኢትዮጵያ #maryjoyethiopia #educationforall #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
🔴 90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት!
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለኢትዮጵያ አጋርነቷን ገለጸች
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
3 months ago
❤️ አዶናይ ለታላቅ ሰብዓዊ ተግባር ወደ አሜሪካ ተጓዘ
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
አስቸኳይ የሰብዓዊነት ጥሪ፦
ለጋሞ ወገኖቻችን በጋራ እንድረስላቸው!
#ethiopia | ውድ ኢትዮጵያውያን፣ በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ (ማዞ ዶይሳ) እና አካባቢው በደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት ወገኖቻችን በከፍተኛ ሰቆቃ ውስጥ ይገኛሉ። ሰው ለማትረፍ ሲሉ ሕይወታቸውን ላጡና ለጠፉ ወገኖች ቤተሰቦች ድጋፋችንን የምናሳይበት ትክክለኛው ሰዓት አሁን ነው።
🙌 ከቦታው የቀረበ ምስጋና
ድምፃዊ Bujustar ከአደጋው ቀጠና ባስተላለፈው መልእክት፣ የአካባቢው ማህበረሰብ ላሳያችሁት አጋርነት ምስጋናቸውን እንዲህ ገልጸዋል፦
"በማህበራዊ ሚዲያ እየተደረገላቸው ላለው ድጋፍ እና ሽፋን ለጌጡ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) እና ለሌሎችም ልባዊ ምስጋናችንን አቅርብልን ብለዋል።"
ይህ ምስጋና የእርስዎ ሚዲያ ለተጎዱ ወገኖች ድምፅ በመሆን እያደረገ ያለውን የማይተካ ሚና የሚያረጋግጥ ነው።
የወቅታዊ ጉዳት መረጃ (በፖሊስ የተረጋገጠ)
የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብረሀም ቡሔ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ሰዓት ዋናው ርብርብ በቀሪ አስክሬኖች ፍለጋ ላይ ነው፦
* የተገኙ አስክሬኖች፦ 64
* የጠፉ ሰዎች ቁጥር፦ 128 (ፍለጋው በከባድ ሁኔታ ቀጥሏል)
* ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት፦ ዳጮ ባባ ወረዳ (59 አስክሬኖች ተገኝተዋል)
ሌሎች አካባቢዎች፦
በቦንኬ እና በከምባ ዙሪያ ወረዳዎች 5 አስክሬኖች ተገኝተዋል።
📢 ለተጽዕኖ ፈጣሪዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች የቀረበ ጥሪ
የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ በአስቸኳይ ይደረግ ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ፦
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው ! #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #ጎርፍአደጋ #ትኩረትለጋሞ #ጌጡተመስገን #ኢትዮጵያ #gamo #southethiopia #floodemergency #ethiopianews #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ለጋሞ ወገኖቻችን በጋራ እንድረስላቸው!
#ethiopia | ውድ ኢትዮጵያውያን፣ በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ (ማዞ ዶይሳ) እና አካባቢው በደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት ወገኖቻችን በከፍተኛ ሰቆቃ ውስጥ ይገኛሉ። ሰው ለማትረፍ ሲሉ ሕይወታቸውን ላጡና ለጠፉ ወገኖች ቤተሰቦች ድጋፋችንን የምናሳይበት ትክክለኛው ሰዓት አሁን ነው።
🙌 ከቦታው የቀረበ ምስጋና
ድምፃዊ Bujustar ከአደጋው ቀጠና ባስተላለፈው መልእክት፣ የአካባቢው ማህበረሰብ ላሳያችሁት አጋርነት ምስጋናቸውን እንዲህ ገልጸዋል፦
"በማህበራዊ ሚዲያ እየተደረገላቸው ላለው ድጋፍ እና ሽፋን ለጌጡ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) እና ለሌሎችም ልባዊ ምስጋናችንን አቅርብልን ብለዋል።"
ይህ ምስጋና የእርስዎ ሚዲያ ለተጎዱ ወገኖች ድምፅ በመሆን እያደረገ ያለውን የማይተካ ሚና የሚያረጋግጥ ነው።
የወቅታዊ ጉዳት መረጃ (በፖሊስ የተረጋገጠ)
የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብረሀም ቡሔ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ሰዓት ዋናው ርብርብ በቀሪ አስክሬኖች ፍለጋ ላይ ነው፦
* የተገኙ አስክሬኖች፦ 64
* የጠፉ ሰዎች ቁጥር፦ 128 (ፍለጋው በከባድ ሁኔታ ቀጥሏል)
* ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት፦ ዳጮ ባባ ወረዳ (59 አስክሬኖች ተገኝተዋል)
ሌሎች አካባቢዎች፦
በቦንኬ እና በከምባ ዙሪያ ወረዳዎች 5 አስክሬኖች ተገኝተዋል።
📢 ለተጽዕኖ ፈጣሪዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች የቀረበ ጥሪ
የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ በአስቸኳይ ይደረግ ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ፦
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው ! #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #ጎርፍአደጋ #ትኩረትለጋሞ #ጌጡተመስገን #ኢትዮጵያ #gamo #southethiopia #floodemergency #ethiopianews #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
🔴 90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት!
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ ታላቅ ስኬቶችና መዋቅር
ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,000 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ ታላቅ ስኬቶችና መዋቅር
ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,000 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የ6 ወር ነፍሰ ጡር ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ።
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ6 ወር ነፍሰ ጡር የነበረችውን ባለቤቱን በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት በመቆራረጥ የገደለውን ግለሰብ በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወሰነ።
የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋዎች ምርመራ ም/ዳይሬክተር ኢ/ር ሽመልስ ብሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት፣ ወንጀሉ የተፈጸመው ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቱላ ክፍለ ከተማ ሀቤላ ወንዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ ካፋሪ በሚባል አካባቢ ነው።
ተከሳሹ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ገደማ ከትዳር አጋሩ ጋር በተፈጠረ ዕለታዊ ግጭት ተነሳስቶ ባለቤቱን በስለት በመቆራረጥ ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል።
ግለሰቡ ግድያውን ከፈጸመ በኋላም የሟችን አካል በስለት በመቆራረጥ ወደ ገደል መክተቱን ፖሊስ በምርመራ ወቅት ማረጋገጥ ችሏል።
ፖሊስ ባደረገው ከፍተኛ ማጣራት በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች የተደገፈ የምርመራ መዝገብ ለከተማዋ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ያስተላለፈ ሲሆን፣ ዓቃቤ ህግም በ"ከባድ የሰው ግድያ ወንጀል" ክስ መስርቶበታል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡትን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ከመረመረ በኋላ ተከሳሹ የፈጸመው ድርጊት እጅግ አስነዋሪና ሰብዓዊነት የጎደለው መሆኑን በማመን " ድርጊቱ ሌሎችን ያስጠነቅቃል ተከሳሹንም ያርማል " ሲል የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት በግለሰቡ ላይ የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ውሳኔ አስተላልፏል።
tikvahethiopia
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ6 ወር ነፍሰ ጡር የነበረችውን ባለቤቱን በአሰቃቂ ሁኔታ በስለት በመቆራረጥ የገደለውን ግለሰብ በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወሰነ።
የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋዎች ምርመራ ም/ዳይሬክተር ኢ/ር ሽመልስ ብሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለጹት፣ ወንጀሉ የተፈጸመው ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቱላ ክፍለ ከተማ ሀቤላ ወንዶ ቀበሌ ልዩ ስሙ ካፋሪ በሚባል አካባቢ ነው።
ተከሳሹ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ገደማ ከትዳር አጋሩ ጋር በተፈጠረ ዕለታዊ ግጭት ተነሳስቶ ባለቤቱን በስለት በመቆራረጥ ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል።
ግለሰቡ ግድያውን ከፈጸመ በኋላም የሟችን አካል በስለት በመቆራረጥ ወደ ገደል መክተቱን ፖሊስ በምርመራ ወቅት ማረጋገጥ ችሏል።
ፖሊስ ባደረገው ከፍተኛ ማጣራት በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች የተደገፈ የምርመራ መዝገብ ለከተማዋ ከፍተኛ ዓቃቤ ህግ ያስተላለፈ ሲሆን፣ ዓቃቤ ህግም በ"ከባድ የሰው ግድያ ወንጀል" ክስ መስርቶበታል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡትን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ከመረመረ በኋላ ተከሳሹ የፈጸመው ድርጊት እጅግ አስነዋሪና ሰብዓዊነት የጎደለው መሆኑን በማመን " ድርጊቱ ሌሎችን ያስጠነቅቃል ተከሳሹንም ያርማል " ሲል የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት በግለሰቡ ላይ የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ውሳኔ አስተላልፏል።
tikvahethiopia
3 months ago
የሰብዓዊነትና የደግነት ተግባር በህፃን ብሌን መኖሪያ ቤት
#ethiopia | ከንቲባ አዳነች አቤቤ ላለፉት 10 ዓመታት በከፍተኛ የአንጎል ውስጥ ውሃ እና የአንጎል ግፊት መጨመር (ሀይድሮሴፋለስ) ምክንያት የአልጋ ቁራኛ የሆነችውን ህፃን ብሌን አሸናፊን በመኖሪያ ቤቷ ተገኝተው ጎብኝተዋል።
፩. የህክምና ድጋፍ፦
ህፃን ብሌን ወደ ውጭ ሀገር ሄዳ ለምትታከምበት የህክምና ወጪ የሚያስፈልገውን 4 ሚሊዮን ብር ከንቲባዋ ለወላጅ አባቷ አስረክበዋል።
ለዚህ በጎ ተግባር አጠቃላይ የህክምና ወጪውን በመሸፈን ለተባበሩት ክቡር ሼህ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ከንቲባዋ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
፪. የአርአያነት ተምሳሌት የሆኑት አባት፦
የብሌን አባት ወጣት አሸናፊ፣ በከተማዋ የጽዳት ሰራተኛ ሆኖ እየሰራ፤ ያለ እናት እርዳታ ብሌንን፣ ታናሽ እህቷን፣ አካል ጉዳተኛ እህቱን እና አረጋዊት እናቱን የሚንከባከብ ጠንካራና ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ወጣት ሆኖ ተገኝቷል።
፫. የመኖሪያ ቤት መፍትሄ፦
ቤተሰቡ በአሁኑ ወቅት የሚኖርበት ቤት ለህፃኗ የፊዚዮቴራፒ ህክምናም ሆነ ለጤንነቷ አመቺ ባለመሆኑ፣ አስተዳደሩ ለቤተሰቡ የተሻለ መኖሪያ ቤት እንዲያገኝ ውሳኔ አስተላልፏል።
፬. የመልካም ምኞት መግለጫ፦
ከንቲባዋ ህፃን ብሌን ከህመሟ አገግማ እንደ እኩዮቿ የምትቦርቅበትና ትምህርት የምትጀምርበት ጊዜ ቅርብ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል። በተለይም የ7 ዓመቷ ታናሽ እህቷ ማርያም አሸናፊ ብሌንን ለማጫወት የምታደርገው ጥረት ልብ የሚነካ እንደነበር ገልጸዋል።
"ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!"
— ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ከንቲባአዳነችአቤቤ #ሰብዓዊነት #በጎነት #ብሌንአሸናፊ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከንቲባ አዳነች አቤቤ ላለፉት 10 ዓመታት በከፍተኛ የአንጎል ውስጥ ውሃ እና የአንጎል ግፊት መጨመር (ሀይድሮሴፋለስ) ምክንያት የአልጋ ቁራኛ የሆነችውን ህፃን ብሌን አሸናፊን በመኖሪያ ቤቷ ተገኝተው ጎብኝተዋል።
፩. የህክምና ድጋፍ፦
ህፃን ብሌን ወደ ውጭ ሀገር ሄዳ ለምትታከምበት የህክምና ወጪ የሚያስፈልገውን 4 ሚሊዮን ብር ከንቲባዋ ለወላጅ አባቷ አስረክበዋል።
ለዚህ በጎ ተግባር አጠቃላይ የህክምና ወጪውን በመሸፈን ለተባበሩት ክቡር ሼህ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ከንቲባዋ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
፪. የአርአያነት ተምሳሌት የሆኑት አባት፦
የብሌን አባት ወጣት አሸናፊ፣ በከተማዋ የጽዳት ሰራተኛ ሆኖ እየሰራ፤ ያለ እናት እርዳታ ብሌንን፣ ታናሽ እህቷን፣ አካል ጉዳተኛ እህቱን እና አረጋዊት እናቱን የሚንከባከብ ጠንካራና ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ወጣት ሆኖ ተገኝቷል።
፫. የመኖሪያ ቤት መፍትሄ፦
ቤተሰቡ በአሁኑ ወቅት የሚኖርበት ቤት ለህፃኗ የፊዚዮቴራፒ ህክምናም ሆነ ለጤንነቷ አመቺ ባለመሆኑ፣ አስተዳደሩ ለቤተሰቡ የተሻለ መኖሪያ ቤት እንዲያገኝ ውሳኔ አስተላልፏል።
፬. የመልካም ምኞት መግለጫ፦
ከንቲባዋ ህፃን ብሌን ከህመሟ አገግማ እንደ እኩዮቿ የምትቦርቅበትና ትምህርት የምትጀምርበት ጊዜ ቅርብ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል። በተለይም የ7 ዓመቷ ታናሽ እህቷ ማርያም አሸናፊ ብሌንን ለማጫወት የምታደርገው ጥረት ልብ የሚነካ እንደነበር ገልጸዋል።
"ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!"
— ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ከንቲባአዳነችአቤቤ #ሰብዓዊነት #በጎነት #ብሌንአሸናፊ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
ኤምሬቶች ለዓለም እውነተኛ ሰብዓዊነትን ያስተማረችበት እርምጃ
እንግዶችን ከሆቴል አታስወጡ፤ መንግሥት ወጪያቸውን ይሸፍናል
እንግዶቹ ለእረፍት ነበር የመጡት... ነገር ግን የአየር ክልል በድንገት ተዘጋ። በረራዎች ተሰረዙ። ከ20,000 በላይ መንገደኞች በመላው ባሕረ ሰላጤው አገራት ሜዳ ላይ ቀሩ።
ነገር ግን በተለመደው ቀውስ ፋንታ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አንድ ታሪካዊ እርምጃ ወሰደች።
🏨 "ማንንም አታስወጡ!"
የአቡ ዳቢ የባህልና ቱሪዝም መምሪያ በከተማዋ ለሚገኙ ሆቴሎች በሙሉ ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ፦ "እንግዶቹን አታስወጡ። ቆይታቸውን አራዝሙ። ሂሳቡን ለእኛ ላኩ!"
ዱባይም በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ተመሳሳይ ትእዛዝ አስተላለፈች። እንደ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን መረጃ ከሆነ፣ መንግስት የተጎጂዎችን የመኝታ እና የምግብ ወጪ ሙሉ በሙሉ እየሸፈነ ይገኛል።
የግል ተቋማትም ዝም አላሉም መንግስት ብቻ ሳይሆን የግል ድርጅቶችም ተሳትፈዋል። የቤት አከራይ ድርጅቶች አፓርታማዎቻቸውን በነፃ ሲከፍቱ፣ ከ250 በላይ አባወራዎችም ቤታቸውን ለእንግዶች ክፍት አድርገዋል።
• ዋጋ መጨመር የለም!
• አውሮፕላን ማረፊያ ወለል ላይ መተኛት የለም!
• "ራሳችሁን ቻሉ" የሚል ግዴለሽነት የለም!
ይልቁንም፣ እያንዳንዱ ጎብኚ በሰላም ወደ ቤቱ እስኪመለስ ድረስ አገሪቱ ወጪውን በሙሉ በፀጋ ተቀብላ አስተናግዳለች።
Addis admas
እንግዶችን ከሆቴል አታስወጡ፤ መንግሥት ወጪያቸውን ይሸፍናል
እንግዶቹ ለእረፍት ነበር የመጡት... ነገር ግን የአየር ክልል በድንገት ተዘጋ። በረራዎች ተሰረዙ። ከ20,000 በላይ መንገደኞች በመላው ባሕረ ሰላጤው አገራት ሜዳ ላይ ቀሩ።
ነገር ግን በተለመደው ቀውስ ፋንታ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አንድ ታሪካዊ እርምጃ ወሰደች።
🏨 "ማንንም አታስወጡ!"
የአቡ ዳቢ የባህልና ቱሪዝም መምሪያ በከተማዋ ለሚገኙ ሆቴሎች በሙሉ ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ፦ "እንግዶቹን አታስወጡ። ቆይታቸውን አራዝሙ። ሂሳቡን ለእኛ ላኩ!"
ዱባይም በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ተመሳሳይ ትእዛዝ አስተላለፈች። እንደ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን መረጃ ከሆነ፣ መንግስት የተጎጂዎችን የመኝታ እና የምግብ ወጪ ሙሉ በሙሉ እየሸፈነ ይገኛል።
የግል ተቋማትም ዝም አላሉም መንግስት ብቻ ሳይሆን የግል ድርጅቶችም ተሳትፈዋል። የቤት አከራይ ድርጅቶች አፓርታማዎቻቸውን በነፃ ሲከፍቱ፣ ከ250 በላይ አባወራዎችም ቤታቸውን ለእንግዶች ክፍት አድርገዋል።
• ዋጋ መጨመር የለም!
• አውሮፕላን ማረፊያ ወለል ላይ መተኛት የለም!
• "ራሳችሁን ቻሉ" የሚል ግዴለሽነት የለም!
