2 days ago
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የአርሜንያ ጉዞ በስኬት ተጠናቀቀ ።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
2 days ago
የሀዘን መግለጫ
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
9 days ago
✨ Makeup by TIYO ✨
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ የመጨረሻው ሌሊት ነው ተረባረቡ ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ ቅዳሜ ምሽት በቀጥታ ሥርጭት ጠብቁን!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ወዳጆች የት ናችኹ?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
ደብረ ገሊላ አማኑኤል ምን አጋጠመው?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
ሜታ (Meta) ሕፃናትን ለወሲብ ድርጊቶች በማጋለጡ የገንዘብ ቅጣት ተፈረደበት
#ethiopia | የፌስቡክ እና ኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ ሕፃናትን ለወሲባዊ ይዘቶች በማጋለጥ እና ስለ ደኅንነት እርምጃዎቹ አሳሳች መረጃ በመስጠት በአሜሪካ የኒው ሜክሲኮ ግዛት ፍርድ ቤት የ375 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ተጣለበት።
በሰባት ሳምንታት የፍርድ ቤት ክርክር ወቅት የቀረቡ የኩባንያው የውስጥ ምስጢራዊ ሰነዶች እንደሚያሳዩት፣ ሜታ ሕፃናት በመድረኮቹ ላይ ለአደጋ እንደሚጋለጡ እያወቀ ከሠራተኞቹ የሚቀርቡለትን ማስጠንቀቂያዎች ችላ ማለቱን ዓቃቤ ሕግ አረጋግጧል።
በክሱ ሂደት ላይ የተጠቀሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
የሜታ የውስጥ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 16 በመቶ የሚሆኑ የኢንስታግራም ተጠቃሚዎች ያልተፈለጉ የእርቃን ምስሎች ወይም የወሲብ ይዘቶች እንዲያዩ ይደረጋሉ።
ፍርድ ቤቱ የ375 ሚሊዮን ዶላር ቅጣቱን ያሰላው፣ ተፈጽመዋል በተባሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ጥሰቶች ላይ ለእያንዳንዱ እስከ 5 ሺህ ዶላር የሚደርስ ቅጣት በመጣል ነው።
በማርክ ዛከርበርግ የሚመራው ሜታ በበኩሉ በውሳኔው እንደማይስማማ ገልጾ፣ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የማኅበራዊ ሚዲያ ግዙፍ ኩባንያዎች ለተጠቃሚዎቻቸው በተለይም ለሕፃናት ደኅንነት ሊኖራቸው የሚገባውን ተጠያቂነት የሚያጎላ ሆኖ ተገኝቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #meta #facebook #instagram #childsafety #digitalrights #legalnews #techupdate #newmexico
#ethiopia | የፌስቡክ እና ኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ ሕፃናትን ለወሲባዊ ይዘቶች በማጋለጥ እና ስለ ደኅንነት እርምጃዎቹ አሳሳች መረጃ በመስጠት በአሜሪካ የኒው ሜክሲኮ ግዛት ፍርድ ቤት የ375 ሚሊዮን ዶላር ቅጣት ተጣለበት።
በሰባት ሳምንታት የፍርድ ቤት ክርክር ወቅት የቀረቡ የኩባንያው የውስጥ ምስጢራዊ ሰነዶች እንደሚያሳዩት፣ ሜታ ሕፃናት በመድረኮቹ ላይ ለአደጋ እንደሚጋለጡ እያወቀ ከሠራተኞቹ የሚቀርቡለትን ማስጠንቀቂያዎች ችላ ማለቱን ዓቃቤ ሕግ አረጋግጧል።
በክሱ ሂደት ላይ የተጠቀሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
የሜታ የውስጥ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 16 በመቶ የሚሆኑ የኢንስታግራም ተጠቃሚዎች ያልተፈለጉ የእርቃን ምስሎች ወይም የወሲብ ይዘቶች እንዲያዩ ይደረጋሉ።
ፍርድ ቤቱ የ375 ሚሊዮን ዶላር ቅጣቱን ያሰላው፣ ተፈጽመዋል በተባሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ጥሰቶች ላይ ለእያንዳንዱ እስከ 5 ሺህ ዶላር የሚደርስ ቅጣት በመጣል ነው።
በማርክ ዛከርበርግ የሚመራው ሜታ በበኩሉ በውሳኔው እንደማይስማማ ገልጾ፣ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የማኅበራዊ ሚዲያ ግዙፍ ኩባንያዎች ለተጠቃሚዎቻቸው በተለይም ለሕፃናት ደኅንነት ሊኖራቸው የሚገባውን ተጠያቂነት የሚያጎላ ሆኖ ተገኝቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #meta #facebook #instagram #childsafety #digitalrights #legalnews #techupdate #newmexico
3 months ago
ማንም ኢትዮጵያዊ የፈለገውን ሀይማኖት እምነት የመከተል የማምለክ መብት
የኢፊድሪ ህገመንግስት
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037/0983337690
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ በኢትዮጵያ ያሉ ሀይማኖቶች እኩል መብት ደረጃ በህገመንግስቱ እደል የተሰጣቸው በመሆኑ በእኩልነት ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብታቸውን ተጠቅመው የፈለጉትን ሀይማኖት የመከተል የማምለክ መብት እንዳላቸው በህገመንግስቱ አንቀጽ 27 ላይ ተደንግጎ የተቀመጠ ነው። እኛም በዚህ ጽሁፍ ማንም ሰው የፈለገውን ሀይማኖት በግልም ሆነ በአንድነት ሆኖ የማምለክ መብት አለው ሲባል እስከ ምን ድረስ ነው የሚለውን እንመለከታለን።
1. ማንም ሰው
ማንም ሰው ማለት ዘር፣ብሔር በአመለካከት ልዩነት ሳይለይ በፈለገው ሀይማኖት በግሉም ሆነ በቡድን ሆኖ የማምለክ መብት አለው ለማለት ተፈልጎ ነው።
2. የሀይማኖቶች እኩልነት
ሁሉም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሀይማኖቶች ሙስሊም፣ክርስትያኑ በሙሉ ህገመንግስቱ በፈቀደላቸው ወይም በሰጣቸው እድል መሠረት በየትኛው ቦታ ሆነው ፈጣሪያቸውን እንደ የእምነታቸው ስረአታቸው ማምለክ ይችላሉ።
3. ከመንግሥት ምን ይጠበቃል?
መንግስት የእኩልነት መብት የማረጋገጥ ግዴታ አለበት። ሁሉንም ሀይማኖቶች በእኩልነት የማምለክ ስረአታቸውን እድል እንዲጠቀሙ እኩል ምቹ ሁኔታን መጠበቅ አለበት። አንዱን ሀይማኖት አስበልጦ ሌላውን ሀይማኖት አሳንሶ ሳይሆን ሁሉንም ሀይማኖቶች በእኩል የማየት ግዴታ ያለበት ሲሆን ይህም ህገመንግስታዊ ነው።
4. መንግስትና ሀይማኖት የተለያዩ ናቸው
በህገመንግስቱ አንቀጽ 11 መሠረት መንግስትና ሀይማኖት የተለያዩ መሆናቸውንና አንዱ በአንዱ ጣልቃ በመግባት ስልጣንና አካሄዳቸውን ሊሻማ ሊወስድ ሊያውክ ሌላ ተጽእኖ ሊወስድ፣አላግባብ ሊያስር፣ሊገድል ሌላም አላስፈላጊ ተጽእኖ ከማድረግ ከመቆጠብ ማንም ሀይማኖት በፈለገው ሀይማኖት የማምለክ ሊጠብቅ የመንግስት ግዴታ ሲሆን የሀይማኖት ተቋምም በመንግሥት አሰራር ስልጣን ውስት በመግባት መንግስት በሚሰራው ስራ ላይ ጣልቃ ከመግባት መቆጣብ በህገመንግስቱ የተቀመጠ ግዴታ ነው።
5. ከሀይማኖቶች ምን ይጠበቃል?
ሀይማኖቶች የራሳቸውን እምነት ስረአታቸው በሚፈቅድላቸው መሠረት ሲያካሂዱ የሌላውን ሰው እምነት፣የዜጎችን መብት የመንግስትን ህልውና የሚፈታተን ከተሰጣቸው የመብት ወሰን ሳያልፉ እምነታቸውን የማምለክ ስረአታችን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል።
6. አሁን ላይ የእምነት ተከታዮች የማምለክ መብት ተጨባጭ ሁኔታ ምን ይመስላል?
አሁን ላይ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ እና በታወቁ ዜናዎች እንደምንሰማው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ልጆች በተደጋጋሚ ለሞት የተዳረጉ ሲሆን በተለይም ካህናት፣ቄስ፣ምእመናን ከዚህ በፊት እንደተከሰተው አሁንም በአርሲ የተከሰተ ሲሆን በድጋሚም በወሎ በተመሳሳይ የኦርቶዶክስ ልጆች በጥይት የቤተክርስቲያን አገልጋዮች ህይወታቸው ያለፈ እንዲሁም በርካታ የቆሰሉ እንዳሉም ተገንዝበናል፤ ይህ ኢ ህገመንግስታዊ ድርጊት ነው።
7. የመንግስት ህግ የማስከበር ኃላፊነት እና ግዴታ
ሀይማኖቶች በህገመንግስት የተሰጣቸውን መብት በመጠቀም ስረአቱ በሚፈቅድላቸው ልክ ሊያመልኩ ሊከተሉ የሚያስፈልግ ሲሆን ይህ እንዲሆን ከስጋት ተጠብቀው የመኖር መብታቸው ተረጋግጦ የፈለጉትን ሀይማኖት ስረአት እንዲከተሉ መንግስት የሰላም ጸጥታ ድህንነት ስራ ሊያስጠብቅ ያስፈልጋል።
ከዚህም ባለፈ ዜጎቹ ሲሞቱ የማንኛውም ሀይማኖት ተከታይ ቢሆን ለደረሰባቸው ሞት ዜጎቹ እንደ መሆኑ መጠን ተገቢውን ክብር በመስጠት እውቅና ሊሰጥ ይገባል። ይህ አለመሆኑ የመንግስት ኀላፊነት ተጠያቂነትን የሚያስከትል በመሆኑ እና ከዲሞክራሲያዊ ስረአተ መንግስት አካሄድ ጋር የማይጣጣም በመሆኑ ይህን በአንክሮ በመመልከት ሊያስተካክል ይገባዋል።
8. የህግ ምክር
ሀይማኖቶች በህገመንግስቱ አንቀጽ 11፥25፥27 ላይ በተሰጣቸው የማምለክ መብት መሰረት ሀይማኖታቸው በሚፈቅድላቸው ስረአት መሠረት ማምለክ የሚችሉ ሲሆን ይህንን መንግስት የማስጠበቅ ግዴታ አለበት። ሀይማኖቶችም ይህ መብታቸው ሲጠበቅላቸው በተነጻጻሪ የሌላውን መብቶችን ባከበረ መልኩ ስረአታቸውን ሊፈጽሙ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/References/
የኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 11፥25፥27
የዩቲዮብ ገጽ
/ eotctv
➽ የፌስ ቡክ ገጽ
/ eotctvchannel
➽የቴሌግራም ገጽ
https://t.me/eotctvcha...
➽ የቲክ ቶክ ገጽ
https://vm.tiktok.com/...
➽ የዩቲዮብ ገጽ Eotc tv 2
• EOTC TV 2 |
➽የትዊተር ገጽ
/ eotct
➽የኢንስታግራም ገጽ
https://www.instagram....
