11 days ago
International Community Issues Vote of Confidence on Ethiopia's 7th General Election Milestone
#ethiopia #elections2026 #ebcdotstream
13 days ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
13 days ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
29 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
1 month ago
አዲስ የሙዚቃ ጉዞ ተጀመረ፤
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
5 months ago
አዋሽ ኢንሹራንስ በአንድ ወር ብቻ ከአንድ ቢሊዮን ብር የተሻገረ አረቦን ሰበሰበ።
ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዋሽ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት በተደረገው የስድስት ወራት ስራ አፈጻጸም ገለጻ ፕሮግራም ላይ የኩባንያችን ዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ታደሰ ገመዳ በመገኘት ለሰራተኞች መልዕክት አስተላልፏል። አዋሽ ኢንሹራንስ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ዓመት ዉስጥ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን የሰበሰበዉ እ.ኤ.አ በ2021 ማለትም ከአራት ዓመታት በፊት መሆኑን በማስታወስ ይሄንን ድል በአንድ ወር ብቻ ማሳካት መቻሉን አቶ ታደሰ ገለጿል። እንዲሁም የመጀመርያዉ ግማሽ ዓመት ስራ አፈጻጸም የተሳካ መሆኑን እና ባለፉት ስድስት ወራት ከ3.27 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን በመሰብሰብ ከተቀመጠው ግብ ባላይ የላቀ አፈጻጸም መመዝገቡን አስታውቀዋል።
የኩባንያችን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ጅባት አለምነህ በበኩላቸው አዋሽ በተለያዩ ጫና ዉስጥ ሆኖም የተቀመጠለትን ግብ በማሳካት የተለመደ አይበገሬነቱን ማረጋገጥ መቻሉን በመግለጽ፣ ወደ ፊትም የደንበኞቹን ፍልጎት መሰርት ያደረገ ፈጣን አገልግሎት በታማኝነት ለማቅርብ ከምንጊዜም በላይ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጧል።
ለዚህ አመርቂ ዉጤት የኩባንያዉን ሰራተኞች እና ደንበኞች አመስግኗል።
አዋሽ ኢንሹራንስ
ከእርስዎ ጋር
Exciting News: A Historic Corporate Milestone
On the occasion of our First Half Performance Celebration held today, Mr. Tadese Gemeda, Chairperson of the Board of Directors, announced a groundbreaking achievement:
Premium collections surpassed 1 Billion ETB in a single month, setting a new benchmark in the insurance industry. Mr. Tadese further highlighted that the company successfully concluded the first half of the fiscal year with exceptional performance, achieving a total premium collection of 3.27 Billion ETB.
Mr. Jibat Alemneh, Chief Executive Officer, emphasized that despite intense competition, the company continues to make a significant impact in the industry, surpassing its targets. He noted that this achievement reflects the unwavering commitment of our staff and the trust our customers place in us. He reaffirmed the company’s dedication to remaining a trusted insurance partner for all stakeholders by delivering financial security through innovative, customer-centric insurance solutions.
Congratulations to our entire team, and heartfelt thanks to our valued customers for being an integral part of this success story. #corporatemilestone #insuranceleadership #customertrust #excellenceinaction
ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዋሽ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት በተደረገው የስድስት ወራት ስራ አፈጻጸም ገለጻ ፕሮግራም ላይ የኩባንያችን ዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ታደሰ ገመዳ በመገኘት ለሰራተኞች መልዕክት አስተላልፏል። አዋሽ ኢንሹራንስ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ዓመት ዉስጥ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን የሰበሰበዉ እ.ኤ.አ በ2021 ማለትም ከአራት ዓመታት በፊት መሆኑን በማስታወስ ይሄንን ድል በአንድ ወር ብቻ ማሳካት መቻሉን አቶ ታደሰ ገለጿል። እንዲሁም የመጀመርያዉ ግማሽ ዓመት ስራ አፈጻጸም የተሳካ መሆኑን እና ባለፉት ስድስት ወራት ከ3.27 ቢሊዮን ብር በላይ አረቦን በመሰብሰብ ከተቀመጠው ግብ ባላይ የላቀ አፈጻጸም መመዝገቡን አስታውቀዋል።
የኩባንያችን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ጅባት አለምነህ በበኩላቸው አዋሽ በተለያዩ ጫና ዉስጥ ሆኖም የተቀመጠለትን ግብ በማሳካት የተለመደ አይበገሬነቱን ማረጋገጥ መቻሉን በመግለጽ፣ ወደ ፊትም የደንበኞቹን ፍልጎት መሰርት ያደረገ ፈጣን አገልግሎት በታማኝነት ለማቅርብ ከምንጊዜም በላይ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጧል።
ለዚህ አመርቂ ዉጤት የኩባንያዉን ሰራተኞች እና ደንበኞች አመስግኗል።
አዋሽ ኢንሹራንስ
ከእርስዎ ጋር
Exciting News: A Historic Corporate Milestone
On the occasion of our First Half Performance Celebration held today, Mr. Tadese Gemeda, Chairperson of the Board of Directors, announced a groundbreaking achievement:
Premium collections surpassed 1 Billion ETB in a single month, setting a new benchmark in the insurance industry. Mr. Tadese further highlighted that the company successfully concluded the first half of the fiscal year with exceptional performance, achieving a total premium collection of 3.27 Billion ETB.
Mr. Jibat Alemneh, Chief Executive Officer, emphasized that despite intense competition, the company continues to make a significant impact in the industry, surpassing its targets. He noted that this achievement reflects the unwavering commitment of our staff and the trust our customers place in us. He reaffirmed the company’s dedication to remaining a trusted insurance partner for all stakeholders by delivering financial security through innovative, customer-centric insurance solutions.
Congratulations to our entire team, and heartfelt thanks to our valued customers for being an integral part of this success story. #corporatemilestone #insuranceleadership #customertrust #excellenceinaction
5 months ago
ታሪካዊ ሪከርድ በአዋሽ ኢንሹራንስ! 📈
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
6 months ago
ውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት
#ethiopia | ጃምቦ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (ጃምቦ ሪል ስቴት) በግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ላይ የጃምቦ ሪል እስቴትን ውጤታማነት መሰረት በማድረግ በተለያዩ መስፈርቶች ተጠቅሞ በአደረገው "የውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት" የዳይመንድ ደረጃ ተሸላሚ በመሆናችን ታላቅ ክብር ተሰምቶናል!
ይህ እውቅና ለማህረሰባችን የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ያለንን ቁርጠኝነት የበለጠ ያጠናክራል።ለውድ የድርጅታችን ሰራተኞች ፣ ለታማኝ ደንበኞቻችን እና ለዚህ የማይረሳ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#jamborealestate #realestate #grandafricaawards #ethiopia #milestone #trophy
#ethiopia | ጃምቦ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (ጃምቦ ሪል ስቴት) በግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ላይ የጃምቦ ሪል እስቴትን ውጤታማነት መሰረት በማድረግ በተለያዩ መስፈርቶች ተጠቅሞ በአደረገው "የውጤታማ ተቋም እና የላቀ አመራር የከፍተኛ ክብር ሽልማት" የዳይመንድ ደረጃ ተሸላሚ በመሆናችን ታላቅ ክብር ተሰምቶናል!
ይህ እውቅና ለማህረሰባችን የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት ያለንን ቁርጠኝነት የበለጠ ያጠናክራል።ለውድ የድርጅታችን ሰራተኞች ፣ ለታማኝ ደንበኞቻችን እና ለዚህ የማይረሳ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#jamborealestate #realestate #grandafricaawards #ethiopia #milestone #trophy
6 months ago
የክብር የእራት ግብዣ
* "ስለ እናት ምድር" ፊልም አህጉራዊ ሽልማት
#ethiopia | 21ኛው የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማት (AMAA 2025) በናይጄሪያ ሌጎስ ተካሄዷል።
በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያተኮረው "ስለ እናት ምድር" ፊልም የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማትን አግኝቷል።
ትኩረቱን በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረገው እና በዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ የተዘጋጀው "ስለ እናት ምድር" የተሰኘው ፊልም የዕይታ ጥበባት ውጤቶች (Visual Effects) ዘርፍ አሸንፏል።
ሽልማቱን የፊልሙ ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ ተቀብሏል።
በአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ በተዘጋጀው “ስለ እናት ምድር” ፊልም ላይ 30ሺ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
መድረኩን የመራችው ታዋቂዋ ጋዜጠኛና አዘጋጅ ቪምባይ ሙቲንሂሪ እኛ በቀኝ ካልተገዛችው ኢትዮጵያ የምንማረው ብዙ ጉዳይ አለን ብላለች።
ኢትዮጵያውን በራሳቸው የውስጥ አቅም የገነቡት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የራሳቸውን የሃይል ፍላጎት ማሟላት ችለዋል ያለችው ቪምባይ የዚህ ዓይነቱ ተሞክሮ ለናይጄሪያ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሳ እንኳን ደስ ያላችሁ ብላለች፡፡
“ስለ እናት ምድር” ሽልማት ከተሰጠባቸው 26 ዘርፎች በስምንቱ እጩ ሆኖ ቀርቦ ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ዛሬ በጎልደን ቱሊፕ ( ቦሌ መድኃኔዓለም) ከምሽቱ 12:00 ሰዓት የክብር የእራት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
የኪነጥበብ ቤተሰቦች በክብር ተጋብዛችኋል
AFRICA MOVIE ACADEMY AWARDS 2025
AAMA 2025 Award for Best Visual Effect
Winner:
Theodros Teshome
WWA ACHIEVEME VISLIAL EFFECH
You're Invited to a Special Celebration
The acclaimed Ethiopian filmmaker, for his outstanding achievement in winning the AAMA 2025 Award for Best Visual Effect This occasion also celebrates his exceptional contribution to the Ethiopian film industry, where his vision, dedication, and groundbreaking works have played a significant role in shaping and elevating Ethiopian cinema on the global stage.
Friends, celebrities, and distinguished guests will gather to mark this milestone, and your presence will be greatly appreciated.
December 18 at 6:00 PM
Golden Tulip Hotel, Bole Medhanialem
* "ስለ እናት ምድር" ፊልም አህጉራዊ ሽልማት
#ethiopia | 21ኛው የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማት (AMAA 2025) በናይጄሪያ ሌጎስ ተካሄዷል።
በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያተኮረው "ስለ እናት ምድር" ፊልም የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማትን አግኝቷል።
ትኩረቱን በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረገው እና በዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ የተዘጋጀው "ስለ እናት ምድር" የተሰኘው ፊልም የዕይታ ጥበባት ውጤቶች (Visual Effects) ዘርፍ አሸንፏል።
ሽልማቱን የፊልሙ ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ ተቀብሏል።
በአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ በተዘጋጀው “ስለ እናት ምድር” ፊልም ላይ 30ሺ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
መድረኩን የመራችው ታዋቂዋ ጋዜጠኛና አዘጋጅ ቪምባይ ሙቲንሂሪ እኛ በቀኝ ካልተገዛችው ኢትዮጵያ የምንማረው ብዙ ጉዳይ አለን ብላለች።
ኢትዮጵያውን በራሳቸው የውስጥ አቅም የገነቡት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የራሳቸውን የሃይል ፍላጎት ማሟላት ችለዋል ያለችው ቪምባይ የዚህ ዓይነቱ ተሞክሮ ለናይጄሪያ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሳ እንኳን ደስ ያላችሁ ብላለች፡፡
“ስለ እናት ምድር” ሽልማት ከተሰጠባቸው 26 ዘርፎች በስምንቱ እጩ ሆኖ ቀርቦ ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ዛሬ በጎልደን ቱሊፕ ( ቦሌ መድኃኔዓለም) ከምሽቱ 12:00 ሰዓት የክብር የእራት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
የኪነጥበብ ቤተሰቦች በክብር ተጋብዛችኋል
AFRICA MOVIE ACADEMY AWARDS 2025
AAMA 2025 Award for Best Visual Effect
Winner:
Theodros Teshome
WWA ACHIEVEME VISLIAL EFFECH
You're Invited to a Special Celebration
The acclaimed Ethiopian filmmaker, for his outstanding achievement in winning the AAMA 2025 Award for Best Visual Effect This occasion also celebrates his exceptional contribution to the Ethiopian film industry, where his vision, dedication, and groundbreaking works have played a significant role in shaping and elevating Ethiopian cinema on the global stage.
Friends, celebrities, and distinguished guests will gather to mark this milestone, and your presence will be greatly appreciated.
December 18 at 6:00 PM
Golden Tulip Hotel, Bole Medhanialem
7 months ago
የአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማት ላይ የተሰራዉ የመነሻ ዳሰሳ ጥናት ግኝት ዛሬ በባህር ዳር ይፋ ይሆናል
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
8 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
8 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
9 months ago
🎉 Big Congratulations to Wollo University! 🏆✨
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
9 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
Sponsored by
Surafel
9 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
9 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
10 months ago
🇺🇸 መምህር፣ ደራሲና አዘጋጅ ኪሩቤል አሰፋው ዛሬ ወደ አሜሪካ አቅንቷል🙌
Kirubel Asfaw Mengesha (KAM): The Quiet Force Behind Ethiopian Cinema
In Ethiopia’s film industry, few names carry the quiet power of Kirubel Asfaw Mengesha, the founder of KAM Global Pictures. For more than two decades, Kirubel has focused on building a lasting film culture rather than chasing the spotlight.
Born in 1975 in Addis Ababa, Kirubel grew up surrounded by art. His father, Asfaw Mengesha, managed the Hollywood Films Department at the National Theatre (then Hailesillassie Theatre). At just five years old, Kirubel began attending film screenings with his father and fell in love with the magic of cinema, especially 1980s Hollywood films.
After finishing high school, his passion took him to Nairobi, Kenya, where he studied photography and cinematography. Returning to Ethiopia in 2000, he opened his first photo studio in Sidist Kilo with the support of his father.
Soon after, Kirubel partnered with Ethiopian athletics legend Haile Gebresillassie to establish KAM Institute, one of Ethiopia’s pioneering schools of photography and cinematography. Over the years, more than 3,000 young Ethiopians graduated from the institute, many of whom went on to shape the country’s modern film industry.
Determined to strengthen his craft, Kirubel later studied film production in Bangalore, India. Upon returning, he began producing feature films—13 to date—while giving opportunities to fresh talents such as Solomon Bogale, Samson Tadese (Baby), Mahider Assefa, and Girum Ermias. His two standout works, Amalayu (adapted from the French film Hors de Prix) and Wedegedelew (from Agatha Christie’s Ten Little Niggers), won both critical acclaim and commercial success.
Currently, his ambitious TV series “Ye Yakob Lejoch” is airing on FANA TV. The project is being hailed as a milestone for Ethiopian television, not least because six months of pre- and post-production were completed before its premiere—a rare standard in local TV production.
Through it all, Kirubel Asfaw Mengesha has remained a humble builder, letting his films and his graduates speak louder than his name.
📌 Quick Reference Biography
Born: 1975, Addis Ababa, Ethiopia
Education: Photography & Cinematography (Nairobi, Kenya); Film Production (Bangalore, India)
Career Milestones:
2000 – Opened first photo studio in Sidist Kilo
Early 2000s – Co-founded KAM Institute with Haile Gebresillassie; trained 3,000+ students nationwide
2000s–present – Produced 13 feature films introducing new talents
Notable works: Amalayu, Wedegedelew
2020s – Producer of TV series Ye Yakob Lejoch (FANA TV)
Legacy: Pioneer of Ethiopian film education and production, mentor to thousands, and one of the most influential figures in Ethiopia’s cinematic history.
👉
Kirubel Asfaw Mengesha (KAM): The Quiet Force Behind Ethiopian Cinema
In Ethiopia’s film industry, few names carry the quiet power of Kirubel Asfaw Mengesha, the founder of KAM Global Pictures. For more than two decades, Kirubel has focused on building a lasting film culture rather than chasing the spotlight.
Born in 1975 in Addis Ababa, Kirubel grew up surrounded by art. His father, Asfaw Mengesha, managed the Hollywood Films Department at the National Theatre (then Hailesillassie Theatre). At just five years old, Kirubel began attending film screenings with his father and fell in love with the magic of cinema, especially 1980s Hollywood films.
After finishing high school, his passion took him to Nairobi, Kenya, where he studied photography and cinematography. Returning to Ethiopia in 2000, he opened his first photo studio in Sidist Kilo with the support of his father.
Soon after, Kirubel partnered with Ethiopian athletics legend Haile Gebresillassie to establish KAM Institute, one of Ethiopia’s pioneering schools of photography and cinematography. Over the years, more than 3,000 young Ethiopians graduated from the institute, many of whom went on to shape the country’s modern film industry.
Determined to strengthen his craft, Kirubel later studied film production in Bangalore, India. Upon returning, he began producing feature films—13 to date—while giving opportunities to fresh talents such as Solomon Bogale, Samson Tadese (Baby), Mahider Assefa, and Girum Ermias. His two standout works, Amalayu (adapted from the French film Hors de Prix) and Wedegedelew (from Agatha Christie’s Ten Little Niggers), won both critical acclaim and commercial success.
Currently, his ambitious TV series “Ye Yakob Lejoch” is airing on FANA TV. The project is being hailed as a milestone for Ethiopian television, not least because six months of pre- and post-production were completed before its premiere—a rare standard in local TV production.
Through it all, Kirubel Asfaw Mengesha has remained a humble builder, letting his films and his graduates speak louder than his name.
📌 Quick Reference Biography
Born: 1975, Addis Ababa, Ethiopia
Education: Photography & Cinematography (Nairobi, Kenya); Film Production (Bangalore, India)
Career Milestones:
2000 – Opened first photo studio in Sidist Kilo
Early 2000s – Co-founded KAM Institute with Haile Gebresillassie; trained 3,000+ students nationwide
2000s–present – Produced 13 feature films introducing new talents
Notable works: Amalayu, Wedegedelew
2020s – Producer of TV series Ye Yakob Lejoch (FANA TV)
Legacy: Pioneer of Ethiopian film education and production, mentor to thousands, and one of the most influential figures in Ethiopia’s cinematic history.
👉
11 months ago
ታላቅ የምስራች!
#ethiopia | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪካዊ ምዕራፍ ተቀዳጀ፡ የመጀመሪያው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ አከናወነ!
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታላቅ ስኬት በማስመዝገቡ ኩራት ይሰማዋል፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል! ይህ ታሪካዊ ክስተት ለማህበረሰባችን የምንሰጠው ልዩ የህክምና አገልግሎት ትልቅ መሻሻል ማሳያ ነው።
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ቁርጠኛ ሰራተኞች በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን። ለመስራት ያላችሁ የማያወላውል ቁርጠኝነት በእውነትም ህይወትን እየለወጠ ነው። በሆስፒታላችን አገልግሎት እምነት ላሳዩን ታካሚ እና ቤተሰቦቻቸው ከልብ እናመሰግናለን።
በዚህ ታሪካዊ ቀዶ ህክምና የተሳተፉት ባለሙያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
ዶ/ር ተመስገን ወልዴ-የአንጎል እና የህብለሰረሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር አክበረት ለሜሳ (የቀዶ-ህክምና ረዚደንት)
የአንስቲዚያ ቡድን: ሙሁዲን፣ ታምሩ፣ አባይነሽ፣ መሀመድ
የነርሲንግ ቡድን: ብርሀኑ፣ነጋ፣ነፃነት፣ብርቱካን
Congratulations!!!
Historic Milestone at Wolkite University Comprehensive Specialized Hospital: First Brain Tumor Surgery!
Wolkite University Specialized Hospital is proud to announce a monumental achievement: the successful performance of it’s first-ever brain tumor surgery! This landmark event represents a significant advancement in delivering specialized medical care to our community.
We extend our deepest commendation to the entire dedicated staff of Wolkite University Hospital. Your unwavering commitment to excellence is truly transforming lives. Our sincere gratitude also goes to the patient and their family for placing their trust in our services.
Key participants in this groundbreaking surgery included:
Neurosurgeon: Dr. Temesgen Wolde
Assistant: Dr. Akberet Lemesa (GSR-3)
Anesthesia: Muhudin,Tamiru, Tajir, Cherinet, Abaynesh, Mohammed
Nursing team : Birhanu, Nega, Netsant, Birtukan
#ethiopia | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪካዊ ምዕራፍ ተቀዳጀ፡ የመጀመሪያው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ አከናወነ!
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታላቅ ስኬት በማስመዝገቡ ኩራት ይሰማዋል፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገው የአንጎል ዕጢ ቀዶ ህክምና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል! ይህ ታሪካዊ ክስተት ለማህበረሰባችን የምንሰጠው ልዩ የህክምና አገልግሎት ትልቅ መሻሻል ማሳያ ነው።
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ቁርጠኛ ሰራተኞች በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን። ለመስራት ያላችሁ የማያወላውል ቁርጠኝነት በእውነትም ህይወትን እየለወጠ ነው። በሆስፒታላችን አገልግሎት እምነት ላሳዩን ታካሚ እና ቤተሰቦቻቸው ከልብ እናመሰግናለን።
በዚህ ታሪካዊ ቀዶ ህክምና የተሳተፉት ባለሙያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
ዶ/ር ተመስገን ወልዴ-የአንጎል እና የህብለሰረሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር አክበረት ለሜሳ (የቀዶ-ህክምና ረዚደንት)
የአንስቲዚያ ቡድን: ሙሁዲን፣ ታምሩ፣ አባይነሽ፣ መሀመድ
የነርሲንግ ቡድን: ብርሀኑ፣ነጋ፣ነፃነት፣ብርቱካን
Congratulations!!!
Historic Milestone at Wolkite University Comprehensive Specialized Hospital: First Brain Tumor Surgery!
Wolkite University Specialized Hospital is proud to announce a monumental achievement: the successful performance of it’s first-ever brain tumor surgery! This landmark event represents a significant advancement in delivering specialized medical care to our community.
We extend our deepest commendation to the entire dedicated staff of Wolkite University Hospital. Your unwavering commitment to excellence is truly transforming lives. Our sincere gratitude also goes to the patient and their family for placing their trust in our services.
Key participants in this groundbreaking surgery included:
Neurosurgeon: Dr. Temesgen Wolde
Assistant: Dr. Akberet Lemesa (GSR-3)
Anesthesia: Muhudin,Tamiru, Tajir, Cherinet, Abaynesh, Mohammed
Nursing team : Birhanu, Nega, Netsant, Birtukan
Sponsored by
Surafel
Comments