24 days ago
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ ተጀመረ
#ethiopia | በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም የሕይወት አድን ሥራውን ወዲያውኑ አግልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ይህ አገር አቀፍ ጠቀሜታ ያለው ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልብ ህመም ተጋላጭ ለሆኑ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የታሰበ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ መሆኑን ጎንደር ዩኒቨርስቲ ገልጿል።
በዚህ ወሳኝ የሕክምና ዘመቻ ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ የጤና ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን ያለ ምንም ክፍያ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ይሰጣል ተብላል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ ለህክምና ቡድኑ ባደረጉት የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፣ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም የሕይወት አድን ሥራውን ወዲያውኑ አግልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ይህ አገር አቀፍ ጠቀሜታ ያለው ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልብ ህመም ተጋላጭ ለሆኑ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የታሰበ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ መሆኑን ጎንደር ዩኒቨርስቲ ገልጿል።
በዚህ ወሳኝ የሕክምና ዘመቻ ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ የጤና ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን ያለ ምንም ክፍያ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ይሰጣል ተብላል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ ለህክምና ቡድኑ ባደረጉት የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፣ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
24 days ago
በጎንደር ነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ ተጀመረ
#fastmereja በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል። ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም ወዲያውኑ ሥራውን በይፋ አስጀምሯል። ይህ ሕይወት አታራፊ ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ተጋላጭ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የተፈጠረውን የጋራ ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ነው።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ በነፃ መስጠት ጀምረዋል። በዚህ ወሳኝ የሕክምና ጣልቃ ገብነት ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን በነፃ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ዛሬውኑ ትልቅ ዕድልና መሠረት እየጣለ ይገኛል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ በነበረው የአቀባበል መርሐ-ግብር ላይ ዓለም አቀፉን የሕክምና ቡድን ከፍተኛ አክብሮት ባለው ስሜት እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፥ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል። በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል::
#fastmereja በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል። ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም ወዲያውኑ ሥራውን በይፋ አስጀምሯል። ይህ ሕይወት አታራፊ ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ተጋላጭ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የተፈጠረውን የጋራ ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ነው።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ በነፃ መስጠት ጀምረዋል። በዚህ ወሳኝ የሕክምና ጣልቃ ገብነት ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን በነፃ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ዛሬውኑ ትልቅ ዕድልና መሠረት እየጣለ ይገኛል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ በነበረው የአቀባበል መርሐ-ግብር ላይ ዓለም አቀፉን የሕክምና ቡድን ከፍተኛ አክብሮት ባለው ስሜት እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፥ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል። በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል::
25 days ago
የመቄዶንያ ግዙፍ ሕንፃ ግንባታ ማጠናቀቂያ 11 ኮንቴነር የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ ተደረጉ
#fastmereja I መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሻራውን ያሳረፈበትና ርብርብ ያደረገበት ግዙፉ የመቄዶንያ የአዕምሮ ሕሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል ሕንፃ ግንባታን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ መደረጋቸውን የማዕከሉ አመራሮች በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ከቻይናው ታዋቂ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ አምራች ድርጅት "ኤክስ ኤም ጂ" (XMG) በቀጥታ የተገዙትና ጥራታቸውን የጠበቁ ባለ 40 ጫማ 11 ኮንቴነር ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ማዕከሉ በደረሰበት ወቅትም የሚዲያ አካላት በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የመቄዶንያ መሥራችና አመራሮች እንደገለጹት፤ አሁን ገቢ የሆኑት ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ከ1 ዓመት በፊት የታዘዙ ሲሆን፣ ሕንፃውን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ፣ ግንባታዎችን ለማከናወን፣ ግብዓቶችን ለማምረት እንዲሁም ለማጣራት የሚያገለግሉ 'Full Set Concrete' ማሽኖች ናቸው። ወደ ማዕከሉ ከገቡት ዋና ዋና ማሽነሪዎች መካከል የዊን ሎደር (Win loader)፣ የኮንክሪት ሚክሲንግ ፕላንት (Concrete mixing plant)፣ ታወር ክሬን (Tower crane)፣ የኮንክሪት ላይን ፓምፕ (Concrete line pump)፣ የኮንስትራክሽን ሊፍቶች (Construction lift)፣ የኮንክሪት ቡም ፓምፕ (Concrete boom pump)፣ የኮንክሪት ትራክ ሚክሰሮች (Concrete truck mixer)፣ ጄኔሬተሮችና ኤክስካቫተሮች ይገኙበታል። ከማሽነሪዎቹ በተጨማሪም ለግንባታው የሚሆን ብረትና ለሁሉም ማሽኖች የሚያስፈልጉ አስተማማኝ ዋስትና (Warranty) ያላቸው መለዋወጫ ዕቃዎች (Spare parts) አብረው ገቢ ሆነዋል።
የኤክስ ኤም ጂ (XMG) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ቢሮ ሠራተኞች ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ዳኘ በበኩላቸው፤ ማሽነሪዎቹ በቀጥታ ከአምራች ድርጅቱ መገዛታቸው ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እንዲገኝ ማድረጉን ገልጸዋል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የራሱ ወኪል ቢሮና ብቃት ያላቸው ቻይናውያንና ኢትዮጵያውያን መካኒኮች ያሉት በመሆኑ፣ ወደፊት በማሽኖቹ ላይ ምንም ዓይነት የቴክኒክ ችግር ቢፈጠር በቀላሉና በፍጥነት ማስተካከል የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አረጋግጠዋል።
ማዕከሉ በአጠቃላይ ከኤክስ ኤም ጂ (XMG) ማሽነሪ ድርጅት ባለ 40 ጫማ 24 ኮንቴነር ዕቃዎችን ለመግዛት ውል የፈጸመ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ዕቃዎችም ወደፊት በተከታታይ የሚገቡ ይሆናል። መቄዶንያ ከዚህ ቀደም 54 ኮንቴነር ፖርስሊን፣ 7 ኮንቴነር ግራናይት እና 6 ኮንቴነር የባኞ ቤት ዕቃዎችን ማስገባቱን ያስታወሰው የማዕከሉ መግለጫ፤ አሁንም ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶች ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል። "መቄዶንያ በትንሽ ወጪ ብዙ ይሠራል" ያሉት የማዕከሉ ኃላፊዎች፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከባለሙያዎች የሚደረገው ያልተቋረጠ እገዛና ድጋፍ በመኖሩ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለኤክስ ኤም ጂ ሠራተኞች፣ ለመካኒኮችና ድጋፉን ላላቋረጠው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተገልጋዮቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#fastmereja I መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሻራውን ያሳረፈበትና ርብርብ ያደረገበት ግዙፉ የመቄዶንያ የአዕምሮ ሕሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል ሕንፃ ግንባታን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ መደረጋቸውን የማዕከሉ አመራሮች በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ከቻይናው ታዋቂ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ አምራች ድርጅት "ኤክስ ኤም ጂ" (XMG) በቀጥታ የተገዙትና ጥራታቸውን የጠበቁ ባለ 40 ጫማ 11 ኮንቴነር ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ማዕከሉ በደረሰበት ወቅትም የሚዲያ አካላት በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የመቄዶንያ መሥራችና አመራሮች እንደገለጹት፤ አሁን ገቢ የሆኑት ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ከ1 ዓመት በፊት የታዘዙ ሲሆን፣ ሕንፃውን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ፣ ግንባታዎችን ለማከናወን፣ ግብዓቶችን ለማምረት እንዲሁም ለማጣራት የሚያገለግሉ 'Full Set Concrete' ማሽኖች ናቸው። ወደ ማዕከሉ ከገቡት ዋና ዋና ማሽነሪዎች መካከል የዊን ሎደር (Win loader)፣ የኮንክሪት ሚክሲንግ ፕላንት (Concrete mixing plant)፣ ታወር ክሬን (Tower crane)፣ የኮንክሪት ላይን ፓምፕ (Concrete line pump)፣ የኮንስትራክሽን ሊፍቶች (Construction lift)፣ የኮንክሪት ቡም ፓምፕ (Concrete boom pump)፣ የኮንክሪት ትራክ ሚክሰሮች (Concrete truck mixer)፣ ጄኔሬተሮችና ኤክስካቫተሮች ይገኙበታል። ከማሽነሪዎቹ በተጨማሪም ለግንባታው የሚሆን ብረትና ለሁሉም ማሽኖች የሚያስፈልጉ አስተማማኝ ዋስትና (Warranty) ያላቸው መለዋወጫ ዕቃዎች (Spare parts) አብረው ገቢ ሆነዋል።
