14 days ago
Heyyyy Guys so my sister started a flower and gift shop. it’s called ሐረግ flowers and gift shop . Bulbula 93 ማዞሪያ ይገኛል i”ll appreciate it if you support her ☺️ የተለያዩ ጥቅሎች አሉዋት check her out
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
15 days ago
The wait is over! 👑⚽️ ለመላው የአርሰናል ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ፤ ይገባችኋል። ለእናንተ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ጭምር ጥበቃው አብቅቷል!
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
3 months ago
ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች!
- ኢብራሂም አሊ
#ethiopia | እኛ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ቱርክ የምታደርገውን ሁሉ ማድረግ እንችላለን።
ጀቶች፣ ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና ሄሊኮፕተሮች መንደፍ፣ መምረት እና መጠገን:: ይህ ሁሉ የማይቻል ነገር አይደለም።
ታሪኩን ተመልከቱ።
2005 ዓ.ም. አንድ ተማሪ ነበር። ስሙ Selçuk Bayraktar ነበር።
እሱ በተማሪነቱ ጊዜ የመጀመሪያውን የfixed-wing ድሮን ፕሮቶታይፕ ሠራ።
ያን ፕሮቶታይፕ ይዞ ወደ ኢንቨስተሮች ሄደ። አሳየ። አመኑበት። ደገፉት።
ከዚያ በኋላ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ትምህርቱን ቀጠለ።
እንደገና ወደ ሀገሩ ተመለሰ።
በፕሮቶታይፑ ላይ ቀጠለ።
ዛሬ ውጤቱን ሁሉም ያውቃል።
ቱርክ የዓለም ከፍተኛ የድሮን አምራች አገር ሆናለች።
እና ይህ ታሪክ በአንድ ሰው ራዕይ ተጀመረ።
ዛሬ እኔ ደግሞ እንዲሁ መንገድ ላይ ነኝ።
RC አውሮፕላኖችን እየሠራሁ ነው።
በተለይ የ F-35 Lightning II ትንሽ ሞዴሎች (F-35A እና F-35B) እየነደፍኩ እና እያበረርኩ ነው።
ይህ ብቻ መጀመሪያ ነው።
ድጋፍ ካገኘ፣
እውቅና ካገኘ፣
ተስፋ ካገኘ
እኛ እንዲሁ ከRC ሞዴሎች ወደ እውነተኛ ድሮኖች እንደርሳለን።
ከዚያ በኋላ ወደ ማምረት፣ መንደፍ እና መጠገን እንግባለን።
ይህ ለኢትዮጵያ ታላቅ ኃይል ይሆናል።
የመከላከያ ኃይላችን ይጠናከራል።
ቴክኖሎጂያችን ይድገታል።
ወጣቶቻችን ይነሳሉ።
ነገር ግን ሁሉም ነገር በአንድ ነገር ይጀምራል፤
ራዕይ ባለው ሰው ላይ መመን።
ዛሬ እኛ ከታች ነን።
ነገ ግን ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች።
🚀 እኛ ካመንን…
🚀 እኛ ካገዝን…
🚀 እኛ ካደግን…
ኢትዮጵያ የራሷን ድሮኖችን ትሰራለች።
follow for more: https://www.facebook.com/i...
• #ኢትዮጵያ
• #ኢትዮጵያ_ትችላለች
• #ኢብራሂም_አሊ
• #ethiopia
• #ibrahim_ali
- ኢብራሂም አሊ
#ethiopia | እኛ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ቱርክ የምታደርገውን ሁሉ ማድረግ እንችላለን።
ጀቶች፣ ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና ሄሊኮፕተሮች መንደፍ፣ መምረት እና መጠገን:: ይህ ሁሉ የማይቻል ነገር አይደለም።
ታሪኩን ተመልከቱ።
2005 ዓ.ም. አንድ ተማሪ ነበር። ስሙ Selçuk Bayraktar ነበር።
እሱ በተማሪነቱ ጊዜ የመጀመሪያውን የfixed-wing ድሮን ፕሮቶታይፕ ሠራ።
ያን ፕሮቶታይፕ ይዞ ወደ ኢንቨስተሮች ሄደ። አሳየ። አመኑበት። ደገፉት።
ከዚያ በኋላ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ትምህርቱን ቀጠለ።
እንደገና ወደ ሀገሩ ተመለሰ።
በፕሮቶታይፑ ላይ ቀጠለ።
ዛሬ ውጤቱን ሁሉም ያውቃል።
ቱርክ የዓለም ከፍተኛ የድሮን አምራች አገር ሆናለች።
እና ይህ ታሪክ በአንድ ሰው ራዕይ ተጀመረ።
ዛሬ እኔ ደግሞ እንዲሁ መንገድ ላይ ነኝ።
RC አውሮፕላኖችን እየሠራሁ ነው።
በተለይ የ F-35 Lightning II ትንሽ ሞዴሎች (F-35A እና F-35B) እየነደፍኩ እና እያበረርኩ ነው።
ይህ ብቻ መጀመሪያ ነው።
ድጋፍ ካገኘ፣
እውቅና ካገኘ፣
ተስፋ ካገኘ
እኛ እንዲሁ ከRC ሞዴሎች ወደ እውነተኛ ድሮኖች እንደርሳለን።
ከዚያ በኋላ ወደ ማምረት፣ መንደፍ እና መጠገን እንግባለን።
ይህ ለኢትዮጵያ ታላቅ ኃይል ይሆናል።
የመከላከያ ኃይላችን ይጠናከራል።
ቴክኖሎጂያችን ይድገታል።
ወጣቶቻችን ይነሳሉ።
ነገር ግን ሁሉም ነገር በአንድ ነገር ይጀምራል፤
ራዕይ ባለው ሰው ላይ መመን።
ዛሬ እኛ ከታች ነን።
ነገ ግን ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች።
🚀 እኛ ካመንን…
🚀 እኛ ካገዝን…
🚀 እኛ ካደግን…
ኢትዮጵያ የራሷን ድሮኖችን ትሰራለች።
follow for more: https://www.facebook.com/i...
• #ኢትዮጵያ
• #ኢትዮጵያ_ትችላለች
• #ኢብራሂም_አሊ
• #ethiopia
• #ibrahim_ali
3 months ago
https://youtu.be/_tZx6QN75... Mekonnen - Yemeder Dershaye (Lyrics) | Ethiopian MusicEyob Mekonnen - Yemeder Dershaye (Lyrics)
🎵 Stream "እንደ ቃል" Album Here: https://open.spotify.com/a...
❤ Be a family of 7clouds ET: https://www.youtube.com/c/...
☁ Follow us:
Instagram: https://ww…
🎵 Stream "እንደ ቃል" Album Here: https://open.spotify.com/a...
❤ Be a family of 7clouds ET: https://www.youtube.com/c/...
☁ Follow us:
Instagram: https://ww…
3 months ago
📱 የሶሻል ሚዲያ ጉድ፦ የፊልተር መላቀቅ 150 ሺህ ተከታዮችን አሳጣ!
በኦንላይን አለም የምናየው ነገር ሁሉ እውነት አይደለም ለሚለው ንግግር ማረጋገጫ የሚሆን አንድ አስገራሚ ክስተት በቻይና ተከስቷል።
ምን ተፈጠረ?
አንዲት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏት ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ "Influencer" በቀጥታ ስርጭት (Live Stream) ላይ ሳለች፣ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ትጠቀምበት የነበረው የውበት ማሳመሪያ ፊልተር (Beauty Filter) በድንገት ይላቀቃል።
ውጤቱ፦
ለ4 ሰከንድ ብቻ በቆየው በዚህ ክስተት፣ እውነተኛ መልኳ በማያ ገጹ ላይ የታየው ተመልካቾች በድንጋጤ ተሞልተዋል።
ከእውነተኛ ማንነቷ መጋለጥ በኋላ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ብቻ ከ150,000 በላይ ተከታዮቿ "Unfollow" በማድረግ ፊታቸውን አዙረውባታል።
ትዝብት፦
ይህ ክስተት በዲጂታል አለም ያለውን የውሸት ውበት እና የማንነት ቀውስ በድጋሚ መነጋገሪያ አድርጎታል። ብዙዎች "በፊልተር የታጀበ ውበት እምነትን ያጠፋል" በሚል አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
📌 የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? በሶሻል ሚዲያ የምናያቸውን ሰዎች ውበት ምን ያህል እናምናለን?
seledadotio
seledadotio
በኦንላይን አለም የምናየው ነገር ሁሉ እውነት አይደለም ለሚለው ንግግር ማረጋገጫ የሚሆን አንድ አስገራሚ ክስተት በቻይና ተከስቷል።
ምን ተፈጠረ?
አንዲት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏት ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ "Influencer" በቀጥታ ስርጭት (Live Stream) ላይ ሳለች፣ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ትጠቀምበት የነበረው የውበት ማሳመሪያ ፊልተር (Beauty Filter) በድንገት ይላቀቃል።
ውጤቱ፦
ለ4 ሰከንድ ብቻ በቆየው በዚህ ክስተት፣ እውነተኛ መልኳ በማያ ገጹ ላይ የታየው ተመልካቾች በድንጋጤ ተሞልተዋል።
ከእውነተኛ ማንነቷ መጋለጥ በኋላ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ብቻ ከ150,000 በላይ ተከታዮቿ "Unfollow" በማድረግ ፊታቸውን አዙረውባታል።
ትዝብት፦
ይህ ክስተት በዲጂታል አለም ያለውን የውሸት ውበት እና የማንነት ቀውስ በድጋሚ መነጋገሪያ አድርጎታል። ብዙዎች "በፊልተር የታጀበ ውበት እምነትን ያጠፋል" በሚል አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
📌 የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? በሶሻል ሚዲያ የምናያቸውን ሰዎች ውበት ምን ያህል እናምናለን?
seledadotio
seledadotio
3 months ago
📱 የሶሻል ሚዲያ ጉድ፦ የፊልተር መላቀቅ 150 ሺህ ተከታዮችን አሳጣ!
በኦንላይን አለም የምናየው ነገር ሁሉ እውነት አይደለም ለሚለው ንግግር ማረጋገጫ የሚሆን አንድ አስገራሚ ክስተት በቻይና ተከስቷል።
ምን ተፈጠረ?
አንዲት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏት ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ "Influencer" በቀጥታ ስርጭት (Live Stream) ላይ ሳለች፣ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ትጠቀምበት የነበረው የውበት ማሳመሪያ ፊልተር (Beauty Filter) በድንገት ይላቀቃል።
ውጤቱ፦
ለ4 ሰከንድ ብቻ በቆየው በዚህ ክስተት፣ እውነተኛ መልኳ በማያ ገጹ ላይ የታየው ተመልካቾች በድንጋጤ ተሞልተዋል።
ከእውነተኛ ማንነቷ መጋለጥ በኋላ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ብቻ ከ150,000 በላይ ተከታዮቿ "Unfollow" በማድረግ ፊታቸውን አዙረውባታል።
ትዝብት፦
ይህ ክስተት በዲጂታል አለም ያለውን የውሸት ውበት እና የማንነት ቀውስ በድጋሚ መነጋገሪያ አድርጎታል። ብዙዎች "በፊልተር የታጀበ ውበት እምነትን ያጠፋል" በሚል አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
📌 የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? በሶሻል ሚዲያ የምናያቸውን ሰዎች ውበት ምን ያህል እናምናለን?
በኦንላይን አለም የምናየው ነገር ሁሉ እውነት አይደለም ለሚለው ንግግር ማረጋገጫ የሚሆን አንድ አስገራሚ ክስተት በቻይና ተከስቷል።
ምን ተፈጠረ?
አንዲት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏት ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ "Influencer" በቀጥታ ስርጭት (Live Stream) ላይ ሳለች፣ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ትጠቀምበት የነበረው የውበት ማሳመሪያ ፊልተር (Beauty Filter) በድንገት ይላቀቃል።
ውጤቱ፦
ለ4 ሰከንድ ብቻ በቆየው በዚህ ክስተት፣ እውነተኛ መልኳ በማያ ገጹ ላይ የታየው ተመልካቾች በድንጋጤ ተሞልተዋል።
ከእውነተኛ ማንነቷ መጋለጥ በኋላ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ብቻ ከ150,000 በላይ ተከታዮቿ "Unfollow" በማድረግ ፊታቸውን አዙረውባታል።
ትዝብት፦
ይህ ክስተት በዲጂታል አለም ያለውን የውሸት ውበት እና የማንነት ቀውስ በድጋሚ መነጋገሪያ አድርጎታል። ብዙዎች "በፊልተር የታጀበ ውበት እምነትን ያጠፋል" በሚል አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
📌 የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? በሶሻል ሚዲያ የምናያቸውን ሰዎች ውበት ምን ያህል እናምናለን?