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
የኢፊድሪ ህገመንግስት
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037/0983337690
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ በኢትዮጵያ ያሉ ሀይማኖቶች እኩል መብት ደረጃ በህገመንግስቱ እደል የተሰጣቸው በመሆኑ በእኩልነት ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብታቸውን ተጠቅመው የፈለጉትን ሀይማኖት የመከተል የማምለክ መብት እንዳላቸው በህገመንግስቱ አንቀጽ 27 ላይ ተደንግጎ የተቀመጠ ነው። እኛም በዚህ ጽሁፍ ማንም ሰው የፈለገውን ሀይማኖት በግልም ሆነ በአንድነት ሆኖ የማምለክ መብት አለው ሲባል እስከ ምን ድረስ ነው የሚለውን እንመለከታለን።
1. ማንም ሰው
ማንም ሰው ማለት ዘር፣ብሔር በአመለካከት ልዩነት ሳይለይ በፈለገው ሀይማኖት በግሉም ሆነ በቡድን ሆኖ የማምለክ መብት አለው ለማለት ተፈልጎ ነው።
2. የሀይማኖቶች እኩልነት
ሁሉም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሀይማኖቶች ሙስሊም፣ክርስትያኑ በሙሉ ህገመንግስቱ በፈቀደላቸው ወይም በሰጣቸው እድል መሠረት በየትኛው ቦታ ሆነው ፈጣሪያቸውን እንደ የእምነታቸው ስረአታቸው ማምለክ ይችላሉ።
3. ከመንግሥት ምን ይጠበቃል?
መንግስት የእኩልነት መብት የማረጋገጥ ግዴታ አለበት። ሁሉንም ሀይማኖቶች በእኩልነት የማምለክ ስረአታቸውን እድል እንዲጠቀሙ እኩል ምቹ ሁኔታን መጠበቅ አለበት። አንዱን ሀይማኖት አስበልጦ ሌላውን ሀይማኖት አሳንሶ ሳይሆን ሁሉንም ሀይማኖቶች በእኩል የማየት ግዴታ ያለበት ሲሆን ይህም ህገመንግስታዊ ነው።
4. መንግስትና ሀይማኖት የተለያዩ ናቸው
በህገመንግስቱ አንቀጽ 11 መሠረት መንግስትና ሀይማኖት የተለያዩ መሆናቸውንና አንዱ በአንዱ ጣልቃ በመግባት ስልጣንና አካሄዳቸውን ሊሻማ ሊወስድ ሊያውክ ሌላ ተጽእኖ ሊወስድ፣አላግባብ ሊያስር፣ሊገድል ሌላም አላስፈላጊ ተጽእኖ ከማድረግ ከመቆጠብ ማንም ሀይማኖት በፈለገው ሀይማኖት የማምለክ ሊጠብቅ የመንግስት ግዴታ ሲሆን የሀይማኖት ተቋምም በመንግሥት አሰራር ስልጣን ውስት በመግባት መንግስት በሚሰራው ስራ ላይ ጣልቃ ከመግባት መቆጣብ በህገመንግስቱ የተቀመጠ ግዴታ ነው።
5. ከሀይማኖቶች ምን ይጠበቃል?
ሀይማኖቶች የራሳቸውን እምነት ስረአታቸው በሚፈቅድላቸው መሠረት ሲያካሂዱ የሌላውን ሰው እምነት፣የዜጎችን መብት የመንግስትን ህልውና የሚፈታተን ከተሰጣቸው የመብት ወሰን ሳያልፉ እምነታቸውን የማምለክ ስረአታችን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል።
6. አሁን ላይ የእምነት ተከታዮች የማምለክ መብት ተጨባጭ ሁኔታ ምን ይመስላል?
አሁን ላይ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ እና በታወቁ ዜናዎች እንደምንሰማው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ልጆች በተደጋጋሚ ለሞት የተዳረጉ ሲሆን በተለይም ካህናት፣ቄስ፣ምእመናን ከዚህ በፊት እንደተከሰተው አሁንም በአርሲ የተከሰተ ሲሆን በድጋሚም በወሎ በተመሳሳይ የኦርቶዶክስ ልጆች በጥይት የቤተክርስቲያን አገልጋዮች ህይወታቸው ያለፈ እንዲሁም በርካታ የቆሰሉ እንዳሉም ተገንዝበናል፤ ይህ ኢ ህገመንግስታዊ ድርጊት ነው።
7. የመንግስት ህግ የማስከበር ኃላፊነት እና ግዴታ
ሀይማኖቶች በህገመንግስት የተሰጣቸውን መብት በመጠቀም ስረአቱ በሚፈቅድላቸው ልክ ሊያመልኩ ሊከተሉ የሚያስፈልግ ሲሆን ይህ እንዲሆን ከስጋት ተጠብቀው የመኖር መብታቸው ተረጋግጦ የፈለጉትን ሀይማኖት ስረአት እንዲከተሉ መንግስት የሰላም ጸጥታ ድህንነት ስራ ሊያስጠብቅ ያስፈልጋል።
ከዚህም ባለፈ ዜጎቹ ሲሞቱ የማንኛውም ሀይማኖት ተከታይ ቢሆን ለደረሰባቸው ሞት ዜጎቹ እንደ መሆኑ መጠን ተገቢውን ክብር በመስጠት እውቅና ሊሰጥ ይገባል። ይህ አለመሆኑ የመንግስት ኀላፊነት ተጠያቂነትን የሚያስከትል በመሆኑ እና ከዲሞክራሲያዊ ስረአተ መንግስት አካሄድ ጋር የማይጣጣም በመሆኑ ይህን በአንክሮ በመመልከት ሊያስተካክል ይገባዋል።
8. የህግ ምክር
ሀይማኖቶች በህገመንግስቱ አንቀጽ 11፥25፥27 ላይ በተሰጣቸው የማምለክ መብት መሰረት ሀይማኖታቸው በሚፈቅድላቸው ስረአት መሠረት ማምለክ የሚችሉ ሲሆን ይህንን መንግስት የማስጠበቅ ግዴታ አለበት። ሀይማኖቶችም ይህ መብታቸው ሲጠበቅላቸው በተነጻጻሪ የሌላውን መብቶችን ባከበረ መልኩ ስረአታቸውን ሊፈጽሙ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/References/
የኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 11፥25፥27
የዩቲዮብ ገጽ
/ eotctv
➽ የፌስ ቡክ ገጽ
/ eotctvchannel
➽የቴሌግራም ገጽ
https://t.me/eotctvcha...
➽ የቲክ ቶክ ገጽ
https://vm.tiktok.com/...
➽ የዩቲዮብ ገጽ Eotc tv 2
• EOTC TV 2 |
➽የትዊተር ገጽ
/ eotct
➽የኢንስታግራም ገጽ
https://www.instagram....
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
Sponsored by
Surafel
3 months ago
https://youtu.be/_tZx6QN75... Mekonnen - Yemeder Dershaye (Lyrics) | Ethiopian MusicEyob Mekonnen - Yemeder Dershaye (Lyrics)
🎵 Stream "እንደ ቃል" Album Here: https://open.spotify.com/a...
❤ Be a family of 7clouds ET: https://www.youtube.com/c/...
☁ Follow us:
Instagram: https://ww…
🎵 Stream "እንደ ቃል" Album Here: https://open.spotify.com/a...
❤ Be a family of 7clouds ET: https://www.youtube.com/c/...
☁ Follow us:
Instagram: https://ww…
4 months ago
ጋብቻ እንደ ወህኒ ቤት፦ የትውልድ ዕዳና የነፃነት ጥያቄ በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ባህላዊ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ ጋብቻ የሕይወት ግብ፣ የክብር ማህተም እና "መከለያ" ተደርጎ ይወሰዳል። ሆኖም ግን፣ ለብዙ ወጣት ልጃገረዶች ይህ "ክብር" የነፃነታቸው ማብቂያ እና የአካላዊም ሆነ የሥነ-ልቦና እስር ቤት መጀመሪያ እየሆነ መጥቷል።
የ18 ወይም የ20 ዓመት ወጣት፣ ገና ማንነቷን ሳታውቅና የሕይወት ፈተናዎችን ሳትጋፈጥ፣ በቤተሰብ ጫና ወይም በ"Instagram" የውሸት ስዕል ተታልላ ወደ ትዳር ትገባለች።
ሶሺዮሎጂስቱ ኤሚል ደርካይም ማህበረሰባዊ ጫናዎች በግለሰብ ላይ የሚያሳድሩትን ተጽዕኖ ሲገልጽ፣ ግለሰቡ ከራሱ ፍላጎት ይልቅ ለማህበረሰቡ እሴት ሲገዛ እንዴት ለችግር እንደሚጋለጥ ያሳየናል።
በኢትዮጵያ አውድ፣ አንዲት ሴት በትዳር ውስጥ የምትቀበለው ስቃይ እንደ "ትዕግስት" ተቆጥሮ "ቤትሽን ጠብቂ" በሚል ምክር መታፈኗ፣ ጋብቻን ሕጋዊ እስር ቤት ያደርገዋል።
ይህ ችግር ከሥር መፈታት ካለበት፣ ትኩረታችን ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መዞር አለበት። ወጣቶች ስለ ስሜታዊ ግንኙነት፣ ስለ መጠቀሚያነት (Manipulation) እና ስለ ኃላፊነት በግልጽ መወያየት ይኖርባቸዋል።
ታዋቂው ፈላስፋ ጆን ስቱዋርት ሚል "The Subjection of Women" በተሰኘው መጽሐፉ፣ የሴቶች ነፃነት አለመኖር ለማህበረሰቡ ዕድገት እንቅፋት መሆኑን ይገልጻል። በትምህርት ቤቶቻችን ውስጥ ስለ ፍቅር ሳይሆን ስለ "ጤናማ ግንኙነት"፣ ስለ ቁጥጥር ሳይሆን ስለ "መከባበር" ማስተማር ካልጀመርን፣ ነገም በዜና የምንሰማቸው የጥቃት ታሪኮች መቀጠላቸው አይቀሬ ነው።