የኤክስ ኤም ጂ (XMG) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ቢሮ ሠራተኞች ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ዳኘ በበኩላቸው፤ ማሽነሪዎቹ በቀጥታ ከአምራች ድርጅቱ መገዛታቸው ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እንዲገኝ ማድረጉን ገልጸዋል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የራሱ ወኪል ቢሮና ብቃት ያላቸው ቻይናውያንና ኢትዮጵያውያን መካኒኮች ያሉት በመሆኑ፣ ወደፊት በማሽኖቹ ላይ ምንም ዓይነት የቴክኒክ ችግር ቢፈጠር በቀላሉና በፍጥነት ማስተካከል የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አረጋግጠዋል።
ማዕከሉ በአጠቃላይ ከኤክስ ኤም ጂ (XMG) ማሽነሪ ድርጅት ባለ 40 ጫማ 24 ኮንቴነር ዕቃዎችን ለመግዛት ውል የፈጸመ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ዕቃዎችም ወደፊት በተከታታይ የሚገቡ ይሆናል። መቄዶንያ ከዚህ ቀደም 54 ኮንቴነር ፖርስሊን፣ 7 ኮንቴነር ግራናይት እና 6 ኮንቴነር የባኞ ቤት ዕቃዎችን ማስገባቱን ያስታወሰው የማዕከሉ መግለጫ፤ አሁንም ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶች ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል። "መቄዶንያ በትንሽ ወጪ ብዙ ይሠራል" ያሉት የማዕከሉ ኃላፊዎች፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከባለሙያዎች የሚደረገው ያልተቋረጠ እገዛና ድጋፍ በመኖሩ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለኤክስ ኤም ጂ ሠራተኞች፣ ለመካኒኮችና ድጋፉን ላላቋረጠው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተገልጋዮቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
30 days ago
በጋራሙለታ እየለሙ ያሉ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም የሚፈጥሩ ናቸው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
*****************
ታሪክንና ውብ መልክዓ ተፈጥሮን የታደለው የጋራሙለታ አካባቢ፣ የኢትዮጵያን ሜዳና ተራሮች ምርት የሚታፈስባቸው የማድረግ ጉዞ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
አካባቢው በግብርና ልማት፣ በተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት ይበልጥ ወደተሻለ የልማት ከፍታ እየተሸጋገረ እንደሚገኝም አብራርተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሃረርጌ ዞን፣ በግራዋ ወረዳ ሜይራ ጉዲና ቀበሌ በመገኘት የተፋሰስ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በጉብኝታቸውም የተመለከቱት የተፋሰስ ልማት ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለምርትና ምርታማነት ማደግ ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን አረጋግጠው፤ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው በተቀናጀ መልኩ እየለሙ የሚገኙ የፍራፍሬ፣ የደን ልማት እና አጠቃላይ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም እየፈጠሩ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
የወረዳው አርሶ አደሮች በክላስተር በመደራጀት በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንስሳት ሀብት ልማት እና በንብ ማነብ ዘርፎች እያከናወኑት ያለው የተቀናጀ የግብርና ሥራ እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ገልጸዋል።
ይህ የተደራጀ የልማት እንቅስቃሴ የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሀገራዊ ንቅናቄን በስኬት ለማጠናቀቅ አጋዥና ከፍተኛ ሚና የሚኖረው መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ወደ አካባቢው በደረሱበት ወቅት ለተደረገላቸው ሞቅ ያለ አቀባበል እና ለተቸራቸው ሕዝባዊ አክብሮት ያላቸውን ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #temesgentiruneh #agriculturetransformation #garamuleta #clusterfarming
*****************
ታሪክንና ውብ መልክዓ ተፈጥሮን የታደለው የጋራሙለታ አካባቢ፣ የኢትዮጵያን ሜዳና ተራሮች ምርት የሚታፈስባቸው የማድረግ ጉዞ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
አካባቢው በግብርና ልማት፣ በተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት ይበልጥ ወደተሻለ የልማት ከፍታ እየተሸጋገረ እንደሚገኝም አብራርተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሃረርጌ ዞን፣ በግራዋ ወረዳ ሜይራ ጉዲና ቀበሌ በመገኘት የተፋሰስ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በጉብኝታቸውም የተመለከቱት የተፋሰስ ልማት ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለምርትና ምርታማነት ማደግ ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን አረጋግጠው፤ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው በተቀናጀ መልኩ እየለሙ የሚገኙ የፍራፍሬ፣ የደን ልማት እና አጠቃላይ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም እየፈጠሩ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
የወረዳው አርሶ አደሮች በክላስተር በመደራጀት በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንስሳት ሀብት ልማት እና በንብ ማነብ ዘርፎች እያከናወኑት ያለው የተቀናጀ የግብርና ሥራ እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ገልጸዋል።
ይህ የተደራጀ የልማት እንቅስቃሴ የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሀገራዊ ንቅናቄን በስኬት ለማጠናቀቅ አጋዥና ከፍተኛ ሚና የሚኖረው መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ወደ አካባቢው በደረሱበት ወቅት ለተደረገላቸው ሞቅ ያለ አቀባበል እና ለተቸራቸው ሕዝባዊ አክብሮት ያላቸውን ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #temesgentiruneh #agriculturetransformation #garamuleta #clusterfarming
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ሁሌም በደስታ እና እንደባህሉ አክብሮ፤ እንደወጉ ፈገግ ብሎ ለሚቀበለን የባህርዳር ሕዝብ ልባዊ ምስጋና አቀርባለሁ! ፦ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
2 months ago
✨ ውድ የሐመረ ብርሃን ቤተሰቦች ✨
ሐመረ ብርሃን ባሳለፋቸው የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ ቤተሰብነትዎን በማጽናት እስካሁን ስላልተለዩን ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ከልጆቻችን ጋር የማይረሳ መንፈሳዊ እና ቤተሰባዊ ጊዜ የምናሳልፍበትን ልዩ የቤተሰብ ጉዞ እና መርሐግብር ከሙሉ ቤተሰብዎ ጋር እንዲታደሙ ጥሪ ስናደርግልዎ በታላቅ አክብሮት ነው!! 🎉
🕰 ማክሰኞ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም |
ጠዋት 12፡00 ሰዓት
📍ቦታ: ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም አዲስ አበባ አስኮ
https://maps.app.goo.gl/6j... 📍
እባክዎ ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳን ከሥር ያለውን ሊንክ በመጫን ለቤተሰብዎ አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ።👇
https://hiking.hamereberha...
🍽 መርሐግብሩ የተሟላ መስተንግዶ ያለውና ፤ ምንም አይነት ክፍያ የሌለው ለቅርብ ቤተሰቦች ብቻ የተዘጋጀ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
✨ ሐመረ ብርሃን ✨
ሐመረ ብርሃን ባሳለፋቸው የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ ቤተሰብነትዎን በማጽናት እስካሁን ስላልተለዩን ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ከልጆቻችን ጋር የማይረሳ መንፈሳዊ እና ቤተሰባዊ ጊዜ የምናሳልፍበትን ልዩ የቤተሰብ ጉዞ እና መርሐግብር ከሙሉ ቤተሰብዎ ጋር እንዲታደሙ ጥሪ ስናደርግልዎ በታላቅ አክብሮት ነው!! 🎉
🕰 ማክሰኞ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም |
ጠዋት 12፡00 ሰዓት
📍ቦታ: ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም አዲስ አበባ አስኮ
https://maps.app.goo.gl/6j... 📍
እባክዎ ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳን ከሥር ያለውን ሊንክ በመጫን ለቤተሰብዎ አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ።👇
https://hiking.hamereberha...
