Logo
FastMereja
የተከበሩት የአሜሪካ አምባሳደር በኢትዮጵያ አቶ Ervin J. Massinga የራይድን ቢሮ ጎበኙ::

በጉብኝታቸውም የሃይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ) ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሳምራዊት ፍቅሩን አግኝተው ተወያይተዋል፡፡ መላው የራይድ አስተዳደር አባላትም ክቡር አምባሳደሩን በክብር ተቀበለው ተዋውቀዋቸዋል፡፡ በወቅቱ ከአባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም አምባሳደሩ ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡

የተከበሩ አምባሳደር፣ ድርጅታችንን ስለጎበኙ እና የድርጅታችንን አባላት በመልካም መንፈስ ስላነቃቁልን በመላው የራይድ ቤተሰብ አባላት ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡

ራይድ!

6 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.