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ለማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የገንዘብ ሽልማት ተዘጋጀ
ዙሚ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር (ZUMI INDUSTRY PLC) "ሻዶ ባትሪ ይለያል!" በሚል መሪ ቃል አዲስ የልዩ ሽልማት ውድድር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ።
ኩባንያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ በድምሩ የ100,000 ብር የሽልማት በጀት የተመደበ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 20 ዕድለኞች እያንዳንዳቸው የ5,000 ብር ተሸላሚ ይሆናሉ።
👉የውድድሩ መስፈርቶች
ተወዳዳሪዎች በሽልማቱ ለመሳተፍ የሚከተሉትን ቀላል ቅደም ተከተሎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፦
የድርጅቱን ማህበራዊ ሚዲያ ገጽ መከተል (Follow ማድረግ)።
የማስታወቂያ ጽሁፉን መውደድ (Like ማድረግ)።
በመጨረሻም #ሻዶ_ባትሪ_ይለያል የሚለውን ሃሽታግ በመጠቀም አዝናኝ እና ማራኪ ፅሁፍ በኮሜንት መስጫው ላይ ማስፈር።
ማሳሰቢያ፦ ውድድሩ ለ10 ቀናት ብቻ የሚቆይ ሲሆን፣ አሸናፊዎች በ11ኛው ቀን ይፋ እንደሚደረጉ ተገልጿል።
ይህ ውድድር የኩባንያውን የ"Shadow Super Energy" ባትሪ ምርቶች ለማስተዋወቅና ደንበኞችን ለማበረታታት የታለመ መሆኑ ተመልክቷል።
ሊንኩ ከታች አለላችሁ 👇
https://www.facebook.com/s...
ዙሚ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር (ZUMI INDUSTRY PLC) "ሻዶ ባትሪ ይለያል!" በሚል መሪ ቃል አዲስ የልዩ ሽልማት ውድድር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ።
ኩባንያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ በድምሩ የ100,000 ብር የሽልማት በጀት የተመደበ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 20 ዕድለኞች እያንዳንዳቸው የ5,000 ብር ተሸላሚ ይሆናሉ።
👉የውድድሩ መስፈርቶች
ተወዳዳሪዎች በሽልማቱ ለመሳተፍ የሚከተሉትን ቀላል ቅደም ተከተሎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፦
የድርጅቱን ማህበራዊ ሚዲያ ገጽ መከተል (Follow ማድረግ)።
የማስታወቂያ ጽሁፉን መውደድ (Like ማድረግ)።
በመጨረሻም #ሻዶ_ባትሪ_ይለያል የሚለውን ሃሽታግ በመጠቀም አዝናኝ እና ማራኪ ፅሁፍ በኮሜንት መስጫው ላይ ማስፈር።
ማሳሰቢያ፦ ውድድሩ ለ10 ቀናት ብቻ የሚቆይ ሲሆን፣ አሸናፊዎች በ11ኛው ቀን ይፋ እንደሚደረጉ ተገልጿል።
ይህ ውድድር የኩባንያውን የ"Shadow Super Energy" ባትሪ ምርቶች ለማስተዋወቅና ደንበኞችን ለማበረታታት የታለመ መሆኑ ተመልክቷል።
ሊንኩ ከታች አለላችሁ 👇
https://www.facebook.com/s...
3 months ago
'ሌላ እውነት የለኝም' በቨርጂኒያ ተመረቀ
#ethiopia | የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ‘ሌላ እውነት የለኝም’ የግጥም መድበል እጅግ ባማረና የሚገባውን ክብር ባገኘ መልኩ እዚህ ቨርጂኒያ ውስጥ ተመርቋል። ግጥሞቿ በሞያ አጋሮቿ ተነበዋል፣ ሙያዊ ዳሰሳም ተደርጎባቸዋል። የሜሪ ግጥሞች በስሜት ማዕበል ሲያወዛውዙን፣ ሲያስደምሙን፣ ሲያስለቅሱን፣ ሲያስቁን፣ ሲመስጡን አመሹ። ነገሮችን የምታይበት መነጽር አዲስ፣ የምትገልጽበት መንገድ ደግሞ የነፍሳችንን አስኳል የሚነካ ሃይል ያለው አለው።
ላይ ላዩን የሚጋልቡ ሳይሆን ሁለንተንችንን የሚነዝሩ፣ ውስጥ ድረስ ዘልቀው የሚሰሙና ጥያቄ የሚያጭሩ ሃሳቦች ግዘፍ ነስተው፣ ነፍስ ዘርተው ግጥሞቿ ውስጥ ይተነፍሳሉ፤ ይናገራሉ። ጥልቅ፣ መሰረታዊ፣ እናም ደግሞ ልዩ ትርጉም ያላቸው ሃሳብ፣ ምልከታና ሙግቶች ‘ሌላ እውነት የለኝም’ ውስጥ ሞልተዋል። ያልታዩ፣ ያልተስተዋሉና ያልታሰቡ የህይወት አቅጣጫወች በሜሪ ግጥሞች ውስጥ ፍንትው ብለው ተገለጠዋል። እናም ሁላችንም ወደ ውስጥ እንድናይ፣ ከራሳችን ጋ እንወዛገብ ዘንድ በር ይከፍታሉ። ይህን ሁሉ የሚያደርጉት ደግሞ በማያልቀው የሜሪ የቋንቋ ውበት፣ የአጻጻፍ ብቃት እና የፈጠራ ክህሎት ታጅበው፣ ጉዞው በማያልቅበት የምናቧ ጥልቀትና ስፋት ተቃኝተው ነው።
ሜሮን እንደ ሁልጊዜው ሁለገብ ከያኒነቷን ግጥሞቿን እየተወነች አሳየችን።ግጥም መጻፍ ብቻ ሳይሆን ማንበብም ጥርት ያለ ጥበብ መሆኑን አስመሰከረች። ግጥምና ጃዝ ዳግም ተጣመሩ። መድረኩ በትወና፣ በሙዚቃ እና በግጥም ደምቆ አመሸ። ግጥሞቿን አምጣ ወልዳ፣ አሳድጋ፣ አሳትማ፣ አስመርቃ ለወግ ለማዕረግ አበቃች። በምሽቱ ስራውቿን በማቅረብ፣ የራሳቸውን የኪነጥበብ ውጤቶችን በማቋደስ፣ የመጽሐፉን ዳሰሳ በማድረግ ለዝግጅቱ ግብዓት የሆኑት የሞያ አጋሮቿ የድግሱ ድምቀቶች ነበሩ። ለታይታና ደረስ ብሎ ለመመልስ ሳይሆን፣ ሙሉ ዝግጅቱን በሙሉ ልብ ለመቋደስ የታደመው የDMV ነዋሪም ለሜሪና ለስራወቿ አፍቃሪና አክባሪ መሆኑን በተግባር አሳይቶ ምሽቱን ምሉዕ አድርጎታል። ለዝግጅቱ መሳካት ሽር ጉድ ሲሉ የነበሩ አስተባባሪወችና ሁል ጊዜም እንዲህ ያሉ ዝግጅቶችን በመደገፍ የሚታወቁ አጋር ድርጅቶች ከሜሮን ጎን በመቆም የማህበራዊ ሃላፊነታቸውን ተወጥተዋል።
የሜሮን ስብዕና፣ ብቃት፣ ለሞያው ያላት መሰጠት እጅግ ይገርማል፣ ያስደምማል፣ ያስደስታል፣ ያኮራል። ሜሪ ሁሌ ጻፊ። እንኳን ደስ አለሽ።
Via Abebe Feleke
Photo Credit: Eagle Photography Nathnael Damtew
Meron Ghetnet Hiwot Tadesse followers #addisababa #ethiopia #dmv
#ethiopia | የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ‘ሌላ እውነት የለኝም’ የግጥም መድበል እጅግ ባማረና የሚገባውን ክብር ባገኘ መልኩ እዚህ ቨርጂኒያ ውስጥ ተመርቋል። ግጥሞቿ በሞያ አጋሮቿ ተነበዋል፣ ሙያዊ ዳሰሳም ተደርጎባቸዋል። የሜሪ ግጥሞች በስሜት ማዕበል ሲያወዛውዙን፣ ሲያስደምሙን፣ ሲያስለቅሱን፣ ሲያስቁን፣ ሲመስጡን አመሹ። ነገሮችን የምታይበት መነጽር አዲስ፣ የምትገልጽበት መንገድ ደግሞ የነፍሳችንን አስኳል የሚነካ ሃይል ያለው አለው።
ላይ ላዩን የሚጋልቡ ሳይሆን ሁለንተንችንን የሚነዝሩ፣ ውስጥ ድረስ ዘልቀው የሚሰሙና ጥያቄ የሚያጭሩ ሃሳቦች ግዘፍ ነስተው፣ ነፍስ ዘርተው ግጥሞቿ ውስጥ ይተነፍሳሉ፤ ይናገራሉ። ጥልቅ፣ መሰረታዊ፣ እናም ደግሞ ልዩ ትርጉም ያላቸው ሃሳብ፣ ምልከታና ሙግቶች ‘ሌላ እውነት የለኝም’ ውስጥ ሞልተዋል። ያልታዩ፣ ያልተስተዋሉና ያልታሰቡ የህይወት አቅጣጫወች በሜሪ ግጥሞች ውስጥ ፍንትው ብለው ተገለጠዋል። እናም ሁላችንም ወደ ውስጥ እንድናይ፣ ከራሳችን ጋ እንወዛገብ ዘንድ በር ይከፍታሉ። ይህን ሁሉ የሚያደርጉት ደግሞ በማያልቀው የሜሪ የቋንቋ ውበት፣ የአጻጻፍ ብቃት እና የፈጠራ ክህሎት ታጅበው፣ ጉዞው በማያልቅበት የምናቧ ጥልቀትና ስፋት ተቃኝተው ነው።
ሜሮን እንደ ሁልጊዜው ሁለገብ ከያኒነቷን ግጥሞቿን እየተወነች አሳየችን።ግጥም መጻፍ ብቻ ሳይሆን ማንበብም ጥርት ያለ ጥበብ መሆኑን አስመሰከረች። ግጥምና ጃዝ ዳግም ተጣመሩ። መድረኩ በትወና፣ በሙዚቃ እና በግጥም ደምቆ አመሸ። ግጥሞቿን አምጣ ወልዳ፣ አሳድጋ፣ አሳትማ፣ አስመርቃ ለወግ ለማዕረግ አበቃች። በምሽቱ ስራውቿን በማቅረብ፣ የራሳቸውን የኪነጥበብ ውጤቶችን በማቋደስ፣ የመጽሐፉን ዳሰሳ በማድረግ ለዝግጅቱ ግብዓት የሆኑት የሞያ አጋሮቿ የድግሱ ድምቀቶች ነበሩ። ለታይታና ደረስ ብሎ ለመመልስ ሳይሆን፣ ሙሉ ዝግጅቱን በሙሉ ልብ ለመቋደስ የታደመው የDMV ነዋሪም ለሜሪና ለስራወቿ አፍቃሪና አክባሪ መሆኑን በተግባር አሳይቶ ምሽቱን ምሉዕ አድርጎታል። ለዝግጅቱ መሳካት ሽር ጉድ ሲሉ የነበሩ አስተባባሪወችና ሁል ጊዜም እንዲህ ያሉ ዝግጅቶችን በመደገፍ የሚታወቁ አጋር ድርጅቶች ከሜሮን ጎን በመቆም የማህበራዊ ሃላፊነታቸውን ተወጥተዋል።
የሜሮን ስብዕና፣ ብቃት፣ ለሞያው ያላት መሰጠት እጅግ ይገርማል፣ ያስደምማል፣ ያስደስታል፣ ያኮራል። ሜሪ ሁሌ ጻፊ። እንኳን ደስ አለሽ።
Via Abebe Feleke
Photo Credit: Eagle Photography Nathnael Damtew
Meron Ghetnet Hiwot Tadesse followers #addisababa #ethiopia #dmv
4 months ago
የቢዝነስ ጋብቻ ወይስ የዝና ዝሙት? በኢትዮጵያ የብራንድ አምባሳደርነት “ቅጣ አምባሩ” መጥፋት
የክብር ሽያጭ በዲጂታሉ ገበያ
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የንግድ ዓለም ውስጥ ልብ የሚሰብርና ግራ የሚያጋባ ክስተት እየተስተዋለ ነው። ለዓመታት በብዙ ድካምና ጥረት ስማቸውን የገነቡ የንግድ ተቋማት፣ ዛሬ ማንነታቸውንና ክብራቸውን “ብራንድ አምባሳደር” በሚል ስም ከማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም ከቲክቶክ) ለወጡ የግርግር ሰዎች አሳልፈው እየሰጡ ነው። ይህ ሂደት ከቢዝነስ ሳይንስና ከዓለም አቀፍ የብራንድ ግንባታ ፍልስፍና አንጻር ሲፈተሽ “ቅጣ አምባሩ የጠፋው” እና የተቋማቱን የሞራል መሰረት የሚያናጋ ሆኖ ይገኛል።
ብራንድ አምባሳደርነት በባህሪው "ስትራቴጂካዊ ጋብቻ" መሆን ሲገባው፣ በሀገራችን ግን ለጊዜያዊ ጩኸትና ለተከታይ ቁጥር ማደን ሲባል የሚደረግ "የዝና ዝሙት" መስሏል። ተቋማት የረጅም ጊዜ ዝናቸውን (Reputation) ለአጭር ጊዜ "ቫይራል" የመሆን አባዜ አሳልፈው እየሰጡት መሆኑ እጅግ ያሳዝናል።
የቢዝነስ ምሁራን እይታ፡ “ተከታይ ቁጥር ተጽዕኖ አይደለም”
የቢዝነስና የማርኬቲንግ ምሁራን እንደሚነግሩን፣ አንድ ብራንድ አምባሳደር ማለት “የተቋሙ ሕያው ልሳን” ነው። አምባሳደሩ የተቋሙን እሴት፣ ስነ-ምግባርና ራዕይ በአካሉ ተሸክሞ የሚዞር፣ የብዙዎችን ልብ የሚያሸንፍ መሆን አለበት።