ይልቁንም፣ እያንዳንዱ ጎብኚ በሰላም ወደ ቤቱ እስኪመለስ ድረስ አገሪቱ ወጪውን በሙሉ በፀጋ ተቀብላ አስተናግዳለች።
Addis admas
3 months ago
#ቃለየሱስ በቀለ - የአቪየሽን ወርቃማው ጋዜጠኛ
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
#በዚህ የስነዳ ሥራችን ውስጥ በቅፅ 3 ከተካተቱት 20 ዘርፎች ውስጥ የሥራ ዘርፎች ውስጥ ሚድያ አንዱ ነው። በአሁኑ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች እየተሰነዱ ይገኛሉ። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
#ዛሬን ሰንደን የምናስነብባችሁ የሚድያ ባለሙያ የቃለየሱስ በቀለን የሙያ ታሪክ ነው። በሚድያው ሥራ ሩብ ክፍለ- ዘመን የዘለቀው ቃለየሱስ በአቬሽን እና ማዕድን ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመዘገብ ትልቅ አሻራ አኑሯል። በጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ በአገራችን በአንድ ርዕስ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ወይም ተክኖ መዘገብ ባልተለመደበት ሁኔታ ቃለየሱስ ችሎ አሳይቷል። ከባለታሪኩ የተገኘውን መረጃ በማግኘት፣ የቅርብ ሰዎቹን በማነጋገር የሙያ ታሪኩ ተሰንዷል። ዕዝራ እጅጉ እና ታደሠ ማሞ አጠናክረውታል።
፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ትውልድና ዕድገት
‹‹የትኛውም አውሮፕላን ወደ አየር አኮብኩቦ መነሳቱ የተለመደ የጉዞው አማራጭ ቢሆንም አውሮፕላኑ ካሰበበት ደርሶ ማረፉ ደግሞ የግድ መሆን ያለበት ተግባር ነው፡፡››የሚል የአቪየሽን አባባል አለ፡፡በዚህ አባባል ተንደርድረን ወደ ውስጥ እንዝለቅ፡፡ሁሉም ዘርፍ የየራሱ አነፍናፊ ጋዜጠኞች እንዳሉት ሁሉ ቃለየሱስ በቀለ የተባለ ህልመኛና ደፋር ጋዜጠኛ በአቪየሽኑ ዘርፍ በተለየ መንገድ የራሱን የብዕር አሻራ ማኖር መቻሉ የዚህ ፅሁፋችን መነሻ ነው፡፡
#ቃለየሱስ በቀለ የውልደቱም ሆነ የእድገቱ መነሻ የምስራቅ ሸዋ አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ናት፡፡ሀምሌ 18/1967 ዓ.ም በአዳማ ሀይለ ማሪያም ማሞ ሆስፒታል ቃለየሱስ የተባለ ብላቴና ከተፋፋመ ምጥ ውስጥ ወቅቱ አብዮታዊ ለውጥ ኢትዮጵያን በሚንጥበት በዚያ ጊዜ የለውጥ አየሩን እየማጉ ድምፃቸውን በማሰማት ይቺን ምድር ከተቀላቀሉት ጨቅላዎች አንዱ ሆኖ ተመዝግቦ በስሙ የልደት ካርድ ወጣለት፡፡
#ይህ ሰው ከመዋዕለ ህፃናት እስከ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ያለውን የትምህርት ጉዞውን ያሳለፈው በናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ነው፡፡ትምህርት ቤቱ ከቀለም ትምህርት በተጨማሪ ተማሪዎችን በግብረ ገብና በመፅሀፍ ቅዱስ ትምህርት አንፆ በማብቃት ረገድ የተዋጣለት እንደነበር ቃለየሱስና አብረውት የተማሩት ሁሉ የሚመሰክሩት ሀቅ ነው፡፡
#በ1986 ዓ.ም ውጤታማ ሆኖ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅን ደጃፍ መርገጥ የቻለው ቃለየሱስ በኮሌጁ ሁለት ዓመታት በአካውንቲነግ ሙያ ተምሮ ቢያሳልፍም የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ መቀጠሉ ስላልተዋጣልኝ ከልጅነቴ ጀምሮ አልመውና እፈልገው የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ ለመቀላቀል መንከራተት የየዕለት ተግባሬ ሆነ ይላል፡፡ያኔምደፋር ብዕሩን ስሎ አሰሳውን የጀመረውና በእንግሊዝኛ ቋንቋ አርቲክሎችን እየዘጋጀ ለዴይሊ-ሞኒተር እና ዘ-ሪፖርተር ጋዜጦች ማቅረብ መጀመሩ የምኞት ጭላንጭሉን ወገግ አደረገለት፡፡
#ጋዜጠኝነት
እንደምኞትና ፍላጎቱም መንከራተቱ ፍሬ አፍርቶ ሳምንታዊ የቢዝነስ ጋዜጣ በሆነው ፎርቹን ጋዜጣ ላይ በሪፖርተርነት ተቀጥሮ ማገልገል ጀመረ፡፡ምኞትና ህልሙ መሬት እንዲረግጡ ቀዳሚውን ዕድል ያመቻቸለት የፎርቹን ጋዜጣ መስራችና ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው አቶ ታምራት ሀይለ ጊዮርጊስ በቃለየሱስ የህይወት ጉዞ ውስጥ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡የጋዜጠኝነት ሀ ሁን ከማስቆጠር ጀምሮ ከዚያም ባሻገር አንደ ዓለም ባንክ፣የአሜሪካ ኤምባሲና ብሪቲሽ ካውንስል ያሉ ተቋማት በሚያዘጋጁት የሚዲያ ስልጠናዎች ላይ ተሳታፊ እንድሆን ዕድሉን ከማመቻቸት አልፎ ጠንካራ የጋዜጠኝነት ሰብዕናን እንድላበስ ያደረገኝ ባለውለታዬ ታምራት ነው ይላል ቃለየሱስ፡፡
#ወትሮም ለጋዜጠኝነት ታላቅ ጉጉት የነበረው ቃለየሱስ ዜና እንዴት ይፃፋል፣የዜና ግብዓቶች እንዴት ይሰበሰባሉ፣የዜና አስተማማኝ ምንጮችን እንዴት ማዳበር ይቻላል፣ፊቸር አርቲክል እንዴት ይፃፋል የሚሉና ሌሎችም ስልጠናዎችን አግኝቶ በብዕሩ መጠንከር የቻለው በፎርቹን ጋዜጣ ቆይታው እንደሆነ ያስታውሳል፡፡መች ይሄ ብቻ ከሀገር ውጪም በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት በኤር ባስ አማካኝነት ከበረራና የበረራ ደህንነት መረጃ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ስልጠናዎችን በስፋት በመውሰድ የማረጋገጫ ሰርቲፊኬቶችን ተቀብሏል፡፡
#ቃለየሱስ ባለውለታዎቼ ብዙ ናቸው ይላል፡፡የፎርቹን ጋዜጣ ኤዲተር የነበሩት መላኩ ደምሴና ይበቃል ጌታሁን በጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር ኮትኩተው ለውጤት አብቅተውኛል ካለ በኋላ በአጠቃላይ የፎርቹን ኤዲተሮች እኔን ጠፍጥፈው ሠርተውኛል ብል ማጋነን አይሆንም በሚል ያለፈበትን የጋዜጠኝነት ህይወት በአጭሩ ገልፆታል፡፡
#ከፎርቹን የሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ሪፖርተር ጋዜጣን በመቀላቀል ለ18 ዓመታት ከከፍተኛ ሪፖርተርነት እስከ ኤዲተርነት ያገለገለው ቃለየሱስ ከሪፖርተር ጋዜጣ መሥራች አቶ አማረ አረጋዊ ጋር መሥራት መታደል ነው ይላል፡፡ከአቶ አማረ ጋዜጠኝነትን ብቻ ሳይሆን የአገር ፍቅርና ብሔራዊ ጥቅምን (National Interest)፣ደግነትንና ለሠራተኞቹ ያለውን ፍቅርና አክብሮት እንዲሁም ለጋዜጠኞች የሙያ ነፃነት ሰጥቶ ሠርቶ የሚያሠራበትን መልካም ትምህርት ቀስሜያለሁ ብሏል፡፡በሪፖርተር ሳለሁም በርካታ የሙያ ማሻሻያዎችንና የአጭር ጊዜ ሥልጠናዎችን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገሮች አግኝቻለሁ በማለት ትናንቱን ያመሰግናል፡፡
#በዘ -ሪፖርተር እንግሊዝኛ ጋዜጣ የማቀርባቸው ዘገባዎቼ በአብዛኛው ቢዝነስ ተኮር ነበሩ የሚለው ቃለየሱስ በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድን ዘርፎች ላይ አተኩር ስለነበር፤በእነዚህ ዙሪያ በሚሠሩ የውጭ መጽሔቶች ለእኛም ጻፍልን የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ እ.ኤ.አ. ከ2006 ጀምሮ ኤርላይን ፍሊት ማኔጅመንት፣ወርልድ ኤር ኒውስ፣ኤርላይን ኢኮኖሚክስ፣አፍሪካን ኤሮስፔስና ዓረቢያን ኤሮስፔስ፣አቪዬሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ፣አፍሪካን ቢዝነስ እና አፍሪካን ማይኒንግ ጆርናል ለተባሉ መጽሔቶች በፍሪላንስነት ለረዥም ዓመታት ሠርቻለሁ ይላል፡፡
እ.ኤ.አ.በ2008 በእንግሊዝ አገር በሚካሄድ “Best Aerospace Journalist of the Year” ሽልማት ታጭቼና ለንደን ተጋብዤ ዋናውን ሽልማት ባላሸንፍም፣"How Safe Are African Airlines?" በሚል ርዕስ በኤርላይን ፍሊት መጽሔት ላይ ያሳተምኩት ጽሑፍ ከ500 ለውድድር ከቀረቡ ጽሑፎች አምስቱ ምርጥ ውስጥ ለመግባት በመቻሉ፣ሰርተፊኬት ተበርክቶልኛል ብሏል፡፡
#በ2007 ዓ.ም. በትግራይ ሽመልባ የኤርትራ ስደተኞች መጠለያ ካምፕ ጉብኝት በማድረግ፣ ስለኤርትራዊያን ስደተኞች አሳዛኝ ሕይወት "The Woes of Eritrean Refugees” በሚል ርዕስ በዘ- ሪፖርተር ጋዜጣ ያሳተምኩት ሰፊ ጽሑፍ ጄኔቭ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) ዋና መሥሪያ ቤት ተመርጦ፣ለረዥም ጊዜ በድረ ገጻቸው ላይ ለንባብ ተቀምጦ ነበር፡፡በሻሸመኔ መልካ ኦዳ ስለሚገኙ የራስ ተፈሪያን ማኅበረሰቦች በቦታው ተገኝቼ የሠራሁት "The Plight of Rastafarians in Ethiopia" ዘገባ ከራስ ተፈሪያን ማኅረሰብ ምሥጋናና ዕውቅና አስገኝቶልኛል ይላል፡፡
ቃለየሱስን አንባቢያን የሚያውቁት ስለኢትዮጵያ አየር መንገድና በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ስለሚካሄዱ የማዕድንና የነዳጅ ፍለጋዎች ተከታታይ በርካታ ዜናዎችን በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በመሥራቱ ነው፡፡ ከዚያ ባለፈም ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች ጋር የመሥራት ዕድሉን አግኝቷል፡፡
#የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡበት ወቅትም እነሱን በማገዝ የተለያዩ ሥራዎችን ከውኗል፡፡ከእነዚህም መካከል “CNN, Aljazeera, SKY News, The Economics, National Geographic, Los Angeles Times, News Week, New York Times, Christian Science Monitor, Chicago Tribune…” እና ሌሎችም ከተሳተፈባቸው ውስጥ ይገኙበታል፡፡
እ.ኤ.አ. በ2019 አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን በተመለከተ ሲኤንኤን (CNN) በሠራቸው ዘገባዎች ላይ በረዳት ፕሮዲዩሰርነት የሠራ ሲሆን፣በወቅቱ ላበረከተው አስተዋጽኦ ከሲኤንኤን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ምሥጋና ተችሮታል፡፡በዘገባዎቹ ላይም ሙሉ ስሙን በማስፈር ተገቢውን ዕውቅና ሰጥተውታል፡፡የአሜሪካው አልጄዚራ ኢንግሊሽ ቡድን ስለአውሮፕላን አደጋው ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት አደጋው ከደረሰ ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅትም፣አብሮ የአገር ውስጥ ፕሮዲዩሰር (Local Producer) ሆኖ ሠርቷል፡፡
መቼ ይሄ ብቻ ቃለየሱስ የ”Fault Lines” ፕሮግራም አዘጋጅ ከሆነው ጆሽ ረሺንግ (Josh Rushing) እና ፕሮዲዩሰሯ ካቢታ ቺኩሩ ጋር የሠሩት ዶክመንተሪ የተለያዩ አህጉሮችን የሸፈነ ሲሆን፣ለኤሚ አዋርድ ዕጩ ሆኖ ቀርቦም ነበር፡፡
#ከ18 ዓመታት አገልግሎት በኃላ እ.ኤ.አ. በ2020 ሪፖርተር ጋዜጣን ተሰናብቶ ኦሪጅንስ ሚዲያን በማቌቋምና ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት በመውሰድ፣‹‹ኢትዮ የንግድና የኢንቨስትመንት መድረክ››የተሰኘ ፕሮግራም በሳምንት ለሁለት ቀናት እያዘጋጀ ለሦስት ዓመታት ያህል አቅርቧል፡፡ኦሪጅንስ የሚል የጉዞ (Travel Magazine) ለማሳተም እየንቀሳቀሰ የነበረ ቢሆንም፣በኮቪድ ወረርሽኝና በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለፍሬ ሊበቃለት እንዳልቻለ በቁጭት ያስታውሳል፡፡
#ገጠመኞቹ
#ቃለየሱስ በጋዜጠኝነት ሙያ የገጠሙኝ ፈተናዎች ብዙ ናቸው ይላል፡፡ሙያው ራሱ የሚያስደስት ነገር እንዳለው ሁሉ ብዙ የሚያስጨንቁና የሚከብዱ ነገሮችም አሉት።ጋዜጠኛው ከህሊናው ጋር ተሟግቶና ሚዛኑን ጠብቆ የሚሰራው ነገር አንዱ ሲሆን።ዘገባን ወቅት ጠብቆ መስራትም የራሱ ፈተና አለው። ሚዛናዊነቱ ሳይጓደልም እንኳን ስለአንድ ነገር ሲፃፍ ወይም ሲዘገብ በዜናው ምከንያት የሚጠቀሙ ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ።
ወዲህ ደግሞ ጉዳቱም የዛን ያህል ነው።አንድ ሚዲያ በሚሰራው ዘገባ ባለስልጣንም ሆነ ካምፖኒ ሊሆን ይችላል የነበረውን አቅም ሊያጣ ይችላል።ይህ የሚዲያ ባህሪ ነው።ፈተናዎቹ የበዙ ቢሆኑም ጋዜጠኛው ሲፅፍ ሚዛናዊነት የተለበሰ መሆን አለበት ባይ ነው ቃለየሱስ።
#ቃለየሱስ ረጅም ዓመት የሠራው ህትመት ሚዲያ ላይ ነው።በአንድ ወቅት ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛ ጋር ወደ ትግራይ በማቅናት በኢትዮ ኤርትራ ስላለው ሁኔታ ለመዘገብ አመሩ፡፡ሽሬ አካባቢ ሽመልባ የሚባል የኤርትራ ስደተኞች ያሉበትን ስፍራ ጎብኝተውና አነጋግረዋቸው ወደ ሽራሮ ሄዱ፡፡የጦርነቱ ከተማ ወደነበረችው ባድመ ሄደውም ነዋሪዎችን፣አርሶ አደሮችና የከተማውን አስተዳደር ቃኝተውና ቃለመጠይቅ አድርገው ወደ ኤርትራ ድንበር ተጠጉ፡፡
#የኤርትራን መሬት ከወንዝ ባሻገር እያዩና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ሲያስጎበኟቸው የተቀበሩ ፈንጂዎች ስለነበሩ በተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሀይል አማካኝነት የፈንጂ ማስወገድ ስራው እየተሰራ ስለነበር የምንረግጠውን መንገድ ጠቆሙን ካለ በኋላ ቀይ ቀይ የተደረገባቸውን ድንጋዮች አሳይተውን ለእግር ፉካ የምትሆን ድንጋይ አሳዩን።ቀይ ምልክት የተደረገባቸውን ድንጋዮች ትተን ሌላ ከረገጥን ልንሞት እንደምንችል ነገሩን።በፈንጂ መሀከል በጭንቅና በዝግታ ያሳለፍንውን ምንጊዜም አልረሳውም ይላል ቃለየሱስ።
ሌላ ጊዜ ደግሞ በአቬየሽን፣በነዳጅ እና ማዕድን ፍለጋ ስራዎች ዙሪያ ለመዘገብ ወደ ሱማሌ ክልል ይሄዳል፡፡ከኦጋዴን ነፃ አውጪ ጋር የነበሩ ውጊያዎች ስለነበሩ አንድ ጊዜ አቦሌ ከሚባል በደቡብ ምዕራብ በሚገኝ ኩባንያ የነዳጅ ስራ ፍለጋ በሚያደረግ ካምፕ ላይ ታጣቂዎቹ ጥቃት ሰንዝረው 9 ቻይናውያን እና ወደ 65 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ህይወት ያልፋል።