የሥነ-ልቦና ባለሙያ ማማከር እንደ ውርደት ሳይሆን እንደ አስፈላጊነት ተቆጥሮ፣ ወጣቶች የግል ወሰናቸውን እንዲያውቁ ሊደረግ ይገባል።
ብዙውን ጊዜ አንዲት ወጣት በትዳር ውስጥ ጥቃት ሲደርስባት "እንዴት ሆነ?" ብለን እንደነግጣለን። ነገር ግን መንስኤው ገና ከልጅነቷ ጀምሮ የተሳሳተ የፍቅር ትርጉም ተጋታ ማደጓ ነው።
ማህበረሰባዊ ተቋማት (ጋብቻን ጨምሮ) ግለሰቡን የሚያፍኑ መዋቅሮች ሊሆኑ ይችላሉ።
ጥቃት በጭራሽ የተጠቂዋ ጥፋት አይደለም፤ ነገር ግን ልጃገረዶች ገና በለጋነታቸው ለጋብቻ ያላቸው ዝግጁነት በስሜትና በዕውቀት መለካት አለበት። ጋብቻ የኢኮኖሚ ዋስትና ወይም ከቤተሰብ ግፊት ማምለጫ ሳይሆን፣ ሁለት የጎለመሱ ሰዎች የሚያደርጉት ስምምነት መሆን አለበት።
በዚህ ረገድ የቤተሰብ ሚና እጅግ የጎላ እና አንዳንዴም አውዳሚ ነው። በኢትዮጵያ ባህል "ልጄ አግብታ ካልታየሁ" የሚለው የቤተሰብ ስስት፣ ብዙ ጊዜ ልጆችን ወደ ጥልቁ ገደል ይገፋል። ፈላስፋው ዣን ፖል ሳርት "Existentialism" በሚለው እሳቤው፣ ግለሰቦች ለራሳቸው ሕይወት ምርጫ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለባቸው ይሞግታል። ሆኖም ወላጆች "ወደ ቤትሽ አትመለሺ፣ ትዳርሽን ችለሽ ኑሪ" በማለት የጥቃት ምልክቶችን ችላ እንዲሉ ሲያደርጉ፣ እነርሱ ራሳቸው ለሚደርሰው ሰቆቃ ተባባሪ ይሆናሉ። ቅናት፣ ቁጥጥር እና ዛቻ እንደ ፍቅር ምልክት ተቆጥረው የሚታለፉበት ቤት፣ ነገ የሬሳ ሳጥን መሸከሙ አይቀሬ ነው።
መከላከያው መጀመር ያለበት ገና በጠዋቱ ነው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የግዴታ የስነ-ልቦና ትምህርት እና የግንኙነት ስልጠናዎችን ሊያካትቱ ይገባል። ወጣቶች "አይሆንም" ማለትን፣ መጠቀሚያ መሆንን መለየትንና የራሳቸውን ዋጋ ማወቅን መማር አለባቸው።
ፈላስፋው ሶቅራጥስ "ያልተመረመረ ሕይወት ለሰው ልጅ አይገባውም" እንዳለው፣ ወጣቶቻችን ግንኙነቶቻቸውን እንዲመረምሩና ጥያቄ እንዲጠይቁ ማበረታታት አለብን።
ቁጥጥር እንክብካቤ አለመሆኑን፣ ፍርሃት ደግሞ የፍቅር አካል እንዳልሆነ በግልጽ ሊነገራቸው ይገባል።
ደራሲ አዲስ ዓለማየሁ "ፍቅር እስከ መቃብር" ውስጥ ያሳዩን ፍቅርና የማህበረሰብ ጫና ትግል ዛሬም በሌላ መልክ አለ። ዛሬ ግን ፍቅሩ ጠፍቶ "መቃብሩ" ቀድሞ እየመጣ ነው። ወላጆች ሚናቸው መደበኛ የጋብቻ ድግስ ማዘጋጀት ብቻ ሳይሆን፣ ልጃቸውን ከጥቃት መጠበቅ መሆን አለበት። የሴት ልጅ መመለስ ከሞቷ በላይ መሆን የለበትም። ቤት ሰላም ካልሆነ፣ ትዳር መጠለያ ሳይሆን ሰቆቃ መሆኑን ወላጆች ተረድተው ለልጆቻቸው ዋስትና ሊሆኑ ይገባል።
ማህበራዊ ሚዲያ የፈጠረው የውሸት ስዕልም ሌላኛው እስር ቤት ነው። ሠርግን እንደ ትልቅ ስኬት (Life Trophy) መቁጠር፣ ወጣቶች በውስጡ ያለውን ኃላፊነትና አደጋ ሳይረዱ እንዲዘሉበት ያደርጋቸዋል።
ሶሺዮሎጂስቱ ማክስ ዌበር "Iron Cage" (የብረት ቀፎ) እንደሚለው፣ የሰው ልጅ ራሱ በፈጠራቸው መዋቅሮች ውስጥ ተይዞ የመታፈኑ እውነታ በትዳር ውስጥም ይታያል። ይህን ሰንሰለት ለመስበር ግንዛቤና ድፍረት ያስፈልጋል። ጋብቻ በባህላዊ ግዴታ ሳይሆን በነፃ ምርጫና በብስለት ላይ ሊመሰረት ይገባል።
የጋራ ኃላፊነታችን ከጥፋቱ በኋላ ማልቀስ ሳይሆን፣ ጥፋቱ ሳይደርስ መከላከል ነው።
ቤተሰብ የመጀመሪያው እና የመጨረሻው የደህንነት ምሰሶ መሆን አለበት። ልጃገረዶች የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያሳድጉ፣ በትምህርታቸው እንዲገፉ እና ስሜታዊ ጥንካሬ እንዲኖራቸው ማድረግ ከጋብቻ ድግስ ይቀድማል።
በኢትዮጵያ የጥቁር መዝገብ ዜናዎች እንዲቀንሱ ከተፈለገ፣ ስለ "ፍቅር" ያለንን የተሳሳተ ትርጓሜ ማረም ይኖርብናል።
በመጨረሻም፣ ጋብቻ ሊዘገይ ይችላል፤ የተበላሸ ጤና እና የጠፋ ሕይወት ግን አይመለሱም።
ወጣት ልጃገረዶች ለራሳቸው ያላቸውን ክብር እንዲያውቁና ከማንኛውም ዓይነት ስቃይ የመውጣት መብት እንዳላቸው ሊሰመርበት ይገባል። ማህበረሰቡም "ሰው ምን ይላል?" ከሚለው ጭንቀት ወጥቶ "የልጄ ሕይወትስ?" ወደሚለው ጥያቄ መሸጋገር አለበት። ይህ ካልሆነ ግን ጋብቻ በቅዱስ ስም የሚፈጸም የዘመኑ እስር ቤት ሆኖ ይቀጥላል።
ስለዚህ፣ የትምህርት ሥርዓታችን፣ የሃይማኖት ተቋማትና ቤተሰቦች እጅና ጓንት ሆነው ወጣቶችን ለሕይወት ማዘጋጀት አለባቸው። ጋብቻን የሕይወት ግብ ሳይሆን የሕይወት አካል አድርገን የምናይበት ጊዜ አሁን ነው። የወጣቶቻችንን ነፍስ ከእስር ቤት እናድን።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
በኢትዮጵያ ባህላዊ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ ጋብቻ የሕይወት ግብ፣ የክብር ማህተም እና "መከለያ" ተደርጎ ይወሰዳል። ሆኖም ግን፣ ለብዙ ወጣት ልጃገረዶች ይህ "ክብር" የነፃነታቸው ማብቂያ እና የአካላዊም ሆነ የሥነ-ልቦና እስር ቤት መጀመሪያ እየሆነ መጥቷል።
የ18 ወይም የ20 ዓመት ወጣት፣ ገና ማንነቷን ሳታውቅና የሕይወት ፈተናዎችን ሳትጋፈጥ፣ በቤተሰብ ጫና ወይም በ"Instagram" የውሸት ስዕል ተታልላ ወደ ትዳር ትገባለች።
ሶሺዮሎጂስቱ ኤሚል ደርካይም ማህበረሰባዊ ጫናዎች በግለሰብ ላይ የሚያሳድሩትን ተጽዕኖ ሲገልጽ፣ ግለሰቡ ከራሱ ፍላጎት ይልቅ ለማህበረሰቡ እሴት ሲገዛ እንዴት ለችግር እንደሚጋለጥ ያሳየናል።
በኢትዮጵያ አውድ፣ አንዲት ሴት በትዳር ውስጥ የምትቀበለው ስቃይ እንደ "ትዕግስት" ተቆጥሮ "ቤትሽን ጠብቂ" በሚል ምክር መታፈኗ፣ ጋብቻን ሕጋዊ እስር ቤት ያደርገዋል።
ይህ ችግር ከሥር መፈታት ካለበት፣ ትኩረታችን ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መዞር አለበት። ወጣቶች ስለ ስሜታዊ ግንኙነት፣ ስለ መጠቀሚያነት (Manipulation) እና ስለ ኃላፊነት በግልጽ መወያየት ይኖርባቸዋል።
ታዋቂው ፈላስፋ ጆን ስቱዋርት ሚል "The Subjection of Women" በተሰኘው መጽሐፉ፣ የሴቶች ነፃነት አለመኖር ለማህበረሰቡ ዕድገት እንቅፋት መሆኑን ይገልጻል። በትምህርት ቤቶቻችን ውስጥ ስለ ፍቅር ሳይሆን ስለ "ጤናማ ግንኙነት"፣ ስለ ቁጥጥር ሳይሆን ስለ "መከባበር" ማስተማር ካልጀመርን፣ ነገም በዜና የምንሰማቸው የጥቃት ታሪኮች መቀጠላቸው አይቀሬ ነው።
የሥነ-ልቦና ባለሙያ ማማከር እንደ ውርደት ሳይሆን እንደ አስፈላጊነት ተቆጥሮ፣ ወጣቶች የግል ወሰናቸውን እንዲያውቁ ሊደረግ ይገባል።
ብዙውን ጊዜ አንዲት ወጣት በትዳር ውስጥ ጥቃት ሲደርስባት "እንዴት ሆነ?" ብለን እንደነግጣለን። ነገር ግን መንስኤው ገና ከልጅነቷ ጀምሮ የተሳሳተ የፍቅር ትርጉም ተጋታ ማደጓ ነው።
ማህበረሰባዊ ተቋማት (ጋብቻን ጨምሮ) ግለሰቡን የሚያፍኑ መዋቅሮች ሊሆኑ ይችላሉ።
ጥቃት በጭራሽ የተጠቂዋ ጥፋት አይደለም፤ ነገር ግን ልጃገረዶች ገና በለጋነታቸው ለጋብቻ ያላቸው ዝግጁነት በስሜትና በዕውቀት መለካት አለበት። ጋብቻ የኢኮኖሚ ዋስትና ወይም ከቤተሰብ ግፊት ማምለጫ ሳይሆን፣ ሁለት የጎለመሱ ሰዎች የሚያደርጉት ስምምነት መሆን አለበት።
በዚህ ረገድ የቤተሰብ ሚና እጅግ የጎላ እና አንዳንዴም አውዳሚ ነው። በኢትዮጵያ ባህል "ልጄ አግብታ ካልታየሁ" የሚለው የቤተሰብ ስስት፣ ብዙ ጊዜ ልጆችን ወደ ጥልቁ ገደል ይገፋል። ፈላስፋው ዣን ፖል ሳርት "Existentialism" በሚለው እሳቤው፣ ግለሰቦች ለራሳቸው ሕይወት ምርጫ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለባቸው ይሞግታል። ሆኖም ወላጆች "ወደ ቤትሽ አትመለሺ፣ ትዳርሽን ችለሽ ኑሪ" በማለት የጥቃት ምልክቶችን ችላ እንዲሉ ሲያደርጉ፣ እነርሱ ራሳቸው ለሚደርሰው ሰቆቃ ተባባሪ ይሆናሉ። ቅናት፣ ቁጥጥር እና ዛቻ እንደ ፍቅር ምልክት ተቆጥረው የሚታለፉበት ቤት፣ ነገ የሬሳ ሳጥን መሸከሙ አይቀሬ ነው።
መከላከያው መጀመር ያለበት ገና በጠዋቱ ነው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የግዴታ የስነ-ልቦና ትምህርት እና የግንኙነት ስልጠናዎችን ሊያካትቱ ይገባል። ወጣቶች "አይሆንም" ማለትን፣ መጠቀሚያ መሆንን መለየትንና የራሳቸውን ዋጋ ማወቅን መማር አለባቸው።
ፈላስፋው ሶቅራጥስ "ያልተመረመረ ሕይወት ለሰው ልጅ አይገባውም" እንዳለው፣ ወጣቶቻችን ግንኙነቶቻቸውን እንዲመረምሩና ጥያቄ እንዲጠይቁ ማበረታታት አለብን።
ቁጥጥር እንክብካቤ አለመሆኑን፣ ፍርሃት ደግሞ የፍቅር አካል እንዳልሆነ በግልጽ ሊነገራቸው ይገባል።
ደራሲ አዲስ ዓለማየሁ "ፍቅር እስከ መቃብር" ውስጥ ያሳዩን ፍቅርና የማህበረሰብ ጫና ትግል ዛሬም በሌላ መልክ አለ። ዛሬ ግን ፍቅሩ ጠፍቶ "መቃብሩ" ቀድሞ እየመጣ ነው። ወላጆች ሚናቸው መደበኛ የጋብቻ ድግስ ማዘጋጀት ብቻ ሳይሆን፣ ልጃቸውን ከጥቃት መጠበቅ መሆን አለበት። የሴት ልጅ መመለስ ከሞቷ በላይ መሆን የለበትም። ቤት ሰላም ካልሆነ፣ ትዳር መጠለያ ሳይሆን ሰቆቃ መሆኑን ወላጆች ተረድተው ለልጆቻቸው ዋስትና ሊሆኑ ይገባል።
ማህበራዊ ሚዲያ የፈጠረው የውሸት ስዕልም ሌላኛው እስር ቤት ነው። ሠርግን እንደ ትልቅ ስኬት (Life Trophy) መቁጠር፣ ወጣቶች በውስጡ ያለውን ኃላፊነትና አደጋ ሳይረዱ እንዲዘሉበት ያደርጋቸዋል።
ሶሺዮሎጂስቱ ማክስ ዌበር "Iron Cage" (የብረት ቀፎ) እንደሚለው፣ የሰው ልጅ ራሱ በፈጠራቸው መዋቅሮች ውስጥ ተይዞ የመታፈኑ እውነታ በትዳር ውስጥም ይታያል። ይህን ሰንሰለት ለመስበር ግንዛቤና ድፍረት ያስፈልጋል። ጋብቻ በባህላዊ ግዴታ ሳይሆን በነፃ ምርጫና በብስለት ላይ ሊመሰረት ይገባል።
የጋራ ኃላፊነታችን ከጥፋቱ በኋላ ማልቀስ ሳይሆን፣ ጥፋቱ ሳይደርስ መከላከል ነው።
ቤተሰብ የመጀመሪያው እና የመጨረሻው የደህንነት ምሰሶ መሆን አለበት። ልጃገረዶች የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያሳድጉ፣ በትምህርታቸው እንዲገፉ እና ስሜታዊ ጥንካሬ እንዲኖራቸው ማድረግ ከጋብቻ ድግስ ይቀድማል።
በኢትዮጵያ የጥቁር መዝገብ ዜናዎች እንዲቀንሱ ከተፈለገ፣ ስለ "ፍቅር" ያለንን የተሳሳተ ትርጓሜ ማረም ይኖርብናል።
በመጨረሻም፣ ጋብቻ ሊዘገይ ይችላል፤ የተበላሸ ጤና እና የጠፋ ሕይወት ግን አይመለሱም።
ወጣት ልጃገረዶች ለራሳቸው ያላቸውን ክብር እንዲያውቁና ከማንኛውም ዓይነት ስቃይ የመውጣት መብት እንዳላቸው ሊሰመርበት ይገባል። ማህበረሰቡም "ሰው ምን ይላል?" ከሚለው ጭንቀት ወጥቶ "የልጄ ሕይወትስ?" ወደሚለው ጥያቄ መሸጋገር አለበት። ይህ ካልሆነ ግን ጋብቻ በቅዱስ ስም የሚፈጸም የዘመኑ እስር ቤት ሆኖ ይቀጥላል።
ስለዚህ፣ የትምህርት ሥርዓታችን፣ የሃይማኖት ተቋማትና ቤተሰቦች እጅና ጓንት ሆነው ወጣቶችን ለሕይወት ማዘጋጀት አለባቸው። ጋብቻን የሕይወት ግብ ሳይሆን የሕይወት አካል አድርገን የምናይበት ጊዜ አሁን ነው። የወጣቶቻችንን ነፍስ ከእስር ቤት እናድን።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
4 months ago
📍 በ50,000 ብር የሚከራዩ የሽምግልና ቤቶች - አዲሱ የአዲስ አበባ "ሾው"!
በአዲስ አበባ ደምቆና አጊጦ የሚታየው የሽምግልና ስነ-ስርዓት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መልክ እየቀየረ መጥቷል። ቀድሞ ቤተሰብን ለማስተዋወቅና የሁለት ሰዎችን ህብረት ለመባረክ የሚደረገው ይሄው ስርዓት፣ ዛሬ ዛሬ ወደ "ትርኢት" (Show) እየተቀየረ መሆኑን ታዛቢዎች ይናገራሉ።
🏠 ቤቱ ለምን ይከራያል?
ሙሽሮች ለሽምግልና ቀን ከ 20,000 እስከ 50,000 ብር በመክፈል ቤት የሚከራዩባቸው ዋነኛ ምክንያቶች፡-
የቦታ ጥበት፦ የቤተሰብ ቤት ለሽማግሌዎች መስተንግዶ አለመመቸት።
ርቀት፦ የሙሽሪት ቤተሰቦች ከክፍለ ሀገር የሚመጡ ከሆነ ለምቾት ሲባል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ (TikTok/Instagram)፦ ፎቶዎች ውብ እንዲሆኑና ቤተሰቡ "ሀብታም" መስሎ እንዲታይ ካለ ፍላጎት።
⚠️ ከውበት ጀርባ ያለው ስጋት
ይህ "የኪራይ ማንነት" ማህበራዊና ሞራላዊ ጥያቄዎችን እያስነሳ ይገኛል፡-
የመተማመን ክፍተት፦ ትዳርን በሌለ ማንነት (Fake identity) መጀመር ነገ በባልና ሚስት መካከል ያለውን መተማመን ይሸረሽራል። "ትዳርን በውሸት ማስጀመር፣ ህንፃን በአሸዋ ላይ እንደመገንባት ነው" ይላሉ ምሁራን።
የኢኮኖሚ ጫና፦ ለማሳያ ብቻ የሚወጣው ከፍተኛ ወጪ ወጣቶችን ለአላስፈላጊ እዳና ለድህረ-ሰርግ ድብርት (Depression) ያጋልጣል።
የእሴት መሸርሸር፦ "ያለህን አትሁን፣ የሌለህን ለመምሰል ጣር" የሚል መጥፎ ትምህርት ለቀጣዩ ትውልድ ያስተላልፋል።
"እንደዛ ባማረ ቤት ሽምግልና አይተህ፣ ሰርጉ ላይኖር ይችላል። እንዲህ ያሉ ነገሮች የሚመነጩት ሀብታም ሆኖ ለመታየት ከሚመጣ አስመሳይ ስሜት ነው" — የአይን እማኝ
✅ መፍትሄው ምንድን ነው?
ቤተሰብ፦ ልጆች ባላቸው እንዲኮሩና እውነተኛ እንዲሆኑ መምከር።
ሽማግሌዎች፦ ትኩረታቸውን ከቤቱ ውበት ወደ ተጋቢዎቹ ስነ-ምግባር ማድረግ።
ወጣቶች፦ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው ባለን ነገር ላይ በሚመሰረት ማንነት እንጂ በኪራይ ቤት በሚቀረጽ 'ተንቀሳቃሽ ምስል' አለመሆኑን መረዳት።
📌 እናንተስ ምን ትላላችሁ?
ይህ የኪራይ ባህል ዘመናዊነት ነው ወይስ የሞራል ውድቀት? አስተያየታችሁን በኮሜንት አጋሩን። 👇
በአዲስ አበባ ደምቆና አጊጦ የሚታየው የሽምግልና ስነ-ስርዓት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መልክ እየቀየረ መጥቷል። ቀድሞ ቤተሰብን ለማስተዋወቅና የሁለት ሰዎችን ህብረት ለመባረክ የሚደረገው ይሄው ስርዓት፣ ዛሬ ዛሬ ወደ "ትርኢት" (Show) እየተቀየረ መሆኑን ታዛቢዎች ይናገራሉ።
🏠 ቤቱ ለምን ይከራያል?
ሙሽሮች ለሽምግልና ቀን ከ 20,000 እስከ 50,000 ብር በመክፈል ቤት የሚከራዩባቸው ዋነኛ ምክንያቶች፡-
የቦታ ጥበት፦ የቤተሰብ ቤት ለሽማግሌዎች መስተንግዶ አለመመቸት።
ርቀት፦ የሙሽሪት ቤተሰቦች ከክፍለ ሀገር የሚመጡ ከሆነ ለምቾት ሲባል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ (TikTok/Instagram)፦ ፎቶዎች ውብ እንዲሆኑና ቤተሰቡ "ሀብታም" መስሎ እንዲታይ ካለ ፍላጎት።
⚠️ ከውበት ጀርባ ያለው ስጋት
ይህ "የኪራይ ማንነት" ማህበራዊና ሞራላዊ ጥያቄዎችን እያስነሳ ይገኛል፡-
የመተማመን ክፍተት፦ ትዳርን በሌለ ማንነት (Fake identity) መጀመር ነገ በባልና ሚስት መካከል ያለውን መተማመን ይሸረሽራል። "ትዳርን በውሸት ማስጀመር፣ ህንፃን በአሸዋ ላይ እንደመገንባት ነው" ይላሉ ምሁራን።
የኢኮኖሚ ጫና፦ ለማሳያ ብቻ የሚወጣው ከፍተኛ ወጪ ወጣቶችን ለአላስፈላጊ እዳና ለድህረ-ሰርግ ድብርት (Depression) ያጋልጣል።
የእሴት መሸርሸር፦ "ያለህን አትሁን፣ የሌለህን ለመምሰል ጣር" የሚል መጥፎ ትምህርት ለቀጣዩ ትውልድ ያስተላልፋል።
"እንደዛ ባማረ ቤት ሽምግልና አይተህ፣ ሰርጉ ላይኖር ይችላል። እንዲህ ያሉ ነገሮች የሚመነጩት ሀብታም ሆኖ ለመታየት ከሚመጣ አስመሳይ ስሜት ነው" — የአይን እማኝ
✅ መፍትሄው ምንድን ነው?
ቤተሰብ፦ ልጆች ባላቸው እንዲኮሩና እውነተኛ እንዲሆኑ መምከር።
ሽማግሌዎች፦ ትኩረታቸውን ከቤቱ ውበት ወደ ተጋቢዎቹ ስነ-ምግባር ማድረግ።
ወጣቶች፦ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው ባለን ነገር ላይ በሚመሰረት ማንነት እንጂ በኪራይ ቤት በሚቀረጽ 'ተንቀሳቃሽ ምስል' አለመሆኑን መረዳት።
📌 እናንተስ ምን ትላላችሁ?
ይህ የኪራይ ባህል ዘመናዊነት ነው ወይስ የሞራል ውድቀት? አስተያየታችሁን በኮሜንት አጋሩን። 👇
4 months ago
ኦትሮቨርት ፦ አዲስ የስብዕና አይነት ወይንስ የዘመኑ የባህሪ አዝማሚያ?
ባለፉት አመታት የሰዎችን ስብዕና በሁለት ጎራዎች ማለትም "ኢንትሮቨርት" (ለብቻ መሆን የሚመርጡ) እና "ኤክስትሮቨርት" (ከሰው ጋር መሆን የሚመርጡ) ብሎ መመደብ የተለመደ ነበር። ሆኖም ግን፣ ብዙ ሰዎች በነዚህ ሁለት ዋልታዎች ውስጥ እንደማይካተቱ ይሰማቸዋል።
በዚህም ምክንያት "ኦትሮቨርት" (Otrovert) የሚለው አዲስ ቃል ብቅ ብሏል። ኦትሮቨርቶች ዓይን አፋር አይደሉም፤ እንዲሁም በጭፈራ ቤት ወይም በድግስ ላይ መሃል ለመሃል ሆነው ድባቡን የሚቆጣጠሩ አይነትም አይደሉም። ሰዎችን ይወዳሉ፣ ግንኙነትም ያስፈልጋቸዋል—ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ በሰው መሃል መሆን ያደክማቸዋል።
ይህ ስሜት አዲስ የባህሪ አዝማሚያ ይሁን ወይስ ጥልቅ የሆነ የስነ-ልቦና መገለጫ፣ በቅርበት መመልከት ያስፈልጋል።
ብዙውን ጊዜ አንድ ኦትሮቨርት በድግስ ላይ ሆኖ እየሳቀ እና እየተጫወተ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን በድንገት ካለበት ቦታ ጥሎ መውጣት ይቃጣዋል። ይህ የሚሆነው ሰዎቹን ስለጠላቸው ሳይሆን ድባቡ ስለበዛበትና ስለሰለቸው ነው። በሰው መሃል ሆኖ፣ ስፖርት ስታዲየም ወይም ኮንሰርት ላይ እያጨበጨበ፣ በውስጡ ግን "እዚህ ቦታ አልገኝም" ወይም "የዚህ ስብስብ አካል አይደለሁም" የሚል የባዕድነት ስሜት ይሰማዋል።
ይህ ስሜት ነው ኦትሮቨርቶችን ከሌላው የሚለየው። እነሱ በሁለቱ የተለመዱ ስብዕናዎች መሃል ሳይሆኑ፣ የራሳቸው የሆነ የተለየ የማህበራዊ ግንኙነት መስመር ያላቸው ይመስላል።
የኦትሮቨርቶች ዋነኛ መለያ ባህሪ ራሳቸውን በማንኛውም የተለመደ ምድብ ውስጥ አለማግኘታቸው ነው። በሚያውቁት እና ምቾት በሚሰጣቸው አካባቢ በጣም ተግባቢ፣ ክፍት እና ንቁ ሊሆኑ ይችላሉ። ሆኖም ግን፣ ጨዋታው ላዩን ብቻ (Small talk) ሲሆን ወይም የሰዎች ስብስብ ሲበዛ ወዲያውኑ ራሳቸውን ያገላሉ። በታላላቅ ስብስቦች ውስጥ የመገለል ስሜት ይሰማቸዋል፤ ይህም ከፍተኛ የሆነ የውስጥ ጭንቀትን ይፈጥርባቸዋል።
"እየተሳተፍኩ ነው ነገር ግን የልቤ ግንኙነት የለም" የሚለው ሃሳብ የኦትሮቨርቶች የውስጥ መዝሙር ነው።
አብዛኛዎቹ ኦትሮቨርቶች ለአንድ ለአንድ ግንኙነት ትልቅ ቦታ ይሰጣሉ፤ ነገር ግን የላይ ላዩን ወሬን ክፉኛ ይጠላሉ። በስራ ቦታ ወይም በዝግጅቶች ላይ በጣም በራስ መተማመን ሊኖራቸው ቢችልም፣ ከዝግጅቱ በኋላ ግን ራሳቸውን ለማደስ ረጅም ጊዜ ለብቻቸው መሆን ይፈልጋሉ።
ጓደኞቻቸውን ቢወዱም እንኳ፣ በድንገት ቀጠሮ ሊሰርዙ ይችላሉ። ይህ የሚሆነው ስለማይወዷቸው ሳይሆን፣ በቂ የአእምሮ ዝግጁነት ስለሌላቸውና የሃይል መጠን ስለሚሟጠጥባቸው (Mental Exhaustion) ነው። ይህ ባህሪ ብዙ ጊዜ በሌሎች ዘንድ እንደ ግድየለሽነት ሊተረጎም ቢችልም፣ ለእነሱ ግን የህልውና ጉዳይ ነው።
የኒውዮርክ የስነ-አእምሮ ሃኪም የሆኑት ራሚ ካሚንስኪ እንደሚሉት፣ ኦትሮቨርሽን (Otroversion) ከኢንትሮቨርትነት ወይም ከኤክስትሮቨርትነት በላይ "የመሆን" (Belonging) ጥያቄ ነው።
አንድ ሰው በቡድን ውስጥ ሆኖ እየጨፈረ፣ እየደገፈ እና "እዚያ እንዳለ" አስመስሎ ሊቆይ ይችላል፤ ነገር ግን በጥልቀት ሲታይ ከቡድኑ ጋር ያለው ስሜታዊ ትስስር ደካማ ነው።
ካሚንስኪ እንደሚሉት፣ ኦትሮቨርት የሆነ ሰው ከቡድን ይልቅ ለግለሰቦች ጥልቅ የሆነ ትስስር ሊኖረው ይችላል። ይህ ማለት በቡድን ውስጥ የመጥፋት ስሜት ይሰማዋል ማለት እንጂ ስኬታማ ህይወት ወይም ጥልቅ ግንኙነት የለውም ማለት አይደለም።
በአሁኑ ጊዜ ብዙ ሰዎች "ኢንትሮቨርት ነህ ወይስ ኤክስትሮቨርት?" የሚለው ጥያቄ ሰልችቷቸዋል። ለብዙዎች ይህ ጥያቄ የሰውን ልጅ ውስብስብ ባህሪ የሚያቃልል ይመስላቸዋል። ኦትሮቨርቶች ራሳቸውን የሚገልጹት እንደ ሁኔታው ተለዋዋጭ (Situational) እንደሆኑ አድርገው ነው።
በአንድ ቀን ጉልበት ኖሯቸው አለምን ሊገለብጡ ይችላሉ፤ በሚቀጥለው ቀን ግን ከቤት መውጣት ይከብዳቸዋል። ማህበራዊ ሚዲያዎች (እንደ TikTok እና Instagram) ይህን ስሜት በስፋት እያስተዋወቁት ይገኛሉ። "እኔ እንግዳ ሰው አይደለሁም—ብቻ ኦትሮቨርት ነኝ" የሚለው ሃሳብ ለብዙዎች እፎይታን ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ፣ በሳይንሳዊው የስነ-ልቦና እይታ ኦትሮቨርት (Otrovert) የሚለው ቃል እስካሁን በይፋ የታወቀ የስብዕና አይነት አይደለም። በስነ-ልቦና መጽሃፍት ወይም በምርመራ መመሪያዎች ውስጥ አልተካተተም። የስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህን ቃል በክሊኒካዊ ምርመራ ወይም በህክምና ውስጥ አይጠቀሙበትም። ይህ ማለት ግን ሰዎች የሚሰማቸው ስሜት ስህተት ነው ማለት አይደለም፤ ይልቁንም ስሜቱ በሳይንሳዊ መልኩ "እንደ አዲስ ስብዕና" ለመባል የሚያስችል በቂ ጥናትና ማስረጃ ገና አልተሰበሰበለትም ማለት ነው።
የኦትሮቨርሽን ታዋቂነት አንድ ትልቅ ሃቅን ያሳያል፦ ብዙ ሰዎች ያላቸውን ማህበራዊ ድካም እና የመገለል ስሜት የሚገልጹበት ቃል እየፈለጉ ነው። በዘመናዊው አለም ውስጥ ብዙዎቻችን ስራችንን እንሰራለን፣ ማህበራዊ ግዴታችንን እንወጣለን፣ ነገር ግን መጨረሻ ላይ በውስጣችን ባዶነት ይሰማናል። ይህ ባዶነት የሚመጣው ሰዎችን ስለማንወድ ሳይሆን፣ ለሌሎች የምንሰጠው ስሜታዊ ጉልበት (Emotional Labor) ስለሚበዛብን ነው።
ይህ ቃል ሰዎች "ብቻዬን አይደለሁም" የሚል ስሜት እንዲሰማቸው በማድረግ እንደ መተንፈሻ እያገለገለ ይገኛል።
ባጠቃላይ፣ ኦትሮቨርት በሳይንስ የተረጋገጠ አዲስ የስብዕና ዘርፍ ባይሆንም፣ የብዙ ሰዎችን እውነተኛ የህይወት ተሞክሮ የሚገልጽ ቃል ነው። በቅርበት እና በራቀ ግንኙነት መካከል፣ በሃይል መሞላት እና በመዝለፍለፍ መካከል፣ እንዲሁም በህዝብ መሃል ሆኖ በውስጥ የመገለል ስሜት መካከል ያለውን መወዛወዝ በግልጽ ያሳያል። ምናልባትም የዚህ አዲስ አዝማሚያ ትልቁ ትምህርት፣ የሰው ልጅ ባህሪ በአሮጌዎቹ ሁለት ምድቦች ብቻ ሊገደብ እንደማይችልና የዘመኑ ህይወት ከእኛ የሚፈልገው ጫና ከፍተኛ መሆኑን መረዳት ነው።
እርስዎም በዚህ መግለጫ ውስጥ ራስዎን ካገኙ፣ መፍትሄው የራስዎን የጉልበት ወሰን (Energy limits) ማወቅ ነው። በሳምንት ውስጥ የሚሳተፉባቸውን ማህበራዊ ጉዳዮች መቀነስ፣ ለራስዎ የእረፍት ጊዜ መመደብ እና ቀጠሮ ሲሰርዙ ሰበብ ከመደርደር ይልቅ ለራስዎ ጤና ቅድሚያ መስጠት ይኖርብዎታል። ይህ በፍርሃት መሸሽ ሳይሆን፣ ራስን የመጠበቅ እና የማህበራዊ ጤናን የማስጠበቅ ጥበብ ነው።
ባለፉት አመታት የሰዎችን ስብዕና በሁለት ጎራዎች ማለትም "ኢንትሮቨርት" (ለብቻ መሆን የሚመርጡ) እና "ኤክስትሮቨርት" (ከሰው ጋር መሆን የሚመርጡ) ብሎ መመደብ የተለመደ ነበር። ሆኖም ግን፣ ብዙ ሰዎች በነዚህ ሁለት ዋልታዎች ውስጥ እንደማይካተቱ ይሰማቸዋል።
በዚህም ምክንያት "ኦትሮቨርት" (Otrovert) የሚለው አዲስ ቃል ብቅ ብሏል። ኦትሮቨርቶች ዓይን አፋር አይደሉም፤ እንዲሁም በጭፈራ ቤት ወይም በድግስ ላይ መሃል ለመሃል ሆነው ድባቡን የሚቆጣጠሩ አይነትም አይደሉም። ሰዎችን ይወዳሉ፣ ግንኙነትም ያስፈልጋቸዋል—ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ በሰው መሃል መሆን ያደክማቸዋል።
ይህ ስሜት አዲስ የባህሪ አዝማሚያ ይሁን ወይስ ጥልቅ የሆነ የስነ-ልቦና መገለጫ፣ በቅርበት መመልከት ያስፈልጋል።
ብዙውን ጊዜ አንድ ኦትሮቨርት በድግስ ላይ ሆኖ እየሳቀ እና እየተጫወተ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን በድንገት ካለበት ቦታ ጥሎ መውጣት ይቃጣዋል። ይህ የሚሆነው ሰዎቹን ስለጠላቸው ሳይሆን ድባቡ ስለበዛበትና ስለሰለቸው ነው። በሰው መሃል ሆኖ፣ ስፖርት ስታዲየም ወይም ኮንሰርት ላይ እያጨበጨበ፣ በውስጡ ግን "እዚህ ቦታ አልገኝም" ወይም "የዚህ ስብስብ አካል አይደለሁም" የሚል የባዕድነት ስሜት ይሰማዋል።
ይህ ስሜት ነው ኦትሮቨርቶችን ከሌላው የሚለየው። እነሱ በሁለቱ የተለመዱ ስብዕናዎች መሃል ሳይሆኑ፣ የራሳቸው የሆነ የተለየ የማህበራዊ ግንኙነት መስመር ያላቸው ይመስላል።
የኦትሮቨርቶች ዋነኛ መለያ ባህሪ ራሳቸውን በማንኛውም የተለመደ ምድብ ውስጥ አለማግኘታቸው ነው። በሚያውቁት እና ምቾት በሚሰጣቸው አካባቢ በጣም ተግባቢ፣ ክፍት እና ንቁ ሊሆኑ ይችላሉ። ሆኖም ግን፣ ጨዋታው ላዩን ብቻ (Small talk) ሲሆን ወይም የሰዎች ስብስብ ሲበዛ ወዲያውኑ ራሳቸውን ያገላሉ። በታላላቅ ስብስቦች ውስጥ የመገለል ስሜት ይሰማቸዋል፤ ይህም ከፍተኛ የሆነ የውስጥ ጭንቀትን ይፈጥርባቸዋል።
"እየተሳተፍኩ ነው ነገር ግን የልቤ ግንኙነት የለም" የሚለው ሃሳብ የኦትሮቨርቶች የውስጥ መዝሙር ነው።
አብዛኛዎቹ ኦትሮቨርቶች ለአንድ ለአንድ ግንኙነት ትልቅ ቦታ ይሰጣሉ፤ ነገር ግን የላይ ላዩን ወሬን ክፉኛ ይጠላሉ። በስራ ቦታ ወይም በዝግጅቶች ላይ በጣም በራስ መተማመን ሊኖራቸው ቢችልም፣ ከዝግጅቱ በኋላ ግን ራሳቸውን ለማደስ ረጅም ጊዜ ለብቻቸው መሆን ይፈልጋሉ።
ጓደኞቻቸውን ቢወዱም እንኳ፣ በድንገት ቀጠሮ ሊሰርዙ ይችላሉ። ይህ የሚሆነው ስለማይወዷቸው ሳይሆን፣ በቂ የአእምሮ ዝግጁነት ስለሌላቸውና የሃይል መጠን ስለሚሟጠጥባቸው (Mental Exhaustion) ነው። ይህ ባህሪ ብዙ ጊዜ በሌሎች ዘንድ እንደ ግድየለሽነት ሊተረጎም ቢችልም፣ ለእነሱ ግን የህልውና ጉዳይ ነው።
የኒውዮርክ የስነ-አእምሮ ሃኪም የሆኑት ራሚ ካሚንስኪ እንደሚሉት፣ ኦትሮቨርሽን (Otroversion) ከኢንትሮቨርትነት ወይም ከኤክስትሮቨርትነት በላይ "የመሆን" (Belonging) ጥያቄ ነው።
አንድ ሰው በቡድን ውስጥ ሆኖ እየጨፈረ፣ እየደገፈ እና "እዚያ እንዳለ" አስመስሎ ሊቆይ ይችላል፤ ነገር ግን በጥልቀት ሲታይ ከቡድኑ ጋር ያለው ስሜታዊ ትስስር ደካማ ነው።
ካሚንስኪ እንደሚሉት፣ ኦትሮቨርት የሆነ ሰው ከቡድን ይልቅ ለግለሰቦች ጥልቅ የሆነ ትስስር ሊኖረው ይችላል። ይህ ማለት በቡድን ውስጥ የመጥፋት ስሜት ይሰማዋል ማለት እንጂ ስኬታማ ህይወት ወይም ጥልቅ ግንኙነት የለውም ማለት አይደለም።
በአሁኑ ጊዜ ብዙ ሰዎች "ኢንትሮቨርት ነህ ወይስ ኤክስትሮቨርት?" የሚለው ጥያቄ ሰልችቷቸዋል። ለብዙዎች ይህ ጥያቄ የሰውን ልጅ ውስብስብ ባህሪ የሚያቃልል ይመስላቸዋል። ኦትሮቨርቶች ራሳቸውን የሚገልጹት እንደ ሁኔታው ተለዋዋጭ (Situational) እንደሆኑ አድርገው ነው።
በአንድ ቀን ጉልበት ኖሯቸው አለምን ሊገለብጡ ይችላሉ፤ በሚቀጥለው ቀን ግን ከቤት መውጣት ይከብዳቸዋል። ማህበራዊ ሚዲያዎች (እንደ TikTok እና Instagram) ይህን ስሜት በስፋት እያስተዋወቁት ይገኛሉ። "እኔ እንግዳ ሰው አይደለሁም—ብቻ ኦትሮቨርት ነኝ" የሚለው ሃሳብ ለብዙዎች እፎይታን ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ፣ በሳይንሳዊው የስነ-ልቦና እይታ ኦትሮቨርት (Otrovert) የሚለው ቃል እስካሁን በይፋ የታወቀ የስብዕና አይነት አይደለም። በስነ-ልቦና መጽሃፍት ወይም በምርመራ መመሪያዎች ውስጥ አልተካተተም። የስነ-ልቦና ባለሙያዎች ይህን ቃል በክሊኒካዊ ምርመራ ወይም በህክምና ውስጥ አይጠቀሙበትም። ይህ ማለት ግን ሰዎች የሚሰማቸው ስሜት ስህተት ነው ማለት አይደለም፤ ይልቁንም ስሜቱ በሳይንሳዊ መልኩ "እንደ አዲስ ስብዕና" ለመባል የሚያስችል በቂ ጥናትና ማስረጃ ገና አልተሰበሰበለትም ማለት ነው።
የኦትሮቨርሽን ታዋቂነት አንድ ትልቅ ሃቅን ያሳያል፦ ብዙ ሰዎች ያላቸውን ማህበራዊ ድካም እና የመገለል ስሜት የሚገልጹበት ቃል እየፈለጉ ነው። በዘመናዊው አለም ውስጥ ብዙዎቻችን ስራችንን እንሰራለን፣ ማህበራዊ ግዴታችንን እንወጣለን፣ ነገር ግን መጨረሻ ላይ በውስጣችን ባዶነት ይሰማናል። ይህ ባዶነት የሚመጣው ሰዎችን ስለማንወድ ሳይሆን፣ ለሌሎች የምንሰጠው ስሜታዊ ጉልበት (Emotional Labor) ስለሚበዛብን ነው።
ይህ ቃል ሰዎች "ብቻዬን አይደለሁም" የሚል ስሜት እንዲሰማቸው በማድረግ እንደ መተንፈሻ እያገለገለ ይገኛል።
ባጠቃላይ፣ ኦትሮቨርት በሳይንስ የተረጋገጠ አዲስ የስብዕና ዘርፍ ባይሆንም፣ የብዙ ሰዎችን እውነተኛ የህይወት ተሞክሮ የሚገልጽ ቃል ነው። በቅርበት እና በራቀ ግንኙነት መካከል፣ በሃይል መሞላት እና በመዝለፍለፍ መካከል፣ እንዲሁም በህዝብ መሃል ሆኖ በውስጥ የመገለል ስሜት መካከል ያለውን መወዛወዝ በግልጽ ያሳያል። ምናልባትም የዚህ አዲስ አዝማሚያ ትልቁ ትምህርት፣ የሰው ልጅ ባህሪ በአሮጌዎቹ ሁለት ምድቦች ብቻ ሊገደብ እንደማይችልና የዘመኑ ህይወት ከእኛ የሚፈልገው ጫና ከፍተኛ መሆኑን መረዳት ነው።
እርስዎም በዚህ መግለጫ ውስጥ ራስዎን ካገኙ፣ መፍትሄው የራስዎን የጉልበት ወሰን (Energy limits) ማወቅ ነው። በሳምንት ውስጥ የሚሳተፉባቸውን ማህበራዊ ጉዳዮች መቀነስ፣ ለራስዎ የእረፍት ጊዜ መመደብ እና ቀጠሮ ሲሰርዙ ሰበብ ከመደርደር ይልቅ ለራስዎ ጤና ቅድሚያ መስጠት ይኖርብዎታል። ይህ በፍርሃት መሸሽ ሳይሆን፣ ራስን የመጠበቅ እና የማህበራዊ ጤናን የማስጠበቅ ጥበብ ነው።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
5 months ago
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!
🏆የጥምቀት ትዝታዎን በፎቶ ሲያስቀሩ ወይም የበዓሉን ድባብ የሚያሳይ ፎቶ ሲያነሱ፤ አሐዱ፡ባንክ ሊሸልምዎ ተሰናድቷል፡፡
የሚከተሉትን ቀላል የውድድር መስፈርቶች በማሟላት፤ ራስዎን ለሽልማት እጩ ያድርጉ!
👉መጀመሪያ የአሐዱ:ባንክን ማኅበራዊ ገጾችን ይቀላቀሉ፤
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
👉በራስዎ የፌስቡክ ገጽ ባንካችንን ታግ በማድረግ የሚወዳደሩበትን ፎቶ ይለጥፉ፤
👉ፎቶዎን በገጽዎ ላይ ሲለጥፉ፤ እነኚህን ሀሽ ታጎች (#ahadubank #አሐዱባንክ ) ይጠቀሙ፤
👉የለጠፉትን ፎቶ ሊንክ በዚህ የአሐዱ ባንክ ቴሌግራም https://t.me/ahadubanket ገጽ ይላኩ፤
👉ውድድሩ ከጥር 10 -15/2018 ዓ. ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ ይቆያል፤
👉በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ከፍተኛውን ላይክ ያገኙ ሦስት ፎቶዎችን እንደ ደረጃቸው ብር 10,000፣ 7,000 እና 3,000 ይሸለማሉ፤
ይበሉ! የጥምቀት በዓልዎን ያክብሩ፣ ትዝታዎን በፎቶ ያስቀሩ፣ ይወዳደሩ፣ ይሸለሙ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ!
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
🏆የጥምቀት ትዝታዎን በፎቶ ሲያስቀሩ ወይም የበዓሉን ድባብ የሚያሳይ ፎቶ ሲያነሱ፤ አሐዱ፡ባንክ ሊሸልምዎ ተሰናድቷል፡፡
የሚከተሉትን ቀላል የውድድር መስፈርቶች በማሟላት፤ ራስዎን ለሽልማት እጩ ያድርጉ!
👉መጀመሪያ የአሐዱ:ባንክን ማኅበራዊ ገጾችን ይቀላቀሉ፤
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
👉በራስዎ የፌስቡክ ገጽ ባንካችንን ታግ በማድረግ የሚወዳደሩበትን ፎቶ ይለጥፉ፤
👉ፎቶዎን በገጽዎ ላይ ሲለጥፉ፤ እነኚህን ሀሽ ታጎች (#ahadubank #አሐዱባንክ ) ይጠቀሙ፤
👉የለጠፉትን ፎቶ ሊንክ በዚህ የአሐዱ ባንክ ቴሌግራም https://t.me/ahadubanket ገጽ ይላኩ፤
👉ውድድሩ ከጥር 10 -15/2018 ዓ. ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ ይቆያል፤
👉በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ከፍተኛውን ላይክ ያገኙ ሦስት ፎቶዎችን እንደ ደረጃቸው ብር 10,000፣ 7,000 እና 3,000 ይሸለማሉ፤
ይበሉ! የጥምቀት በዓልዎን ያክብሩ፣ ትዝታዎን በፎቶ ያስቀሩ፣ ይወዳደሩ፣ ይሸለሙ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ!
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
5 months ago
ስታርፔይ ፋይናንሺያል ሰርቪስ አ.ማ ከየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በጋራ በመሆን StarPay የተስኝ "የፔይመንት ጌትዌይ" አገልግሎቱን በጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም በ ወዳጅነት ፓርክ በይፋ አስመርቋል ።
ስታርፔይ ፋይናንሺያል ሰርቪስ (StarPay Financial Services S.C.) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስፈላጊውን የሥራ ፈቃድ በማግኘት፣ የኢትዮጵያን የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለማዘመን፣ የዲጂታል ኢኮኖሚውን ጉዞ ለማፋጠን እና የሀገሪቱን የፋይናንስ ልማት በጠንካራ መሠረት ላይ ለመገንባት የተነደፈ ዘመናዊ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ተዛማጅ የዲጂታል ክፍያ መፍትሄ ይዞ ቀርቧል።
ይህ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዲጂታል ክፍያ ማሳለጫ ቴክኖሎጂ ባንኮችን፣ የንግዱን ማህበረሰብ እና ደንበኞችን በላቀ ፍጥነትና ደህንነት የሚያስተሳስር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ላይ የራሱ የሆነ ትልቅ አሻራ ይኖረዋል።
በዕለቱም ከፍተኛ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የስራ ሀላፊዎች ፣ የንግድ ባንክ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣የዘርፉ አግልግሎት ስጪ ተቋማት ሃላፊዎች ፣የንግዱ ማህበረሰብ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በይፍ ተመርቋል።
ተጨማሪ መረጃ እና መከታተያዎቻችን :
🌐 Website:
https://www.starpayethiopi...
📘 Facebook:
https://www.facebook.com/6...
💼 LinkedIn:
https://www.linkedin.com/p...
📸 Instagram:
https://www.instagram.com/...
🎵 TikTok:
https://www.tiktok.com/@st...
💬 Telegram:
https://t.me/Starpayet
#cbe #starpay #paymentsolutions #digitalpayments
ስታርፔይ ፋይናንሺያል ሰርቪስ (StarPay Financial Services S.C.) ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስፈላጊውን የሥራ ፈቃድ በማግኘት፣ የኢትዮጵያን የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ለማዘመን፣ የዲጂታል ኢኮኖሚውን ጉዞ ለማፋጠን እና የሀገሪቱን የፋይናንስ ልማት በጠንካራ መሠረት ላይ ለመገንባት የተነደፈ ዘመናዊ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ተዛማጅ የዲጂታል ክፍያ መፍትሄ ይዞ ቀርቧል።
ይህ በአይነቱ ልዩ የሆነ የዲጂታል ክፍያ ማሳለጫ ቴክኖሎጂ ባንኮችን፣ የንግዱን ማህበረሰብ እና ደንበኞችን በላቀ ፍጥነትና ደህንነት የሚያስተሳስር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ላይ የራሱ የሆነ ትልቅ አሻራ ይኖረዋል።
በዕለቱም ከፍተኛ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የስራ ሀላፊዎች ፣ የንግድ ባንክ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣የዘርፉ አግልግሎት ስጪ ተቋማት ሃላፊዎች ፣የንግዱ ማህበረሰብ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በይፍ ተመርቋል።
ተጨማሪ መረጃ እና መከታተያዎቻችን :
🌐 Website:
https://www.starpayethiopi...
📘 Facebook:
https://www.facebook.com/6...
💼 LinkedIn:
https://www.linkedin.com/p...
📸 Instagram:
https://www.instagram.com/...
🎵 TikTok:
https://www.tiktok.com/@st...
💬 Telegram:
https://t.me/Starpayet
#cbe #starpay #paymentsolutions #digitalpayments
5 months ago
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!
🏆የጥምቀት ትዝታዎን በፎቶ ሲያስቀሩ ወይም የበዓሉን ድባብ የሚያሳይ ፎቶ ሲያነሱ፤ አሐዱ፡ባንክ ሊሸልምዎ ተሰናድቷል፡፡
የሚከተሉትን ቀላል የውድድር መስፈርቶች በማሟላት፤ ራስዎን ለሽልማት እጩ ያድርጉ!
👉መጀመሪያ የአሐዱ:ባንክን ማኅበራዊ ገጾችን ይቀላቀሉ፤
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
👉በራስዎ የፌስቡክ ገጽ ባንካችንን ታግ በማድረግ የሚወዳደሩበትን ፎቶ ይለጥፉ፤
👉ፎቶዎን በገጽዎ ላይ ሲለጥፉ፤ እነኚህን ሀሽ ታጎች (#ahadubank #አሐዱባንክ ) ይጠቀሙ፤
👉የለጠፉትን ፎቶ ሊንክ በዚህ የአሐዱ ባንክ ቴሌግራም https://t.me/ahadubanket ገጽ ይላኩ፤
👉ውድድሩ ከጥር 10 -15/2018 ዓ. ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ ይቆያል፤
👉በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ከፍተኛውን ላይክ ያገኙ ሦስት ፎቶዎችን እንደ ደረጃቸው ብር 10,000፣ 7,000 እና 3,000 ይሸለማሉ፤
ይበሉ! የጥምቀት በዓልዎን ያክብሩ፣ ትዝታዎን በፎቶ ያስቀሩ፣ ይወዳደሩ፣ ይሸለሙ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ!
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
🏆የጥምቀት ትዝታዎን በፎቶ ሲያስቀሩ ወይም የበዓሉን ድባብ የሚያሳይ ፎቶ ሲያነሱ፤ አሐዱ፡ባንክ ሊሸልምዎ ተሰናድቷል፡፡
የሚከተሉትን ቀላል የውድድር መስፈርቶች በማሟላት፤ ራስዎን ለሽልማት እጩ ያድርጉ!
👉መጀመሪያ የአሐዱ:ባንክን ማኅበራዊ ገጾችን ይቀላቀሉ፤
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
👉በራስዎ የፌስቡክ ገጽ ባንካችንን ታግ በማድረግ የሚወዳደሩበትን ፎቶ ይለጥፉ፤
👉ፎቶዎን በገጽዎ ላይ ሲለጥፉ፤ እነኚህን ሀሽ ታጎች (#ahadubank #አሐዱባንክ ) ይጠቀሙ፤
👉የለጠፉትን ፎቶ ሊንክ በዚህ የአሐዱ ባንክ ቴሌግራም https://t.me/ahadubanket ገጽ ይላኩ፤
👉ውድድሩ ከጥር 10 -15/2018 ዓ. ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ ይቆያል፤
👉በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ከፍተኛውን ላይክ ያገኙ ሦስት ፎቶዎችን እንደ ደረጃቸው ብር 10,000፣ 7,000 እና 3,000 ይሸለማሉ፤
ይበሉ! የጥምቀት በዓልዎን ያክብሩ፣ ትዝታዎን በፎቶ ያስቀሩ፣ ይወዳደሩ፣ ይሸለሙ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ!
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
5 months ago
የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም ተጠቃሚዎች መረጃ ለጥቃት ተጋለጠ
በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም (Instagram) ተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃዎች በድብቅ ድረ-ገጾች (Dark Web) ላይ ተሰራጭተዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
የተለቀቁ መረጃዎች፦ የተጠቃሚዎች ሙሉ ስም፣ የኢሜይል አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር እና የመኖሪያ አካባቢ አድራሻዎችን ያካትታል።
ምክንያቱ፦ባለሙያዎች እንደሚሉት እ.ኤ.አ በ2024 በኢንስታግራም የሶፍትዌር መገናኛ (API) ላይ በነበረ ድክመት ምክንያት 'Solonik' በተባለ ሀከር መረጃው ተሰርቆ ባለፈው ሳምንት በነጻ እንዲሰራጭ ተደርጓል።
አሁን ያለ ሁኔታ፦ በርካታ ተጠቃሚዎች ያልጠየቁት የይለፍ ቃል መቀየሪያ (Password Reset) መልዕክቶች በኢሜይላቸው እየደረሳቸው መሆኑን እየገለጹ ነው።
🛡 የሜታ (Meta) ምላሽ፦
የኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ "ሲስተማችን አልተሰበረም፤ የይለፍ ቃል መቀየሪያ መልዕክቱ የደረሳችሁ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። ሆኖም የደህንነት ባለሙያዎች መረጃው መለቀቁን እያረጋገጡ ይገኛሉ።
⚠️ ምን ማድረግ ይገባል?
ሀከሮች የተለቀቁትን ኢሜይሎች በመጠቀም አካውንትዎን ለመስረቅ ሊሞክሩ ስለሚችሉ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ያድርጉ፦
ባለ ሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (2FA) ያብሩ፦ ይህ በጣም አስፈላጊው ጥንቃቄ ነው።
ያልጠየቁትን ሊንክ አይጫኑ፦ በኢሜይል የሚመጡ የይለፍ ቃል መቀየሪያ ሊንኮችን ከመጫን ይቆጠቡ።
የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ፦ ጥርጣሬ ካለዎት በኢንስታግራም አፕሊኬሽን ውስጥ ወደ Settings በመግባት የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ።
seledadotio
seledadotio
በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም (Instagram) ተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃዎች በድብቅ ድረ-ገጾች (Dark Web) ላይ ተሰራጭተዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
የተለቀቁ መረጃዎች፦ የተጠቃሚዎች ሙሉ ስም፣ የኢሜይል አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር እና የመኖሪያ አካባቢ አድራሻዎችን ያካትታል።
ምክንያቱ፦ባለሙያዎች እንደሚሉት እ.ኤ.አ በ2024 በኢንስታግራም የሶፍትዌር መገናኛ (API) ላይ በነበረ ድክመት ምክንያት 'Solonik' በተባለ ሀከር መረጃው ተሰርቆ ባለፈው ሳምንት በነጻ እንዲሰራጭ ተደርጓል።
አሁን ያለ ሁኔታ፦ በርካታ ተጠቃሚዎች ያልጠየቁት የይለፍ ቃል መቀየሪያ (Password Reset) መልዕክቶች በኢሜይላቸው እየደረሳቸው መሆኑን እየገለጹ ነው።
🛡 የሜታ (Meta) ምላሽ፦
የኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ "ሲስተማችን አልተሰበረም፤ የይለፍ ቃል መቀየሪያ መልዕክቱ የደረሳችሁ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። ሆኖም የደህንነት ባለሙያዎች መረጃው መለቀቁን እያረጋገጡ ይገኛሉ።
⚠️ ምን ማድረግ ይገባል?
ሀከሮች የተለቀቁትን ኢሜይሎች በመጠቀም አካውንትዎን ለመስረቅ ሊሞክሩ ስለሚችሉ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ያድርጉ፦
ባለ ሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (2FA) ያብሩ፦ ይህ በጣም አስፈላጊው ጥንቃቄ ነው።
ያልጠየቁትን ሊንክ አይጫኑ፦ በኢሜይል የሚመጡ የይለፍ ቃል መቀየሪያ ሊንኮችን ከመጫን ይቆጠቡ።
የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ፦ ጥርጣሬ ካለዎት በኢንስታግራም አፕሊኬሽን ውስጥ ወደ Settings በመግባት የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም ተጠቃሚዎች መረጃ ለጥቃት ተጋለጠ
በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም (Instagram) ተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃዎች በድብቅ ድረ-ገጾች (Dark Web) ላይ ተሰራጭተዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
የተለቀቁ መረጃዎች፦ የተጠቃሚዎች ሙሉ ስም፣ የኢሜይል አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር እና የመኖሪያ አካባቢ አድራሻዎችን ያካትታል።
ምክንያቱ፦ባለሙያዎች እንደሚሉት እ.ኤ.አ በ2024 በኢንስታግራም የሶፍትዌር መገናኛ (API) ላይ በነበረ ድክመት ምክንያት 'Solonik' በተባለ ሀከር መረጃው ተሰርቆ ባለፈው ሳምንት በነጻ እንዲሰራጭ ተደርጓል።
አሁን ያለ ሁኔታ፦ በርካታ ተጠቃሚዎች ያልጠየቁት የይለፍ ቃል መቀየሪያ (Password Reset) መልዕክቶች በኢሜይላቸው እየደረሳቸው መሆኑን እየገለጹ ነው።
🛡 የሜታ (Meta) ምላሽ፦
የኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ "ሲስተማችን አልተሰበረም፤ የይለፍ ቃል መቀየሪያ መልዕክቱ የደረሳችሁ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። ሆኖም የደህንነት ባለሙያዎች መረጃው መለቀቁን እያረጋገጡ ይገኛሉ።
⚠️ ምን ማድረግ ይገባል?
ሀከሮች የተለቀቁትን ኢሜይሎች በመጠቀም አካውንትዎን ለመስረቅ ሊሞክሩ ስለሚችሉ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ያድርጉ፦
ባለ ሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (2FA) ያብሩ፦ ይህ በጣም አስፈላጊው ጥንቃቄ ነው።
ያልጠየቁትን ሊንክ አይጫኑ፦ በኢሜይል የሚመጡ የይለፍ ቃል መቀየሪያ ሊንኮችን ከመጫን ይቆጠቡ።
የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ፦ ጥርጣሬ ካለዎት በኢንስታግራም አፕሊኬሽን ውስጥ ወደ Settings በመግባት የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ።
በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የ17.5 ሚሊዮን የኢንስታግራም (Instagram) ተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃዎች በድብቅ ድረ-ገጾች (Dark Web) ላይ ተሰራጭተዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
የተለቀቁ መረጃዎች፦ የተጠቃሚዎች ሙሉ ስም፣ የኢሜይል አድራሻ፣ የስልክ ቁጥር እና የመኖሪያ አካባቢ አድራሻዎችን ያካትታል።
ምክንያቱ፦ባለሙያዎች እንደሚሉት እ.ኤ.አ በ2024 በኢንስታግራም የሶፍትዌር መገናኛ (API) ላይ በነበረ ድክመት ምክንያት 'Solonik' በተባለ ሀከር መረጃው ተሰርቆ ባለፈው ሳምንት በነጻ እንዲሰራጭ ተደርጓል።
አሁን ያለ ሁኔታ፦ በርካታ ተጠቃሚዎች ያልጠየቁት የይለፍ ቃል መቀየሪያ (Password Reset) መልዕክቶች በኢሜይላቸው እየደረሳቸው መሆኑን እየገለጹ ነው።
🛡 የሜታ (Meta) ምላሽ፦
የኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ሜታ፣ "ሲስተማችን አልተሰበረም፤ የይለፍ ቃል መቀየሪያ መልዕክቱ የደረሳችሁ በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። ሆኖም የደህንነት ባለሙያዎች መረጃው መለቀቁን እያረጋገጡ ይገኛሉ።
⚠️ ምን ማድረግ ይገባል?
ሀከሮች የተለቀቁትን ኢሜይሎች በመጠቀም አካውንትዎን ለመስረቅ ሊሞክሩ ስለሚችሉ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ያድርጉ፦
ባለ ሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (2FA) ያብሩ፦ ይህ በጣም አስፈላጊው ጥንቃቄ ነው።
ያልጠየቁትን ሊንክ አይጫኑ፦ በኢሜይል የሚመጡ የይለፍ ቃል መቀየሪያ ሊንኮችን ከመጫን ይቆጠቡ።
የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ፦ ጥርጣሬ ካለዎት በኢንስታግራም አፕሊኬሽን ውስጥ ወደ Settings በመግባት የይለፍ ቃልዎን ይቀይሩ።
5 months ago
🔥 የምሥራች! Jomi Foods አሁን በለቡ! 🍞🥐
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
🌼 እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! 🌼
ለበዓልም ሆነ ለተለያዩ ዝግጅቶች የምግብ ግብዓት ፍለጋ መባዘን ቀረ!
Jomi Foods ጣዕሙን እና ጥራቱን የጠበቀ የሀገራችንን ቃና ይዞ ወደ እናንተ መጥቷል።
ምን ይዘን መጣን?
✅ ለስላሳ እንጀራ
✅ ባህላዊ ዳቦ
✅ እንዲሁም የተለያዩ የባልትና ምርቶችን፤ በንጽህና፣ በፍጥነት እና በታማኝነት እናቀርባለን።
ማንን እናገለግላለን?
ለሁሉም የምግብ ፍላጎትዎ መፍትሄ አለን!
🔸 ለዝግጅቶች፡ ለሰርግ፣ ለክርስትና፣ ለልደት እንዲሁም ለሀዘን ፕሮግራሞች።
🔸 ለንግድ ተቋማት፡ ለሱፐር ማርኬቶች፣ ለስጋ ቤቶች እና ለምግብ ቤቶች።
🔸 ለማህበራት፡ ለመንፈሳዊ የጉዞ ማህበራት በብዛት ለሚፈልጉ።
🔸 ለኤክስፖርት (Export): ደረጃውን የጠበቀ ምርት ለውጭ ገበያ ለሚፈልጉ።
📍 አድራሻችን፡
ለቡ፣ ከአርሴማ ቤተ ክርሲቲያን ፊት ለፊት እንገኛለን።
(ተጨማሪ መሸጫ ሱቆችን በሌሎች አካባቢዎች ለመክፈት በሥራ ላይ እንገኛለን)
"ቃናው ሀገርኛ፤ ለበዓሉ ሆነ የኛ!"
በጅምላም ሆነ በችርቻሮ ለማዘዝ አሁኑኑ ይደውሉልን!
📞 0952 21 77 77
📞 0952 33 55 66
ቤተሰብ ይሁኑን፣ ይከተሉን! 👇
TikTok : shorturl.at/yXvVV
Facebook : shorturl.at/KoBmX
Instagram : shorturl.at/qqNsl
#jomifoods #comingsoon #ethiopianfood #timket #enjera #lebu #addisababa
Sponsored by
Surafel
5 months ago
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ አደረሰን አደረሳችሁ!
ሰላም ÷ፍቅር እና ትኅትና በልደቱ ተገልጠዋል፡፡ ብዙዎችም የምሥራቹን ሰምተዋል፡፡
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
ሰላም ÷ፍቅር እና ትኅትና በልደቱ ተገልጠዋል፡፡ ብዙዎችም የምሥራቹን ሰምተዋል፡፡
መልካም በዓል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
5 months ago
ዱባይ ፈርነቸር
ገናን አሮጌውን በአዲስ 🎄🎁
📞 0993858585 📍ቦሌ
📞 0996656565 📍ለቡ
📞 0984272727 📍መ/ፍላወር
📞 0969333333 📍ጃክሮስ
INSTAGRAM ➛ https://bit.ly/3ZA5wx1
TIKTOK ➛ https://bit.ly/41A3m3d
YOUTUBE ➛ https://bit.ly/3ZS8wpS
6 months ago
u1260u1265u122bu12dau120d u1218u12abu1290 u12a0u122bu12cau1275 u130eu1306 u12e8u1308u1263 u12c8u1323u1275 u1260u12a0u1295u1260u1233 u1270u1320u1245u1276 u121eu1270
#ethiopia | u12e819 u12a0u1218u1271 u200bu1308u122du1236u1295 u12f0 u121cu120e u121bu127bu12f6 u1275u1293u1295u1275 u1260u1265u122bu12dau120d u1260u121au1308u129d u1218u12abu1290 u12a0u122bu12cau1275 u12cdu1235u1325 u1260u12a0u1295u1260u1233 u1270u1320u1245u1276 u1215u12edu12c8u1271 u12a0u120du134fu120du1362
u1352u1355u120d u1218u133du1214u1275 u12a5u1295u12f0u12d8u1308u1260u12cd u12a8u1206u1290u1363 u12c8u1323u1271 u1260u120cu120eu127d u130eu1265u129au12ceu127d u134au1275 u1235u12f5u1235u1275 u121cu1275u122d u1308u12f0u121b u12e8u121au1206u1295 u130du12f5u130du12f3 u1260u1218u12cdu1228u12f5 u1260u1306u12a0u12ce u1354u1236u12cb u12a8u1270u121b u1260u121au1308u1298u12cd u12a0u1229u12f3 u12abu121bu122b u1353u122du12ad u12c8u12f0u121au1308u1298u12cd u12e8u12a0u12cdu122cu12cd u130eu1306 u1308u1265u1277u120du1362
u200bu1260u1218u1276u12ceu127d u12e8u121au1246u1320u1229 u12e8u12a5u1295u1235u1233u1275 u12ddu122du12ebu12ceu127d u1218u1308u129b u12e8u1206u1290u12cd u1218u12abu1290 u12a0u122bu12cau1271 u1260 Instagram u120bu12ed u1263u1230u1348u1228u12cd u1218u130du1208u132b u12e819 u12d3u1218u1271u1295 u12c8u1323u1275 u121eu1275 u12a0u1228u130bu130du1327u120du1362
u200bu12adu1235u1270u1271 u12a8u1270u1228u130bu1308u1320 u1260u128bu120bu1363 u1201u1209u1295u121d u12e8u12f0u1285u1295u1290u1275 u1218u1218u122au12ebu12ceu127d u1260u1218u12a8u1270u120d u1353u122du12a9 u12c8u12f2u12ebu12cdu1291 u1270u12d8u130du1277u120du1362
u200bu12e8u1218u12abu1290 u12a0u122bu12cau1275 u12f0u1285u1295u1290u1275 u1220u122bu1270u129eu127d u121bu127bu12f6 u12c8u12f0 u12a0u1295u1260u1233u12cb u130eu1306 u1232u1308u1263 u120au12ebu1235u1246u1219u1275 u12a5u1295u12f0u121eu12a8u1229 u1290u1308u122d u130du1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12edu1295u1240u1233u1240u1235 u1235u1208u1290u1260u122d u12a0u120du127bu1209u121d u1270u1265u120fu120du1362
u121bu127bu12f6 u12a8u12dau1205 u1240u12f0u121d u1235u12aau12deu1348u122au1295u12eb u12e8u1270u1263u1208 u12e8u12a0u12a5u121du122e u1205u1218u121d u12a5u1295u12f3u1208u1260u1275 u1273u12cdu1246 u12e8u1290u1260u1228 u1232u1206u1295 u1260u1270u1208u12ebu12e9 u1270u124bu121bu1275 u12cdu1235u1325 u1208u1205u12adu121du1293 u1246u12edu1277u120du1362
u121fu1279 u12e8u12a0u12a5u121du122e u127du130du122d u1273u122au12ad u12abu1208u1260u1275 u1264u1270u1230u1265 u12e8u1218u1323 u1232u1206u1295 u12ebu12f0u1308u12cdu121d \
6 months ago
(አስደንጋጭ ቪዲዮ ) በብራዚል መካነ አራዊት ጎጆ የገባ ወጣት በአንበሳ ተጠቅቶ ሞተ
የ19 አመቱ ገርሶን ደ ሜሎ ማቻዶ ትናንት በብራዚል በሚገኝ መካነ አራዊት ውስጥ በአንበሳ ተጠቅቶ ሕይወቱ አልፏል።
ፒፕል መጽሔት እንደዘገበው ከሆነ፣ ወጣቱ በሌሎች ጎብኚዎች ፊት ስድስት ