የወንድማችን እጅጉ አበበን ሕይወት ለመታደግ
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
7 days ago