ያንን ለመዘገብ ወደ አካባቢው የሄደው ቃለየሱስ ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛው ፖልስ አሎቤ ጋር ያለ እንቅልፍ ረጅም ቀናት በማሳለፋቸው በሀሩራማው ኦጋዴን ውስጥ ለረጅም ሰአታት ራሱን ስቶ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ በህክምና የነቃበትን ጊዜም ያስታውሳል።ቃለየሱስ ገጠመኞቹ የትየለሌ ናቸው፡፡በችሎት ዘገባ እንዲሁም ጋምቤላ ለዘገባ ሄዶ ያጋጠሙትንም ሁሌ እያስታወሰ ይገረምባቸዋል፡፡ በተለያዩ የአቪዬሽን ስብሰባዎችና እንዲሁም በአውሮፕላን አምራች ካምፓኒዎች በአካል እየተገኘም የሚያማልሉ ዘገባዎችን አስነብቧል፡፡
#ስለ ቃለየሱስ የታላላቅ ሰዎች ምስክርነቶች
"ቃለ ኢየሱስ በቀለ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በትጋት ከሠሩ ባለሙያዎች አንዱ ነው።" ይላል የሪፖርተር ጋዜጣ መስራች አማረ አረጋዊ። ምስክርነቱንም በመቀጠል፦
"... ቃለ ኢየሱስ በአቬሽን እና በማዕድን ዘገባዎች ላይ ያተኩር እንጁ የተሰጠውን ደስ ብሎት የሚሠራ ጋዜጠኛ ነው። የጋዜጠኝነት የሥነ ምግባር ደንብን አውቆ የሚተገብር ባለሙያ ነው። ፕሮፌሽናሊዝም እንዲሰፍን የሚታገል ጠንቃቃ ባለሙያ መሆኑን መመስከር እወዳለሁ።" በማለት ገልጿል
፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#የአቶ ግርማ ዋቄ ምስክርነት
#ቃለ ኢየሱስ በቀለን ረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ። ለአቬሽን የተለየ ፍቅር አለው። አለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋል። ከዚያም በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ፅሁፍ ያቀርባል።ብስለቱ ይደንቃል። ከሌሎች የስሚ ስሚ ሰምቶ ሳይሆን አንድን ጉዳይ ከስር ከመሠረቱ አውቆ የመዘገብ ችሎታውን አደንቅለታለሁ። ስለ አፍሪካ አየር መንገድ ፣ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በወጉ ተረድቶ ስለሚፅፍም ፅሑፉ ተነባቢ ለመሆን ችሏል። ኢትዮጵያ ውስጥ አቬሽን ጋዜጠኝነት በጥልቀት ሲሠሪ የማውቀው እርሱን ነው።ሌሎችም አሉ። እርሱ ግን ከፍ አድርጎ በልህቀት የሚሠራ በመሆኑ ይለያል።
ገና አየር መንገድ ሲመጣ መረጃ ለማግኘት ፍላጎት ያሳያል። ዕውነትን ለማግኘት ይጎለጉላል። አፍሪካም ውስጥ ፈጠን ብሎ አቬሽን ጋዜጠኝነት ላይ የገባ በመሆኑ ይህም ግንባር ቀደም ያደርገዋል። ቃለኢየሱስ ካለበት ካናዳ ሆኖ የአቬሽን ጋዜጠኝነትን ሙያ እንዲያሳድግ ምክሬን እለግሰዋለሁ።
አቶ ግርማ ዋቄ
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
‹‹እኔ ቃለየሱስ በቀለን የማውቀው ከ1993 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ፎርቹን ጋዜጣ አብረን ስንሠራ ጀምሮ ነው›› የሚለው የሪፖርተር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው መላኩ ደምሴ ነው፡፡‹‹ከዚያም በኌላ ለ18 ዓመታት አብረን በሪፖርተር ጋዜጣ ሠርተናል፡፡ከጀማሪ ሪፖርተርነት አንስቶ እስከ አርታኢነት በዘለቀው የሥራ ጉዞው በሚገባ አውቀዋለሁ፡፡በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድናት ዘርፍ እጅግ በጣም በርካታ ዘገባዎችን የሠራ ሲሆን፣በሁሉም ሥራዎቹ አንጀት አርስ የሚባል ጋዜጠኛ ነው፡፡ጋዜጠኝነትን ከልቡ ከማፍቀሩ የተነሳ አብረው ለሚሠሩ ጋዜጠኞች ጭምር የሙያውን ፍቅር የማጋባት ችሎታ ያለው ነው፡፡ቃለየሱስ ዘገባዎችን ሲሠራ የሁሉንም ባለጉዳዮች ደምፅ ከማካተት በተጨማሪ፣አንባቢያን ለርዕሰ ጉዳዩ ቅርበት እንዲፈጥሩ የሚያስችል ስሜትን የተካነ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ በአቪዬሽን ዘገባ በግንባር ቀደምነትነት የሚጠቀስ ጋዜጠኛ ማነው ቢባል በመጀመሪያው ረድፍ ላይ የሚገኘው ቃለየሱስ ነው፡፡በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያዎችን፣አየር መንገዶችን፣በአቪዬሽን ዘርፍ ውስጥ የተሰማሩ የሥራ ኃላፊዎችንና ባለሙያዎችን ሳይቀር በተለያዩ አገሮች በማግኘት በሪፖርቶቹ ውስጥ ድምፃቸውን ከማካተቱም በላይ በቃለ ምልልስ ጭምር ለአንባቢያን ተደራሽ በማድረግም ወደር የለውም፡፡የአውሮፕላን አደጋዎች ሲያጋጥሙም ሆነ የተለዩ ክስተቶች ሲኖሩ ከሚሠራቸው ዘገባዎች በተጨማሪ፣በተለያዩ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለማብራሪያ የሚፈለገው ቃለየሱስ ነው፡፡በውጭ ለሚዘጋጁና ቁጥራቸው ቀላል ለማይባል የአቪዬሽን መጽሔቶች በርካታ ዘገባዎችን በመሥራትም ታዋቂ ነው፡፡
‹‹በማዕድናት ዘርፍም ከካሉብ ነዳጅ የጀመረው የጋዜጠኝነት ህይወቱ በተለያዩ ክልሎች የሚደረጉ የነዳጅ፣የወርቅ፣የብረት፣የፖታሽ፣የታንታለም፣የኦፓልና ሌሎች የከበሩ ማዕድናት ፍለጋ ሥራዎችን በስፋት የዳሰሰ ነው፡፡በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታዎች፣በጂኦ ተርማል ፕሮጀክቶች፣ በፀሐይና በንፋስ ኃይል ማመንጫዎች፣በሲሚንቶና በሌሎች የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችም ሰፋፊ ዘገባዎችን በማበርከት ስመጥር ሆኖ ዘልቌል፡፡በፖለቲካው መስክ ደግሞ በተለያዩ አገራዊ ምርጫዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በክልሎች ተሰማርቶ አመርቂ ሪፖርቶችን በማቅረብ ችሎታውን ማስመስከር የቻለ ነው፡፡ከሪፖርተር በገዛ ፈቃዱ ከተሰናበተ በኃላም በኤፍኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት ወስዶ ያቀርባቸው የነበሩ የቢዝነስ ፕሮግራሞቹ፣የቃለየሱስን ችሎታ ከጋዜጣ አንባቢያን ወደ ሬዲዮ አድማጮች በማዝለቅ ረገድ ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው ነበሩ፡፡
‹‹ቃለየሱስ ግልጽ፣ ቅን፣ ሰብዓዊነትን የሚያስቀድም፣ኃላፊነት የሚሰማው፣ በአስገራሚ ትውስታው የረሳናቸውን ጉዳዮች የማስታወስ ችሎታ ያለው፣በቀልድም ሆነ በቁምነገር የሚታወቅ፣ ከማንኛውም ሰው ጋር ወዳጅነት ለመፍጠር ምንጊዜም ዝግጁ የሆነ፣በተለይ በሪፖርተር የሥራ ባልደረቦቹ ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ምሥጉን ጋዜጠኛ ነው፡፡በተጨማሪም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚሰጣቸው ሰፊና ጥልቅ ትንተናዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ብዙዎችም በዚህ መጠን ለነገሮች ትኩረት ሰጥቶ የማስረዳት ብቃቱን በአድናቆት የሚመሰክሩለት ነው፡፡እኔም ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ አብሬው ስለሠራሁ ችሎታውን በዚህ መጠን ስገልጽ በከፍተኛ ስሜት ሲሆን፣ይህንን ከመሰለ ብርቱና ታታሪ ጋዜጠኛ ጋር የመሥራት ዕድል በማግኘቴ በእጅጉ ደስተኛ ነኝ›› በማለት መላኩ ምስክርነቱን አጠቃሏል፡፡
ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ስለ ቃለየሱስ በሰጡት ምሥክርነት ‹‹እኔ እሱን ለአየር መንገዱ ልዩ እንደ ሆነ ሰው አየዋለሁ።በጣም ትሁት፣አዳማጭ የሆነ ሰው ነው።ከየት እንዳመጣው ባላውቅም ልዩ የሆነ የኢንግሊዘኛ ፀሀፊ ነበር።በሁለት ምክንያት የሱን ፅሁፍ አነብ ነበር፡፡አንዱ በፅሁፉ ለመደሰትና እንደ ግጥም ስለምወደው ነው።ሌላው ከእውቀቱ ወይም አንብቦም ይሁን ባላውቅም የፅሁፎቹ ይዘት በሚያውቀው ነገር ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው።በዚህም በጣም አበረታታዋለሁ።
‹‹ከተዋወቅን 15 ዓመታት ሆኖናል።በውጪ ህትመቶች ላይ የሚያወጣቸው ስራዎች ቃለየሱስ ብሎ ስሙ ይገለፅ ይሆናል እንጂ ማንም ነጭ የሚፅፈው አይነት ፅሁፍ ነው።የፅሁፉ ይዘትና አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ ነው።የሚፅፍባቸው መፅሄቶች ደረጃቸውን የጠበቁና ትላልቅ ናቸው።ነገር ግን ደረጃቸውን ጠብቀዋል የሚባሉትም አንዳንዴ ትርኪምርኪ ሲፅፉም ይታያል።ግን የሱ ፅሁፍ በጣም የሚያኮራ ነው።ሌላው ዜግነቱን የሚወድ ሰው ነው።ተጨባጭ በሆነ መልኩ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ በቦታው ካሉት ህዝብ ግንኙነቶች እሱ ብዙ የሰራ ይመስለኛል።እውቅናና ሽልማት ሊሰጠው በርታ ሊባል የሚገባው ልጅ ነው።ወገቡን ይዞ ነበር ለአየር መንገዱ ይሰራ የነበረው።አሁንም ቢሆን ባለበት ሆኖ ለአየርመንገዱ ነገሮችን መስመር የሚያሲዝ ሰው ነው››ብለዋል፡፡
፨፨፨፨፨፨፨
የቀድሞ የሲቪል አቬሽን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ወሰንየለህ ሁነኛው በበኩላቸው ‹‹ከተዋወቅን ከ7 ዓመት በላይ ይሆነናል።እኔ ከማቃቸው የሚዲያ ሰዎች በጋዜጠኝነት የሱን ያህል ብዙም አቬሽን ዘርፉ ላይ ገብቶ እያንዳንዱን ነገር አይቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይሁን የግል ኦፕሬተሮቹም ጋር እንደሱ የሚፅፍ አላየሁም።እሱ ነው የተሻለ ጠይቆ አንብቦ ተረድቶ አስተዋጽዖ ለማድረግ የሚጥረው።በዛ ወቅት ቃለ እየሱስ ጥሩ ዘጋቢ ነበር።ብዙ መፅሄቶች ላይ ይሳተፋል አንዳንድ አለም አቀፍ ስብሰባዎች ላይ ይሄዳል። በኢትዮጵያ አየርመንገድና በሲቪል አቬየሽን ላይ የተለየ እውቀት ያለው ነው።ምክንያቱም በየእለቱ ስለሚከታተል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አቬየሽን ኢንዱስትሪ በደንብ ያውቀው ነበርና ነው።
‹‹አቬየሽን ኢንዱስትሪው በእነዚህ መፅሄቶች በብዙ መንገድ ይጠቀማል።ህብረተሰቡ አቬየሽኑም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራሱን ከማስተዋወቁ በላይ ምን ላይ እንዳለ እና በተለየ አካል እንዲሰራለት ትክክለኛነቱን ይረጋገጣል።እንዲሁም ምን ያህል የግል ኦፕሬተሮች ምን ያህል በኢኮኖሚው ይሳተፋሉ የሚለውንም ለህብረተሰቡም ለመንግስትም መረጃ ይሰጣል።ስራዎቹ ለብዙ ነገሮች የመረጃ ምንጮች ሆነው ያገለግላሉ ።
‹‹ቃለእየሱስ በዚያ ወቅት የሚያደርገው የኢትዮጵያን አቬየሽን ኢንዱስትሪ ከሌላው እያነፃፀረ በሚያውቀው ልክ ለህብረተሰቡ ሙሉ መረጃ ይሰጣል።ለግል ኦፕሬተሮችም ለኢትዮጵያ አየር መንገድም ግብዐት የሚሆኑ ብዙ ነገሮችን ያደርጋል።በተዘዋዋሪም ያስተዋውቃል።እውነተኛ መረጃ ሲያቀርብ ሰው ስለ አቬየሽን ኢንዱስትሪ ያለውን እውቀት ያዳብራል።አብዛኛው ሰው ስለ ግል ኦፕሬተር አያውቅም አውሮፕላን አላቸው ወይ ? ብሎ የሚጠይቅም ብዙ ሰው ነው።በዚህ ጉዳይ ላይ በብዛት የሚሰራው ቃለእየሱስ ነበር››ብለዋል፡፡
‹‹በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ላይ የቃለየሱስ አስተዋፅኦ ትልቅ ነው።››ብለው ምስክርነታቸውን መስጠት የጀመሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው፡፡‹‹ቃለየሱስና እኔ ለረጅም ጊዜ እንተዋወቃለን በ«Reporter» ጋዜጣ ሲሰራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዜናዎችንና እድገቶችን ይዘግብ ነበር።በቀጣይ የአቪዬሽን ዘርፍ ላይ ጥልቅ ፍላጎት አሳየ፤እኛም ከIATA ጋር እንዲገናኝ አደረግነው፣በተለይም በየዓመቱ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚካሄዱ የIATA አመታዊ አጠቃላይ ጉባኤዎች (AGM) ላይ የፕሬስ ኮንፈረንሶች ላይ ይሳተፍ ነበር።
‹‹በአፍሪካ አየር እና አቪየሽን (African Aerospace and Aviation) መጽሔት እና በሌሎች ከአቪየሽን ጋር የተያያዙ መጽሔቶች ላይ ጽሁፎችን ይጽፍ ነበር።በአጋርነትም ብዙ ፕሮጀክቶችን አከናውነናል። እኔም የኢትዮጵያ ቱሪዝም ቦርድ ሊቀመንበር በነበርኩበት ሰዓት፣የራሱን የጉዞና ቱሪዝም መጽሔት እንዲጀምር ወይም እንዲያስብበት ሀሣብ አቀርብለት ነበር፤እርሱም ይህን ሀሳብ በአዎንታ ይመልከተው ነበር።
‹‹በአጠቃላይ፣ ይህ ዘርፍ እስከዛሬም በቂ የሚዲያ ሽፋንና የማስተዋወቂያ መድረክ ስላልነበረው፣ ቃለየሱስ ይህን ክፍተት ልብ ብሎ በማጤን በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ልማት ላይ ከፍተኛ ስራ ሰርቷል።በእኔ አመለካከት፣ያበረከተው አስተዋፅኦ አስደናቂ ነው፣ለሥራውም እውቅናና ምስጋና ሊቀርብለት ይገባል››ብለዋል፡፡
ሲጠቃለል ከ15 አመት በላይ በአለም አቀፍ የአቪየሽን ስብሰባዎችን በአሜሪካ፣አውሮፓ፣አፍሪካ፣ መካከሉኛው ምስራቅ እና ኤሽያ ተሳትፌያለሁ 36 ሃገሮችንም የማየት እድል ገጥሞኛል የሚለው የአቪየሺን ባለወርቃማ ብዕሩ ቃለየሱስ በቀለ እ.ኤ.አ.ከ2023 መጨረሻ ጀምሮ ኑሮውን በካናዳ ያደረገ ሲሆን፤ለአፍሪካ ኤሮስፔስና አቪየሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ በፍሪላንስነት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
#በዚህ የስነዳ ሥራችን ውስጥ በቅፅ 3 ከተካተቱት 20 ዘርፎች ውስጥ የሥራ ዘርፎች ውስጥ ሚድያ አንዱ ነው። በአሁኑ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች እየተሰነዱ ይገኛሉ። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
#ዛሬን ሰንደን የምናስነብባችሁ የሚድያ ባለሙያ የቃለየሱስ በቀለን የሙያ ታሪክ ነው። በሚድያው ሥራ ሩብ ክፍለ- ዘመን የዘለቀው ቃለየሱስ በአቬሽን እና ማዕድን ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመዘገብ ትልቅ አሻራ አኑሯል። በጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ በአገራችን በአንድ ርዕስ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ወይም ተክኖ መዘገብ ባልተለመደበት ሁኔታ ቃለየሱስ ችሎ አሳይቷል። ከባለታሪኩ የተገኘውን መረጃ በማግኘት፣ የቅርብ ሰዎቹን በማነጋገር የሙያ ታሪኩ ተሰንዷል። ዕዝራ እጅጉ እና ታደሠ ማሞ አጠናክረውታል።
፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ትውልድና ዕድገት
‹‹የትኛውም አውሮፕላን ወደ አየር አኮብኩቦ መነሳቱ የተለመደ የጉዞው አማራጭ ቢሆንም አውሮፕላኑ ካሰበበት ደርሶ ማረፉ ደግሞ የግድ መሆን ያለበት ተግባር ነው፡፡››የሚል የአቪየሽን አባባል አለ፡፡በዚህ አባባል ተንደርድረን ወደ ውስጥ እንዝለቅ፡፡ሁሉም ዘርፍ የየራሱ አነፍናፊ ጋዜጠኞች እንዳሉት ሁሉ ቃለየሱስ በቀለ የተባለ ህልመኛና ደፋር ጋዜጠኛ በአቪየሽኑ ዘርፍ በተለየ መንገድ የራሱን የብዕር አሻራ ማኖር መቻሉ የዚህ ፅሁፋችን መነሻ ነው፡፡
#ቃለየሱስ በቀለ የውልደቱም ሆነ የእድገቱ መነሻ የምስራቅ ሸዋ አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ናት፡፡ሀምሌ 18/1967 ዓ.ም በአዳማ ሀይለ ማሪያም ማሞ ሆስፒታል ቃለየሱስ የተባለ ብላቴና ከተፋፋመ ምጥ ውስጥ ወቅቱ አብዮታዊ ለውጥ ኢትዮጵያን በሚንጥበት በዚያ ጊዜ የለውጥ አየሩን እየማጉ ድምፃቸውን በማሰማት ይቺን ምድር ከተቀላቀሉት ጨቅላዎች አንዱ ሆኖ ተመዝግቦ በስሙ የልደት ካርድ ወጣለት፡፡
#ይህ ሰው ከመዋዕለ ህፃናት እስከ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ያለውን የትምህርት ጉዞውን ያሳለፈው በናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ነው፡፡ትምህርት ቤቱ ከቀለም ትምህርት በተጨማሪ ተማሪዎችን በግብረ ገብና በመፅሀፍ ቅዱስ ትምህርት አንፆ በማብቃት ረገድ የተዋጣለት እንደነበር ቃለየሱስና አብረውት የተማሩት ሁሉ የሚመሰክሩት ሀቅ ነው፡፡
#በ1986 ዓ.ም ውጤታማ ሆኖ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅን ደጃፍ መርገጥ የቻለው ቃለየሱስ በኮሌጁ ሁለት ዓመታት በአካውንቲነግ ሙያ ተምሮ ቢያሳልፍም የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ መቀጠሉ ስላልተዋጣልኝ ከልጅነቴ ጀምሮ አልመውና እፈልገው የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ ለመቀላቀል መንከራተት የየዕለት ተግባሬ ሆነ ይላል፡፡ያኔምደፋር ብዕሩን ስሎ አሰሳውን የጀመረውና በእንግሊዝኛ ቋንቋ አርቲክሎችን እየዘጋጀ ለዴይሊ-ሞኒተር እና ዘ-ሪፖርተር ጋዜጦች ማቅረብ መጀመሩ የምኞት ጭላንጭሉን ወገግ አደረገለት፡፡
#ጋዜጠኝነት
እንደምኞትና ፍላጎቱም መንከራተቱ ፍሬ አፍርቶ ሳምንታዊ የቢዝነስ ጋዜጣ በሆነው ፎርቹን ጋዜጣ ላይ በሪፖርተርነት ተቀጥሮ ማገልገል ጀመረ፡፡ምኞትና ህልሙ መሬት እንዲረግጡ ቀዳሚውን ዕድል ያመቻቸለት የፎርቹን ጋዜጣ መስራችና ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው አቶ ታምራት ሀይለ ጊዮርጊስ በቃለየሱስ የህይወት ጉዞ ውስጥ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡የጋዜጠኝነት ሀ ሁን ከማስቆጠር ጀምሮ ከዚያም ባሻገር አንደ ዓለም ባንክ፣የአሜሪካ ኤምባሲና ብሪቲሽ ካውንስል ያሉ ተቋማት በሚያዘጋጁት የሚዲያ ስልጠናዎች ላይ ተሳታፊ እንድሆን ዕድሉን ከማመቻቸት አልፎ ጠንካራ የጋዜጠኝነት ሰብዕናን እንድላበስ ያደረገኝ ባለውለታዬ ታምራት ነው ይላል ቃለየሱስ፡፡
#ወትሮም ለጋዜጠኝነት ታላቅ ጉጉት የነበረው ቃለየሱስ ዜና እንዴት ይፃፋል፣የዜና ግብዓቶች እንዴት ይሰበሰባሉ፣የዜና አስተማማኝ ምንጮችን እንዴት ማዳበር ይቻላል፣ፊቸር አርቲክል እንዴት ይፃፋል የሚሉና ሌሎችም ስልጠናዎችን አግኝቶ በብዕሩ መጠንከር የቻለው በፎርቹን ጋዜጣ ቆይታው እንደሆነ ያስታውሳል፡፡መች ይሄ ብቻ ከሀገር ውጪም በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት በኤር ባስ አማካኝነት ከበረራና የበረራ ደህንነት መረጃ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ስልጠናዎችን በስፋት በመውሰድ የማረጋገጫ ሰርቲፊኬቶችን ተቀብሏል፡፡
#ቃለየሱስ ባለውለታዎቼ ብዙ ናቸው ይላል፡፡የፎርቹን ጋዜጣ ኤዲተር የነበሩት መላኩ ደምሴና ይበቃል ጌታሁን በጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር ኮትኩተው ለውጤት አብቅተውኛል ካለ በኋላ በአጠቃላይ የፎርቹን ኤዲተሮች እኔን ጠፍጥፈው ሠርተውኛል ብል ማጋነን አይሆንም በሚል ያለፈበትን የጋዜጠኝነት ህይወት በአጭሩ ገልፆታል፡፡
#ከፎርቹን የሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ሪፖርተር ጋዜጣን በመቀላቀል ለ18 ዓመታት ከከፍተኛ ሪፖርተርነት እስከ ኤዲተርነት ያገለገለው ቃለየሱስ ከሪፖርተር ጋዜጣ መሥራች አቶ አማረ አረጋዊ ጋር መሥራት መታደል ነው ይላል፡፡ከአቶ አማረ ጋዜጠኝነትን ብቻ ሳይሆን የአገር ፍቅርና ብሔራዊ ጥቅምን (National Interest)፣ደግነትንና ለሠራተኞቹ ያለውን ፍቅርና አክብሮት እንዲሁም ለጋዜጠኞች የሙያ ነፃነት ሰጥቶ ሠርቶ የሚያሠራበትን መልካም ትምህርት ቀስሜያለሁ ብሏል፡፡በሪፖርተር ሳለሁም በርካታ የሙያ ማሻሻያዎችንና የአጭር ጊዜ ሥልጠናዎችን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገሮች አግኝቻለሁ በማለት ትናንቱን ያመሰግናል፡፡
#በዘ -ሪፖርተር እንግሊዝኛ ጋዜጣ የማቀርባቸው ዘገባዎቼ በአብዛኛው ቢዝነስ ተኮር ነበሩ የሚለው ቃለየሱስ በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድን ዘርፎች ላይ አተኩር ስለነበር፤በእነዚህ ዙሪያ በሚሠሩ የውጭ መጽሔቶች ለእኛም ጻፍልን የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ እ.ኤ.አ. ከ2006 ጀምሮ ኤርላይን ፍሊት ማኔጅመንት፣ወርልድ ኤር ኒውስ፣ኤርላይን ኢኮኖሚክስ፣አፍሪካን ኤሮስፔስና ዓረቢያን ኤሮስፔስ፣አቪዬሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ፣አፍሪካን ቢዝነስ እና አፍሪካን ማይኒንግ ጆርናል ለተባሉ መጽሔቶች በፍሪላንስነት ለረዥም ዓመታት ሠርቻለሁ ይላል፡፡
እ.ኤ.አ.በ2008 በእንግሊዝ አገር በሚካሄድ “Best Aerospace Journalist of the Year” ሽልማት ታጭቼና ለንደን ተጋብዤ ዋናውን ሽልማት ባላሸንፍም፣"How Safe Are African Airlines?" በሚል ርዕስ በኤርላይን ፍሊት መጽሔት ላይ ያሳተምኩት ጽሑፍ ከ500 ለውድድር ከቀረቡ ጽሑፎች አምስቱ ምርጥ ውስጥ ለመግባት በመቻሉ፣ሰርተፊኬት ተበርክቶልኛል ብሏል፡፡
#በ2007 ዓ.ም. በትግራይ ሽመልባ የኤርትራ ስደተኞች መጠለያ ካምፕ ጉብኝት በማድረግ፣ ስለኤርትራዊያን ስደተኞች አሳዛኝ ሕይወት "The Woes of Eritrean Refugees” በሚል ርዕስ በዘ- ሪፖርተር ጋዜጣ ያሳተምኩት ሰፊ ጽሑፍ ጄኔቭ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) ዋና መሥሪያ ቤት ተመርጦ፣ለረዥም ጊዜ በድረ ገጻቸው ላይ ለንባብ ተቀምጦ ነበር፡፡በሻሸመኔ መልካ ኦዳ ስለሚገኙ የራስ ተፈሪያን ማኅበረሰቦች በቦታው ተገኝቼ የሠራሁት "The Plight of Rastafarians in Ethiopia" ዘገባ ከራስ ተፈሪያን ማኅረሰብ ምሥጋናና ዕውቅና አስገኝቶልኛል ይላል፡፡
ቃለየሱስን አንባቢያን የሚያውቁት ስለኢትዮጵያ አየር መንገድና በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ስለሚካሄዱ የማዕድንና የነዳጅ ፍለጋዎች ተከታታይ በርካታ ዜናዎችን በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በመሥራቱ ነው፡፡ ከዚያ ባለፈም ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች ጋር የመሥራት ዕድሉን አግኝቷል፡፡
#የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡበት ወቅትም እነሱን በማገዝ የተለያዩ ሥራዎችን ከውኗል፡፡ከእነዚህም መካከል “CNN, Aljazeera, SKY News, The Economics, National Geographic, Los Angeles Times, News Week, New York Times, Christian Science Monitor, Chicago Tribune…” እና ሌሎችም ከተሳተፈባቸው ውስጥ ይገኙበታል፡፡
እ.ኤ.አ. በ2019 አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን በተመለከተ ሲኤንኤን (CNN) በሠራቸው ዘገባዎች ላይ በረዳት ፕሮዲዩሰርነት የሠራ ሲሆን፣በወቅቱ ላበረከተው አስተዋጽኦ ከሲኤንኤን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ምሥጋና ተችሮታል፡፡በዘገባዎቹ ላይም ሙሉ ስሙን በማስፈር ተገቢውን ዕውቅና ሰጥተውታል፡፡የአሜሪካው አልጄዚራ ኢንግሊሽ ቡድን ስለአውሮፕላን አደጋው ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት አደጋው ከደረሰ ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅትም፣አብሮ የአገር ውስጥ ፕሮዲዩሰር (Local Producer) ሆኖ ሠርቷል፡፡
መቼ ይሄ ብቻ ቃለየሱስ የ”Fault Lines” ፕሮግራም አዘጋጅ ከሆነው ጆሽ ረሺንግ (Josh Rushing) እና ፕሮዲዩሰሯ ካቢታ ቺኩሩ ጋር የሠሩት ዶክመንተሪ የተለያዩ አህጉሮችን የሸፈነ ሲሆን፣ለኤሚ አዋርድ ዕጩ ሆኖ ቀርቦም ነበር፡፡
#ከ18 ዓመታት አገልግሎት በኃላ እ.ኤ.አ. በ2020 ሪፖርተር ጋዜጣን ተሰናብቶ ኦሪጅንስ ሚዲያን በማቌቋምና ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት በመውሰድ፣‹‹ኢትዮ የንግድና የኢንቨስትመንት መድረክ››የተሰኘ ፕሮግራም በሳምንት ለሁለት ቀናት እያዘጋጀ ለሦስት ዓመታት ያህል አቅርቧል፡፡ኦሪጅንስ የሚል የጉዞ (Travel Magazine) ለማሳተም እየንቀሳቀሰ የነበረ ቢሆንም፣በኮቪድ ወረርሽኝና በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለፍሬ ሊበቃለት እንዳልቻለ በቁጭት ያስታውሳል፡፡
#ገጠመኞቹ
#ቃለየሱስ በጋዜጠኝነት ሙያ የገጠሙኝ ፈተናዎች ብዙ ናቸው ይላል፡፡ሙያው ራሱ የሚያስደስት ነገር እንዳለው ሁሉ ብዙ የሚያስጨንቁና የሚከብዱ ነገሮችም አሉት።ጋዜጠኛው ከህሊናው ጋር ተሟግቶና ሚዛኑን ጠብቆ የሚሰራው ነገር አንዱ ሲሆን።ዘገባን ወቅት ጠብቆ መስራትም የራሱ ፈተና አለው። ሚዛናዊነቱ ሳይጓደልም እንኳን ስለአንድ ነገር ሲፃፍ ወይም ሲዘገብ በዜናው ምከንያት የሚጠቀሙ ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ።
ወዲህ ደግሞ ጉዳቱም የዛን ያህል ነው።አንድ ሚዲያ በሚሰራው ዘገባ ባለስልጣንም ሆነ ካምፖኒ ሊሆን ይችላል የነበረውን አቅም ሊያጣ ይችላል።ይህ የሚዲያ ባህሪ ነው።ፈተናዎቹ የበዙ ቢሆኑም ጋዜጠኛው ሲፅፍ ሚዛናዊነት የተለበሰ መሆን አለበት ባይ ነው ቃለየሱስ።
#ቃለየሱስ ረጅም ዓመት የሠራው ህትመት ሚዲያ ላይ ነው።በአንድ ወቅት ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛ ጋር ወደ ትግራይ በማቅናት በኢትዮ ኤርትራ ስላለው ሁኔታ ለመዘገብ አመሩ፡፡ሽሬ አካባቢ ሽመልባ የሚባል የኤርትራ ስደተኞች ያሉበትን ስፍራ ጎብኝተውና አነጋግረዋቸው ወደ ሽራሮ ሄዱ፡፡የጦርነቱ ከተማ ወደነበረችው ባድመ ሄደውም ነዋሪዎችን፣አርሶ አደሮችና የከተማውን አስተዳደር ቃኝተውና ቃለመጠይቅ አድርገው ወደ ኤርትራ ድንበር ተጠጉ፡፡
#የኤርትራን መሬት ከወንዝ ባሻገር እያዩና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ሲያስጎበኟቸው የተቀበሩ ፈንጂዎች ስለነበሩ በተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሀይል አማካኝነት የፈንጂ ማስወገድ ስራው እየተሰራ ስለነበር የምንረግጠውን መንገድ ጠቆሙን ካለ በኋላ ቀይ ቀይ የተደረገባቸውን ድንጋዮች አሳይተውን ለእግር ፉካ የምትሆን ድንጋይ አሳዩን።ቀይ ምልክት የተደረገባቸውን ድንጋዮች ትተን ሌላ ከረገጥን ልንሞት እንደምንችል ነገሩን።በፈንጂ መሀከል በጭንቅና በዝግታ ያሳለፍንውን ምንጊዜም አልረሳውም ይላል ቃለየሱስ።
ሌላ ጊዜ ደግሞ በአቬየሽን፣በነዳጅ እና ማዕድን ፍለጋ ስራዎች ዙሪያ ለመዘገብ ወደ ሱማሌ ክልል ይሄዳል፡፡ከኦጋዴን ነፃ አውጪ ጋር የነበሩ ውጊያዎች ስለነበሩ አንድ ጊዜ አቦሌ ከሚባል በደቡብ ምዕራብ በሚገኝ ኩባንያ የነዳጅ ስራ ፍለጋ በሚያደረግ ካምፕ ላይ ታጣቂዎቹ ጥቃት ሰንዝረው 9 ቻይናውያን እና ወደ 65 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ህይወት ያልፋል።
ያንን ለመዘገብ ወደ አካባቢው የሄደው ቃለየሱስ ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛው ፖልስ አሎቤ ጋር ያለ እንቅልፍ ረጅም ቀናት በማሳለፋቸው በሀሩራማው ኦጋዴን ውስጥ ለረጅም ሰአታት ራሱን ስቶ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ በህክምና የነቃበትን ጊዜም ያስታውሳል።ቃለየሱስ ገጠመኞቹ የትየለሌ ናቸው፡፡በችሎት ዘገባ እንዲሁም ጋምቤላ ለዘገባ ሄዶ ያጋጠሙትንም ሁሌ እያስታወሰ ይገረምባቸዋል፡፡ በተለያዩ የአቪዬሽን ስብሰባዎችና እንዲሁም በአውሮፕላን አምራች ካምፓኒዎች በአካል እየተገኘም የሚያማልሉ ዘገባዎችን አስነብቧል፡፡
#ስለ ቃለየሱስ የታላላቅ ሰዎች ምስክርነቶች
"ቃለ ኢየሱስ በቀለ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በትጋት ከሠሩ ባለሙያዎች አንዱ ነው።" ይላል የሪፖርተር ጋዜጣ መስራች አማረ አረጋዊ። ምስክርነቱንም በመቀጠል፦
"... ቃለ ኢየሱስ በአቬሽን እና በማዕድን ዘገባዎች ላይ ያተኩር እንጁ የተሰጠውን ደስ ብሎት የሚሠራ ጋዜጠኛ ነው። የጋዜጠኝነት የሥነ ምግባር ደንብን አውቆ የሚተገብር ባለሙያ ነው። ፕሮፌሽናሊዝም እንዲሰፍን የሚታገል ጠንቃቃ ባለሙያ መሆኑን መመስከር እወዳለሁ።" በማለት ገልጿል
፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#የአቶ ግርማ ዋቄ ምስክርነት