በኢትዮጵያ ግን እየታየ ያለው “የቁጥር አምልኮ” (Vanity Metrics) ነው። የንግድ ተቋማት አንድን ሰው የሚመርጡት “ምን አይነት እሴት አለው?” ብለው ሳይሆን “ስንት ተከታይ አለው?” በሚል ብቻ ነው። ምሁራን እንደሚሉት፣ ተከታይ (Follower) እና ገዢ (Customer) የተለያዩ ናቸው። አንድ የቲክቶክ ተጠቃሚ አንድን ግለሰብ የሚከተለው ለሳቅ፣ ለጭፈራ ወይም ለፀብ (Drama) ሊሆን ይችላል።
ያ ተከታይ አምባሳደሩ የጠቆመውን የንግድ ተቋም አገልግሎት ለመጠቀም ያለው ፍላጎት ዜሮ ሊሆን ይችላል። ይህ “የተከታይ ብዛት” ሽያጭን እንደማያመጣ የገበያ ጥናቶች ቢመሰክሩም፣ ተቋማቱ ግን አሁንም በጭፍን ቁጥር እያደኑ ነው።
የሀገራት ተሞክሮ፡ “ከስኬትና ከውድቀት ትምህርቶች”
በዓለም አቀፍ ደረጃ የብራንድ አምባሳደርነት ጥበብ የንግድ ተቋማትን ከፍ ሊያደርግ ወይም ገደል ሊከታ ይችላል።
የውድቀት ምሳሌ (Bud Light - አሜሪካ)፦ በቅርቡ የቢራ አምራቹ ባድ ላይት (Bud Light) ከገበያውና ከደንበኞቹ እሴት ጋር የማይሄድ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ በመምረጡ፣ በታሪኩ አይቶት የማያውቀው የቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ደርሶበታል። ደንበኞች “ይህ ሰው እኔን አይወክልም” ብለው ምርቱን በማኩረፋቸው ተቋሙ ትልቅ ትምህርት ቀስሟል።
የስኬት ምሳሌ (George Clooney & Nespresso - ስዊዘርላንድ)፦ ተዋናዩ ጆርጅ ክሉኒ ለኔስፕሬሶ ቡና የረጅም ጊዜ አምባሳደር ነው። የእሱ መረጋጋት፣ ክብርና ውበት ከቡናው ጥራት ጋር ተጣጥሟል። እዚህ ጋር ጋብቻው “የዝና ዝሙት” ሳይሆን “የእሴት ትስስር” ነው።
በኢትዮጵያ ግን የንግድ ተቋማት እንደ ታይገር ውድስ (Tiger Woods) የሞራል ግድፈት ሲፈጽሙ ውላቸውን ወዲያውኑ እንደሚያቋርጡት እንደ ኒክ (Nike) ያሉ ድርጅቶች ቆራጥ አይደሉም። አምባሳደሩ ማህበረሰቡን የሚጸየፍ ተግባር ቢፈጽም እንኳ ተቋማቱ “ዝምታን” ይመርጣሉ። ይህ የሚያሳየው ተቋማቱ ለብራንዳቸው ያላቸው ክብር ዝቅተኛ መሆኑን ነው።
የፊልም ተዋናዮችና የ“ገጸ-ባህሪ” ሽሚያ
በኢትዮጵያ የብራንድ አምባሳደርነት ታሪክ ውስጥ የፊልም ተዋናዮች ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛሉ። ይሁን እንጂ እዚህም ጋር ትልቅ የቢዝነስ ስህተት ይፈጸማል። ብዙ ጊዜ ተቋማት ተዋናዩን የሚቀጥሩት በፊልሙ ላይ ባለው “ገጸ-ባህሪ” እንጂ በግል ስብዕናው አይደለም። ተዋናዩ በገሃዱ ዓለም ስነ-ምግባሩ የላላ ከሆነ፣ ደንበኛው በተቋሙ ላይ ያለው እምነት ይላላል።
በአሁኑ ወቅት አንድ ተዋናይ የሳሙና፣ የኮንስትራክሽንና የንግድ ድርጅት አምባሳደር ሆኖ በአንድ ሳምንት ውስጥ ሊታይ ይችላል።
ይህ Overexposure (ከመጠን በላይ መታየት) ይባላል። ተዋናዩ በታየ ቁጥር ደንበኛው “ምርቱን ወዶት ሳይሆን ተከፍሎት ነው” የሚል ድምዳሜ ላይ ይደርሳል።
የታዋቂነት ምንጭና የብራንድ መርከስ (Brand Dilution)
በዓለም አቀፍ የቢዝነስ ፍልስፍና፣ አምባሳደሮች ባለሙያዎች ወይም ተምሳሌቶች መሆን አለባቸው። በኢትዮጵያ ግን አራተኛውና አደገኛው ዘርፍ ነግሷል፦ “በምንም ታዋቂ የሆኑ” (Famous for nothing)። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ራቁቱን በመደነስ፣ ሰውን በመሳደብ፣ ወይም የቤተሰብ ምስጢርን አደባባይ በማውጣት “ታዋቂ” የሆኑ ግለሰቦች የሀገሪቱ ትልልቅ የንግድ ተቋማት ፊት ሲሆኑ ይታያል። ይህ በቢዝነስ ቋንቋ Brand Suicide ወይም የብራንድ እራስን ማጥፋት ይባላል።
አንድን ምርት "ሁሉ ያውቀዋል" ማለት "ሁሉ ይወደዋል" ማለት አይደለም። የጥራት መገለጫ የሆነ ተቋም በባለጌ ተጽዕኖ ፈጣሪ (Influencer) ሲወከል፣ ምርቱ የነበረውን "Premium" ስሜት አጥቶ የባዛር እቃ ይመስላል።
በቅርቡ አንዳንድ ትልልቅ የንግድ ተቋማት በሚሊዮን ተከታይ ያላቸውን የቲክቶክ ወጣቶች ሾመዋል። አምባሳደሮቹ ማታ የቀጥታ ስርጭት (Live) ላይ ወጥተው ሰውን ሲሳደቡ ወይም የሞራል እሴት የጎደለው ድርጊት ሲፈጽሙ ታይተዋል። ተቋሙ ያተረፈው "እይታ" (Views) እንጂ "ተዓማኒነት" (Trust) አልነበረም።
መፍትሄውና የወደፊት አቅጣጫ
ተቋማት ከዚህ “የግርግር አዙሪት” ወጥተው የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ አለባቸው፦
የእሴት ትስስር (Value Alignment)፦ የአምባሳደሩ የግል ህይወት ከተቋሙ እሴት ጋር መጣጣሙ መፈተሽ አለበት። አንድ ቁጥብና አስተማማኝ መሆን የሚፈልግ የንግድ ተቋም፣ "ዱርዬ" ተብሎ የሚታወቅን ሰው መሾም የለበትም።
ማይክሮ-ኢንፍሉዌንሰሮች
በሚሊዮን የሚቆጠር ተከታይ እና “የማይረባ” ይዘት ካለው ሰው ይልቅ፣ በቁጥር ጥቂት ግን በዘርፉ ተሰሚነት ያለውን ባለሙያ መምረጥ ውጤታማ ነው።
የሞራል ውል (Morality Clause)፦ አምባሳደሩ ስም የሚያጎድፍ ስራ ሲሰራ ውሉ ወዲያውኑ የሚቋረጥበት ህጋዊ ስምምነት ሊኖር ይገባል።
ማጠቃለያ፡ የክብር ጩኸት
በኢትዮጵያ ያለው የብራንድ አምባሳደርነት ሁኔታ “ቅጣ አምባሩ የጠፋው” ለጊዜያዊ ጩኸት በመገዛቱ ነው። ቢዝነስ ሳይንስ ነው፤ ብራንድ ደግሞ ክብር ነው። ክብራቸውንና ሳይንሱን የጣሉ የንግድ ተቋማት የሰውን አይን (Views) ቢቆጣጠሩ እንኳ የደንበኞቻቸውን ልብ ግን ሊገዙት አይችሉም።
ጊዜው ተቋማት ከ “ዝና ዝሙት” ወጥተው ወደ “እሴት ተኮር የቢዝነስ ጋብቻ” የሚመለሱበት መሆን አለበት። አምባሳደርነት የገንዘብ መክፈያ መንገድ ብቻ ሳይሆን፣ የተቋሙን ማንነት ለትውልድ የማስተላለፊያ ድልድይ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን፣ የገነቡት ስም በጩኸት መካከል ድምፁ ጠፍቶ ይቀራል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
የክብር ሽያጭ በዲጂታሉ ገበያ
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የንግድ ዓለም ውስጥ ልብ የሚሰብርና ግራ የሚያጋባ ክስተት እየተስተዋለ ነው። ለዓመታት በብዙ ድካምና ጥረት ስማቸውን የገነቡ የንግድ ተቋማት፣ ዛሬ ማንነታቸውንና ክብራቸውን “ብራንድ አምባሳደር” በሚል ስም ከማህበራዊ ሚዲያ (በተለይም ከቲክቶክ) ለወጡ የግርግር ሰዎች አሳልፈው እየሰጡ ነው። ይህ ሂደት ከቢዝነስ ሳይንስና ከዓለም አቀፍ የብራንድ ግንባታ ፍልስፍና አንጻር ሲፈተሽ “ቅጣ አምባሩ የጠፋው” እና የተቋማቱን የሞራል መሰረት የሚያናጋ ሆኖ ይገኛል።
ብራንድ አምባሳደርነት በባህሪው "ስትራቴጂካዊ ጋብቻ" መሆን ሲገባው፣ በሀገራችን ግን ለጊዜያዊ ጩኸትና ለተከታይ ቁጥር ማደን ሲባል የሚደረግ "የዝና ዝሙት" መስሏል። ተቋማት የረጅም ጊዜ ዝናቸውን (Reputation) ለአጭር ጊዜ "ቫይራል" የመሆን አባዜ አሳልፈው እየሰጡት መሆኑ እጅግ ያሳዝናል።
የቢዝነስ ምሁራን እይታ፡ “ተከታይ ቁጥር ተጽዕኖ አይደለም”
የቢዝነስና የማርኬቲንግ ምሁራን እንደሚነግሩን፣ አንድ ብራንድ አምባሳደር ማለት “የተቋሙ ሕያው ልሳን” ነው። አምባሳደሩ የተቋሙን እሴት፣ ስነ-ምግባርና ራዕይ በአካሉ ተሸክሞ የሚዞር፣ የብዙዎችን ልብ የሚያሸንፍ መሆን አለበት።
በኢትዮጵያ ግን እየታየ ያለው “የቁጥር አምልኮ” (Vanity Metrics) ነው። የንግድ ተቋማት አንድን ሰው የሚመርጡት “ምን አይነት እሴት አለው?” ብለው ሳይሆን “ስንት ተከታይ አለው?” በሚል ብቻ ነው። ምሁራን እንደሚሉት፣ ተከታይ (Follower) እና ገዢ (Customer) የተለያዩ ናቸው። አንድ የቲክቶክ ተጠቃሚ አንድን ግለሰብ የሚከተለው ለሳቅ፣ ለጭፈራ ወይም ለፀብ (Drama) ሊሆን ይችላል።
ያ ተከታይ አምባሳደሩ የጠቆመውን የንግድ ተቋም አገልግሎት ለመጠቀም ያለው ፍላጎት ዜሮ ሊሆን ይችላል። ይህ “የተከታይ ብዛት” ሽያጭን እንደማያመጣ የገበያ ጥናቶች ቢመሰክሩም፣ ተቋማቱ ግን አሁንም በጭፍን ቁጥር እያደኑ ነው።
የሀገራት ተሞክሮ፡ “ከስኬትና ከውድቀት ትምህርቶች”
በዓለም አቀፍ ደረጃ የብራንድ አምባሳደርነት ጥበብ የንግድ ተቋማትን ከፍ ሊያደርግ ወይም ገደል ሊከታ ይችላል።
የውድቀት ምሳሌ (Bud Light - አሜሪካ)፦ በቅርቡ የቢራ አምራቹ ባድ ላይት (Bud Light) ከገበያውና ከደንበኞቹ እሴት ጋር የማይሄድ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ በመምረጡ፣ በታሪኩ አይቶት የማያውቀው የቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ደርሶበታል። ደንበኞች “ይህ ሰው እኔን አይወክልም” ብለው ምርቱን በማኩረፋቸው ተቋሙ ትልቅ ትምህርት ቀስሟል።
የስኬት ምሳሌ (George Clooney & Nespresso - ስዊዘርላንድ)፦ ተዋናዩ ጆርጅ ክሉኒ ለኔስፕሬሶ ቡና የረጅም ጊዜ አምባሳደር ነው። የእሱ መረጋጋት፣ ክብርና ውበት ከቡናው ጥራት ጋር ተጣጥሟል። እዚህ ጋር ጋብቻው “የዝና ዝሙት” ሳይሆን “የእሴት ትስስር” ነው።
በኢትዮጵያ ግን የንግድ ተቋማት እንደ ታይገር ውድስ (Tiger Woods) የሞራል ግድፈት ሲፈጽሙ ውላቸውን ወዲያውኑ እንደሚያቋርጡት እንደ ኒክ (Nike) ያሉ ድርጅቶች ቆራጥ አይደሉም። አምባሳደሩ ማህበረሰቡን የሚጸየፍ ተግባር ቢፈጽም እንኳ ተቋማቱ “ዝምታን” ይመርጣሉ። ይህ የሚያሳየው ተቋማቱ ለብራንዳቸው ያላቸው ክብር ዝቅተኛ መሆኑን ነው።
የፊልም ተዋናዮችና የ“ገጸ-ባህሪ” ሽሚያ
በኢትዮጵያ የብራንድ አምባሳደርነት ታሪክ ውስጥ የፊልም ተዋናዮች ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛሉ። ይሁን እንጂ እዚህም ጋር ትልቅ የቢዝነስ ስህተት ይፈጸማል። ብዙ ጊዜ ተቋማት ተዋናዩን የሚቀጥሩት በፊልሙ ላይ ባለው “ገጸ-ባህሪ” እንጂ በግል ስብዕናው አይደለም። ተዋናዩ በገሃዱ ዓለም ስነ-ምግባሩ የላላ ከሆነ፣ ደንበኛው በተቋሙ ላይ ያለው እምነት ይላላል።
በአሁኑ ወቅት አንድ ተዋናይ የሳሙና፣ የኮንስትራክሽንና የንግድ ድርጅት አምባሳደር ሆኖ በአንድ ሳምንት ውስጥ ሊታይ ይችላል።
ይህ Overexposure (ከመጠን በላይ መታየት) ይባላል። ተዋናዩ በታየ ቁጥር ደንበኛው “ምርቱን ወዶት ሳይሆን ተከፍሎት ነው” የሚል ድምዳሜ ላይ ይደርሳል።
የታዋቂነት ምንጭና የብራንድ መርከስ (Brand Dilution)
በዓለም አቀፍ የቢዝነስ ፍልስፍና፣ አምባሳደሮች ባለሙያዎች ወይም ተምሳሌቶች መሆን አለባቸው። በኢትዮጵያ ግን አራተኛውና አደገኛው ዘርፍ ነግሷል፦ “በምንም ታዋቂ የሆኑ” (Famous for nothing)። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ራቁቱን በመደነስ፣ ሰውን በመሳደብ፣ ወይም የቤተሰብ ምስጢርን አደባባይ በማውጣት “ታዋቂ” የሆኑ ግለሰቦች የሀገሪቱ ትልልቅ የንግድ ተቋማት ፊት ሲሆኑ ይታያል። ይህ በቢዝነስ ቋንቋ Brand Suicide ወይም የብራንድ እራስን ማጥፋት ይባላል።
አንድን ምርት "ሁሉ ያውቀዋል" ማለት "ሁሉ ይወደዋል" ማለት አይደለም። የጥራት መገለጫ የሆነ ተቋም በባለጌ ተጽዕኖ ፈጣሪ (Influencer) ሲወከል፣ ምርቱ የነበረውን "Premium" ስሜት አጥቶ የባዛር እቃ ይመስላል።
በቅርቡ አንዳንድ ትልልቅ የንግድ ተቋማት በሚሊዮን ተከታይ ያላቸውን የቲክቶክ ወጣቶች ሾመዋል። አምባሳደሮቹ ማታ የቀጥታ ስርጭት (Live) ላይ ወጥተው ሰውን ሲሳደቡ ወይም የሞራል እሴት የጎደለው ድርጊት ሲፈጽሙ ታይተዋል። ተቋሙ ያተረፈው "እይታ" (Views) እንጂ "ተዓማኒነት" (Trust) አልነበረም።
መፍትሄውና የወደፊት አቅጣጫ
ተቋማት ከዚህ “የግርግር አዙሪት” ወጥተው የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ አለባቸው፦
የእሴት ትስስር (Value Alignment)፦ የአምባሳደሩ የግል ህይወት ከተቋሙ እሴት ጋር መጣጣሙ መፈተሽ አለበት። አንድ ቁጥብና አስተማማኝ መሆን የሚፈልግ የንግድ ተቋም፣ "ዱርዬ" ተብሎ የሚታወቅን ሰው መሾም የለበትም።
ማይክሮ-ኢንፍሉዌንሰሮች
በሚሊዮን የሚቆጠር ተከታይ እና “የማይረባ” ይዘት ካለው ሰው ይልቅ፣ በቁጥር ጥቂት ግን በዘርፉ ተሰሚነት ያለውን ባለሙያ መምረጥ ውጤታማ ነው።
የሞራል ውል (Morality Clause)፦ አምባሳደሩ ስም የሚያጎድፍ ስራ ሲሰራ ውሉ ወዲያውኑ የሚቋረጥበት ህጋዊ ስምምነት ሊኖር ይገባል።
ማጠቃለያ፡ የክብር ጩኸት
በኢትዮጵያ ያለው የብራንድ አምባሳደርነት ሁኔታ “ቅጣ አምባሩ የጠፋው” ለጊዜያዊ ጩኸት በመገዛቱ ነው። ቢዝነስ ሳይንስ ነው፤ ብራንድ ደግሞ ክብር ነው። ክብራቸውንና ሳይንሱን የጣሉ የንግድ ተቋማት የሰውን አይን (Views) ቢቆጣጠሩ እንኳ የደንበኞቻቸውን ልብ ግን ሊገዙት አይችሉም።
ጊዜው ተቋማት ከ “ዝና ዝሙት” ወጥተው ወደ “እሴት ተኮር የቢዝነስ ጋብቻ” የሚመለሱበት መሆን አለበት። አምባሳደርነት የገንዘብ መክፈያ መንገድ ብቻ ሳይሆን፣ የተቋሙን ማንነት ለትውልድ የማስተላለፊያ ድልድይ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን፣ የገነቡት ስም በጩኸት መካከል ድምፁ ጠፍቶ ይቀራል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
4 months ago
Funeral Program
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አየር መንገዱ በረራ ሰረዘ 🇺🇸
#ethiopia |የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ እና ኒዮርክ የሚያደርጋቸውን በረራዎች መሰረዙን አስታውቋል።
አየር መንገዱ በረራዎቹን የሰረዘው በአሜሪካ በተከሰተው ከባድ የሆነ የአየር ፀባይ ምክንያት ነው ብሏል።
አየር መንገዱ ባሁኑ ሰአት በረራ የሰረዘው ወደ ዋሽንግተን ዲሲ እና ኒዮርክ የነበሩ በረራዎች ናቸው።
አየር መንገዱ ዛሬ ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን እንደዚሁም በነገው እለት ከዋሽንግተን ዲሲ ወደ አዲስ አበባ ሊያደርጋቸው የነበሩ በረራዎች ሰርዟል።
በተመሳሳይ በነገው እለት ከአዲስ አበባ ወደ ኒዮርክ ከኒዮርክ እንዲሁም ከኒዮርክ አዲስ አበባ ያሉትም በረራዎች መሰረዙን አስታውቋል።
ደንበኞች የተፈጠረውን ሁኔታ ተገንዝበው ቲኬታቸውን ድጋሚ እንዲያስመዘግቡ አየር መንገዱ አሳስቧል።
Flight Cancellation Notice Due to Adverse Weather
Ethiopian Airlines wishes to inform its valued customers that, due to adverse weather conditions in Washington D.C and New York, the following flights have been cancelled:
• ET 500 – 24 January: Addis Ababa (ADD) to Washington, D.C (IAD)
• ET 501 – 25 January: Washington, D.C (IAD) to Addis Ababa (ADD)
• ET 514 – 25 January: Addis Ababa (ADD) to New York (JFK)
• ET 515 – 25 January: New York (JFK) to Addis Ababa (ADD)
Affected passengers will be assisted with rebooking, rescheduling, or refunds, as applicable. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and appreciate your understanding as we continue to prioritize the safety of our passengers and crew.
We are closely monitoring the situation and will provide updates to our customers as more information becomes available.
Passengers are kindly advised to check the status of their flights prior to travel. For updates, please visit our website or mobile app, contact our Global Customer Interaction Center at +251 11 617 9900, or email Reservation @ethiopianairlines .com
Ethiopian Airlines
Star Alliance Member
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia |የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ እና ኒዮርክ የሚያደርጋቸውን በረራዎች መሰረዙን አስታውቋል።
አየር መንገዱ በረራዎቹን የሰረዘው በአሜሪካ በተከሰተው ከባድ የሆነ የአየር ፀባይ ምክንያት ነው ብሏል።
አየር መንገዱ ባሁኑ ሰአት በረራ የሰረዘው ወደ ዋሽንግተን ዲሲ እና ኒዮርክ የነበሩ በረራዎች ናቸው።
አየር መንገዱ ዛሬ ከአዲስ አበባ ወደ ዋሽንግተን እንደዚሁም በነገው እለት ከዋሽንግተን ዲሲ ወደ አዲስ አበባ ሊያደርጋቸው የነበሩ በረራዎች ሰርዟል።
በተመሳሳይ በነገው እለት ከአዲስ አበባ ወደ ኒዮርክ ከኒዮርክ እንዲሁም ከኒዮርክ አዲስ አበባ ያሉትም በረራዎች መሰረዙን አስታውቋል።
ደንበኞች የተፈጠረውን ሁኔታ ተገንዝበው ቲኬታቸውን ድጋሚ እንዲያስመዘግቡ አየር መንገዱ አሳስቧል።
Flight Cancellation Notice Due to Adverse Weather
Ethiopian Airlines wishes to inform its valued customers that, due to adverse weather conditions in Washington D.C and New York, the following flights have been cancelled:
• ET 500 – 24 January: Addis Ababa (ADD) to Washington, D.C (IAD)
• ET 501 – 25 January: Washington, D.C (IAD) to Addis Ababa (ADD)
• ET 514 – 25 January: Addis Ababa (ADD) to New York (JFK)
• ET 515 – 25 January: New York (JFK) to Addis Ababa (ADD)
Affected passengers will be assisted with rebooking, rescheduling, or refunds, as applicable. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and appreciate your understanding as we continue to prioritize the safety of our passengers and crew.
We are closely monitoring the situation and will provide updates to our customers as more information becomes available.
Passengers are kindly advised to check the status of their flights prior to travel. For updates, please visit our website or mobile app, contact our Global Customer Interaction Center at +251 11 617 9900, or email Reservation @ethiopianairlines .com
Ethiopian Airlines
Star Alliance Member
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
5 months ago
🚘 ቻሌንጁ ለ3 ቀናት ተራዝሟል!
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
5 months ago
🎄 እንኳን ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🎄
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት፥ እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” (ሉቃስ 2፥11)
በዓሉ ለእርስዎ እና ለቤተሰብዎ የደስታ፣ የሰላም እና የፍቅር ይሁንላችሁ!
✨ በዚህ ልዩ የደስታ ቀን፣ ልዩ ማንነትዎን እናስታውሳለን! ✨
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለምረቃ እና ለተለያዩ ፕሮግራሞችዎ የማይረሳ ትዝታን ከ PAUL PHOTO VELO AND MAKEUP ጋር ይስሩ!
"ማየት ማመን ነው!! ይምጡና ይጎብኙን!"
📸 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች፦
✅ ጥራት ያለው የፎቶ እና ቪዲዮ ቀረጻ
✅ ለሙሽሮች የሚሆኑ ዘመናዊ ቬሎዎች (Velo)
✅ የባለሙያ ሜካፕ (Professional Makeup)
በልዩ ቀንዎ ውበትዎ ጎልቶ እንዲታይ፣ ትዝታዎም እንዲዋብ PAUL ምርጫዎ ይሁን!
📍 አድራሻችን፦
22 አካባቢ፤ ከአክሱም ሆቴል ወረድ ብሎ በሚገኘው ትጋት ህንፃ፤ ምድር ላይ (Ground) ቢሮ ቁጥር G-24 ያገኙናል።
📞 ይደውሉልን / ቀጠሮ ይያዙ፦
0943 94 61 44
0968 22 26 66
0967 11 16 66
የፌስቡክ ገጻችንን ይጎብኙ/Follow Us: 👇
[የፌስቡክ ሊንክዎን እዚህ ያስገቡ]
መልካም በዓል! 🌼
#paulphotovelo #merrychristmas #genna #makeupartist #weddingphotography #addisababa #ethiopia #velo #photography
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት፥ እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” (ሉቃስ 2፥11)
በዓሉ ለእርስዎ እና ለቤተሰብዎ የደስታ፣ የሰላም እና የፍቅር ይሁንላችሁ!
✨ በዚህ ልዩ የደስታ ቀን፣ ልዩ ማንነትዎን እናስታውሳለን! ✨
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለምረቃ እና ለተለያዩ ፕሮግራሞችዎ የማይረሳ ትዝታን ከ PAUL PHOTO VELO AND MAKEUP ጋር ይስሩ!
"ማየት ማመን ነው!! ይምጡና ይጎብኙን!"
📸 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች፦
✅ ጥራት ያለው የፎቶ እና ቪዲዮ ቀረጻ
✅ ለሙሽሮች የሚሆኑ ዘመናዊ ቬሎዎች (Velo)
✅ የባለሙያ ሜካፕ (Professional Makeup)
በልዩ ቀንዎ ውበትዎ ጎልቶ እንዲታይ፣ ትዝታዎም እንዲዋብ PAUL ምርጫዎ ይሁን!
📍 አድራሻችን፦
22 አካባቢ፤ ከአክሱም ሆቴል ወረድ ብሎ በሚገኘው ትጋት ህንፃ፤ ምድር ላይ (Ground) ቢሮ ቁጥር G-24 ያገኙናል።
📞 ይደውሉልን / ቀጠሮ ይያዙ፦
0943 94 61 44
0968 22 26 66
0967 11 16 66
የፌስቡክ ገጻችንን ይጎብኙ/Follow Us: 👇
[የፌስቡክ ሊንክዎን እዚህ ያስገቡ]
መልካም በዓል! 🌼
#paulphotovelo #merrychristmas #genna #makeupartist #weddingphotography #addisababa #ethiopia #velo #photography
5 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
5 months ago
ባማኮን ሬል ስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው
*****
በኮንስትራክሽን ዘርፉ አንጋፋ የሆነው የባማኮን ግሩፕ እህት ድርጅት ባማኮን ሪል እስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው።
በተጨማሪም 10 ቤቶች ሲሸጡም ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑም ተገልፆል
ሽማቱን አስመልክቶ ከባማኮን ሪል እስቴት የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባማኮን ተገንበተው ለደንበኞች በመተላፍ ላይ ባለው ጋላክሲ ሞል ላይ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላ ልዩ እድል ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች ማቅረቡን አስተውቋል፡፡
ባማኮን ከራሳቸው አልፈው ማህበረስቡን እና ሃገራችሀውን በተለያዩ መድረኮች የሚያስተሩ ለሀገር መልካም ገጽታ ግንባታ ትልቅ ሚና የሚያበረክቱት ወጣት ኮንተንት ክሬተሮችን ፤ለማበረታት የ1,000,000 ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል፡፡
ባማኮን ታላቅ እውቅና እና ታማኝነት ካተረፈበት የኮንስትራክሽን ሥራ በተጨማሪ የሪል እስቴት ዘርፉን በመቀላቀል በከተማችን ዋና ዋና ቦታዎች እየገነባቸው ሚገኙትን ቅንጡ አፓርትመንቶች ለማስተዋወቅ በማሰብ ይህን ቻሌንጅ ማዘጋጀቱን ገልጿል!
ድርጅቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያለው ሲሆን በስሩ 8 ግዚፍ አህት ድርጅቶችን አቅፎ ያያዘ ነው፡፡
ባማኮን ኢንጅነሪግ፣አንከር ፋውንዴሽን፣ባማ ሚክስ፣አልቲሜት ኬሚካልስ፣አልፋ ፖስቴንሽን፣ታወር ኢንጅነሪግ እና ፊት ኮን ኢንቴርየር የያዘው የባማኮን ግሩፕ አካል ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና በሚባሉ ቦታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ በራሱ እህት ኩባንያዎች እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ አፓርትመንቶች በአጠረ ጊዜ በፍጥነት በመገንባት ላይ እንደሚገኝ በጋዜጣዊ መግልጫው ተጠቅሟል፡፡
ግንባታቸው በመጠናቀቅ ስላሉት የግንባታ ሳቶች አስመልክቶም ያሉበት የግንባ ደረጃ በጋዜጣዊ መግልጫው ወቅት ተመላክቷል፡፡
በዘህም በካዛንቺስ እየገነባ ያለው አፓርትመንት ግንባታው 90% የደረሰ ሲሆን የዚህ ግዙፍ ህንጻ አካል የሆነው ጋላክሲ ሞል ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተጠቅሷል፡፡
ባምቢስ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት እየገነባ ያለው ዘመናዊና ቅንጡ አፓርትመንቱ ደግሞ ከ80% በላይ ሚሆን ግንባታው የጠናቀቀ ሲሆን ፕራይም ቦታ ላይ መሆኑ እና ዘመናዊ የግንባታ ሒደቱ ተመራጭ አድርጎታል ነው የተባለው ።
በቦሌ ሜጋ ግንባታው በመገባደድ ላይ የሚገኝ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንት በመገንባት ላይ እገኛለሁም ብሏል ባማኮም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በወዳጅነት ፓርክ ዙሪያ ሁለት ግዙፍ አፓርትመንቶች በመገንባት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ሽልማቱን በተመለከተም ለወጣት ተወዳዳሪዎች የሚከተለውን የውድድር መመሪያ መሆኑን ገልጿል፡፡
በዚህ ልዩ ቻሌንጅ 1ኛ ከሚወጣው ተሳታፊ በተጨማሪ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች እንደ የደረጃቸው የሚሰጥ የተለያየ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶችን ማዘጋጀቱን አሳውቋል። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ከዚህም በላይ መነጋገሪያ የሆነው አጓጊ ሽልማት ለሁሉም ቲክቶከሮች ስማቸውን እንደ ፕሮሞ ኮድ በመጠቀም በነሱ በኩል ለሚመጣ ሽያጭ ትልቅ ኮሚሽን ማዘጋጀቱ ነው። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።ውድድሩን ለመሳተፍ እና የ1,000,000 ብር አሸናፊ ለመሆን ብቁ የሚያረጉ መስፈርቶች፡
1, የባማኮን ሪል እስቴን ቲክ ቶክ ፔጅ( (bamaconrealestateoffical) መከተል (Follow ማድረግ)
2, ቪዲዮ መስራት (Creative Video)፦ ስለ ባማኮን ፕሮጀክቶች (ካዛንችስ፣ ባምቢስ፣ አትላስ ወይም ፍሬንድሽፕ) የሚገልጽ የፈጠራ ስራ መስራት።
3, ሀሽታግ መጠቀም፦ በቪዲዮው መግለጫ (Caption) ላይ የግድ #bamaconchallenge የሚለውን ሀሽታግ መጠቀም እና የባማኮን ሪል እስቴትን የቲክቶክ አካውንት (bamaconrealestateoffical) ሜንሽን ማድረግ።
4, የቪዲዮ ጥራት፦ ቪዲዮው ጥራት ያለው (Clear video & Audio) እና የባማኮንን ብራንድ ደረጃ የሚከተል እና ስነ-ምግባር ያለው መሆን አለበት።
5, የአሸናፊዎች ምርጫ፦ አሸናፊ የሚሆነው ከፍተኛ እይታ “view” ያገኘው ይሆናል።
6, ሽልማቶቹን በተመለከተ፡ በእይታ ብዛት አንደኛ ለወጣው ኮንተንት ክሬተር 1,000,000 ብር ተሸላሚ ይሆናል፡ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡት ተሳታፊዎች ደግሞ የተለያዩ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶች የሚሸለሙ ይሆናል።
7, ፖስቶቹን ቡስት ማድረግ (paid promotion) ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
8, ለበለጠ መረጃ የቲክቶክ ፔጃቸው ላይ ፒን ያደረጉትን ቪዲዮ ይመልከቱ።
መልካም እድል !
*****
በኮንስትራክሽን ዘርፉ አንጋፋ የሆነው የባማኮን ግሩፕ እህት ድርጅት ባማኮን ሪል እስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው።
በተጨማሪም 10 ቤቶች ሲሸጡም ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑም ተገልፆል
ሽማቱን አስመልክቶ ከባማኮን ሪል እስቴት የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባማኮን ተገንበተው ለደንበኞች በመተላፍ ላይ ባለው ጋላክሲ ሞል ላይ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላ ልዩ እድል ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች ማቅረቡን አስተውቋል፡፡
ባማኮን ከራሳቸው አልፈው ማህበረስቡን እና ሃገራችሀውን በተለያዩ መድረኮች የሚያስተሩ ለሀገር መልካም ገጽታ ግንባታ ትልቅ ሚና የሚያበረክቱት ወጣት ኮንተንት ክሬተሮችን ፤ለማበረታት የ1,000,000 ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል፡፡
ባማኮን ታላቅ እውቅና እና ታማኝነት ካተረፈበት የኮንስትራክሽን ሥራ በተጨማሪ የሪል እስቴት ዘርፉን በመቀላቀል በከተማችን ዋና ዋና ቦታዎች እየገነባቸው ሚገኙትን ቅንጡ አፓርትመንቶች ለማስተዋወቅ በማሰብ ይህን ቻሌንጅ ማዘጋጀቱን ገልጿል!
ድርጅቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያለው ሲሆን በስሩ 8 ግዚፍ አህት ድርጅቶችን አቅፎ ያያዘ ነው፡፡
ባማኮን ኢንጅነሪግ፣አንከር ፋውንዴሽን፣ባማ ሚክስ፣አልቲሜት ኬሚካልስ፣አልፋ ፖስቴንሽን፣ታወር ኢንጅነሪግ እና ፊት ኮን ኢንቴርየር የያዘው የባማኮን ግሩፕ አካል ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና በሚባሉ ቦታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ በራሱ እህት ኩባንያዎች እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ አፓርትመንቶች በአጠረ ጊዜ በፍጥነት በመገንባት ላይ እንደሚገኝ በጋዜጣዊ መግልጫው ተጠቅሟል፡፡
ግንባታቸው በመጠናቀቅ ስላሉት የግንባታ ሳቶች አስመልክቶም ያሉበት የግንባ ደረጃ በጋዜጣዊ መግልጫው ወቅት ተመላክቷል፡፡
በዘህም በካዛንቺስ እየገነባ ያለው አፓርትመንት ግንባታው 90% የደረሰ ሲሆን የዚህ ግዙፍ ህንጻ አካል የሆነው ጋላክሲ ሞል ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተጠቅሷል፡፡
ባምቢስ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት እየገነባ ያለው ዘመናዊና ቅንጡ አፓርትመንቱ ደግሞ ከ80% በላይ ሚሆን ግንባታው የጠናቀቀ ሲሆን ፕራይም ቦታ ላይ መሆኑ እና ዘመናዊ የግንባታ ሒደቱ ተመራጭ አድርጎታል ነው የተባለው ።
በቦሌ ሜጋ ግንባታው በመገባደድ ላይ የሚገኝ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንት በመገንባት ላይ እገኛለሁም ብሏል ባማኮም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በወዳጅነት ፓርክ ዙሪያ ሁለት ግዙፍ አፓርትመንቶች በመገንባት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ሽልማቱን በተመለከተም ለወጣት ተወዳዳሪዎች የሚከተለውን የውድድር መመሪያ መሆኑን ገልጿል፡፡
በዚህ ልዩ ቻሌንጅ 1ኛ ከሚወጣው ተሳታፊ በተጨማሪ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች እንደ የደረጃቸው የሚሰጥ የተለያየ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶችን ማዘጋጀቱን አሳውቋል። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ከዚህም በላይ መነጋገሪያ የሆነው አጓጊ ሽልማት ለሁሉም ቲክቶከሮች ስማቸውን እንደ ፕሮሞ ኮድ በመጠቀም በነሱ በኩል ለሚመጣ ሽያጭ ትልቅ ኮሚሽን ማዘጋጀቱ ነው። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።ውድድሩን ለመሳተፍ እና የ1,000,000 ብር አሸናፊ ለመሆን ብቁ የሚያረጉ መስፈርቶች፡
1, የባማኮን ሪል እስቴን ቲክ ቶክ ፔጅ( (bamaconrealestateoffical) መከተል (Follow ማድረግ)
2, ቪዲዮ መስራት (Creative Video)፦ ስለ ባማኮን ፕሮጀክቶች (ካዛንችስ፣ ባምቢስ፣ አትላስ ወይም ፍሬንድሽፕ) የሚገልጽ የፈጠራ ስራ መስራት።
3, ሀሽታግ መጠቀም፦ በቪዲዮው መግለጫ (Caption) ላይ የግድ #bamaconchallenge የሚለውን ሀሽታግ መጠቀም እና የባማኮን ሪል እስቴትን የቲክቶክ አካውንት (bamaconrealestateoffical) ሜንሽን ማድረግ።
4, የቪዲዮ ጥራት፦ ቪዲዮው ጥራት ያለው (Clear video & Audio) እና የባማኮንን ብራንድ ደረጃ የሚከተል እና ስነ-ምግባር ያለው መሆን አለበት።
5, የአሸናፊዎች ምርጫ፦ አሸናፊ የሚሆነው ከፍተኛ እይታ “view” ያገኘው ይሆናል።
6, ሽልማቶቹን በተመለከተ፡ በእይታ ብዛት አንደኛ ለወጣው ኮንተንት ክሬተር 1,000,000 ብር ተሸላሚ ይሆናል፡ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡት ተሳታፊዎች ደግሞ የተለያዩ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶች የሚሸለሙ ይሆናል።
7, ፖስቶቹን ቡስት ማድረግ (paid promotion) ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
8, ለበለጠ መረጃ የቲክቶክ ፔጃቸው ላይ ፒን ያደረጉትን ቪዲዮ ይመልከቱ።
መልካም እድል !
5 months ago
ባማኮን ሬል ስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው
*****
በኮንስትራክሽን ዘርፉ አንጋፋ የሆነው የባማኮን ግሩፕ እህት ድርጅት ባማኮን ሪል እስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው።
በተጨማሪም 10 ቤቶች ሲሸጡም ለኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑም ተገልፆል።
ሽማቱን አስመልክቶ ከባማኮን ሪል እስቴት የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባማኮን ተገንበተው ለደንበኞች በመተላፍ ላይ ባለው ጋላክሲ ሞል ላይ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ልዩ እድል ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች ማቅረቡን አስተውቋል፡፡
ባማኮን ከራሳቸው አልፈው ማህበረስቡን እና ሃገራችሀውን በተለያዩ መድረኮች የሚያስተሩ ለሀገር መልካም ገጽታ ግንባታ ትልቅ ሚና የሚያበረክቱት ወጣት ኮንተንት ክሬተሮችን ፤ለማበረታት የ1,000,000 ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል፡፡
ባማኮን ታላቅ እውቅና እና ታማኝነት ካተረፈበት የኮንስትራክሽን ሥራ በተጨማሪ የሪል እስቴት ዘርፉን በመቀላቀል በከተማችን ዋና ዋና ቦታዎች እየገነባቸው ሚገኙትን ቅንጡ አፓርትመንቶች ለማስተዋወቅ በማሰብ ይህን ቻሌንጅ ማዘጋጀቱን ገልጿል!
ድርጅቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያለው ሲሆን በስሩ 8 ግዚፍ አህት ድርጅቶችን አቅፎ ያያዘ ነው፡፡
ባማኮን ኢንጅነሪግ፣ አንከር ፋውንዴሽን፣ ባማ ሚክስ፣ አልቲሜት ኬሚካልስ፣ አልፋ ፖስቴንሽን፣ ታወር ኢንጅነሪግ እና ፊት ኮን ኢንቴርየር የያዘው የባማኮን ግሩፕ አካል ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና በሚባሉ ቦታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ በራሱ እህት ኩባንያዎች እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ አፓርትመንቶች በአጠረ ጊዜ በፍጥነት በመገንባት ላይ እንደሚገኝ በጋዜጣዊ መግልጫው ተጠቅሟል፡፡
ግንባታቸው በመጠናቀቅ ስላሉት የግንባታ ሳቶች አስመልክቶም ያሉበት የግንባ ደረጃ በጋዜጣዊ መግልጫው ወቅት ተመላክቷል፡፡
በዘህም በካዛንቺስ እየገነባ ያለው አፓርትመንት ግንባታው 90% የደረሰ ሲሆን የዚህ ግዙፍ ህንጻ አካል የሆነው ጋላክሲ ሞል ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተጠቅሷል፡፡
ባምቢስ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት እየገነባ ያለው ዘመናዊና ቅንጡ አፓርትመንቱ ደግሞ ከ80% በላይ ሚሆን ግንባታው የጠናቀቀ ሲሆን ፕራይም ቦታ ላይ መሆኑ እና ዘመናዊ የግንባታ ሒደቱ ተመራጭ አድርጎታል ነው የተባለው ።
በቦሌ ሜጋ ግንባታው በመገባደድ ላይ የሚገኝ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንት በመገንባት ላይ እገኛለሁም ብሏል ባማኮም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በወዳጅነት ፓርክ ዙሪያ ሁለት ግዙፍ አፓርትመንቶች በመገንባት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ሽልማቱን በተመለከተም ለወጣት ተወዳዳሪዎች የሚከተለውን የውድድር መመሪያ መሆኑን ገልጿል፡፡
በዚህ ልዩ ቻሌንጅ 1ኛ ከሚወጣው ተሳታፊ በተጨማሪ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች እንደ የደረጃቸው የሚሰጥ የተለያየ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶችን ማዘጋጀቱን አሳውቋል። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ከዚህም በላይ መነጋገሪያ የሆነው አጓጊ ሽልማት ለሁሉም ቲክቶከሮች ስማቸውን እንደ ፕሮሞ ኮድ በመጠቀም በነሱ በኩል ለሚመጣ ሽያጭ ትልቅ ኮሚሽን ማዘጋጀቱ ነው። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ውድድሩን ለመሳተፍ እና የ1,000,000 ብር አሸናፊ ለመሆን ብቁ የሚያረጉ መስፈርቶች፡
1, የባማኮን ሪል እስቴን ቲክ ቶክ ፔጅ( (bamaconrealestateoffical) መከተል (Follow ማድረግ)
2, ቪዲዮ መስራት (Creative Video)፦ ስለ ባማኮን ፕሮጀክቶች (ካዛንችስ፣ ባምቢስ፣ አትላስ ወይም ፍሬንድሽፕ) የሚገልጽ የፈጠራ ስራ መስራት።
3, ሀሽታግ መጠቀም፦ በቪዲዮው መግለጫ (Caption) ላይ የግድ #bamaconchallenge የሚለውን ሀሽታግ መጠቀም እና የባማኮን ሪል እስቴትን የቲክቶክ አካውንት (bamaconrealestateoffical) ሜንሽን ማድረግ።
4, የቪዲዮ ጥራት፦ ቪዲዮው ጥራት ያለው (Clear video & Audio) እና የባማኮንን ብራንድ ደረጃ የሚከተል እና ስነ-ምግባር ያለው መሆን አለበት።
5, የአሸናፊዎች ምርጫ፦ አሸናፊ የሚሆነው ከፍተኛ እይታ “view” ያገኘው ይሆናል።
6, ሽልማቶቹን በተመለከተ፡ በእይታ ብዛት አንደኛ ለወጣው ኮንተንት ክሬተር 1,000,000 ብር ተሸላሚ ይሆናል፡ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡት ተሳታፊዎች ደግሞ የተለያዩ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶች የሚሸለሙ ይሆናል።
7, ፖስቶቹን ቡስት ማድረግ (paid promotion) ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
8, ለበለጠ መረጃ የቲክቶክ ፔጃቸው ላይ ፒን ያደረጉትን ቪዲዮ ይመልከቱ።
መልካም እድል !
*****
በኮንስትራክሽን ዘርፉ አንጋፋ የሆነው የባማኮን ግሩፕ እህት ድርጅት ባማኮን ሪል እስቴት ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች 1,000,000 ብር ሊሸልም ነው።
በተጨማሪም 10 ቤቶች ሲሸጡም ለኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑም ተገልፆል።
ሽማቱን አስመልክቶ ከባማኮን ሪል እስቴት የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባማኮን ተገንበተው ለደንበኞች በመተላፍ ላይ ባለው ጋላክሲ ሞል ላይ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ልዩ እድል ለወጣት ኮንተንት ክሬተሮች ማቅረቡን አስተውቋል፡፡
ባማኮን ከራሳቸው አልፈው ማህበረስቡን እና ሃገራችሀውን በተለያዩ መድረኮች የሚያስተሩ ለሀገር መልካም ገጽታ ግንባታ ትልቅ ሚና የሚያበረክቱት ወጣት ኮንተንት ክሬተሮችን ፤ለማበረታት የ1,000,000 ብር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል፡፡
ባማኮን ታላቅ እውቅና እና ታማኝነት ካተረፈበት የኮንስትራክሽን ሥራ በተጨማሪ የሪል እስቴት ዘርፉን በመቀላቀል በከተማችን ዋና ዋና ቦታዎች እየገነባቸው ሚገኙትን ቅንጡ አፓርትመንቶች ለማስተዋወቅ በማሰብ ይህን ቻሌንጅ ማዘጋጀቱን ገልጿል!
ድርጅቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያለው ሲሆን በስሩ 8 ግዚፍ አህት ድርጅቶችን አቅፎ ያያዘ ነው፡፡
ባማኮን ኢንጅነሪግ፣ አንከር ፋውንዴሽን፣ ባማ ሚክስ፣ አልቲሜት ኬሚካልስ፣ አልፋ ፖስቴንሽን፣ ታወር ኢንጅነሪግ እና ፊት ኮን ኢንቴርየር የያዘው የባማኮን ግሩፕ አካል ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና በሚባሉ ቦታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ በራሱ እህት ኩባንያዎች እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ አፓርትመንቶች በአጠረ ጊዜ በፍጥነት በመገንባት ላይ እንደሚገኝ በጋዜጣዊ መግልጫው ተጠቅሟል፡፡
ግንባታቸው በመጠናቀቅ ስላሉት የግንባታ ሳቶች አስመልክቶም ያሉበት የግንባ ደረጃ በጋዜጣዊ መግልጫው ወቅት ተመላክቷል፡፡
በዘህም በካዛንቺስ እየገነባ ያለው አፓርትመንት ግንባታው 90% የደረሰ ሲሆን የዚህ ግዙፍ ህንጻ አካል የሆነው ጋላክሲ ሞል ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተጠቅሷል፡፡
ባምቢስ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት እየገነባ ያለው ዘመናዊና ቅንጡ አፓርትመንቱ ደግሞ ከ80% በላይ ሚሆን ግንባታው የጠናቀቀ ሲሆን ፕራይም ቦታ ላይ መሆኑ እና ዘመናዊ የግንባታ ሒደቱ ተመራጭ አድርጎታል ነው የተባለው ።
በቦሌ ሜጋ ግንባታው በመገባደድ ላይ የሚገኝ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንት በመገንባት ላይ እገኛለሁም ብሏል ባማኮም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በወዳጅነት ፓርክ ዙሪያ ሁለት ግዙፍ አፓርትመንቶች በመገንባት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ሽልማቱን በተመለከተም ለወጣት ተወዳዳሪዎች የሚከተለውን የውድድር መመሪያ መሆኑን ገልጿል፡፡
በዚህ ልዩ ቻሌንጅ 1ኛ ከሚወጣው ተሳታፊ በተጨማሪ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች እንደ የደረጃቸው የሚሰጥ የተለያየ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶችን ማዘጋጀቱን አሳውቋል። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ከዚህም በላይ መነጋገሪያ የሆነው አጓጊ ሽልማት ለሁሉም ቲክቶከሮች ስማቸውን እንደ ፕሮሞ ኮድ በመጠቀም በነሱ በኩል ለሚመጣ ሽያጭ ትልቅ ኮሚሽን ማዘጋጀቱ ነው። ይህም ማለት 10 ቤቶች ሲሸጡ ለ ኮንተንት ክሬተሩ ድርጅቱ 4 ሚሊየን ብር የሚሰጥ መሆኑ ተገልፆል።
ውድድሩን ለመሳተፍ እና የ1,000,000 ብር አሸናፊ ለመሆን ብቁ የሚያረጉ መስፈርቶች፡
1, የባማኮን ሪል እስቴን ቲክ ቶክ ፔጅ( (bamaconrealestateoffical) መከተል (Follow ማድረግ)
2, ቪዲዮ መስራት (Creative Video)፦ ስለ ባማኮን ፕሮጀክቶች (ካዛንችስ፣ ባምቢስ፣ አትላስ ወይም ፍሬንድሽፕ) የሚገልጽ የፈጠራ ስራ መስራት።
3, ሀሽታግ መጠቀም፦ በቪዲዮው መግለጫ (Caption) ላይ የግድ #bamaconchallenge የሚለውን ሀሽታግ መጠቀም እና የባማኮን ሪል እስቴትን የቲክቶክ አካውንት (bamaconrealestateoffical) ሜንሽን ማድረግ።
4, የቪዲዮ ጥራት፦ ቪዲዮው ጥራት ያለው (Clear video & Audio) እና የባማኮንን ብራንድ ደረጃ የሚከተል እና ስነ-ምግባር ያለው መሆን አለበት።
5, የአሸናፊዎች ምርጫ፦ አሸናፊ የሚሆነው ከፍተኛ እይታ “view” ያገኘው ይሆናል።
6, ሽልማቶቹን በተመለከተ፡ በእይታ ብዛት አንደኛ ለወጣው ኮንተንት ክሬተር 1,000,000 ብር ተሸላሚ ይሆናል፡ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡት ተሳታፊዎች ደግሞ የተለያዩ አጓጊ የገንዘብ ሽልማቶች የሚሸለሙ ይሆናል።
7, ፖስቶቹን ቡስት ማድረግ (paid promotion) ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል።
8, ለበለጠ መረጃ የቲክቶክ ፔጃቸው ላይ ፒን ያደረጉትን ቪዲዮ ይመልከቱ።
መልካም እድል !
6 months ago
ባለፉት 12 ሰአት ውስጥ የBrook Real Estate https://www.tiktok.com/@br... አካውንት 130ሺ ጨምሮ 790ሺ ገብቷል በሚቀጥሉት 60 ሰአታት 1.5 ሚሊዮን (1,500,000) ከደረሰ፣ ድርጅቱ ወዲያውኑ መኪና ገዝቶ ለአርቲስት ጋሽ ሰለሞን ይሰጣል!
ይህንን ታላቅ ዓላማ ለማሳካት ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
* የብሩክ ሪያልስቴትን የቲክቶክ አካውንት Follow ያድርጉ።
* ይህንን ፖስት ለወዳጅ ዘመድዎ ሁሉ ያጋሩ (Share ያድርጉ)።
የአርቲስቱን የረዥም ጊዜ አስተዋጽኦ የምናመሰግንበት እና ትልቅ ስጦታ የምናስረክብበት ዕድል አግኝተናል!
ሊንኩን ለመከተል እና አርቲስቱን ለመደገፍ የመጀመሪያውን ኮሜንት ይመልከቱ! 👇
"Come on guys,
“ let's do it!" -
በጋራ እናሳካው!
🙏🙏🙏
ይህንን ታላቅ ዓላማ ለማሳካት ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
* የብሩክ ሪያልስቴትን የቲክቶክ አካውንት Follow ያድርጉ።
* ይህንን ፖስት ለወዳጅ ዘመድዎ ሁሉ ያጋሩ (Share ያድርጉ)።
የአርቲስቱን የረዥም ጊዜ አስተዋጽኦ የምናመሰግንበት እና ትልቅ ስጦታ የምናስረክብበት ዕድል አግኝተናል!
ሊንኩን ለመከተል እና አርቲስቱን ለመደገፍ የመጀመሪያውን ኮሜንት ይመልከቱ! 👇
"Come on guys,
“ let's do it!" -
በጋራ እናሳካው!
🙏🙏🙏
6 months ago
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation)የማህበረሰብ ስነልቦና መዛነፍ እና ግልብነትን ማስፋፋት...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
6 months ago
u12e8u122eu1264u120d u121au12f0u1245u1233 u12e8u1218u1300u1218u122au12eb u12a0u120du1260u121d u120au1208u1240u1245 1 u1240u1295 u1240u1228u12cd!
#ethiopia | u12e8u121du1295u130au12dcu121d u121du122du1325 u12a0u120du1260u121d u1235u1265u1235u1265 u12cdu1235u1325 u1218u130du1263u1275 u12a0u1208u1260u1275 u12e8u1270u1263u1208u1208u1275 u12e8u12f5u121du1343u12ca u122eu1264u120d u121au12f0u1245u1233 u12e8u1218u1300u1218u122du12eb u12a0u120du1260u121d u12e8u1206u1290u12cd "u12a8u1260u122d-u12a0u134d" u12e8u1270u1230u1298u12cd u12e8u1219u12dau1243 u12a0u120du1260u121d u1265u12d9 u12a0u12f3u12f2u1235 u1290u1308u122eu127du1295 u120au12ebu1235u12f0u121du1320u1295 u12ddu130du1305u1271u1295 u1328u122du1237u120du1362
u12a8u12dau1205 u1260u134au1275 u1260u1230u122bu1278u12cd u12adu1290u134d u12adu1290u134d u1363 u1205u12edu12c8u1275 u12a0u1208u1295 u12a5u1295u12f2u1201u121d u12e8u1270u1208u12ebu12e9 u12e8u1219u12dau1243 u1235u122bu12ceu127d u1270u12c8u12f3u1305u1290u1275u1295 u12ebu1270u1228u1348 u1232u1206u1295 u1260u12dau1205 u12a0u120du1260u121d u12f0u121e u1265u12d9 u12a0u12f3u12f2u1235 u1290u1308u122eu127du1295 u120au12ebu1230u121bu1295 u12ddu130du1305u1271u1295 u1328u122du1237u120du1362
u12a0u122du1265 u1205u12f3u122d 19 "u12a8u1260u122d-u12a0u134du201d u12a0u120du1260u121d u1260 u12cbu120du12eb u12a2u1295u1270u122du1274u12edu1218u1295u1275 u12e8u12e9u1272u12e9u1265 u127bu1293u120d u12a5u1293 u1260u1201u1209u121d u12a0u1208u121d u12a0u1240u134d u12e8u12f2u1302u1273u120d u121bu1230u122bu132bu12ceu127d u12edu1208u1240u1243u120du1362
u1219u12dau1243u12cd u1245u12f5u121au12eb u12a5u1295u12f2u12f0u122du1236u1275 Subscribeu1363 follow u12ebu12f5u122du1309u1362
https://youtube.com/u0040w...
#newalbum #album #robel #ethiopian music #keberaf ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
u12e8u122eu1264u120d u121au12f0u1245u1233 u12e8u1218u1300u1218u122au12eb u12a0u120du1260u121d u120au1208u1240u1245 1 u1240u1295 u1240u1228u12cd!
#ethiopia | u12e8u121du1295u130au12dcu121d u121du122du1325 u12a0u120du1260u121d u1235u1265u1235u1265 u12cdu1235u1325 u1218u130du1263u1275 u12a0u1208u1260u1275 u12e8u1270u1263u1208u1208u1275 u12e8u12f5u121du1343u12ca u122eu1264u120d u121au12f0u1245u1233 u12e8u1218u1300u1218u122du12eb u12a0u120du1260u121d u12e8u1206u1290u12cd \
6 months ago
ከፍት የሥራ ማስታወቂያ
ለምሳሌ 300 የከባድ መኪና ሾፌሮች ይፈለጋሉ
External Vacancy Announcement: MCG Construction PLC would like to invite interested and qualified applicants to fill the following vacant positions.
🗓Registration Date: 10 (Ten) working days from the first date of the announcement.
Salary: Negotiable and attractive.
Language: Amharic, English, or Afan Oromo.
Terms of Employment: Permanent.
📍Bishoftu Surrounding Area
📌How to Apply: Interested applicants who fulfill the requirements shall submit a copy of non-returnable documents in person.
📞Contact us
Tel: 8474,
0111723305
Telegram: https://t.me/mcgconplc
Tiktok: tiktok.com/mcg.construction
https://t.me/mcgconplc1
Email: mcgcon.etgmail.com
Website: mcg.et
P.O. Box 23206/1000
📢Address: Addis Ababa, around Semien Hotel, on the way to Afincho Ber, on the 1st floor of Adu Building.
ለምሳሌ 300 የከባድ መኪና ሾፌሮች ይፈለጋሉ
External Vacancy Announcement: MCG Construction PLC would like to invite interested and qualified applicants to fill the following vacant positions.
🗓Registration Date: 10 (Ten) working days from the first date of the announcement.
Salary: Negotiable and attractive.
Language: Amharic, English, or Afan Oromo.
Terms of Employment: Permanent.
📍Bishoftu Surrounding Area
📌How to Apply: Interested applicants who fulfill the requirements shall submit a copy of non-returnable documents in person.
📞Contact us
Tel: 8474,
0111723305
Telegram: https://t.me/mcgconplc
Tiktok: tiktok.com/mcg.construction
https://t.me/mcgconplc1
Email: mcgcon.etgmail.com
Website: mcg.et
P.O. Box 23206/1000
📢Address: Addis Ababa, around Semien Hotel, on the way to Afincho Ber, on the 1st floor of Adu Building.
Sponsored by
Surafel
7 months ago
LUXURY LIVING IN THE HEART OF ADDIS ABABA!
********
Are you looking for a luxurious and convenient living or commercial space in the heart of Addis Ababa?
Look no further than Gift Real Estate!
We offer a range of exclusive apartments and commercial shops for sale in the city's most desirable locations.
Our Villages
Experience the ultimate in comfort and luxury at our properties in the following vibrant locations:
• La Gare: A bustling hub of activity, La Gare is perfect for those who want to be at the center of it all.
• T/Haymanot: A vibrant and dynamic commercial area, ideal for businesses and individuals who want to be at the forefront of the city's growth.
• 22 Mazoria: A trendy and upscale neighborhood, perfect for those who want to be part of the city's latest developments.
• Atlas: A strategic location that offers easy access to the city's major roads and attractions.
• CMC: A tranquil oasis in the heart of the city, offering a peaceful retreat from the hustle and bustle.
Features and Amenities
Our luxury apartments and commercial shops offer a range of features and amenities that will make your life easier and more enjoyable, including:
• Spacious and stylishly designed living spaces
• Ample parking space
• 24/7 reserve power supply
• Underground water systems
• Modern commercial shops and shopping malls
• Nearby schools and medical centers for your convenience
• Secure and gated communities
Invest in Your Future
Don't miss out on this incredible opportunity to own a piece of luxury real estate in the heart of Addis Ababa.
Contact Gift Real Estate today to learn more about our available properties and to schedule a viewing.
Get in Touch
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
********
Are you looking for a luxurious and convenient living or commercial space in the heart of Addis Ababa?
Look no further than Gift Real Estate!
We offer a range of exclusive apartments and commercial shops for sale in the city's most desirable locations.
Our Villages
Experience the ultimate in comfort and luxury at our properties in the following vibrant locations:
• La Gare: A bustling hub of activity, La Gare is perfect for those who want to be at the center of it all.
• T/Haymanot: A vibrant and dynamic commercial area, ideal for businesses and individuals who want to be at the forefront of the city's growth.
• 22 Mazoria: A trendy and upscale neighborhood, perfect for those who want to be part of the city's latest developments.
• Atlas: A strategic location that offers easy access to the city's major roads and attractions.
• CMC: A tranquil oasis in the heart of the city, offering a peaceful retreat from the hustle and bustle.
Features and Amenities
Our luxury apartments and commercial shops offer a range of features and amenities that will make your life easier and more enjoyable, including:
• Spacious and stylishly designed living spaces
• Ample parking space
• 24/7 reserve power supply
• Underground water systems
• Modern commercial shops and shopping malls
• Nearby schools and medical centers for your convenience
• Secure and gated communities
Invest in Your Future
Don't miss out on this incredible opportunity to own a piece of luxury real estate in the heart of Addis Ababa.
Contact Gift Real Estate today to learn more about our available properties and to schedule a viewing.
Get in Touch
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
7 months ago
🇪🇹 ታሪካዊ ስኬት!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ለዓለም ሻምፒዮና አለፈ!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ ለ ITTF World Team Championships Finals, London 2026 ማለፉን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል! የእኛ ጀግና ሴት አትሌቶች ላሳዩት ጠንካራ ትግል እና ጽናት እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
🌟 የዓለም ሻምፒዮና ውድድር ዝርዝሮች:
ከተማ: ለንደን፣ ኢንግልዝ🇬🇧
ቀን (ጎርጎሮሳውያን): April 28 – May 10, 2026
ቀን (ኢትዮጵያ አቆጣጠር): ሚያዝያ 20 – ግንቦት 2, 2018 ዓ.ም
ይህ ውድድር ልዩ ትርጉም ያለው ሲሆን ለየት የሚያደረገው። የ ITTF World Team Championships ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው በ1926 ዓ.ም. (1918 ዓ.ም.) በለንደን ነበር። አሁን ደግሞ ከ100 ዓመታት በኋላ ታሪካዊ ክብረ በዓሉን ለማክበር ወደ መጀመሪያ መገኛ ስፍራው ለንደን ይመለሳል። የእኛ ቡድን በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ክስተት ላይ መሳተፉ ትልቅ ስኬት ነው።
🎉 በአለም አቀፍ መድረክ አገራችንን በመወከል ኩራት ይሰማናል! ወደ ለንደን!
🇪🇹 HISTORIC ACHIEVEMENT!
TABLE TENNIS NEWS!
Ethiopian Table Tennis Women's National Team Qualifies for World Championships for the Second Time Ever!
Following the November 2025 World Team Rankings, we are thrilled to announce that the Ethiopian Women's Team has secured its qualification for the ITTF World Team Championships Finals, London 2026! This marks the FIRST TIME IN HISTORY our women's team has qualified for this prestigious global event. Congratulations to our incredible athletes on their hard work, dedication, and historic achievement!
🌟 World Championships Event Details:
Host City: London, Great Britain 🇬🇧
Dates (Gregorian): April 28 – May 10, 2026
Special Historical Significance: The event returns to London 100 years after the very first World Team Championships began there in 1926!
🎉 We are immensely proud to represent our nation on the global stage! Road to London!
#tabletennis #roadtolondon2026 #ethiopia #ittfworlds2026 #100yearsoftabletennis
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ለዓለም ሻምፒዮና አለፈ!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ ለ ITTF World Team Championships Finals, London 2026 ማለፉን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል! የእኛ ጀግና ሴት አትሌቶች ላሳዩት ጠንካራ ትግል እና ጽናት እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
🌟 የዓለም ሻምፒዮና ውድድር ዝርዝሮች:
ከተማ: ለንደን፣ ኢንግልዝ🇬🇧
ቀን (ጎርጎሮሳውያን): April 28 – May 10, 2026
ቀን (ኢትዮጵያ አቆጣጠር): ሚያዝያ 20 – ግንቦት 2, 2018 ዓ.ም
ይህ ውድድር ልዩ ትርጉም ያለው ሲሆን ለየት የሚያደረገው። የ ITTF World Team Championships ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው በ1926 ዓ.ም. (1918 ዓ.ም.) በለንደን ነበር። አሁን ደግሞ ከ100 ዓመታት በኋላ ታሪካዊ ክብረ በዓሉን ለማክበር ወደ መጀመሪያ መገኛ ስፍራው ለንደን ይመለሳል። የእኛ ቡድን በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ክስተት ላይ መሳተፉ ትልቅ ስኬት ነው።
🎉 በአለም አቀፍ መድረክ አገራችንን በመወከል ኩራት ይሰማናል! ወደ ለንደን!
🇪🇹 HISTORIC ACHIEVEMENT!
TABLE TENNIS NEWS!
Ethiopian Table Tennis Women's National Team Qualifies for World Championships for the Second Time Ever!
Following the November 2025 World Team Rankings, we are thrilled to announce that the Ethiopian Women's Team has secured its qualification for the ITTF World Team Championships Finals, London 2026! This marks the FIRST TIME IN HISTORY our women's team has qualified for this prestigious global event. Congratulations to our incredible athletes on their hard work, dedication, and historic achievement!
🌟 World Championships Event Details:
Host City: London, Great Britain 🇬🇧
Dates (Gregorian): April 28 – May 10, 2026
Special Historical Significance: The event returns to London 100 years after the very first World Team Championships began there in 1926!
🎉 We are immensely proud to represent our nation on the global stage! Road to London!
#tabletennis #roadtolondon2026 #ethiopia #ittfworlds2026 #100yearsoftabletennis
8 months ago
🇺🇸 የቡክሪ ይርጉ መታሰቢያ ዝግጅት በቅርቡ ይከናወናል
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
8 months ago
ይህ ቪዲዮ ተስፋ ስለማጣት፣ በሱስ ውስጥ መውደቅ እና እንደገና መነሳትን ጥንካሬን ስለማግኘት ይነግረናል። ምንም ያህል ርቀት ቢሄዱ ሁል ጊዜ ወደ ህይወት የሚመለሱበት መንገድ እንዳለም ማሳያ ነው።
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
✨ እንኳን ወደ "ከቻቺ ጋር ፖድካስት" በደህና መጡ።
የሚያንፁ ታሪኮች፣ አዳዲስ እይታዎች እና ተስፋ እንዳትቆርጡ ማበረታቻ ፖድካስት ነው። 👉 ሰብስክራይብ ያድርጉ እና በየጊዜው ለለውጥ፣ ለእድገት እና ለጠንካራ ኑሮ የቆመ ማህበረሰብ
✨ Welcome to Ke Chachi Gar Podcast ✨
This is the podcast where real stories meet real strength. Here, we dive into powerful conversations about overcoming life’s toughest battles, addiction, loss, setbacks and transforming them into stepping stones toward growth, healing, and a better future.
👉 Subscribe and join a community dedicated to change, growth, and living stronger every day.
Follow us on:
▶https://www.instagram....
▶ / 19lxshxzgs
▶https://www.tiktok.com...
▶ / 19lxshxzgs
All rights reserved to Chachi Tadesse.
Unauthorized sharing of this content is strictly prohibited.
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
#ከቻቺ ጋር ፖድካስት #chachitadesse #podcast
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
✨ እንኳን ወደ "ከቻቺ ጋር ፖድካስት" በደህና መጡ።
የሚያንፁ ታሪኮች፣ አዳዲስ እይታዎች እና ተስፋ እንዳትቆርጡ ማበረታቻ ፖድካስት ነው። 👉 ሰብስክራይብ ያድርጉ እና በየጊዜው ለለውጥ፣ ለእድገት እና ለጠንካራ ኑሮ የቆመ ማህበረሰብ
✨ Welcome to Ke Chachi Gar Podcast ✨
This is the podcast where real stories meet real strength. Here, we dive into powerful conversations about overcoming life’s toughest battles, addiction, loss, setbacks and transforming them into stepping stones toward growth, healing, and a better future.
👉 Subscribe and join a community dedicated to change, growth, and living stronger every day.
Follow us on:
▶https://www.instagram....
▶ / 19lxshxzgs
▶https://www.tiktok.com...
▶ / 19lxshxzgs
All rights reserved to Chachi Tadesse.
Unauthorized sharing of this content is strictly prohibited.
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
#ከቻቺ ጋር ፖድካስት #chachitadesse #podcast
8 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
Sponsored by
Surafel
8 months ago
An Ethiopian Trailblazer on Two Wheels 🇪🇹 🇬🇧
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
9 months ago
ይሄን ጉድ ካወቃችሁ በኃላ ብርቱካን ልጣጭ አትጥሉም!
━━━◇የብርቱካን ልጣጭ◇━━━━
☛ በሰውነት ውስጥ ያለን የማይፈለግ ኮሌስትሮል ያስወግዳል፡፡
☛ በልጣጩ ላይ ያሉ ንጥረ ነገሮች የካንሰር ህዋስ እድገትንም ለመግታት ያግዛሉ፡፡
☛ የሰውነት ክብደትን ለመቀነስ እንዲሁም የልብ ህመም ስጋትን ለመቀነስም የሚጫወተው ሚና የላቀ ነው፡፡
☛ ለመተንፈሻ አካላት ጤንነት በተለይም ሳምባን ንፁህ ለማድረግ እና አስምን
ለማከም አጋዥ ነው::
☛ የምግብ መፈጨት ስርአትን ለማስተካከል ቃርን፣ማስመለስን ለማስታገስም ይጠቅማል፡፡
☛ ማስቲካን ከማኘክ በበለጠ የብርቱካን ልጣጭን ማኘክ መጥፎ የአፍ ጠረንን ያስወግዳል፡፡
☛በቤት ውስጥ መልካም ጠረን እንዲኖር ለማድረግ የደረቀ የብርቱካን ልጣጭን ከቅርንፉድ ጋር አድርገን ብናፈላ እንፋሎቱ ግሩም መአዛ ይሰጥልናል፡፡
☛ የተፈጨ የብርቱካን ልጣጭን ከጥቂት ውሀ ጋር ደባልቆ የራስ ቅልን መቀባት ፎሮፎርንም ያስወግዳል፡፡
☛ ለ20 ደቂቃ ያህል በፈላ ውሀ ውስጥ የብርቱካን ልጣጭንና ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጨውን ጨምሮ ማፍላት ማዋሀድና መጠጣት የመጠጥ ያደረ ስሜትን (hangover) ለማሻልም ያግዛል ተብሏል፡፡
©Neew Ict and Event Organizer/ ነው አይሲቲና ኢቨንት ኦርጋናይዘር
Follow 𝗗𝗿. 𝗔𝗯𝗶𝘆 - 𝗝𝗶𝗺𝗺𝗮
━━━◇የብርቱካን ልጣጭ◇━━━━
☛ በሰውነት ውስጥ ያለን የማይፈለግ ኮሌስትሮል ያስወግዳል፡፡
☛ በልጣጩ ላይ ያሉ ንጥረ ነገሮች የካንሰር ህዋስ እድገትንም ለመግታት ያግዛሉ፡፡
☛ የሰውነት ክብደትን ለመቀነስ እንዲሁም የልብ ህመም ስጋትን ለመቀነስም የሚጫወተው ሚና የላቀ ነው፡፡
☛ ለመተንፈሻ አካላት ጤንነት በተለይም ሳምባን ንፁህ ለማድረግ እና አስምን
ለማከም አጋዥ ነው::
☛ የምግብ መፈጨት ስርአትን ለማስተካከል ቃርን፣ማስመለስን ለማስታገስም ይጠቅማል፡፡
☛ ማስቲካን ከማኘክ በበለጠ የብርቱካን ልጣጭን ማኘክ መጥፎ የአፍ ጠረንን ያስወግዳል፡፡
☛በቤት ውስጥ መልካም ጠረን እንዲኖር ለማድረግ የደረቀ የብርቱካን ልጣጭን ከቅርንፉድ ጋር አድርገን ብናፈላ እንፋሎቱ ግሩም መአዛ ይሰጥልናል፡፡
☛ የተፈጨ የብርቱካን ልጣጭን ከጥቂት ውሀ ጋር ደባልቆ የራስ ቅልን መቀባት ፎሮፎርንም ያስወግዳል፡፡
☛ ለ20 ደቂቃ ያህል በፈላ ውሀ ውስጥ የብርቱካን ልጣጭንና ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጨውን ጨምሮ ማፍላት ማዋሀድና መጠጣት የመጠጥ ያደረ ስሜትን (hangover) ለማሻልም ያግዛል ተብሏል፡፡
©Neew Ict and Event Organizer/ ነው አይሲቲና ኢቨንት ኦርጋናይዘር
Follow 𝗗𝗿. 𝗔𝗯𝗶𝘆 - 𝗝𝗶𝗺𝗺𝗮
9 months ago
ዮፍቲ ጊፍት እና ሰርፕራይዝ
#ethiopia | እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም በጤና አደረሳችሁ እያለ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ፓኬጆችን አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው 📱0941510996#reels #reelsinstagram #instagram #viral #trending #explore #explorepage #instagood #fyp #love #reelitfeelit #tiktok #trendingreels #reelsvideo #foryou #fashion #photography #like #instadaily #india #follow #reel #viralreels #followforfollowback #memes #viralvideos #instagramreels #music #instareels #reelkarofeelkaro
#ethiopia | እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም በጤና አደረሳችሁ እያለ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ፓኬጆችን አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው 📱0941510996#reels #reelsinstagram #instagram #viral #trending #explore #explorepage #instagood #fyp #love #reelitfeelit #tiktok #trendingreels #reelsvideo #foryou #fashion #photography #like #instadaily #india #follow #reel #viralreels #followforfollowback #memes #viralvideos #instagramreels #music #instareels #reelkarofeelkaro
10 months ago
ከዝጊቲ አቡዬ ስርጭታችንን Live ለማስተላለፍ ዝግጅታችንን ጨርሰናል።ከእርሶ የሚጠበቀው ከዚህ በታች ባሉ አማራጮች እንዲከታተሉን ነው።
ገጹን share በማድረግ ለብዙኃን ይደርስ ዘንድ
ከታች ባሉ የፌስ ቡክ፣የቴሌግራም፣የቲክቶክ ቻናል እና ፔጆቻችን like ,follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑን ።
Tiktok
// tiktok.com/abomedia05 //
YouTube
https://www.youtube.com/li...
Facebook
https://www.facebook.com/p...
Telegram channel
https://t.me/abomedia05201...
እግዚአብሔር ይመስገን !
Abo media - አቦ ሚዲያ
ገጹን share በማድረግ ለብዙኃን ይደርስ ዘንድ
ከታች ባሉ የፌስ ቡክ፣የቴሌግራም፣የቲክቶክ ቻናል እና ፔጆቻችን like ,follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑን ።
Tiktok
// tiktok.com/abomedia05 //
YouTube
https://www.youtube.com/li...
https://www.facebook.com/p...
Telegram channel
https://t.me/abomedia05201...
እግዚአብሔር ይመስገን !
Abo media - አቦ ሚዲያ