29 days ago
29 days ago
ፋብሪካው ከ40 ወራት ባነሰ ጊዜ እንዲጠናቀቅ እንሠራለን
#ethiopia #pmabiy #dangotegroup #godefertilizerfactory #agriculturetransformation #ethiopianeconomy #investinethiopia #alikodangote
29 days ago
"u1260u121du130du1265 u122bu1235u1295 u1218u127bu120d u12cbu1290u129b u12a0u1300u1295u12f3u127du1295 u1290u12cd" - u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d)
#ethiopia #pmabiy #dangotegroup #godefertilizerfactory #agriculturetransformation #ethiopianeconomy #investinethiopia #alikodangote ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
30 days ago
በጋራሙለታ እየለሙ ያሉ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም የሚፈጥሩ ናቸው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
*****************
ታሪክንና ውብ መልክዓ ተፈጥሮን የታደለው የጋራሙለታ አካባቢ፣ የኢትዮጵያን ሜዳና ተራሮች ምርት የሚታፈስባቸው የማድረግ ጉዞ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
አካባቢው በግብርና ልማት፣ በተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት ይበልጥ ወደተሻለ የልማት ከፍታ እየተሸጋገረ እንደሚገኝም አብራርተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሃረርጌ ዞን፣ በግራዋ ወረዳ ሜይራ ጉዲና ቀበሌ በመገኘት የተፋሰስ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በጉብኝታቸውም የተመለከቱት የተፋሰስ ልማት ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለምርትና ምርታማነት ማደግ ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን አረጋግጠው፤ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው በተቀናጀ መልኩ እየለሙ የሚገኙ የፍራፍሬ፣ የደን ልማት እና አጠቃላይ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም እየፈጠሩ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
የወረዳው አርሶ አደሮች በክላስተር በመደራጀት በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንስሳት ሀብት ልማት እና በንብ ማነብ ዘርፎች እያከናወኑት ያለው የተቀናጀ የግብርና ሥራ እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ገልጸዋል።
ይህ የተደራጀ የልማት እንቅስቃሴ የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሀገራዊ ንቅናቄን በስኬት ለማጠናቀቅ አጋዥና ከፍተኛ ሚና የሚኖረው መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ወደ አካባቢው በደረሱበት ወቅት ለተደረገላቸው ሞቅ ያለ አቀባበል እና ለተቸራቸው ሕዝባዊ አክብሮት ያላቸውን ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #temesgentiruneh #agriculturetransformation #garamuleta #clusterfarming
*****************
ታሪክንና ውብ መልክዓ ተፈጥሮን የታደለው የጋራሙለታ አካባቢ፣ የኢትዮጵያን ሜዳና ተራሮች ምርት የሚታፈስባቸው የማድረግ ጉዞ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
አካባቢው በግብርና ልማት፣ በተቀናጀ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት ይበልጥ ወደተሻለ የልማት ከፍታ እየተሸጋገረ እንደሚገኝም አብራርተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሃረርጌ ዞን፣ በግራዋ ወረዳ ሜይራ ጉዲና ቀበሌ በመገኘት የተፋሰስ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በጉብኝታቸውም የተመለከቱት የተፋሰስ ልማት ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለምርትና ምርታማነት ማደግ ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን አረጋግጠው፤ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው በተቀናጀ መልኩ እየለሙ የሚገኙ የፍራፍሬ፣ የደን ልማት እና አጠቃላይ የግብርና ሥራዎች ለሀገራዊ የግብርና ሽግግር ተደማሪ አቅም እየፈጠሩ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
የወረዳው አርሶ አደሮች በክላስተር በመደራጀት በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንስሳት ሀብት ልማት እና በንብ ማነብ ዘርፎች እያከናወኑት ያለው የተቀናጀ የግብርና ሥራ እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ገልጸዋል።
ይህ የተደራጀ የልማት እንቅስቃሴ የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሀገራዊ ንቅናቄን በስኬት ለማጠናቀቅ አጋዥና ከፍተኛ ሚና የሚኖረው መሆኑንም አስገንዝበዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ወደ አካባቢው በደረሱበት ወቅት ለተደረገላቸው ሞቅ ያለ አቀባበል እና ለተቸራቸው ሕዝባዊ አክብሮት ያላቸውን ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopia #temesgentiruneh #agriculturetransformation #garamuleta #clusterfarming
Comments