#ቃለ ኢየሱስ በቀለን ረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ። ለአቬሽን የተለየ ፍቅር አለው። አለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋል። ከዚያም በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ፅሁፍ ያቀርባል።ብስለቱ ይደንቃል። ከሌሎች የስሚ ስሚ ሰምቶ ሳይሆን አንድን ጉዳይ ከስር ከመሠረቱ አውቆ የመዘገብ ችሎታውን አደንቅለታለሁ። ስለ አፍሪካ አየር መንገድ ፣ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በወጉ ተረድቶ ስለሚፅፍም ፅሑፉ ተነባቢ ለመሆን ችሏል። ኢትዮጵያ ውስጥ አቬሽን ጋዜጠኝነት በጥልቀት ሲሠሪ የማውቀው እርሱን ነው።ሌሎችም አሉ። እርሱ ግን ከፍ አድርጎ በልህቀት የሚሠራ በመሆኑ ይለያል።
ገና አየር መንገድ ሲመጣ መረጃ ለማግኘት ፍላጎት ያሳያል። ዕውነትን ለማግኘት ይጎለጉላል። አፍሪካም ውስጥ ፈጠን ብሎ አቬሽን ጋዜጠኝነት ላይ የገባ በመሆኑ ይህም ግንባር ቀደም ያደርገዋል። ቃለኢየሱስ ካለበት ካናዳ ሆኖ የአቬሽን ጋዜጠኝነትን ሙያ እንዲያሳድግ ምክሬን እለግሰዋለሁ።
አቶ ግርማ ዋቄ
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
‹‹እኔ ቃለየሱስ በቀለን የማውቀው ከ1993 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ፎርቹን ጋዜጣ አብረን ስንሠራ ጀምሮ ነው›› የሚለው የሪፖርተር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው መላኩ ደምሴ ነው፡፡‹‹ከዚያም በኌላ ለ18 ዓመታት አብረን በሪፖርተር ጋዜጣ ሠርተናል፡፡ከጀማሪ ሪፖርተርነት አንስቶ እስከ አርታኢነት በዘለቀው የሥራ ጉዞው በሚገባ አውቀዋለሁ፡፡በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድናት ዘርፍ እጅግ በጣም በርካታ ዘገባዎችን የሠራ ሲሆን፣በሁሉም ሥራዎቹ አንጀት አርስ የሚባል ጋዜጠኛ ነው፡፡ጋዜጠኝነትን ከልቡ ከማፍቀሩ የተነሳ አብረው ለሚሠሩ ጋዜጠኞች ጭምር የሙያውን ፍቅር የማጋባት ችሎታ ያለው ነው፡፡ቃለየሱስ ዘገባዎችን ሲሠራ የሁሉንም ባለጉዳዮች ደምፅ ከማካተት በተጨማሪ፣አንባቢያን ለርዕሰ ጉዳዩ ቅርበት እንዲፈጥሩ የሚያስችል ስሜትን የተካነ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ በአቪዬሽን ዘገባ በግንባር ቀደምነትነት የሚጠቀስ ጋዜጠኛ ማነው ቢባል በመጀመሪያው ረድፍ ላይ የሚገኘው ቃለየሱስ ነው፡፡በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያዎችን፣አየር መንገዶችን፣በአቪዬሽን ዘርፍ ውስጥ የተሰማሩ የሥራ ኃላፊዎችንና ባለሙያዎችን ሳይቀር በተለያዩ አገሮች በማግኘት በሪፖርቶቹ ውስጥ ድምፃቸውን ከማካተቱም በላይ በቃለ ምልልስ ጭምር ለአንባቢያን ተደራሽ በማድረግም ወደር የለውም፡፡የአውሮፕላን አደጋዎች ሲያጋጥሙም ሆነ የተለዩ ክስተቶች ሲኖሩ ከሚሠራቸው ዘገባዎች በተጨማሪ፣በተለያዩ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለማብራሪያ የሚፈለገው ቃለየሱስ ነው፡፡በውጭ ለሚዘጋጁና ቁጥራቸው ቀላል ለማይባል የአቪዬሽን መጽሔቶች በርካታ ዘገባዎችን በመሥራትም ታዋቂ ነው፡፡
‹‹በማዕድናት ዘርፍም ከካሉብ ነዳጅ የጀመረው የጋዜጠኝነት ህይወቱ በተለያዩ ክልሎች የሚደረጉ የነዳጅ፣የወርቅ፣የብረት፣የፖታሽ፣የታንታለም፣የኦፓልና ሌሎች የከበሩ ማዕድናት ፍለጋ ሥራዎችን በስፋት የዳሰሰ ነው፡፡በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታዎች፣በጂኦ ተርማል ፕሮጀክቶች፣ በፀሐይና በንፋስ ኃይል ማመንጫዎች፣በሲሚንቶና በሌሎች የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችም ሰፋፊ ዘገባዎችን በማበርከት ስመጥር ሆኖ ዘልቌል፡፡በፖለቲካው መስክ ደግሞ በተለያዩ አገራዊ ምርጫዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በክልሎች ተሰማርቶ አመርቂ ሪፖርቶችን በማቅረብ ችሎታውን ማስመስከር የቻለ ነው፡፡ከሪፖርተር በገዛ ፈቃዱ ከተሰናበተ በኃላም በኤፍኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት ወስዶ ያቀርባቸው የነበሩ የቢዝነስ ፕሮግራሞቹ፣የቃለየሱስን ችሎታ ከጋዜጣ አንባቢያን ወደ ሬዲዮ አድማጮች በማዝለቅ ረገድ ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው ነበሩ፡፡
‹‹ቃለየሱስ ግልጽ፣ ቅን፣ ሰብዓዊነትን የሚያስቀድም፣ኃላፊነት የሚሰማው፣ በአስገራሚ ትውስታው የረሳናቸውን ጉዳዮች የማስታወስ ችሎታ ያለው፣በቀልድም ሆነ በቁምነገር የሚታወቅ፣ ከማንኛውም ሰው ጋር ወዳጅነት ለመፍጠር ምንጊዜም ዝግጁ የሆነ፣በተለይ በሪፖርተር የሥራ ባልደረቦቹ ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ምሥጉን ጋዜጠኛ ነው፡፡በተጨማሪም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚሰጣቸው ሰፊና ጥልቅ ትንተናዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ብዙዎችም በዚህ መጠን ለነገሮች ትኩረት ሰጥቶ የማስረዳት ብቃቱን በአድናቆት የሚመሰክሩለት ነው፡፡እኔም ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ አብሬው ስለሠራሁ ችሎታውን በዚህ መጠን ስገልጽ በከፍተኛ ስሜት ሲሆን፣ይህንን ከመሰለ ብርቱና ታታሪ ጋዜጠኛ ጋር የመሥራት ዕድል በማግኘቴ በእጅጉ ደስተኛ ነኝ›› በማለት መላኩ ምስክርነቱን አጠቃሏል፡፡
ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ስለ ቃለየሱስ በሰጡት ምሥክርነት ‹‹እኔ እሱን ለአየር መንገዱ ልዩ እንደ ሆነ ሰው አየዋለሁ።በጣም ትሁት፣አዳማጭ የሆነ ሰው ነው።ከየት እንዳመጣው ባላውቅም ልዩ የሆነ የኢንግሊዘኛ ፀሀፊ ነበር።በሁለት ምክንያት የሱን ፅሁፍ አነብ ነበር፡፡አንዱ በፅሁፉ ለመደሰትና እንደ ግጥም ስለምወደው ነው።ሌላው ከእውቀቱ ወይም አንብቦም ይሁን ባላውቅም የፅሁፎቹ ይዘት በሚያውቀው ነገር ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው።በዚህም በጣም አበረታታዋለሁ።
‹‹ከተዋወቅን 15 ዓመታት ሆኖናል።በውጪ ህትመቶች ላይ የሚያወጣቸው ስራዎች ቃለየሱስ ብሎ ስሙ ይገለፅ ይሆናል እንጂ ማንም ነጭ የሚፅፈው አይነት ፅሁፍ ነው።የፅሁፉ ይዘትና አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ ነው።የሚፅፍባቸው መፅሄቶች ደረጃቸውን የጠበቁና ትላልቅ ናቸው።ነገር ግን ደረጃቸውን ጠብቀዋል የሚባሉትም አንዳንዴ ትርኪምርኪ ሲፅፉም ይታያል።ግን የሱ ፅሁፍ በጣም የሚያኮራ ነው።ሌላው ዜግነቱን የሚወድ ሰው ነው።ተጨባጭ በሆነ መልኩ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ በቦታው ካሉት ህዝብ ግንኙነቶች እሱ ብዙ የሰራ ይመስለኛል።እውቅናና ሽልማት ሊሰጠው በርታ ሊባል የሚገባው ልጅ ነው።ወገቡን ይዞ ነበር ለአየር መንገዱ ይሰራ የነበረው።አሁንም ቢሆን ባለበት ሆኖ ለአየርመንገዱ ነገሮችን መስመር የሚያሲዝ ሰው ነው››ብለዋል፡፡
፨፨፨፨፨፨፨
የቀድሞ የሲቪል አቬሽን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ወሰንየለህ ሁነኛው በበኩላቸው ‹‹ከተዋወቅን ከ7 ዓመት በላይ ይሆነናል።እኔ ከማቃቸው የሚዲያ ሰዎች በጋዜጠኝነት የሱን ያህል ብዙም አቬሽን ዘርፉ ላይ ገብቶ እያንዳንዱን ነገር አይቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይሁን የግል ኦፕሬተሮቹም ጋር እንደሱ የሚፅፍ አላየሁም።እሱ ነው የተሻለ ጠይቆ አንብቦ ተረድቶ አስተዋጽዖ ለማድረግ የሚጥረው።በዛ ወቅት ቃለ እየሱስ ጥሩ ዘጋቢ ነበር።ብዙ መፅሄቶች ላይ ይሳተፋል አንዳንድ አለም አቀፍ ስብሰባዎች ላይ ይሄዳል። በኢትዮጵያ አየርመንገድና በሲቪል አቬየሽን ላይ የተለየ እውቀት ያለው ነው።ምክንያቱም በየእለቱ ስለሚከታተል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አቬየሽን ኢንዱስትሪ በደንብ ያውቀው ነበርና ነው።
‹‹አቬየሽን ኢንዱስትሪው በእነዚህ መፅሄቶች በብዙ መንገድ ይጠቀማል።ህብረተሰቡ አቬየሽኑም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራሱን ከማስተዋወቁ በላይ ምን ላይ እንዳለ እና በተለየ አካል እንዲሰራለት ትክክለኛነቱን ይረጋገጣል።እንዲሁም ምን ያህል የግል ኦፕሬተሮች ምን ያህል በኢኮኖሚው ይሳተፋሉ የሚለውንም ለህብረተሰቡም ለመንግስትም መረጃ ይሰጣል።ስራዎቹ ለብዙ ነገሮች የመረጃ ምንጮች ሆነው ያገለግላሉ ።
‹‹ቃለእየሱስ በዚያ ወቅት የሚያደርገው የኢትዮጵያን አቬየሽን ኢንዱስትሪ ከሌላው እያነፃፀረ በሚያውቀው ልክ ለህብረተሰቡ ሙሉ መረጃ ይሰጣል።ለግል ኦፕሬተሮችም ለኢትዮጵያ አየር መንገድም ግብዐት የሚሆኑ ብዙ ነገሮችን ያደርጋል።በተዘዋዋሪም ያስተዋውቃል።እውነተኛ መረጃ ሲያቀርብ ሰው ስለ አቬየሽን ኢንዱስትሪ ያለውን እውቀት ያዳብራል።አብዛኛው ሰው ስለ ግል ኦፕሬተር አያውቅም አውሮፕላን አላቸው ወይ ? ብሎ የሚጠይቅም ብዙ ሰው ነው።በዚህ ጉዳይ ላይ በብዛት የሚሰራው ቃለእየሱስ ነበር››ብለዋል፡፡
‹‹በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ላይ የቃለየሱስ አስተዋፅኦ ትልቅ ነው።››ብለው ምስክርነታቸውን መስጠት የጀመሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው፡፡‹‹ቃለየሱስና እኔ ለረጅም ጊዜ እንተዋወቃለን በ«Reporter» ጋዜጣ ሲሰራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዜናዎችንና እድገቶችን ይዘግብ ነበር።በቀጣይ የአቪዬሽን ዘርፍ ላይ ጥልቅ ፍላጎት አሳየ፤እኛም ከIATA ጋር እንዲገናኝ አደረግነው፣በተለይም በየዓመቱ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚካሄዱ የIATA አመታዊ አጠቃላይ ጉባኤዎች (AGM) ላይ የፕሬስ ኮንፈረንሶች ላይ ይሳተፍ ነበር።
‹‹በአፍሪካ አየር እና አቪየሽን (African Aerospace and Aviation) መጽሔት እና በሌሎች ከአቪየሽን ጋር የተያያዙ መጽሔቶች ላይ ጽሁፎችን ይጽፍ ነበር።በአጋርነትም ብዙ ፕሮጀክቶችን አከናውነናል። እኔም የኢትዮጵያ ቱሪዝም ቦርድ ሊቀመንበር በነበርኩበት ሰዓት፣የራሱን የጉዞና ቱሪዝም መጽሔት እንዲጀምር ወይም እንዲያስብበት ሀሣብ አቀርብለት ነበር፤እርሱም ይህን ሀሳብ በአዎንታ ይመልከተው ነበር።
‹‹በአጠቃላይ፣ ይህ ዘርፍ እስከዛሬም በቂ የሚዲያ ሽፋንና የማስተዋወቂያ መድረክ ስላልነበረው፣ ቃለየሱስ ይህን ክፍተት ልብ ብሎ በማጤን በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ልማት ላይ ከፍተኛ ስራ ሰርቷል።በእኔ አመለካከት፣ያበረከተው አስተዋፅኦ አስደናቂ ነው፣ለሥራውም እውቅናና ምስጋና ሊቀርብለት ይገባል››ብለዋል፡፡
ሲጠቃለል ከ15 አመት በላይ በአለም አቀፍ የአቪየሽን ስብሰባዎችን በአሜሪካ፣አውሮፓ፣አፍሪካ፣ መካከሉኛው ምስራቅ እና ኤሽያ ተሳትፌያለሁ 36 ሃገሮችንም የማየት እድል ገጥሞኛል የሚለው የአቪየሺን ባለወርቃማ ብዕሩ ቃለየሱስ በቀለ እ.ኤ.አ.ከ2023 መጨረሻ ጀምሮ ኑሮውን በካናዳ ያደረገ ሲሆን፤ለአፍሪካ ኤሮስፔስና አቪየሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ በፍሪላንስነት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ 🙏
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
3 months ago
የሰብዓዊነት እና የአብሮነት ጥሪ
3,000 ወገኖች የሚታደሙበት የታላቁ የብርሃን ድግስ! ✨
"ሁሉን ያዘጋጀ እግዚአብሔር ነው" (ዕብራውያን 3÷4)
#ethiopia | የብርሃን ልጆች የሕፃናት እና የአረጋውያን መንደር፣ በታላቁ የዐቢይ ፆም እና በረመዳን ፆም ወቅት የአብሮነት ምሳሌ የሆነ ታላቅ የፍቅር መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዚህ ልዩ ቀን 3,000 አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች እና በጎዳና የሚኖሩ ወገኖቻችን በአንድ ማዕድ ይሰባሰባሉ።
📍 መቼ እና የት?
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ 4ኛ ፎቅ አዳራሽ
ሁለንተናዊ አብሮነት፦ ዘር፣ ቀለም እና ሃይማኖት ሳይለይ ሰብዓዊነትን ብቻ በማስቀደም የሚደረግ የፍቅር ድግስ።
ደግ ተቋማት፦ ከ20 በላይ ደግ ተቋማት በልግስና የሚሳተፉበት ታላቅ መድረክ።
የጥበብ እና የመንፈስ ምግብ፦ የሃይማኖት አባቶች፣ መምህራን፣ ዘማርያን እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በመገኘት በረከቱን ያጋራሉ።
📅 የመርሃ ግብሩ ዝርዝር፦
5:00 - 6:00፦ የሁለቱ ሃይማኖቶች መንፈሳዊ መልዕክቶች እና ዝማሬ።
6:15 - 6:30፦ የተጠቃሚዎች ልብ የሚነካ ምስክርነት።
6:30 - 7:30፦ የታላቁ የፍቅር ምሳ መርሃ ግብር።
7:30 - 8:00፦ የአረጋውያን ምርቃት እና የተቋማት እውቅና።
መምህር ያሬድ ብርሃኑ (የመሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ) በዕለቱ ተገኝታችሁ የዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ በአክብሮት ጠርተዋችኋል።
#የብርሃንልጆች #አብሮነት #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #ፆም #ረመዳን #ሰብዓዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
3,000 ወገኖች የሚታደሙበት የታላቁ የብርሃን ድግስ! ✨
"ሁሉን ያዘጋጀ እግዚአብሔር ነው" (ዕብራውያን 3÷4)
#ethiopia | የብርሃን ልጆች የሕፃናት እና የአረጋውያን መንደር፣ በታላቁ የዐቢይ ፆም እና በረመዳን ፆም ወቅት የአብሮነት ምሳሌ የሆነ ታላቅ የፍቅር መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዚህ ልዩ ቀን 3,000 አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች እና በጎዳና የሚኖሩ ወገኖቻችን በአንድ ማዕድ ይሰባሰባሉ።
📍 መቼ እና የት?
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ 4ኛ ፎቅ አዳራሽ
ሁለንተናዊ አብሮነት፦ ዘር፣ ቀለም እና ሃይማኖት ሳይለይ ሰብዓዊነትን ብቻ በማስቀደም የሚደረግ የፍቅር ድግስ።
ደግ ተቋማት፦ ከ20 በላይ ደግ ተቋማት በልግስና የሚሳተፉበት ታላቅ መድረክ።
የጥበብ እና የመንፈስ ምግብ፦ የሃይማኖት አባቶች፣ መምህራን፣ ዘማርያን እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በመገኘት በረከቱን ያጋራሉ።
📅 የመርሃ ግብሩ ዝርዝር፦
5:00 - 6:00፦ የሁለቱ ሃይማኖቶች መንፈሳዊ መልዕክቶች እና ዝማሬ።
6:15 - 6:30፦ የተጠቃሚዎች ልብ የሚነካ ምስክርነት።
6:30 - 7:30፦ የታላቁ የፍቅር ምሳ መርሃ ግብር።
7:30 - 8:00፦ የአረጋውያን ምርቃት እና የተቋማት እውቅና።
መምህር ያሬድ ብርሃኑ (የመሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ) በዕለቱ ተገኝታችሁ የዚህ ታላቅ በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ በአክብሮት ጠርተዋችኋል።
#የብርሃንልጆች #አብሮነት #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #ፆም #ረመዳን #ሰብዓዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
“ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ ነው”
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ መሆኑንና ኢትዮጵያ በውኃ ሀብቷ ልማትን መሻቷ የማንንም ድርሻ ለመቀነስ አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የረመዷን ወርን መምጣት ተከትሎ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ታላቁ ዓባይ መለኮታዊ ስጦታ በመሆኑ ሁሉም በፍትሐዊነትና በእኩልነት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ገልጸዋል።
የሕዳሴ ግድብ በመቻቻልና በጋራ ሕልውና መርሆዎች ላይ የተመሠረተ የሞራልና የሰብዓዊነት ፕሮጀክት መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ታማኝ ሆና እንደምትቀጥል ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ኢትዮጵያ፣ አካባቢዋን የምትመለከተው በመስፋፋት ሳይሆን በመዋሃድ መነፅር ነው ብለዋል።
በዚህም ወደ ባህር በር የመድረስ ፍላጎታችን ሰላማዊ እንዲሁም የህልውና አስፈላጊነት ላይ የተመሰረተና፣ የሕዝባችንን ቁጥር መጨመር ታሳቢ አድርጎ የሚመራ ህጋዊ ጥሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
Ethiopian Press Agency
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ዓባይ ለሁላችንም የተሰጠ ታላቅ መለኮታዊ ጸጋ መሆኑንና ኢትዮጵያ በውኃ ሀብቷ ልማትን መሻቷ የማንንም ድርሻ ለመቀነስ አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የረመዷን ወርን መምጣት ተከትሎ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ታላቁ ዓባይ መለኮታዊ ስጦታ በመሆኑ ሁሉም በፍትሐዊነትና በእኩልነት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ገልጸዋል።
የሕዳሴ ግድብ በመቻቻልና በጋራ ሕልውና መርሆዎች ላይ የተመሠረተ የሞራልና የሰብዓዊነት ፕሮጀክት መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ ለጎረቤቶቿ ታማኝ ሆና እንደምትቀጥል ጠቁመዋል።
በተጨማሪም ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ኢትዮጵያ፣ አካባቢዋን የምትመለከተው በመስፋፋት ሳይሆን በመዋሃድ መነፅር ነው ብለዋል።
በዚህም ወደ ባህር በር የመድረስ ፍላጎታችን ሰላማዊ እንዲሁም የህልውና አስፈላጊነት ላይ የተመሰረተና፣ የሕዝባችንን ቁጥር መጨመር ታሳቢ አድርጎ የሚመራ ህጋዊ ጥሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
Ethiopian Press Agency
4 months ago
14. የውጭ ቀጥተኛ ብድርን ባንኮች እንዲያጸድቁ መደረጉ (አንቀጽ 11)፣ የቢሮክራሲውን ሰንሰለት ይበጣጥሳል። ቀደም ሲል አንድ ፋብሪካ የውጭ ብድር ለማግኘት ወራት ይፈጅበት ነበር። አሁን ግን ይህ አሰራር ወደ ባንኮች መውረዱ፣ የግሉ ዘርፍ በፍጥነት እንዲያድግና ስራ እንዲፈጥር ያደርጋል። ይህ “የንግድ ምቹነት” (Ease of Doing Business) መሻሻልን ያሳያል።
15. በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ ከአይኤምኤፍ አንቀጽ 14 ወደ አንቀጽ 8 ለመሸጋገር የምታደርገው ጥረት፣ ለዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት “እምነት” የመስጠት ስራ ነው። ይህ ማለት ኢትዮጵያ በውጭ ምንዛሪ ዝውውር ላይ ገደብ የማታደርግ፣ ክፍት ሀገር መሆኗን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ነው። ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ወደ ሀገር ውስጥ አይገቡም።
16. የሕክምና እና የትምህርት ክፍያዎችን ያለ ቪዛ እስከ 20,000 ዶላር መፍቀድ (አንቀጽ 15)፣ ሰብዓዊነት የተሞላበት ውሳኔ ነው። ብዙ ዜጎች በቢሮክራሲ ምክንያት ህይወታቸው ሲያልፍና ትምህርታቸው ሲስተጓጎል ቆይቷል። ይህ እርምጃ የመንግስትን አገልግሎት ሰጪነት ከቁጥጥር በላይ ያደርገዋል።
17. ሆኖም ይህ ሁሉ ነፃነት በጠንካራ ተቋማዊ ቁጥጥር ካልታጀበ፣ ኢኮኖሚው ወደ አረንቋ ሊገባ ይችላል። የብሔራዊ ባንክ አቅም (Capacity) እነዚህን ውስብስብ ግብይቶች ለመቆጣጠር ዝግጁ ነው ወይ? የሚለው ጥያቄ የብዙዎች ስጋት ነው። የተቆጣጣሪው አቅም ከገበያው ፍጥነት ጋር ካልተመጣጠነ፣ ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሀገሪቱን ሊያምሳት ይችላል።
18. ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ስንመለከተው፣ መመሪያው ለኢኮኖሚው “አዲስ እስትንፋስ” ነው። የዶላር ጥቁር ገበያ ተዋናዮች ስጋት ላይ ሲወድቁ፣ ህጋዊ ነጋዴዎችና አምራቾች ግን የተስፋ ብርሃን አይተዋል። ይህ ለውጥ ከህመም በኋላ የሚመጣ ፈውስ ነው። ህመሙ የዋጋ ግሽበት ሲሆን፣ ፈውሱ ደግሞ የኢንቨስትመንትና የምርት እድገት ነው።
19. ለማጠቃለል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወሰደው ይህ እርምጃ “ወደ ኋላ መመለስ የሌለበት ጉዞ” ነው። እንደ ጆሴፍ ሹምፔተር “ፈጣሪ ጥፋት” (Creative Destruction) ቲዮሪ፣ አሮጌውና ዝገት የያዘው የቁጥጥር ስርዓት መፍረስ አለበት። ነገር ግን አዲሱ ስርዓት ፍሬ እንዲያፈራ፣ መንግስት የፖለቲካ መረጋጋትን የማረጋገጥ እና የምርት አቅምን የማሳደግ የቤት ስራውን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታል።
20. ኢትዮጵያ ዛሬ የቆመችው በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነው። ይህ መመሪያ ሀገሪቱን ወደ ምስራቅ እስያ ሀገራት የኢኮኖሚ ተአምር ሊወስዳት ይችላል፣ ወይም ደግሞ ወደ ላቲን አሜሪካ ሀገራት የዕዳና የግሽበት አዙሪት ሊከታት ይችላል። ልዩነቱን የሚፈጥረው ግን መመሪያው በወረቀት ላይ መኖሩ ሳይሆን፣ በፍትሃዊነትና በብልህነት ተግባራዊ መደረጉ ነው።
15. በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ ከአይኤምኤፍ አንቀጽ 14 ወደ አንቀጽ 8 ለመሸጋገር የምታደርገው ጥረት፣ ለዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት “እምነት” የመስጠት ስራ ነው። ይህ ማለት ኢትዮጵያ በውጭ ምንዛሪ ዝውውር ላይ ገደብ የማታደርግ፣ ክፍት ሀገር መሆኗን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ነው። ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ወደ ሀገር ውስጥ አይገቡም።
16. የሕክምና እና የትምህርት ክፍያዎችን ያለ ቪዛ እስከ 20,000 ዶላር መፍቀድ (አንቀጽ 15)፣ ሰብዓዊነት የተሞላበት ውሳኔ ነው። ብዙ ዜጎች በቢሮክራሲ ምክንያት ህይወታቸው ሲያልፍና ትምህርታቸው ሲስተጓጎል ቆይቷል። ይህ እርምጃ የመንግስትን አገልግሎት ሰጪነት ከቁጥጥር በላይ ያደርገዋል።
17. ሆኖም ይህ ሁሉ ነፃነት በጠንካራ ተቋማዊ ቁጥጥር ካልታጀበ፣ ኢኮኖሚው ወደ አረንቋ ሊገባ ይችላል። የብሔራዊ ባንክ አቅም (Capacity) እነዚህን ውስብስብ ግብይቶች ለመቆጣጠር ዝግጁ ነው ወይ? የሚለው ጥያቄ የብዙዎች ስጋት ነው። የተቆጣጣሪው አቅም ከገበያው ፍጥነት ጋር ካልተመጣጠነ፣ ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሀገሪቱን ሊያምሳት ይችላል።
18. ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ስንመለከተው፣ መመሪያው ለኢኮኖሚው “አዲስ እስትንፋስ” ነው። የዶላር ጥቁር ገበያ ተዋናዮች ስጋት ላይ ሲወድቁ፣ ህጋዊ ነጋዴዎችና አምራቾች ግን የተስፋ ብርሃን አይተዋል። ይህ ለውጥ ከህመም በኋላ የሚመጣ ፈውስ ነው። ህመሙ የዋጋ ግሽበት ሲሆን፣ ፈውሱ ደግሞ የኢንቨስትመንትና የምርት እድገት ነው።
19. ለማጠቃለል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወሰደው ይህ እርምጃ “ወደ ኋላ መመለስ የሌለበት ጉዞ” ነው። እንደ ጆሴፍ ሹምፔተር “ፈጣሪ ጥፋት” (Creative Destruction) ቲዮሪ፣ አሮጌውና ዝገት የያዘው የቁጥጥር ስርዓት መፍረስ አለበት። ነገር ግን አዲሱ ስርዓት ፍሬ እንዲያፈራ፣ መንግስት የፖለቲካ መረጋጋትን የማረጋገጥ እና የምርት አቅምን የማሳደግ የቤት ስራውን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታል።
20. ኢትዮጵያ ዛሬ የቆመችው በታሪካዊ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነው። ይህ መመሪያ ሀገሪቱን ወደ ምስራቅ እስያ ሀገራት የኢኮኖሚ ተአምር ሊወስዳት ይችላል፣ ወይም ደግሞ ወደ ላቲን አሜሪካ ሀገራት የዕዳና የግሽበት አዙሪት ሊከታት ይችላል። ልዩነቱን የሚፈጥረው ግን መመሪያው በወረቀት ላይ መኖሩ ሳይሆን፣ በፍትሃዊነትና በብልህነት ተግባራዊ መደረጉ ነው።
4 months ago
በሳዑዲ በረሃዎች የረገፈው ተስፋ እና የኢትዮጵያ ‘ነፍስ አድን’ ጥሪ፡ በዲፕሎማሲያዊ ዝምታ ውስጥ የሚሰሙ ሰብዓዊ እምባዎች
በሳዑዲ ዓረቢያ የሲሚንቶ ወለል ላይ ለወራት ታጉረው፣ የፀሐይ ብርሃን የናፈቃቸው 1 ሺህ 823 ኢትዮጵያውያን ባለፈው ሳምንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲወርዱ የሚታየው ትዕይንት ግን በደስታ ብቻ የተሞላ አይደለም፤ ይልቁንም በድካም የዛሉ ሰውነቶች፣ የተሰበሩ ስብዕናዎች እና የጠፉ ህልሞች ድምፅ አልባ ሰልፍ ይመስላል።
እስካሁን ወደ 50 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን መመለስ መቻሉ የመንግስትን ሰብዓዊ ቁርጠኝነት ቢያሳይም፣ ከጀርባው ያለው ታሪክ ግን በሳዑዲ በረሃዎች የረገፉ ተስፋዎችንና በዲፕሎማሲያዊ ዝምታ የታፈኑ ሰቆቃዎችን የያዘ ነው።
ሶሺዮሎጂስቶች ስደትን “ማህበራዊ ሞት” (Social Death) ይሉታል። አንድ ስደተኛ ከትውልድ ቀዬው ሲወጣና በሳዑዲ እስር ቤቶች ውስጥ ሰብዓዊ ክብሩ ተገፎ ቁጥር ብቻ ሲሆን፣ ማህበራዊ ህልውናው አደጋ ላይ ይወድቃል። ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት መካከል 35ቱ ታዳጊዎች መሆናቸው ደግሞ ቁስሉን የባሰ ያደርገዋል። እነዚህ ህፃናት የጨዋታና የትምህርት ጊዜያቸውን በሳዑዲ መጠለያዎች ውስጥ በፍርሃትና በእንግልት ማሳለፋቸው፣ በማህበረሰቡ የወደፊት ተተኪዎች ላይ የሚተውት ጠባሳ ለትውልድ የሚተርፍ ማህበራዊ ስብራት ነው።
የሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ለስደተኞች ያለው አያያዝ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ሲታይ እጅግ ግትርና ሰብዓዊነት የጎደለው ነው። እንደ ሂውማን ራይትስ ዎች ያሉ ተቋማት እንደሚገልጹት፣ በሳዑዲ ማቆያ ማዕከላት ውስጥ ዜጎቻችን ለግርፋት፣ ለረሃብና ለከፋ በሽታ ተጋልጠዋል። ሳዑዲ ለዓመታት የጉልበት ሥራዋን ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞችን እንደ ወንጀለኛ ቆጥራ፣ ንብረታቸውንና ካሳቸውን ሳትሰጥ በባዶ እጃቸው ማባረሯ፣ ሀገሪቱ ለዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች ያላትን ንቀት የሚያሳይ ነው። ይህ ሁኔታ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መድረክ ሳዑዲን በግልጽ እንድትወቅስ ቢገፋፋም፣ መንግስት ግን ዜጎችን በማውጣት ተግባር ላይ ብቻ ማተኮሩን መርጧል።
ታዋቂው ሶሺዮሎጂስት ኤሚል ደርካይም አንድ ግለሰብ ከማህበረሰቡ ጋር ያለው ትስስር ሲላላ ለቀውስ ይጋለጣል ይላል። ተመላሾቹ ወደ ሀገር ሲገቡ የሚደረግላቸው አቀባበል ከምግብና ከትራንስፖርት የዘለለ መሆን አለበት። ለወራት በእስር ቤት የቆዩ ወንዶች የ"ማንነት ቀውስ" (Identity Crisis) ያጋጥማቸዋል።
በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ ወንድ "ቤተሰብን የማስተዳደር" ትልቅ ሸክም ያለበት በመሆኑ፣ ባዶ እጁን የተመለሰ ስደተኛ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚሰጠው ቦታ ተስፋ እንዲቆርጥና ዳግም ለከፋ ስደት እንዲጋለጥ ያደርገዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከሌሎች እንደ ፊሊፒንስና ባንግላዴሽ ካሉ ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በፈጣን ምላሽ ሰጪነቱ (Emergency Response) የሚደነቅ ነው። ሆኖም፣ እነዚህ ሀገራት ከሳዑዲ ጋር ያላቸው ግንኙነት በድርድር ላይ የተመሰረተ ነው። ፊሊፒንስ ዜጎቿን ከማውጣት ባለፈ የሳዑዲ መንግስት ሰብዓዊ አያያዝን እንዲያሻሽል የጉልበት ሥራ ልውውጥን እስከማገድ ትደርሳለች። የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ አቋም ግን በብዛት "ተቀባይ" ላይ ያተኮረ በመሆኑ፣ በሳዑዲ ውስጥ የሚቀሩ ዜጎች አሁንም ለተመሳሳይ እንግልት ተጋላጭ ሆነው እንዲቀጥሉ አድርጓቸዋል።
በሳምንቱ ውስጥ የተመለሱት 35 ታዳጊዎች ታሪክ የሚዘገንን ነው። እነዚህ ህፃናት በደላሎች ተታልለው በየመን በረሃዎች አልፈው ሳዑዲ ቢገቡም፣ ያገኙት ግን የብረት አጥርና የወታደር ዱላ ነው። ሶሺዮሎጂያዊ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ በእንዲህ ያለ እድሜ ላይ የሚደርስ የስነ-ልቦና ጥቃት ህፃናቱን ለረጅም ጊዜ የሚቆይ "ማህበራዊ መገለል" (Social Alienation) ይዳርጋቸዋል። መንግስት እነዚህን ህፃናት ከቤተሰብ ጋር ከመቀላቀል ባለፈ፣ ልዩ የትምህርትና የስነ-ልቦና ማገገሚያ ፕሮግራም ካላዘጋጀላቸው የስደት አዙሪቱ ቀጣይ ሰለባ መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ዜጎችን መመለስ የአንድ ወገን ስኬት ተደርጎ ሊወሰድ አይችልም። በሳዑዲ በኩል ያለው ግልፅነት የጎደለው አሰራርና ዜጎችን በጅምላ የማሳደድ (Mass Deportation) ፖሊሲ፣ ሂደቱን እጅግ አስቸጋሪና ውድ አድርጎታል። ኢትዮጵያ ዜጎቿን ለመመለስ የምታወጣው ከፍተኛ በጀት፣ የሳዑዲ መንግስት በስደተኞች አያያዝ ላይ ያለበትን ክፍተት የሚሸፍንለት ይመስላል። ሳዑዲ ዓረቢያ ለዓመታት በኢትዮጵያውያን የጉልበት ሥራ ስትጠቀም ቆይታ፣ አሁን ግን ያለምንም ሰብዓዊ ርህራሄ በጅምላ ማባረሯ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊወገዝ የሚገባው ተግባር ነው።
50 ሺህ ዜጎችን ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል ትልቅ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጫና አለው። ሶሺዮሎጂስቱ ማክስ ዌበር ስራና ስነ-ምግባር ለአንድ ሀገር እድገት ያላቸውን ፋይዳ ይገልጻል። ተመላሾቹ በሳዑዲ ያዩት ስቃይ ለስራ ያላቸውን ተነሳሽነትና በሀገራቸው ላይ ያላቸውን እምነት ሊሸረሽረው ይችላል። መንግስት እነዚህን ዜጎች ወደ ምርታማ የሰው ኃይል ለመቀየር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በር ካልከፈተ፣ ሂደቱ "ከባዕድ እስር ቤት ወደ ሀገር ውስጥ ስቃይ" መሸጋገር ብቻ ይሆናል።
መንግስት ዜጎችን መመለሱን እንደ ድል ቢቆጥረውም፣ ከጀርባው ያለው ቁስል ግን ገና አልደረቀም። "49 ሺህ 856 ዜጎች ተመለሱ" የሚለው ዜና ከቁጥር በስተጀርባ ያሉትን ሺዎች የሚቆጠሩ የተሰበሩ ልቦችንና የፈረሱ ቤተሰቦችን አይገልጽም። ሶሺዮሎጂያዊ እይታ የሚያሳስበው፣ ከተመለሱት ውስጥ ስንቱ በዘላቂነት ተቋቋሙ? የሚለው ጥያቄ ነው። ያለ ቀጣይነት ያለው የክትትል ስርአት የሚደረግ የመመለስ ሂደት፣ ችግሩን ከሳዑዲ ወደ ኢትዮጵያ ከማዛወር ባለፈ ዘላቂ መፍትሄ ሊሆን አይችልም።
በመንግስትና በአጋር አካላት መካከል ያለው ቅንጅትም ቢሆን የበለጠ መጠናከር ይኖርበታል። ዜጎችን የመመለሱ ስራ የአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ብቻ ተደርጎ መታየት የለበትም። በሳዑዲ በኩል ያለው ግልፅነት የጎደለው አሰራርና ዜጎችን በዘፈቀደ ማሰር፣ ለኢትዮጵያ መንግስት ስራውን ይበልጥ ከባድ እና ውድ እንዲሆንበት አድርጎታል። ዛሬ በአውሮፕላን የወረዱት ወጣቶች፣ ነገ ዳግም በየመን በረሃና በሳዑዲ ድንበር ላይ በሞትና በህይወት መካከል ሆነው ላለማየታችን ምንም ዋስትና የለንም።
ሚዲያዎች ተመላሾችን የሚያሳዩበት መንገድ ብዙ ጊዜ "ለጋሽ" እና "ተረጂ" በሚል እይታ ላይ የተመሰረተ ነው። ይህ ደግሞ በተመላሾቹ ላይ የበታችነት ስሜት ይፈጥራል። ሶሺዮሎጂያዊ እይታ የሚያሳስበው፣ ሚዲያዎች የሳዑዲን ግፍ በማጋለጥ ረገድ ደካማ መሆናቸውን ነው። የዜጎች ክብር የሚጠበቀው በድንበር መሻገር ሳይሆን፣ በሀገር ውስጥ በሚገነባ ማህበራዊ ፍትህ እና በውጭ ሀገር በሚደረግ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ድርድር ነው። ዛሬ የምናየው እምባ ነገ በሳዑዲ እስር ቤቶች እንዳይደገም፣ ሳዑዲን ተጠያቂ የሚያደርግ ዓለም አቀፍ ጫና መፍጠር ያስፈልጋል።
በሳዑዲ ዓረቢያ የሲሚንቶ ወለል ላይ ለወራት ታጉረው፣ የፀሐይ ብርሃን የናፈቃቸው 1 ሺህ 823 ኢትዮጵያውያን ባለፈው ሳምንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲወርዱ የሚታየው ትዕይንት ግን በደስታ ብቻ የተሞላ አይደለም፤ ይልቁንም በድካም የዛሉ ሰውነቶች፣ የተሰበሩ ስብዕናዎች እና የጠፉ ህልሞች ድምፅ አልባ ሰልፍ ይመስላል።
እስካሁን ወደ 50 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን መመለስ መቻሉ የመንግስትን ሰብዓዊ ቁርጠኝነት ቢያሳይም፣ ከጀርባው ያለው ታሪክ ግን በሳዑዲ በረሃዎች የረገፉ ተስፋዎችንና በዲፕሎማሲያዊ ዝምታ የታፈኑ ሰቆቃዎችን የያዘ ነው።
ሶሺዮሎጂስቶች ስደትን “ማህበራዊ ሞት” (Social Death) ይሉታል። አንድ ስደተኛ ከትውልድ ቀዬው ሲወጣና በሳዑዲ እስር ቤቶች ውስጥ ሰብዓዊ ክብሩ ተገፎ ቁጥር ብቻ ሲሆን፣ ማህበራዊ ህልውናው አደጋ ላይ ይወድቃል። ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት መካከል 35ቱ ታዳጊዎች መሆናቸው ደግሞ ቁስሉን የባሰ ያደርገዋል። እነዚህ ህፃናት የጨዋታና የትምህርት ጊዜያቸውን በሳዑዲ መጠለያዎች ውስጥ በፍርሃትና በእንግልት ማሳለፋቸው፣ በማህበረሰቡ የወደፊት ተተኪዎች ላይ የሚተውት ጠባሳ ለትውልድ የሚተርፍ ማህበራዊ ስብራት ነው።
የሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ለስደተኞች ያለው አያያዝ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ ሲታይ እጅግ ግትርና ሰብዓዊነት የጎደለው ነው። እንደ ሂውማን ራይትስ ዎች ያሉ ተቋማት እንደሚገልጹት፣ በሳዑዲ ማቆያ ማዕከላት ውስጥ ዜጎቻችን ለግርፋት፣ ለረሃብና ለከፋ በሽታ ተጋልጠዋል። ሳዑዲ ለዓመታት የጉልበት ሥራዋን ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞችን እንደ ወንጀለኛ ቆጥራ፣ ንብረታቸውንና ካሳቸውን ሳትሰጥ በባዶ እጃቸው ማባረሯ፣ ሀገሪቱ ለዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች ያላትን ንቀት የሚያሳይ ነው። ይህ ሁኔታ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መድረክ ሳዑዲን በግልጽ እንድትወቅስ ቢገፋፋም፣ መንግስት ግን ዜጎችን በማውጣት ተግባር ላይ ብቻ ማተኮሩን መርጧል።
ታዋቂው ሶሺዮሎጂስት ኤሚል ደርካይም አንድ ግለሰብ ከማህበረሰቡ ጋር ያለው ትስስር ሲላላ ለቀውስ ይጋለጣል ይላል። ተመላሾቹ ወደ ሀገር ሲገቡ የሚደረግላቸው አቀባበል ከምግብና ከትራንስፖርት የዘለለ መሆን አለበት። ለወራት በእስር ቤት የቆዩ ወንዶች የ"ማንነት ቀውስ" (Identity Crisis) ያጋጥማቸዋል።
በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ውስጥ ወንድ "ቤተሰብን የማስተዳደር" ትልቅ ሸክም ያለበት በመሆኑ፣ ባዶ እጁን የተመለሰ ስደተኛ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚሰጠው ቦታ ተስፋ እንዲቆርጥና ዳግም ለከፋ ስደት እንዲጋለጥ ያደርገዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከሌሎች እንደ ፊሊፒንስና ባንግላዴሽ ካሉ ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በፈጣን ምላሽ ሰጪነቱ (Emergency Response) የሚደነቅ ነው። ሆኖም፣ እነዚህ ሀገራት ከሳዑዲ ጋር ያላቸው ግንኙነት በድርድር ላይ የተመሰረተ ነው። ፊሊፒንስ ዜጎቿን ከማውጣት ባለፈ የሳዑዲ መንግስት ሰብዓዊ አያያዝን እንዲያሻሽል የጉልበት ሥራ ልውውጥን እስከማገድ ትደርሳለች። የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ አቋም ግን በብዛት "ተቀባይ" ላይ ያተኮረ በመሆኑ፣ በሳዑዲ ውስጥ የሚቀሩ ዜጎች አሁንም ለተመሳሳይ እንግልት ተጋላጭ ሆነው እንዲቀጥሉ አድርጓቸዋል።
በሳምንቱ ውስጥ የተመለሱት 35 ታዳጊዎች ታሪክ የሚዘገንን ነው። እነዚህ ህፃናት በደላሎች ተታልለው በየመን በረሃዎች አልፈው ሳዑዲ ቢገቡም፣ ያገኙት ግን የብረት አጥርና የወታደር ዱላ ነው። ሶሺዮሎጂያዊ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ በእንዲህ ያለ እድሜ ላይ የሚደርስ የስነ-ልቦና ጥቃት ህፃናቱን ለረጅም ጊዜ የሚቆይ "ማህበራዊ መገለል" (Social Alienation) ይዳርጋቸዋል። መንግስት እነዚህን ህፃናት ከቤተሰብ ጋር ከመቀላቀል ባለፈ፣ ልዩ የትምህርትና የስነ-ልቦና ማገገሚያ ፕሮግራም ካላዘጋጀላቸው የስደት አዙሪቱ ቀጣይ ሰለባ መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ዜጎችን መመለስ የአንድ ወገን ስኬት ተደርጎ ሊወሰድ አይችልም። በሳዑዲ በኩል ያለው ግልፅነት የጎደለው አሰራርና ዜጎችን በጅምላ የማሳደድ (Mass Deportation) ፖሊሲ፣ ሂደቱን እጅግ አስቸጋሪና ውድ አድርጎታል። ኢትዮጵያ ዜጎቿን ለመመለስ የምታወጣው ከፍተኛ በጀት፣ የሳዑዲ መንግስት በስደተኞች አያያዝ ላይ ያለበትን ክፍተት የሚሸፍንለት ይመስላል። ሳዑዲ ዓረቢያ ለዓመታት በኢትዮጵያውያን የጉልበት ሥራ ስትጠቀም ቆይታ፣ አሁን ግን ያለምንም ሰብዓዊ ርህራሄ በጅምላ ማባረሯ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊወገዝ የሚገባው ተግባር ነው።
50 ሺህ ዜጎችን ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል ትልቅ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጫና አለው። ሶሺዮሎጂስቱ ማክስ ዌበር ስራና ስነ-ምግባር ለአንድ ሀገር እድገት ያላቸውን ፋይዳ ይገልጻል። ተመላሾቹ በሳዑዲ ያዩት ስቃይ ለስራ ያላቸውን ተነሳሽነትና በሀገራቸው ላይ ያላቸውን እምነት ሊሸረሽረው ይችላል። መንግስት እነዚህን ዜጎች ወደ ምርታማ የሰው ኃይል ለመቀየር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በር ካልከፈተ፣ ሂደቱ "ከባዕድ እስር ቤት ወደ ሀገር ውስጥ ስቃይ" መሸጋገር ብቻ ይሆናል።
መንግስት ዜጎችን መመለሱን እንደ ድል ቢቆጥረውም፣ ከጀርባው ያለው ቁስል ግን ገና አልደረቀም። "49 ሺህ 856 ዜጎች ተመለሱ" የሚለው ዜና ከቁጥር በስተጀርባ ያሉትን ሺዎች የሚቆጠሩ የተሰበሩ ልቦችንና የፈረሱ ቤተሰቦችን አይገልጽም። ሶሺዮሎጂያዊ እይታ የሚያሳስበው፣ ከተመለሱት ውስጥ ስንቱ በዘላቂነት ተቋቋሙ? የሚለው ጥያቄ ነው። ያለ ቀጣይነት ያለው የክትትል ስርአት የሚደረግ የመመለስ ሂደት፣ ችግሩን ከሳዑዲ ወደ ኢትዮጵያ ከማዛወር ባለፈ ዘላቂ መፍትሄ ሊሆን አይችልም።
በመንግስትና በአጋር አካላት መካከል ያለው ቅንጅትም ቢሆን የበለጠ መጠናከር ይኖርበታል። ዜጎችን የመመለሱ ስራ የአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ብቻ ተደርጎ መታየት የለበትም። በሳዑዲ በኩል ያለው ግልፅነት የጎደለው አሰራርና ዜጎችን በዘፈቀደ ማሰር፣ ለኢትዮጵያ መንግስት ስራውን ይበልጥ ከባድ እና ውድ እንዲሆንበት አድርጎታል። ዛሬ በአውሮፕላን የወረዱት ወጣቶች፣ ነገ ዳግም በየመን በረሃና በሳዑዲ ድንበር ላይ በሞትና በህይወት መካከል ሆነው ላለማየታችን ምንም ዋስትና የለንም።
ሚዲያዎች ተመላሾችን የሚያሳዩበት መንገድ ብዙ ጊዜ "ለጋሽ" እና "ተረጂ" በሚል እይታ ላይ የተመሰረተ ነው። ይህ ደግሞ በተመላሾቹ ላይ የበታችነት ስሜት ይፈጥራል። ሶሺዮሎጂያዊ እይታ የሚያሳስበው፣ ሚዲያዎች የሳዑዲን ግፍ በማጋለጥ ረገድ ደካማ መሆናቸውን ነው። የዜጎች ክብር የሚጠበቀው በድንበር መሻገር ሳይሆን፣ በሀገር ውስጥ በሚገነባ ማህበራዊ ፍትህ እና በውጭ ሀገር በሚደረግ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ድርድር ነው። ዛሬ የምናየው እምባ ነገ በሳዑዲ እስር ቤቶች እንዳይደገም፣ ሳዑዲን ተጠያቂ የሚያደርግ ዓለም አቀፍ ጫና መፍጠር ያስፈልጋል።
4 months ago
ፔፕ ጉዋርዲዮላ፡ ግጭት ካለባቸው አካባቢዎች የሚወጡ የሕፃናት ምስሎች “ያሳምሙኛል”
ፔፕ ጉዋርዲዮላ ያላቸውን ቦታ ተጠቅመው “ለተሻለ ማኅበረሰብ” ለመፍጠር የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚቀጥሉ ተናገሩ።
የማንቸስተር ሲቲው አሰልጣኝ ባለፈው አርብ በትውልድ ከተማቸው ባርሴሎና በተካሄደው እና ለፍስልጤም ሕፃናት ፍትሕ በሚጠይቀው ሰልፍ ላይ ተገኝተው ነበር።
ክለባቸው ሲቲ በካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ከኒውካስል ጋር ከሚያደርገው ጨዋታ በፊት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት ጉዋርዲዮላ፤ በዓለማችን ግጭት ካለባቸው አካባቢዎች የሚወጡ የሕፃናት ምስሎች “ያሳምሙኛል” ብለዋል።
አሰልጣኙ በፍልስጤም፣ ዩክሬን እና ሱዳን እንዲሁም በአሜሪካ የስደተኞች እና ጉምሩክ አስፈፃሚ ፖሊሶች (አይስ) የሚፈፀሙ ግድያዎችን እንደ ምሳሌ ጠቅሰዋል።
“ማየት እስኪያቅተን ከመሆናችን በፊት ብንመለከተው መልካም ነው፤ በጣም ያሳምመኛል። በጣም አዝናለሁ። መናገሬን እቀጥላለሁ። ሁሌም። በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሐን ሰዎችን መግደል? ያሳምማል” ሲሉ ሐሳባቸውን ገልፀዋል።
“ሰዎች ይህ ነገር እንዴት እንደማይሰማቸው ይገርመኛል። በየቀኑ የአባቶችን፣ የእናቶችን፣ ሕፃናትን ምስል ስታዩ፤ ሕይወታቸው ተመሳቅሎ ሲታይ እንዴት ይህ ነገር አይሰማቸውም?” ሲሉ ጠይቀዋል።
“በሰው ልክ ታሪክ እንዲህ ያለ ግልፅ የሆነ መረጃ ታይቶ አይታወቅም። የፍልስጤም ዘር ጭፍጨፋ፣ በዩክሬን እየሆነ ያለው ነገር፤ በሩሲያ እየሆነ ያለው ነገር፤ በመላው ዓለም - በሱዳን፣ ሁሉም ቦታ።”
በጋዛ ጦርነት ድምፃቸውን ካሰሙ የእግር ኳስ ዓለም ሰዎች አንዱ የሆኑት ስፔናዊው አሰልጣኝ በመርከብ ተጭነው ወደ አውሮፓ ስለሚመጡ ስደተኞችም አስተያየት ሰጥተዋል።
“ይህን የሚያደርጉ ሰዎች፤ ከሀገራቸው ሸሽተው በባሕር አቋርጠው በጀልባ የሚመጡ ሰዎች የሚያደርጉት ነገር ትክክል ነው አይደለም ብላችሁ አትጠይቁ። መጀመሪያ ታደጓቸው። ይህ የሰብዓዊነት ጉዳይ ነው” ብለዋል
BBC
ፔፕ ጉዋርዲዮላ ያላቸውን ቦታ ተጠቅመው “ለተሻለ ማኅበረሰብ” ለመፍጠር የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚቀጥሉ ተናገሩ።
የማንቸስተር ሲቲው አሰልጣኝ ባለፈው አርብ በትውልድ ከተማቸው ባርሴሎና በተካሄደው እና ለፍስልጤም ሕፃናት ፍትሕ በሚጠይቀው ሰልፍ ላይ ተገኝተው ነበር።