🍽 መርሐግብሩ የተሟላ መስተንግዶ ያለውና ፤ ምንም አይነት ክፍያ የሌለው ለቅርብ ቤተሰቦች ብቻ የተዘጋጀ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
✨ ሐመረ ብርሃን ✨
3 months ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ለሼህ መሀመድ አሊ አልአሙዲ ያላቸውን አክብሮት ገለጹ
#ethiopia | የኢትዮጵያ እግር ኳስ ግዙፉ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ፈረሰኞቹ) ላለፉት 30 ዓመታት ላደረጉላቸው ወደር የለሽ ድጋፍ ለታዋቂው ባለሀብት ሼህ መሀመድ አሊ አልአሙዲ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ክለቡ ባወጣው መግለጫ፣ ሼህ አላሙዲ ያለምንም የግል ጥቅም ፍላጎት ሀብታቸውን ለክለቡ ስኬት በማዋላቸው ደጋፊው በርካታ የደስታ ጊዜያትን እንዲያሳልፍ ምክንያት መሆናቸውን አስታውሷል። "እስካሁን በተገቢው መልኩ ምስጋና አላቀረብንልዎትም" ያለው ክለቡ፣ አሁን ግን ታሪካዊ ውለታቸውን በይፋ እውቅና ሰጥቷል።
ባለሀብቱ ላለፉት 30 ዓመታት ያላሰለሰ ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸው ተገልጿል።
ከየትኛውም ክለብ በተለየ መልኩ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስኬት የነበራቸው አስተዋጽኦ ተወድሷል።
ክለቡ በአሁኑ ወቅት ባለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሼህ አላሙዲ "አለሁ" ማለታቸው ለክለቡ ትልቅ ብርታት መሆኑ ተጠቁሟል።
"ውለታዎን ታሪክ አይዘነጋውም፤ እኛም ጊዮርጊሳውያን በሚገባ እናስታውሰዋለን" በሚል ጥልቅ መልዕክት የታጀበው ይህ ምስጋና፣ በፈረሰኞቹ ቤት የባለሀብቱ ስፍራ ምን ያህል የላቀ መሆኑን ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #stgeorgesa #saintgeorgefc #sheikhalamoudi #ethiopianfootball #kidusgiorgis #ፈረሰኞቹ #ቅዱስጊዮርጊስ
#ethiopia | የኢትዮጵያ እግር ኳስ ግዙፉ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ፈረሰኞቹ) ላለፉት 30 ዓመታት ላደረጉላቸው ወደር የለሽ ድጋፍ ለታዋቂው ባለሀብት ሼህ መሀመድ አሊ አልአሙዲ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ክለቡ ባወጣው መግለጫ፣ ሼህ አላሙዲ ያለምንም የግል ጥቅም ፍላጎት ሀብታቸውን ለክለቡ ስኬት በማዋላቸው ደጋፊው በርካታ የደስታ ጊዜያትን እንዲያሳልፍ ምክንያት መሆናቸውን አስታውሷል። "እስካሁን በተገቢው መልኩ ምስጋና አላቀረብንልዎትም" ያለው ክለቡ፣ አሁን ግን ታሪካዊ ውለታቸውን በይፋ እውቅና ሰጥቷል።
ባለሀብቱ ላለፉት 30 ዓመታት ያላሰለሰ ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸው ተገልጿል።
ከየትኛውም ክለብ በተለየ መልኩ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስኬት የነበራቸው አስተዋጽኦ ተወድሷል።
ክለቡ በአሁኑ ወቅት ባለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሼህ አላሙዲ "አለሁ" ማለታቸው ለክለቡ ትልቅ ብርታት መሆኑ ተጠቁሟል።
"ውለታዎን ታሪክ አይዘነጋውም፤ እኛም ጊዮርጊሳውያን በሚገባ እናስታውሰዋለን" በሚል ጥልቅ መልዕክት የታጀበው ይህ ምስጋና፣ በፈረሰኞቹ ቤት የባለሀብቱ ስፍራ ምን ያህል የላቀ መሆኑን ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #stgeorgesa #saintgeorgefc #sheikhalamoudi #ethiopianfootball #kidusgiorgis #ፈረሰኞቹ #ቅዱስጊዮርጊስ
3 months ago
ከንቲባ አዳነች አበቤ ዶ/ር ዐቢይ የሚመሩትን የህክምና ማእከል ጎበኙ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት አዳነች አበቤ እና የከተማዋ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዮሀንስ ጫላ በኢሊት የአንገት በላይ ቀዶ ህክምና ማእከል የሥራ ጉብኝት አደረጉ።
በጉብኝቱ ወቅት ክብርት ከንቲባዋና የጤና ቢሮ ሀላፊው በማእከሉ እየተከናወኑ ያሉ የህክምና አገልግሎቶችን ተመልክተዋል።
የማእከሉ መስራች ዶ/ር ዐቢይ ታደሰ ለከንቲባዋና ለልዑካን ቡድኑ ባደረጉት ገለጻ፣ ለተቋሙ ላሳዩት ድጋፍና ማበረታቻ በራሳቸውና በስራ ባልደረቦቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ አይነቱ የከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ጉብኝት በጤናው ዘርፍ ለሚሰማሩ የግል የህክምና ተቋማት ትልቅ መነቃቃትን የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #addisababa #ethiopia #elitemedicalcenter #healthsector #adanechababe #dryohanneschala #medicalnews #healthcare #ethiopianhealth
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት አዳነች አበቤ እና የከተማዋ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዮሀንስ ጫላ በኢሊት የአንገት በላይ ቀዶ ህክምና ማእከል የሥራ ጉብኝት አደረጉ።
በጉብኝቱ ወቅት ክብርት ከንቲባዋና የጤና ቢሮ ሀላፊው በማእከሉ እየተከናወኑ ያሉ የህክምና አገልግሎቶችን ተመልክተዋል።
የማእከሉ መስራች ዶ/ር ዐቢይ ታደሰ ለከንቲባዋና ለልዑካን ቡድኑ ባደረጉት ገለጻ፣ ለተቋሙ ላሳዩት ድጋፍና ማበረታቻ በራሳቸውና በስራ ባልደረቦቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ አይነቱ የከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ጉብኝት በጤናው ዘርፍ ለሚሰማሩ የግል የህክምና ተቋማት ትልቅ መነቃቃትን የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #addisababa #ethiopia #elitemedicalcenter #healthsector #adanechababe #dryohanneschala #medicalnews #healthcare #ethiopianhealth
3 months ago
ከአዲስ ዘመን እስከ ኢትዮጵያን ኔክስት ቶፕ ሞዴል
የሞዴል ሰለሞን አዲስ የጽናት ጉዞ
#ethiopia | የብዙ ከያንያን እና የጥበብ ሰዎች መፍለቂያ ከሆነችው አዲስ ዘመን ከተማ የተነሳው ወጣት ሰለሞን አዲስ፣ ዛሬ በኢትዮጵያ ሞዴሊንግ ዘርፍ ስሙ በጉልህ እየተነሳ ይገኛል።
ሰለሞን ትምህርትን ከህልም፣ ሥራን ደግሞ ከጽናት ጋር አጣምሮ የያዘ የዘመኑ ወጣት ተምሳሌት ነው።
ሰለሞን በአካዳሚክ ዘርፍ እራሱን በሚገባ ያበቃ ባለሙያ ነው። በቅየሳ (Surveying) እና በአውቶ መካኒክ በደረጃ 4 የሰለጠነ ሲሆን፣ በማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዟል።
በሥራው ዓለምም በአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በግንባታ ክትትል ባለሙያነት ከማገልገሉም በላይ፣ ለ8 ዓመታት የራሱን የህንፃ ሥራ አማካሪ ቢሮ በመክፈት በርካታ ፕላኖችን ቀርጿል።
ሞዴሊንግ የሰለሞን የልጅነት ሕልም ቢሆንም፣ ጉዞው ግን አልጋ በአልጋ አልነበረም። በጎንደር የጀመረው ስልጠና በቂ ስላልነበረ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሆቴል ሪሴብሽን ሥራ እየተዳደረ በዞላ ሞዴሊንግ ትምህርት ቤት ስልጠናውን ቀጥሏል።
ሕይወት ከባድ በነበረችባቸው ጊዜያት ተስፋ ባለመቁረጥ ለዓመት ተምሮ የ"ኮንፊደንስ" ተሸላሚ በመሆን ተመርቋል።
ዛሬ ሰለሞን በሥራው አድጎ "Night Manager" ለመሆን መብቃቱ ብቻ ሳይሆን፣ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረውን "Ethiopian Next Top Model" ውድድርን ተቀላቅሎ በአዲስ አበባና በመላው ሀገሪቱ ታዋቂነትን እያተረፈ ይገኛል።
"በሕይወት ውስጥ ተስፋ አለመቁረጥን ተምሬያለሁ" የሚለው ሰለሞን፣ በአባይ ቲቪ በሚተላለፈው በዚህ ውድድር ላይ እያሳየው ላለው ብቃት የደጋፊዎቹን ምስጋናና ማበረታቻ በክብር ይቀበላል። ለዚህ ስኬት ላበቁት የአባይ ቲቪ እና የውድድሩ አዘጋጅ መልካም ሚካኤልም ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
ሰለሞን አዲስ ለወጣቶች የሚነግረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፦ "ያሰብከውን ለማሳካት ከጣርክ፣ አንድ ቀን ማሳካትህ አይቀሬ ነው!"
#getu #solomonaddis #ethiopiannexttopmodel #modeling #inspiration #successstory #ethiopia #addiszemen #abaytv #ሞዴል #ሰለሞንአዲስ #ኢትዮጵያ #ተስፋአለመቁረጥ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሞዴል ሰለሞን አዲስ የጽናት ጉዞ
#ethiopia | የብዙ ከያንያን እና የጥበብ ሰዎች መፍለቂያ ከሆነችው አዲስ ዘመን ከተማ የተነሳው ወጣት ሰለሞን አዲስ፣ ዛሬ በኢትዮጵያ ሞዴሊንግ ዘርፍ ስሙ በጉልህ እየተነሳ ይገኛል።
ሰለሞን ትምህርትን ከህልም፣ ሥራን ደግሞ ከጽናት ጋር አጣምሮ የያዘ የዘመኑ ወጣት ተምሳሌት ነው።
ሰለሞን በአካዳሚክ ዘርፍ እራሱን በሚገባ ያበቃ ባለሙያ ነው። በቅየሳ (Surveying) እና በአውቶ መካኒክ በደረጃ 4 የሰለጠነ ሲሆን፣ በማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዟል።
በሥራው ዓለምም በአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በግንባታ ክትትል ባለሙያነት ከማገልገሉም በላይ፣ ለ8 ዓመታት የራሱን የህንፃ ሥራ አማካሪ ቢሮ በመክፈት በርካታ ፕላኖችን ቀርጿል።
ሞዴሊንግ የሰለሞን የልጅነት ሕልም ቢሆንም፣ ጉዞው ግን አልጋ በአልጋ አልነበረም። በጎንደር የጀመረው ስልጠና በቂ ስላልነበረ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሆቴል ሪሴብሽን ሥራ እየተዳደረ በዞላ ሞዴሊንግ ትምህርት ቤት ስልጠናውን ቀጥሏል።
ሕይወት ከባድ በነበረችባቸው ጊዜያት ተስፋ ባለመቁረጥ ለዓመት ተምሮ የ"ኮንፊደንስ" ተሸላሚ በመሆን ተመርቋል።
ዛሬ ሰለሞን በሥራው አድጎ "Night Manager" ለመሆን መብቃቱ ብቻ ሳይሆን፣ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረውን "Ethiopian Next Top Model" ውድድርን ተቀላቅሎ በአዲስ አበባና በመላው ሀገሪቱ ታዋቂነትን እያተረፈ ይገኛል።
"በሕይወት ውስጥ ተስፋ አለመቁረጥን ተምሬያለሁ" የሚለው ሰለሞን፣ በአባይ ቲቪ በሚተላለፈው በዚህ ውድድር ላይ እያሳየው ላለው ብቃት የደጋፊዎቹን ምስጋናና ማበረታቻ በክብር ይቀበላል። ለዚህ ስኬት ላበቁት የአባይ ቲቪ እና የውድድሩ አዘጋጅ መልካም ሚካኤልም ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
ሰለሞን አዲስ ለወጣቶች የሚነግረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፦ "ያሰብከውን ለማሳካት ከጣርክ፣ አንድ ቀን ማሳካትህ አይቀሬ ነው!"
#getu #solomonaddis #ethiopiannexttopmodel #modeling #inspiration #successstory #ethiopia #addiszemen #abaytv #ሞዴል #ሰለሞንአዲስ #ኢትዮጵያ #ተስፋአለመቁረጥ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ድጋፋ ቀጥሏል !!!
በጋሞ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ለተጎዱ ወገኖቻችን የ150,000 ሺህ ብር(አናያር ትሬዲንግ ,አግሮ ማይን , እሺ ሚዲያ እና ኮምኒኬሽን) የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ።
የድጋፍ ገንዘብ ርክክቡን ያከናወኑት ኢንስትራክተር ነፃነት ካሳና ልዑካቸው ባስተላለፉት መልዕክትበአደጋው ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸው መጽናናትን ተመኝተዋል።
ኢንስትራክተር ነፃነት ይህ ድጋፍ የመጀመሪያ ዙር መሆኑንና በቀጣይም አጋርነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ አባቶችና የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ደምሴ አድማሱ በበኩላቸው፤ ተቋማቱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላሳየው ወንድማዊ አጋርነትና ላደረጉት ድጋፍ በዞኑ ሕዝብና በመንግሥት ስም ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ከጉዳቱ ክብደት የተነሳ ሌሎች ወገኖችም እገዛቸውን እንዲቀጥሉ አሳስበዋል ።
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር CBE፦ 1000321312865
በጋሞ ዞን በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ለተጎዱ ወገኖቻችን የ150,000 ሺህ ብር(አናያር ትሬዲንግ ,አግሮ ማይን , እሺ ሚዲያ እና ኮምኒኬሽን) የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ።
የድጋፍ ገንዘብ ርክክቡን ያከናወኑት ኢንስትራክተር ነፃነት ካሳና ልዑካቸው ባስተላለፉት መልዕክትበአደጋው ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸው መጽናናትን ተመኝተዋል።
ኢንስትራክተር ነፃነት ይህ ድጋፍ የመጀመሪያ ዙር መሆኑንና በቀጣይም አጋርነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ አባቶችና የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ደምሴ አድማሱ በበኩላቸው፤ ተቋማቱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላሳየው ወንድማዊ አጋርነትና ላደረጉት ድጋፍ በዞኑ ሕዝብና በመንግሥት ስም ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል ከጉዳቱ ክብደት የተነሳ ሌሎች ወገኖችም እገዛቸውን እንዲቀጥሉ አሳስበዋል ።
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር CBE፦ 1000321312865
3 months ago
አስቸኳይ የሰብዓዊነት ጥሪ፦
ለጋሞ ወገኖቻችን በጋራ እንድረስላቸው!
#ethiopia | ውድ ኢትዮጵያውያን፣ በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ (ማዞ ዶይሳ) እና አካባቢው በደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት ወገኖቻችን በከፍተኛ ሰቆቃ ውስጥ ይገኛሉ። ሰው ለማትረፍ ሲሉ ሕይወታቸውን ላጡና ለጠፉ ወገኖች ቤተሰቦች ድጋፋችንን የምናሳይበት ትክክለኛው ሰዓት አሁን ነው።
🙌 ከቦታው የቀረበ ምስጋና
ድምፃዊ Bujustar ከአደጋው ቀጠና ባስተላለፈው መልእክት፣ የአካባቢው ማህበረሰብ ላሳያችሁት አጋርነት ምስጋናቸውን እንዲህ ገልጸዋል፦
"በማህበራዊ ሚዲያ እየተደረገላቸው ላለው ድጋፍ እና ሽፋን ለጌጡ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) እና ለሌሎችም ልባዊ ምስጋናችንን አቅርብልን ብለዋል።"
ይህ ምስጋና የእርስዎ ሚዲያ ለተጎዱ ወገኖች ድምፅ በመሆን እያደረገ ያለውን የማይተካ ሚና የሚያረጋግጥ ነው።
የወቅታዊ ጉዳት መረጃ (በፖሊስ የተረጋገጠ)
የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብረሀም ቡሔ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ሰዓት ዋናው ርብርብ በቀሪ አስክሬኖች ፍለጋ ላይ ነው፦
* የተገኙ አስክሬኖች፦ 64
* የጠፉ ሰዎች ቁጥር፦ 128 (ፍለጋው በከባድ ሁኔታ ቀጥሏል)
* ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት፦ ዳጮ ባባ ወረዳ (59 አስክሬኖች ተገኝተዋል)
ሌሎች አካባቢዎች፦
በቦንኬ እና በከምባ ዙሪያ ወረዳዎች 5 አስክሬኖች ተገኝተዋል።
📢 ለተጽዕኖ ፈጣሪዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች የቀረበ ጥሪ
የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ በአስቸኳይ ይደረግ ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ፦
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው ! #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #ጎርፍአደጋ #ትኩረትለጋሞ #ጌጡተመስገን #ኢትዮጵያ #gamo #southethiopia #floodemergency #ethiopianews #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ለጋሞ ወገኖቻችን በጋራ እንድረስላቸው!
#ethiopia | ውድ ኢትዮጵያውያን፣ በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ (ማዞ ዶይሳ) እና አካባቢው በደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት ወገኖቻችን በከፍተኛ ሰቆቃ ውስጥ ይገኛሉ። ሰው ለማትረፍ ሲሉ ሕይወታቸውን ላጡና ለጠፉ ወገኖች ቤተሰቦች ድጋፋችንን የምናሳይበት ትክክለኛው ሰዓት አሁን ነው።
🙌 ከቦታው የቀረበ ምስጋና
ድምፃዊ Bujustar ከአደጋው ቀጠና ባስተላለፈው መልእክት፣ የአካባቢው ማህበረሰብ ላሳያችሁት አጋርነት ምስጋናቸውን እንዲህ ገልጸዋል፦
"በማህበራዊ ሚዲያ እየተደረገላቸው ላለው ድጋፍ እና ሽፋን ለጌጡ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) እና ለሌሎችም ልባዊ ምስጋናችንን አቅርብልን ብለዋል።"
ይህ ምስጋና የእርስዎ ሚዲያ ለተጎዱ ወገኖች ድምፅ በመሆን እያደረገ ያለውን የማይተካ ሚና የሚያረጋግጥ ነው።
የወቅታዊ ጉዳት መረጃ (በፖሊስ የተረጋገጠ)
የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብረሀም ቡሔ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ሰዓት ዋናው ርብርብ በቀሪ አስክሬኖች ፍለጋ ላይ ነው፦
* የተገኙ አስክሬኖች፦ 64
* የጠፉ ሰዎች ቁጥር፦ 128 (ፍለጋው በከባድ ሁኔታ ቀጥሏል)
* ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት፦ ዳጮ ባባ ወረዳ (59 አስክሬኖች ተገኝተዋል)
ሌሎች አካባቢዎች፦
በቦንኬ እና በከምባ ዙሪያ ወረዳዎች 5 አስክሬኖች ተገኝተዋል።
📢 ለተጽዕኖ ፈጣሪዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች የቀረበ ጥሪ
የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ በአስቸኳይ ይደረግ ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ፦
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው ! #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #ጎርፍአደጋ #ትኩረትለጋሞ #ጌጡተመስገን #ኢትዮጵያ #gamo #southethiopia #floodemergency #ethiopianews #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አደጋው በደረሰበት አከባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦች በማህበራዊ ሚዲያ እየተደረገላቸው ላለው ድጋፍ እና ሽፋን ልባዊ ምስጋናችንን አቅርብልን ብለዋል።
በተጨማሪም ያለው የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረግ ዘንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የበኩላችሁን ርብርብ እንድታደርጉ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ድምጻዊ Bujustar ከቦታው
በተጨማሪም ያለው የሚዲያ ሽፋን ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ለተጎጂዎች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረግ ዘንድ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የበኩላችሁን ርብርብ እንድታደርጉ ስል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ድምጻዊ Bujustar ከቦታው
3 months ago
ኦሮሚያ ባንክ፦ "ልባዊ ምስጋናችን በተግባር"
#ethiopia | ኦሮሚያ ባንክ ለባንኩ ዕድገትና ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ደንበኞቹን የሚያመሰግንበት ልዩ የደንበኞች ሳምንት በዛሬው ዕለት የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የመርሐ-ግብሩ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የ17 ዓመታት የስኬት ጉዞ
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ባለፉት 17 ዓመታት ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች አብሮነትና ታማኝነት የማይተካ ሚና ተጫውቷል።
ባንኩ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን በማቅረብና የአገልግሎት ልህቀትን በማስቀጠል የደንበኞቹን ፍላጎት ለማርካት በትጋት እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
፪. የቦርድ ሰብሳቢው መልዕክት
የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ፣ የደንበኞች አብሮነት የባንኩ መሠረት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም ይበልጥ በላቀ ሁኔታ ደንበኞችን ለማገልገል ባንኩ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
፫. ዕውቅና እና ሽልማት
በዋናው መስሪያ ቤት በተካሄደው የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ ከባንኩ ጋር ለረጅም ዓመታት በታማኝነት በመሥራት ውጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶችና ግለሰቦች የዕውቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
፬. የአከባበር ሁኔታ
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ሲሆን፣ በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ተገልጿል።
#oromiabank #customerserviceweek #ethiopia #banking #customerappreciation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ኦሮሚያ ባንክ ለባንኩ ዕድገትና ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ደንበኞቹን የሚያመሰግንበት ልዩ የደንበኞች ሳምንት በዛሬው ዕለት የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የመርሐ-ግብሩ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የ17 ዓመታት የስኬት ጉዞ
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ባለፉት 17 ዓመታት ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች አብሮነትና ታማኝነት የማይተካ ሚና ተጫውቷል።
ባንኩ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን በማቅረብና የአገልግሎት ልህቀትን በማስቀጠል የደንበኞቹን ፍላጎት ለማርካት በትጋት እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
፪. የቦርድ ሰብሳቢው መልዕክት
የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ፣ የደንበኞች አብሮነት የባንኩ መሠረት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም ይበልጥ በላቀ ሁኔታ ደንበኞችን ለማገልገል ባንኩ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
፫. ዕውቅና እና ሽልማት
በዋናው መስሪያ ቤት በተካሄደው የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ ከባንኩ ጋር ለረጅም ዓመታት በታማኝነት በመሥራት ውጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶችና ግለሰቦች የዕውቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
፬. የአከባበር ሁኔታ
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ሲሆን፣ በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ተገልጿል።
#oromiabank #customerserviceweek #ethiopia #banking #customerappreciation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
ኦሮሚያ ባንክ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሄደ
ኦሮሚያ ባንክ “ልባዊ ምስጋናችን በተግባር’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በዋናው መስሪያ ቤት እና በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ ማክበር ጀምሯል፡፡
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በመርሃ-ግበሩ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት ባንኩ ከምስረታው ጀምሮ የደንበኞቹን ፍላጐት ለማርካት፤ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን እያቀረበ 17 ዓመታትን በስኬት እና በዕድገት መጓዙን ገልፀዉ፥ ለዚህም የደንበኞች ሚና የአንበሳዉን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
ደንበኞቻችንን የምንዘክረዉ በአንድ ሳምንት መርሀ ግብር ብቻ ሳይሆን ሁሌም በምንስጠዉ የአገልግሎት ልህቀት እና ፍላጎታቸውን ለማሟላት ባለን ቁርጠኝነትና በትጋት እንደሆነ በንግግራቸዉ አመላክተዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዉ አክለዉ ባንኩ ዛሬ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች ሚና የማይተካ በመሆኑ የላቀ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።
የኦሮሚያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ በበኩላቸዉ የደንበኞቻችን አብሮነት የዕድገታችን መሰረት በመሆኑ ልባዊ ምስጋናችን እንደሚገባቸው ገልጸው፥ ይበልጥ እናንተን ለማገልገል ቁርጠኛ መሆናችንን ለማረጋገጥ እንወዳለን ብለዋል።
በኦሮሚ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደዉ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከባንኩ ጋር ለረጅም አመታት በመስራት ዉጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶች እና ግለሰቦች እዉቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል ፡፡
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት በመላው የባንኩ ቅርንጫፎች በልዩ ሁኔታ ይከበራል።
ኦሮሚያ ባንክ “ልባዊ ምስጋናችን በተግባር’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በዋናው መስሪያ ቤት እና በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ ማክበር ጀምሯል፡፡
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በመርሃ-ግበሩ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት ባንኩ ከምስረታው ጀምሮ የደንበኞቹን ፍላጐት ለማርካት፤ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን እያቀረበ 17 ዓመታትን በስኬት እና በዕድገት መጓዙን ገልፀዉ፥ ለዚህም የደንበኞች ሚና የአንበሳዉን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
ደንበኞቻችንን የምንዘክረዉ በአንድ ሳምንት መርሀ ግብር ብቻ ሳይሆን ሁሌም በምንስጠዉ የአገልግሎት ልህቀት እና ፍላጎታቸውን ለማሟላት ባለን ቁርጠኝነትና በትጋት እንደሆነ በንግግራቸዉ አመላክተዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዉ አክለዉ ባንኩ ዛሬ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች ሚና የማይተካ በመሆኑ የላቀ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።
የኦሮሚያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ በበኩላቸዉ የደንበኞቻችን አብሮነት የዕድገታችን መሰረት በመሆኑ ልባዊ ምስጋናችን እንደሚገባቸው ገልጸው፥ ይበልጥ እናንተን ለማገልገል ቁርጠኛ መሆናችንን ለማረጋገጥ እንወዳለን ብለዋል።
በኦሮሚ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደዉ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከባንኩ ጋር ለረጅም አመታት በመስራት ዉጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶች እና ግለሰቦች እዉቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል ፡፡
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት በመላው የባንኩ ቅርንጫፎች በልዩ ሁኔታ ይከበራል።
3 months ago
ኦሮሚያ ባንክ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሄደ
#fastmereja I ኦሮሚያ ባንክ “ልባዊ ምስጋናችን በተግባር’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በዋናው መስሪያ ቤት እና በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ ማክበር ጀምሯል፡፡
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በመርሃ-ግበሩ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት ባንኩ ከምስረታው ጀምሮ የደንበኞቹን ፍላጐት ለማርካት፤ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን እያቀረበ 17 ዓመታትን በስኬት እና በዕድገት መጓዙን ገልፀዉ፥ ለዚህም የደንበኞች ሚና የአንበሳዉን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
ደንበኞቻችንን የምንዘክረዉ በአንድ ሳምንት መርሀ ግብር ብቻ ሳይሆን ሁሌም በምንስጠዉ የአገልግሎት ልህቀት እና ፍላጎታቸውን ለማሟላት ባለን ቁርጠኝነትና በትጋት እንደሆነ በንግግራቸዉ አመላክተዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዉ አክለዉ ባንኩ ዛሬ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች ሚና የማይተካ በመሆኑ የላቀ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።
የኦሮሚያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ በበኩላቸዉ የደንበኞቻችን አብሮነት የዕድገታችን መሰረት በመሆኑ ልባዊ ምስጋናችን እንደሚገባቸው ገልጸው፥ ይበልጥ እናንተን ለማገልገል ቁርጠኛ መሆናችንን ለማረጋገጥ እንወዳለን ብለዋል።
በኦሮሚ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደዉ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከባንኩ ጋር ለረጅም አመታት በመስራት ዉጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶች እና ግለሰቦች እዉቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል ፡፡
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት በመላው የባንኩ ቅርንጫፎች በልዩ ሁኔታ ይከበራል።
#fastmereja I ኦሮሚያ ባንክ “ልባዊ ምስጋናችን በተግባር’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በዋናው መስሪያ ቤት እና በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ ማክበር ጀምሯል፡፡
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በመርሃ-ግበሩ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት ባንኩ ከምስረታው ጀምሮ የደንበኞቹን ፍላጐት ለማርካት፤ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን እያቀረበ 17 ዓመታትን በስኬት እና በዕድገት መጓዙን ገልፀዉ፥ ለዚህም የደንበኞች ሚና የአንበሳዉን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
ደንበኞቻችንን የምንዘክረዉ በአንድ ሳምንት መርሀ ግብር ብቻ ሳይሆን ሁሌም በምንስጠዉ የአገልግሎት ልህቀት እና ፍላጎታቸውን ለማሟላት ባለን ቁርጠኝነትና በትጋት እንደሆነ በንግግራቸዉ አመላክተዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዉ አክለዉ ባንኩ ዛሬ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ የደንበኞች ሚና የማይተካ በመሆኑ የላቀ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።
የኦሮሚያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሰፋ ስሜ በበኩላቸዉ የደንበኞቻችን አብሮነት የዕድገታችን መሰረት በመሆኑ ልባዊ ምስጋናችን እንደሚገባቸው ገልጸው፥ ይበልጥ እናንተን ለማገልገል ቁርጠኛ መሆናችንን ለማረጋገጥ እንወዳለን ብለዋል።
በኦሮሚ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደዉ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከባንኩ ጋር ለረጅም አመታት በመስራት ዉጤት ያስመዘገቡ ድርጅቶች እና ግለሰቦች እዉቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቷል ፡፡
ይህ የደንበኞች የምስጋና ሳምንት በመላው የባንኩ ቅርንጫፎች በልዩ ሁኔታ ይከበራል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አድዋ በአትላንታ 🇪🇹🇺🇸
130ኛው የድል በዓል በ"ስቶን ማውንቴን" ደመቀ
#ethiopia | በአሜሪካ አትላንታ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 130ኛውን የዓድዋ የድል በዓል "የድል እንጂ የነፃነት ቀን የለንም!" በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት አክብረዋል።
በ"ጉዞ ዓድዋ በአትላንታ ማህበር" አዘጋጅነት በስቶን ማውንቴን ፓርክ በተደረገው በዚህ ስምንተኛ ዙር የእግር ጉዞ፣ በርካታ ኢትዮጵያውያን በጠዋት በመሰባሰብ የጋራ ታሪካቸውን ዘክረዋል።
የትውልድ ቅብብል፦
አሜሪካ ተወልደው ያደጉ ሕፃናት የታሪኩ ባለቤት እንዲሆኑ "ለልጆች በልጆች" በሚል መርህ ታሪካቸውን እንዲማሩና እንዲደምቁበት ተደርጓል።
ታሪካዊ ስያሜዎች፦
በጉዞው ወቅት ወርኢሉ፣ አምባላጌ፣ መቀሌ እና ዓድዋ ተብለው የተሰየሙ ቦታዎች ተዘጋጅተው ታሪካቸው ለተሳታፊው ቀርቧል።
የአንድነት ድምቀት፦
ዕድሜ፣ ዘር፣ ጾታና ሃይማኖት ሳይለይ ሁሉም ተሳታፊ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በሚመስል "ሁዲ" (Hoodie) ደምቆ ታሪኩን በጋራ አክብሯል።
የምኒልክ የግብር አዳራሽ፦
በጉዞው ማጠናቀቂያ ላይ በ"ምኒልክ የግብር አዳራሽ" ሁሉም ተሳታፊ የማዕዱ ተቋዳሽ እንዲሆን ተደርጓል።
🙏 የምስጋና ጥሪ
ይህ ታላቅና የተሳካ ፕሮግራም እንዲካሄድ ድጋፍ ላደረጉ ድርጅቶች፣ ግለሰቦች፣ የሚዲያ ባለሙያዎች እና ለረጅም ጊዜ የደከሙ የጉዞ ዓድዋ አስተባባሪዎች ማህበሩ ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
#አድዋ130 #ጉዞዓድዋ #አትላንታ #ኢትዮጵያ #የድልበዓል #ስቶንማውንቴን #adwa130 #guzoadwa #atlanta #ethiopia #stonemountain #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
130ኛው የድል በዓል በ"ስቶን ማውንቴን" ደመቀ
#ethiopia | በአሜሪካ አትላንታ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 130ኛውን የዓድዋ የድል በዓል "የድል እንጂ የነፃነት ቀን የለንም!" በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት አክብረዋል።
በ"ጉዞ ዓድዋ በአትላንታ ማህበር" አዘጋጅነት በስቶን ማውንቴን ፓርክ በተደረገው በዚህ ስምንተኛ ዙር የእግር ጉዞ፣ በርካታ ኢትዮጵያውያን በጠዋት በመሰባሰብ የጋራ ታሪካቸውን ዘክረዋል።
የትውልድ ቅብብል፦
አሜሪካ ተወልደው ያደጉ ሕፃናት የታሪኩ ባለቤት እንዲሆኑ "ለልጆች በልጆች" በሚል መርህ ታሪካቸውን እንዲማሩና እንዲደምቁበት ተደርጓል።
ታሪካዊ ስያሜዎች፦
በጉዞው ወቅት ወርኢሉ፣ አምባላጌ፣ መቀሌ እና ዓድዋ ተብለው የተሰየሙ ቦታዎች ተዘጋጅተው ታሪካቸው ለተሳታፊው ቀርቧል።
የአንድነት ድምቀት፦
ዕድሜ፣ ዘር፣ ጾታና ሃይማኖት ሳይለይ ሁሉም ተሳታፊ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በሚመስል "ሁዲ" (Hoodie) ደምቆ ታሪኩን በጋራ አክብሯል።
የምኒልክ የግብር አዳራሽ፦
በጉዞው ማጠናቀቂያ ላይ በ"ምኒልክ የግብር አዳራሽ" ሁሉም ተሳታፊ የማዕዱ ተቋዳሽ እንዲሆን ተደርጓል።
🙏 የምስጋና ጥሪ
ይህ ታላቅና የተሳካ ፕሮግራም እንዲካሄድ ድጋፍ ላደረጉ ድርጅቶች፣ ግለሰቦች፣ የሚዲያ ባለሙያዎች እና ለረጅም ጊዜ የደከሙ የጉዞ ዓድዋ አስተባባሪዎች ማህበሩ ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
#አድዋ130 #ጉዞዓድዋ #አትላንታ #ኢትዮጵያ #የድልበዓል #ስቶንማውንቴን #adwa130 #guzoadwa #atlanta #ethiopia #stonemountain #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
ወቅታዊ መረጃ፦ በታይላንድ በህክማና ላይ የሚገኘው ማስተር አቢነት ወደ ቀዶ ጥገና ክፍል ገብቷል—ሁላችንም በጸሎት እናስበው!
ታዋቂውና በብዙዎች ዘንድ የሚወደደው ማስተር አቢነት፣ ለረጅም ጊዜ ሲከታተለው የነበረውን የሕክምና ሂደት ለማጠናቀቅ በአሁኑ ሰዓት ወደ ቀዶ ጥገና (Surgery) ክፍል መግባቱ ታውቋል።
ማስተር አቢነት ወደ ሕክምና ክፍሉ ከመግባቱ በፊት ለኢትዮጵያውያን በሙሉ ባስተላለፈው መልዕክት፦
"በሁሉም መልካም ነገር ከጎኔ ቆማችሁ ለደገፋችሁኝ ኢትዮጵያውያንና ለታላቅ የደግነት ልብ ባለቤቶች ሁሉ ምስጋናዬ ከልብ ነው።
የጭንቅ ቀን ወዳጆቼ ሁላችሁም ከሕክምናዬ በሰላም እንደተመለስኩ በታላቅ ምስጋና እንደምንገናኝ እምነቴ ሙሉ ነው።" በማለት ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
ማስተር አቢነት አሁንም ጸሎታችን እንዳይለየው በትህትና ጠይቋል። ይህ የደግነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት የሆነ ወንድማችን፣ የጀመረው የሕክምና ጉዞ በስኬት ተጠናቆ፣ በጤና ተመልሶ እንድናየው ሁላችሁም በያላችሁበት በጸሎት እንድታስቡት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ፈጣሪ ሆይ! ማስተር አቢነትን በሰላም ለጤናው አብቃው!
ብርታቱንና ሙሉ ጤንነቱን ይስጥህ፤ በቅርቡ በታላቅ ደስታ እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።
seledadotio
seledadotio
ታዋቂውና በብዙዎች ዘንድ የሚወደደው ማስተር አቢነት፣ ለረጅም ጊዜ ሲከታተለው የነበረውን የሕክምና ሂደት ለማጠናቀቅ በአሁኑ ሰዓት ወደ ቀዶ ጥገና (Surgery) ክፍል መግባቱ ታውቋል።
ማስተር አቢነት ወደ ሕክምና ክፍሉ ከመግባቱ በፊት ለኢትዮጵያውያን በሙሉ ባስተላለፈው መልዕክት፦
"በሁሉም መልካም ነገር ከጎኔ ቆማችሁ ለደገፋችሁኝ ኢትዮጵያውያንና ለታላቅ የደግነት ልብ ባለቤቶች ሁሉ ምስጋናዬ ከልብ ነው።
የጭንቅ ቀን ወዳጆቼ ሁላችሁም ከሕክምናዬ በሰላም እንደተመለስኩ በታላቅ ምስጋና እንደምንገናኝ እምነቴ ሙሉ ነው።" በማለት ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
ማስተር አቢነት አሁንም ጸሎታችን እንዳይለየው በትህትና ጠይቋል። ይህ የደግነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት የሆነ ወንድማችን፣ የጀመረው የሕክምና ጉዞ በስኬት ተጠናቆ፣ በጤና ተመልሶ እንድናየው ሁላችሁም በያላችሁበት በጸሎት እንድታስቡት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ፈጣሪ ሆይ! ማስተር አቢነትን በሰላም ለጤናው አብቃው!
ብርታቱንና ሙሉ ጤንነቱን ይስጥህ፤ በቅርቡ በታላቅ ደስታ እንደምንገናኝ ተስፋ እናደርጋለን።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
“ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የልዑካን ቡድን አባላት የእግር ጉዞ መርሐግብር ተከናወነ።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
5 months ago
“ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ”
#ethiopia | “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የልዑካን ቡድን አባላት የእግር ጉዞ መርሐግብር ተከናወነ።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
#ethiopia | “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የልዑካን ቡድን አባላት የእግር ጉዞ መርሐግብር ተከናወነ።
በኢትዮጵያ ውስጥ በልብ ህመም የሚሰቃዩ ህጻናትን ለመርዳት እስካሁን ድረስ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እህት ድርጅት በኾነው በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል በኩል ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ ከ85 በላይ ለሚሆኑ ህጻናት የቀዶ ጥገና ህክምና ሲደረግ መቆየቱ፣
ይህንኑ አገልግሎት በዘላቂነት ለማስቀጠል በኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ባለቤት በአቶ ብርሃን ተድላ መስራችነት ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ የተሰኘ የበጎ አድራጐት ድርጅት መቋቋሙ የሚታወስ ነው።
ፋውንዴሽኑን ይበልጥ ውጤታማ በማድረግ ረገድ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ግዛቶች የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በስፋት ለማከናወን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት እና በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን መካከል ለልብ ታማሚ ህጻናት ሕክምና የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአበባ አበባ ከተማ መፈረሙ እና በዕለቱም ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል ወ/ሮ አበባ በየነ እና አቶ ፍጹም ተስፋዬ እያንዳንዳቸው ብር 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድምሩ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) በሚሆን ወጪ ሁለት የልብ ህሙማን ህፃናትን ለማሳከም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
ትላንንት ማምሻውን የተካኼደው መርሐግብር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረን ኤድ ፋውንዴሽን እና በኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት መካከል የተደረገውን ስምምነት ምክንያት በማድረግ “ሕፃናትን ከልብ ሕመም ሞት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የፋውንዴሹኑ የቦርድ አባላት ከምክር ቤቱ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር በመሆን በውቢቷ አዲስ አበባ የእግር ጉዞ ለማድረግ የተዘጋጀ መኾኑን አቶ መኮንን ሰሙ የፋውንዴሽኑ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተናግረዋል።
በዚህ መርሐግብር ላይ የፋውንዴሽኑን ቦርድ በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት በፍፁም ሰብዓዊነትና በበጎ አድራጎት መንፈስ የተነሳንለትን ዓላማ በመደገፍ ቅን ልብ ባላቸው ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ቦርዱ በከፍተኛ ክብርና አድናቆት የሚመለከተው አኩሪ ተግባር በመሆኑ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሕፃናትን ሰቆቃ ድል ማድረግ እንችላለነን ብለዋል።
የእግር ጉዞ መረርመግብሩ ዓላማ አንድነታችን መገለጫ በመሆኑ ቦርዱ ከፍተኛ ደስታና ኩራት የተሰማው መሆኑን እየገለፅኩ በቅንነትና በሩህሩህነታችሁ ነፍሳትን ለማትረፍ ስለታደላችሁና ስለተመረጣችሁ እናንተንም እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። ለተሳታፊዎች በሙሉ በልብ ሕመም በሚሰቃዩት ሕፃናት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
6 months ago
የተከበሩት የአሜሪካ አምባሳደር በኢትዮዽያ አቶ Ervin J. Massinga የራይድን ቢሮ ጎበኙ
#ethiopia | በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡
መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡
በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
#ethiopia | በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡
መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡
በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
6 months ago
የተከበሩት የአሜሪካ አምባሳደር በኢትዮጵያ አቶ Ervin J. Massinga የራይድን ቢሮ ጎበኙ::
በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡ መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡ በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙ እና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
ራይድ!
በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡ መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡ በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙ እና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
ራይድ!
6 months ago
የተከበሩት የአሜሪካ አምባሳደር በኢትዮዽያ አቶ Ervin J. Massinga የራይድን ቢሮ ጎበኙ::
በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡ መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡ በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙ እና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡ መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡ በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙ እና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
6 months ago
ውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት
#ethiopia | ጃምቦ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (ጃምቦ ሪል ስቴት) በግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ላይ የጃምቦ ሪል እስቴትን ውጤታማነት መሰረት በማድረግ በተለያዩ መስፈርቶች ተጠቅሞ በአደረገው "የውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት" የዳይመንድ ደረጃ ተሸላሚ በመሆናችን ታላቅ ክብር ተሰምቶናል!
ይህ እውቅና ለማህረሰባችን የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ያለንን ቁርጠኝነት የበለጠ ያጠናክራል።ለውድ የድርጅታችን ሰራተኞች ፣ ለታማኝ ደንበኞቻችን እና ለዚህ የማይረሳ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#jamborealestate #realestate #grandafricaawards #ethiopia #milestone #trophy
#ethiopia | ጃምቦ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (ጃምቦ ሪል ስቴት) በግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ላይ የጃምቦ ሪል እስቴትን ውጤታማነት መሰረት በማድረግ በተለያዩ መስፈርቶች ተጠቅሞ በአደረገው "የውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት" የዳይመንድ ደረጃ ተሸላሚ በመሆናችን ታላቅ ክብር ተሰምቶናል!
ይህ እውቅና ለማህረሰባችን የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ያለንን ቁርጠኝነት የበለጠ ያጠናክራል።ለውድ የድርጅታችን ሰራተኞች ፣ ለታማኝ ደንበኞቻችን እና ለዚህ የማይረሳ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#jamborealestate #realestate #grandafricaawards #ethiopia #milestone #trophy
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ዶ/ር ቴድሮስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ምስጋና አቀረቡ
በ'የደራው መጽሔት
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ባህላዊ ሕክምናን በዓለም አቀፍ የጤና አጀንዳ ውስጥ የላቀ ቦታ እንዲይዝ ላደረጉት አስተዋጽኦ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ በማህበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ህንድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት በጤናው ዘርፍ እያሳየች ያለውን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።
ለዚህም እንደ ማሳያ የጠቀሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የአዩሽ (Ayush) ሚኒስቴር መቋቋም፦ ባህላዊ ሕክምናን በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግና ለማስተዋወቅ የተቋቋመው ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ለዘርፉ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል።
* የዓለም አቀፍ የባህላዊ ሕክምና ማዕከል፦ በህንድ ጃምጋር (Jamnagar) ከተማ የዓለም ጤና ድርጅት የባህላዊ ሕክምና ማዕከል እንዲቋቋም ህንድ ላደረገችው ከፍተኛ ድጋፍ አድናቆታቸውን ችረዋል።
የህንድ ተሞክሮ ጥንታዊ ወጎች ከዘመናዊ ፈጠራዎች ጋር፣ እንዲሁም የታሪክ ቅርስ ከሳይንስ ጋር ተቀናጅተው ሊራመዱ እንደሚችሉ በተግባር ያሳየ መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም፣ ዶ/ር ቴድሮስ የጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲን "አንድ ምድር፣ አንድ ጤና" (One Earth, One Health) የሚለውን መርህ እንደሚጋሩና ለዚህም ስኬት አብረው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።
የደራው መጽሔት
''ፀሐይ አትጠልቅም''
በ'የደራው መጽሔት
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ባህላዊ ሕክምናን በዓለም አቀፍ የጤና አጀንዳ ውስጥ የላቀ ቦታ እንዲይዝ ላደረጉት አስተዋጽኦ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ በማህበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ህንድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት በጤናው ዘርፍ እያሳየች ያለውን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።
ለዚህም እንደ ማሳያ የጠቀሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የአዩሽ (Ayush) ሚኒስቴር መቋቋም፦ ባህላዊ ሕክምናን በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግና ለማስተዋወቅ የተቋቋመው ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ለዘርፉ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል።
* የዓለም አቀፍ የባህላዊ ሕክምና ማዕከል፦ በህንድ ጃምጋር (Jamnagar) ከተማ የዓለም ጤና ድርጅት የባህላዊ ሕክምና ማዕከል እንዲቋቋም ህንድ ላደረገችው ከፍተኛ ድጋፍ አድናቆታቸውን ችረዋል።
የህንድ ተሞክሮ ጥንታዊ ወጎች ከዘመናዊ ፈጠራዎች ጋር፣ እንዲሁም የታሪክ ቅርስ ከሳይንስ ጋር ተቀናጅተው ሊራመዱ እንደሚችሉ በተግባር ያሳየ መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም፣ ዶ/ር ቴድሮስ የጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲን "አንድ ምድር፣ አንድ ጤና" (One Earth, One Health) የሚለውን መርህ እንደሚጋሩና ለዚህም ስኬት አብረው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።
የደራው መጽሔት
''ፀሐይ አትጠልቅም''
6 months ago
አሻም ቴሌቭዥን ሥራውን ማቋረጡን በይፋ ገለፀ
🔵ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አባላት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ
አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
አሻም ለሁላችን!
🔵ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አባላት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ
አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
አሻም ለሁላችን!
6 months ago
አሻም ቴሌቪዥን ሙሉ በሙሉ ስርጭት ማቆሙን አሳወቀ
📌 ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አባላት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል።
#ethiopia | አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
📌 ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አባላት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል።
#ethiopia | አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
6 months ago
🔵ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አባላት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ
አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
አሻም ለሁላችን!
አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ከተመሰረተችበት ባለፉት 8 ዓመታት ጀምሮ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ በዜናና ወቅታዊ እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች መረጃዎችን በቴሌቪዥን እና በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ይሁን እንጂ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ስራዋን ለመቀጠል አቅም ስለሌላት በቴሌቪዥንም ሆነ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቿ ከዛሬ ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በይፋ ስርጭት ማቆሟን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ስለሆነም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአሻም ሚዲያ መታወቂያ በመያዝ ወይም የሚዲያዋን ሎጎ በመጠቀም በየትኛውም ሁነት (Event) ፣ በእቅድ ዜና ወይም ፕሮግራም ፣ በስልጠና መድረክ ፣ ቃለ-መጠይቅ እና በመሰል ጉዳዮች ላይ የሚገኙ (የሚሳተፉ) ባለሞያዎች የሚዲያ ተቋሙን እንደማይወክሉ ለሁሉም የግልና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ጭምር በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ባለፉት 8 ዓመታት ከአሻም ሚዲያ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር ጋር አብራችሁ ለዘለቃችሁ ለውድ ተመልካቶቻችንና ተከታታዮቻችን ልባዊ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው፡፡
አሻም ለሁላችን!
7 months ago
ሰይፉ ፋንታሁን ባለውለታው አገኛቸው
#ethiopia | ዝነኛው የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ ሰይፉ ፋንታሁን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ሪፖርተር ጋዜጣ ቢሮ በድንገት በመገኘት ለሪፖርተር መስራችና ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ የእንኳን አደረሰዎ መልካም ምኞቱን ገልጿል።
በኢትዮጵያ የመዝናኛ ኢንደስትሪ ውስጥ ስመ ጥር የሆነው ሰይፉ ፋንታሁን ፣ ወደዚህ ከፍታ ከመድረሱ በፊት አቶ አማረ አረጋዊ ላደረጉለት ድጋፍም ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
#reporter
#ethiopia | ዝነኛው የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ ሰይፉ ፋንታሁን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ሪፖርተር ጋዜጣ ቢሮ በድንገት በመገኘት ለሪፖርተር መስራችና ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ የእንኳን አደረሰዎ መልካም ምኞቱን ገልጿል።
በኢትዮጵያ የመዝናኛ ኢንደስትሪ ውስጥ ስመ ጥር የሆነው ሰይፉ ፋንታሁን ፣ ወደዚህ ከፍታ ከመድረሱ በፊት አቶ አማረ አረጋዊ ላደረጉለት ድጋፍም ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
#reporter
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ዝነኛው የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ ሰይፉ ፋንታሁን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ሪፖርተር ጋዜጣ ቢሮ በድንገት በመገኘት ለሪፖርተር መስራችና ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ የእንኳን አደረሰዎ መልካም ምኞቱን ገልጿል።
በኢትዮጵያ የመዝናኛ ኢንደስትሪ ውስጥ ስመ ጥር የሆነው ሰይፉ ፋንታሁን ፣ ወደዚህ ከፍታ ከመድረሱ በፊት አቶ አማረ አረጋዊ ላደረጉለት ድጋፍም ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
Via: ሪፖርተር
በኢትዮጵያ የመዝናኛ ኢንደስትሪ ውስጥ ስመ ጥር የሆነው ሰይፉ ፋንታሁን ፣ ወደዚህ ከፍታ ከመድረሱ በፊት አቶ አማረ አረጋዊ ላደረጉለት ድጋፍም ልባዊ ምስጋናውን አቅርቧል።
Via: ሪፖርተር
Comments