ክለባቸው ሲቲ በካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ከኒውካስል ጋር ከሚያደርገው ጨዋታ በፊት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት ጉዋርዲዮላ፤ በዓለማችን ግጭት ካለባቸው አካባቢዎች የሚወጡ የሕፃናት ምስሎች “ያሳምሙኛል” ብለዋል።
አሰልጣኙ በፍልስጤም፣ ዩክሬን እና ሱዳን እንዲሁም በአሜሪካ የስደተኞች እና ጉምሩክ አስፈፃሚ ፖሊሶች (አይስ) የሚፈፀሙ ግድያዎችን እንደ ምሳሌ ጠቅሰዋል።
“ማየት እስኪያቅተን ከመሆናችን በፊት ብንመለከተው መልካም ነው፤ በጣም ያሳምመኛል። በጣም አዝናለሁ። መናገሬን እቀጥላለሁ። ሁሌም። በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሐን ሰዎችን መግደል? ያሳምማል” ሲሉ ሐሳባቸውን ገልፀዋል።
“ሰዎች ይህ ነገር እንዴት እንደማይሰማቸው ይገርመኛል። በየቀኑ የአባቶችን፣ የእናቶችን፣ ሕፃናትን ምስል ስታዩ፤ ሕይወታቸው ተመሳቅሎ ሲታይ እንዴት ይህ ነገር አይሰማቸውም?” ሲሉ ጠይቀዋል።
“በሰው ልክ ታሪክ እንዲህ ያለ ግልፅ የሆነ መረጃ ታይቶ አይታወቅም። የፍልስጤም ዘር ጭፍጨፋ፣ በዩክሬን እየሆነ ያለው ነገር፤ በሩሲያ እየሆነ ያለው ነገር፤ በመላው ዓለም - በሱዳን፣ ሁሉም ቦታ።”
በጋዛ ጦርነት ድምፃቸውን ካሰሙ የእግር ኳስ ዓለም ሰዎች አንዱ የሆኑት ስፔናዊው አሰልጣኝ በመርከብ ተጭነው ወደ አውሮፓ ስለሚመጡ ስደተኞችም አስተያየት ሰጥተዋል።
“ይህን የሚያደርጉ ሰዎች፤ ከሀገራቸው ሸሽተው በባሕር አቋርጠው በጀልባ የሚመጡ ሰዎች የሚያደርጉት ነገር ትክክል ነው አይደለም ብላችሁ አትጠይቁ። መጀመሪያ ታደጓቸው። ይህ የሰብዓዊነት ጉዳይ ነው” ብለዋል
BBC
4 months ago
🪙 በአዲስ አበባ ዋጋው በአንድ አመት ውስጥ እጥፍ የጨመረው ወርቅ
በፈላስፎች ሚዛን እና በገበያ ማዕበል መካከል
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች—በተለይም በታሪካዊቷ ፒያሳ—ዛሬ ስለ "ቢጫው ብረት" ዋጋ መናር እየተወራ ነው።
ባለ 24 ካራት አንድ ግራም ወርቅ 30 ሺህ ብር መድረሱ ፣ባለ 21 ካራት ደግሞ በግራም ወደ 28 ሺህ ብር ተመንጥቀው በአንድ ዓመት ውስጥ የ100% ጭማሪ አሳይተዋል።
በከተማዋ ሰማይ ስር አዲስ የኢኮኖሚ ትኩሳት አንግሷል። ይህ ትኩሳት ግን የቁጥር ብቻ አይደለም፤ የታላላቅ የኢኮኖሚክስ ፈላስፎች ሃሳብ በተግባር የሚፈተንበት "ልበ-አንጠልጣይ" ድራማ ነው።
አዳም ስሚዝ እና "የማይታየው እጅ" ፍልሚያ
የዘመናዊ ኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ፣ ገበያ የሚመራው "በማይታይ እጅ" (Invisible Hand) እንደሆነ ያስተምራል። በአዲስ አበባ ወርቅ ቤቶች ውስጥ የታየው ጭማሪ የዚሁ እጅ ውጤት ነው። ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመንን ለገበያ ክፍት ስታደርግ፣ ወርቅ እንደ ማንኛውም ሸቀጥ እውነተኛ ዋጋውን ፍለጋ ተወረወረ።
ስሚዝ እንደሚለው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ትርፍ ለማሳደግ በሚያደርጉት ጥረት ሳያውቁት የሀገርን ኢኮኖሚ ያረጋጋሉ። ነጋዴው በ30 ሺህ ብር ሲሸጥ "ስግብግብ" ሊባል ይችላል፤ ነገር ግን ይህ ዋጋ ወርቅ በኮንትሮባንድ እንዳይወጣና ወደ ብሔራዊ ባንክ ካዝና እንዲገባ በማድረግ የሀገርን የመጠባበቂያ ሀብት ይገነባል። ይሁን እንጂ፣ ይህ "የማይታይ እጅ" ለአዳዲስ ሙሽሮችና ለተራው ሸማች ግን እንደ "ብረት እጅ" እየጨበጠ የብዙዎችን ተስፋ ያጨልማል።
2. ዴቪድ ሪካርዶ እና "የውስንነት እሴት" (Scarcity Value)
ፈላስፋው ዴቪድ ሪካርዶ ስለ ወርቅ ሲናገር፣ ዋጋው የሚወሰነው በውስንነቱና እሱን ለማምረት በሚወጣው ድካም እንደሆነ ይገልጻል። ወርቅ እንደ ስንዴ ወይም እንደ ጨርቅ በብዛት ሊመረት አይችልም። ዛሬ በአዲስ አበባ ሰዎች ወርቅ ላይ የሚረባረቡት ሪካርዶ እንዳለው "እጥረት" (Scarcity) ስላለው ነው።
የዓለም ፖለቲካ ሲናወጥ፣ ከዩክሬን እስከ ጋዛ ጦርነት ሲበረታ፣ ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች ወርቅን ይሸሸጋሉ። ይህ ዓለም አቀፍ ፍላጎት በአዲስ አበባ ገበያ ላይ "ሰው ሰራሽ እጥረት" ይፈጥራል። ሪካርዶ ዛሬ በፒያሳ ቢኖር ኖሮ፣ የወርቅ ዋጋ መናርን የሚያየው እንደ ግሽበት ሳይሆን፣ በዓለም ዙሪያ ካለው የሀብት ስጋት የመነጨ "የእሴት ሽግግር" አድርጎ ነበር።
3. ጆን ሜይናርድ ኬይንስ እና "የእንስሳዊ ስሜት" (Animal Spirits)
ምናልባትም ለዛሬው አዲስ አበባ ቅርብ የሆነው ፈላስፋ ጆን ሜይናርድ ኬይንስ ነው። ኬይንስ ገበያ የሚመራው በሂሳብ ስሌት ብቻ ሳይሆን በሰው ልጅ "እንስሳዊ ስሜት" (Animal Spirits)—በፍርሃትና በተስፋ—እንደሆነ ይከራከራል።
ወርቅ በአመት ውስጥ 100% የጨመረው ወርቁ ስለተለወጠ አይደለም፤ የሰዎች ስነ-ልቦና ስለተለወጠ እንጂ። ሰዎች "ነገ ከዚህም በላይ ይጨምራል" በሚል ፍርሃት ዛሬ በውድ ይገዛሉ።
ይህ "Self-fulfilling Prophecy" ወይም ራስን የሚያሟላ ትንቢት ይባላል። ኬይንስ እንደሚለው፣ ገበያው ምክንያታዊ (Rational) መሆኑን አቁሞ በስሜት ሲመራ፣ ወርቅ ጌጥ መሆኑ ቀርቶ "የስነ-ልቦና ዋስትና" ይሆናል።
በአዲስ አበባ ወርቅ ቤቶች ደጃፍ የሚታየው ግርግር የኬይንስ "የስሜት ገበያ" ህያው ምስክር ነው።
4. ካርል ማርክስ እና "የሸቀጥ አምልኮ" (Commodity Fetishism)
ለካርል ማርክስ ወርቅ የሰው ልጅ ጉልበት ውጤት ቢሆንም፣ በካፒታሊዝም ስር ግን እንደ አምላክ ይታያል። ማርክስ "የሸቀጥ አምልኮ" የሚለውን ፅንሰ-ሃሳብ ሲያብራራ፣ ሰዎች ለቁስ (ለወርቅ) የማይገባውን ክብርና ስልጣን እንደሚሰጡ ይገልጻል።
በአዲስ አበባ፣ ወርቅ ዛሬ የክብር መለኪያ ብቻ ሳይሆን የኑሮ ልዩነት ፈጣሪ ሆኗል። ወርቅ ያለው እንደ "ሀብታም"፣ የሌለው ደግሞ እንደ "ተጎጂ" ይቆጠራል። ማርክስ ቢያየው ኖሮ፣ የዚህን ቢጫ ብረት ዋጋ መናር የሚያየው በሰው ልጆች መካከል ያለውን የክፍተት ጥልቀት (Class Struggle) የሚጨምር የኢኮኖሚ ሰንሰለት አድርጎ ነበር።
5. የዓለም አቀፍ ልምድ፦ ከጀርመን ሪፐብሊክ እስከ ቬትናም
ታሪክ እንደሚነግረን፣ ወርቅ የኢኮኖሚ ታማኝነት መለኪያ ነው።
የጀርመን ዋይማር ሪፐብሊክ፦ በ1920ዎቹ ጀርመን በከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ስትመታ፣ ሰዎች የቤተሰብ ወርቃቸውን ለዳቦ ይለውጡ ነበር። ዛሬ በአዲስ አበባ ወርቅ የጨመረው ግን ገንዘብ ስለጠፋ ሳይሆን፣ የገንዘብ ዋጋ ከወርቅ ጋር እንዲስተካከል (Alignment) እየተደረገ በመሆኑ ነው።
ቬትናም፦ ቬትናሞች ዛሬም ድረስ ትላልቅ ግዢዎችን (ቤትና መኪና) የሚፈጽሙት በወርቅ ነው። በአዲስ አበባም ሰዎች ወደፊት በብር ከመተማመን ይልቅ "ስንት ግራም ወርቅ ያወጣል?" ወደሚል ስሌት ሊገቡ እንደሚችሉ የቬትናም ተሞክሮ ያሳየናል።
6. ሚዛናዊ ድምዳሜ፦ ሰብዓዊው ዋጋ እና የገበያ ግዴታ
የወርቅ ዋጋ መጨመር ሁለት ጫፎች አሉት።
በአንድ በኩል (ምክንያታዊነት)፦ የወርቅ ዋጋ መጨመር ሀገሪቱ ወደ ዓለም አቀፍ የገበያ ስርአት መግባቷን የሚያሳይ ምልክት ነው። አምራቾች ተጠቃሚ ይሆናሉ፣ ኮንትሮባንድ ይቀንሳል፣ ብሔራዊ ባንክም ይበለጽጋል። ይህ አዳም ስሚዝ የሚወደው "የገበያ ስርአት" ነው።
በሌላ በኩል (ሰብዓዊነት)፦ በ30 ሺህ ብር ግራም ውስጥ የሺዎች ሰርግና ደስታ ተቀብሯል። ወጣቶች ተስፋ ይቆርጣሉ፣ ቤተሰቦች ይጨነቃሉ። ይህ ኬይንስ የፈራው "የማህበራዊ አለመረጋጋት" መነሻ ሊሆን ይችላል።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባው የወርቅ ዋጋ ንረት የኢኮኖሚክስ ፈላስፎች መከራከሪያ መድረክ ሆኗል። ዋጋው በዚሁ ይቀጥላል ወይስ ይወርዳል? የሚለው ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በገበያው "የማይታይ እጅ" እና በሰው ልጅ "እንስሳዊ ስሜት" መካከል በሚደረገው ፍልሚያ ነው። ዋናው ቁምነገር ግን፣ ወርቅ ቢወደድም የሰው ልጅ እሴትና ሰብዓዊነት በቁጥሮች ግርግር ውስጥ ሳይጠፋ መጠበቁ ላይ ነው።
በፈላስፎች ሚዛን እና በገበያ ማዕበል መካከል
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች—በተለይም በታሪካዊቷ ፒያሳ—ዛሬ ስለ "ቢጫው ብረት" ዋጋ መናር እየተወራ ነው።
ባለ 24 ካራት አንድ ግራም ወርቅ 30 ሺህ ብር መድረሱ ፣ባለ 21 ካራት ደግሞ በግራም ወደ 28 ሺህ ብር ተመንጥቀው በአንድ ዓመት ውስጥ የ100% ጭማሪ አሳይተዋል።
በከተማዋ ሰማይ ስር አዲስ የኢኮኖሚ ትኩሳት አንግሷል። ይህ ትኩሳት ግን የቁጥር ብቻ አይደለም፤ የታላላቅ የኢኮኖሚክስ ፈላስፎች ሃሳብ በተግባር የሚፈተንበት "ልበ-አንጠልጣይ" ድራማ ነው።
አዳም ስሚዝ እና "የማይታየው እጅ" ፍልሚያ
የዘመናዊ ኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ፣ ገበያ የሚመራው "በማይታይ እጅ" (Invisible Hand) እንደሆነ ያስተምራል። በአዲስ አበባ ወርቅ ቤቶች ውስጥ የታየው ጭማሪ የዚሁ እጅ ውጤት ነው። ኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ተመንን ለገበያ ክፍት ስታደርግ፣ ወርቅ እንደ ማንኛውም ሸቀጥ እውነተኛ ዋጋውን ፍለጋ ተወረወረ።
ስሚዝ እንደሚለው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ትርፍ ለማሳደግ በሚያደርጉት ጥረት ሳያውቁት የሀገርን ኢኮኖሚ ያረጋጋሉ። ነጋዴው በ30 ሺህ ብር ሲሸጥ "ስግብግብ" ሊባል ይችላል፤ ነገር ግን ይህ ዋጋ ወርቅ በኮንትሮባንድ እንዳይወጣና ወደ ብሔራዊ ባንክ ካዝና እንዲገባ በማድረግ የሀገርን የመጠባበቂያ ሀብት ይገነባል። ይሁን እንጂ፣ ይህ "የማይታይ እጅ" ለአዳዲስ ሙሽሮችና ለተራው ሸማች ግን እንደ "ብረት እጅ" እየጨበጠ የብዙዎችን ተስፋ ያጨልማል።
2. ዴቪድ ሪካርዶ እና "የውስንነት እሴት" (Scarcity Value)
ፈላስፋው ዴቪድ ሪካርዶ ስለ ወርቅ ሲናገር፣ ዋጋው የሚወሰነው በውስንነቱና እሱን ለማምረት በሚወጣው ድካም እንደሆነ ይገልጻል። ወርቅ እንደ ስንዴ ወይም እንደ ጨርቅ በብዛት ሊመረት አይችልም። ዛሬ በአዲስ አበባ ሰዎች ወርቅ ላይ የሚረባረቡት ሪካርዶ እንዳለው "እጥረት" (Scarcity) ስላለው ነው።
የዓለም ፖለቲካ ሲናወጥ፣ ከዩክሬን እስከ ጋዛ ጦርነት ሲበረታ፣ ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች ወርቅን ይሸሸጋሉ። ይህ ዓለም አቀፍ ፍላጎት በአዲስ አበባ ገበያ ላይ "ሰው ሰራሽ እጥረት" ይፈጥራል። ሪካርዶ ዛሬ በፒያሳ ቢኖር ኖሮ፣ የወርቅ ዋጋ መናርን የሚያየው እንደ ግሽበት ሳይሆን፣ በዓለም ዙሪያ ካለው የሀብት ስጋት የመነጨ "የእሴት ሽግግር" አድርጎ ነበር።
3. ጆን ሜይናርድ ኬይንስ እና "የእንስሳዊ ስሜት" (Animal Spirits)
ምናልባትም ለዛሬው አዲስ አበባ ቅርብ የሆነው ፈላስፋ ጆን ሜይናርድ ኬይንስ ነው። ኬይንስ ገበያ የሚመራው በሂሳብ ስሌት ብቻ ሳይሆን በሰው ልጅ "እንስሳዊ ስሜት" (Animal Spirits)—በፍርሃትና በተስፋ—እንደሆነ ይከራከራል።
ወርቅ በአመት ውስጥ 100% የጨመረው ወርቁ ስለተለወጠ አይደለም፤ የሰዎች ስነ-ልቦና ስለተለወጠ እንጂ። ሰዎች "ነገ ከዚህም በላይ ይጨምራል" በሚል ፍርሃት ዛሬ በውድ ይገዛሉ።
ይህ "Self-fulfilling Prophecy" ወይም ራስን የሚያሟላ ትንቢት ይባላል። ኬይንስ እንደሚለው፣ ገበያው ምክንያታዊ (Rational) መሆኑን አቁሞ በስሜት ሲመራ፣ ወርቅ ጌጥ መሆኑ ቀርቶ "የስነ-ልቦና ዋስትና" ይሆናል።
በአዲስ አበባ ወርቅ ቤቶች ደጃፍ የሚታየው ግርግር የኬይንስ "የስሜት ገበያ" ህያው ምስክር ነው።
4. ካርል ማርክስ እና "የሸቀጥ አምልኮ" (Commodity Fetishism)
ለካርል ማርክስ ወርቅ የሰው ልጅ ጉልበት ውጤት ቢሆንም፣ በካፒታሊዝም ስር ግን እንደ አምላክ ይታያል። ማርክስ "የሸቀጥ አምልኮ" የሚለውን ፅንሰ-ሃሳብ ሲያብራራ፣ ሰዎች ለቁስ (ለወርቅ) የማይገባውን ክብርና ስልጣን እንደሚሰጡ ይገልጻል።
በአዲስ አበባ፣ ወርቅ ዛሬ የክብር መለኪያ ብቻ ሳይሆን የኑሮ ልዩነት ፈጣሪ ሆኗል። ወርቅ ያለው እንደ "ሀብታም"፣ የሌለው ደግሞ እንደ "ተጎጂ" ይቆጠራል። ማርክስ ቢያየው ኖሮ፣ የዚህን ቢጫ ብረት ዋጋ መናር የሚያየው በሰው ልጆች መካከል ያለውን የክፍተት ጥልቀት (Class Struggle) የሚጨምር የኢኮኖሚ ሰንሰለት አድርጎ ነበር።
5. የዓለም አቀፍ ልምድ፦ ከጀርመን ሪፐብሊክ እስከ ቬትናም
ታሪክ እንደሚነግረን፣ ወርቅ የኢኮኖሚ ታማኝነት መለኪያ ነው።
የጀርመን ዋይማር ሪፐብሊክ፦ በ1920ዎቹ ጀርመን በከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ስትመታ፣ ሰዎች የቤተሰብ ወርቃቸውን ለዳቦ ይለውጡ ነበር። ዛሬ በአዲስ አበባ ወርቅ የጨመረው ግን ገንዘብ ስለጠፋ ሳይሆን፣ የገንዘብ ዋጋ ከወርቅ ጋር እንዲስተካከል (Alignment) እየተደረገ በመሆኑ ነው።
ቬትናም፦ ቬትናሞች ዛሬም ድረስ ትላልቅ ግዢዎችን (ቤትና መኪና) የሚፈጽሙት በወርቅ ነው። በአዲስ አበባም ሰዎች ወደፊት በብር ከመተማመን ይልቅ "ስንት ግራም ወርቅ ያወጣል?" ወደሚል ስሌት ሊገቡ እንደሚችሉ የቬትናም ተሞክሮ ያሳየናል።
6. ሚዛናዊ ድምዳሜ፦ ሰብዓዊው ዋጋ እና የገበያ ግዴታ
የወርቅ ዋጋ መጨመር ሁለት ጫፎች አሉት።
በአንድ በኩል (ምክንያታዊነት)፦ የወርቅ ዋጋ መጨመር ሀገሪቱ ወደ ዓለም አቀፍ የገበያ ስርአት መግባቷን የሚያሳይ ምልክት ነው። አምራቾች ተጠቃሚ ይሆናሉ፣ ኮንትሮባንድ ይቀንሳል፣ ብሔራዊ ባንክም ይበለጽጋል። ይህ አዳም ስሚዝ የሚወደው "የገበያ ስርአት" ነው።
በሌላ በኩል (ሰብዓዊነት)፦ በ30 ሺህ ብር ግራም ውስጥ የሺዎች ሰርግና ደስታ ተቀብሯል። ወጣቶች ተስፋ ይቆርጣሉ፣ ቤተሰቦች ይጨነቃሉ። ይህ ኬይንስ የፈራው "የማህበራዊ አለመረጋጋት" መነሻ ሊሆን ይችላል።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባው የወርቅ ዋጋ ንረት የኢኮኖሚክስ ፈላስፎች መከራከሪያ መድረክ ሆኗል። ዋጋው በዚሁ ይቀጥላል ወይስ ይወርዳል? የሚለው ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በገበያው "የማይታይ እጅ" እና በሰው ልጅ "እንስሳዊ ስሜት" መካከል በሚደረገው ፍልሚያ ነው። ዋናው ቁምነገር ግን፣ ወርቅ ቢወደድም የሰው ልጅ እሴትና ሰብዓዊነት በቁጥሮች ግርግር ውስጥ ሳይጠፋ መጠበቁ ላይ ነው።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
“ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የልዑካን ቡድን አባላት የእግር ጉዞ መርሐግብር ተከናወነ።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።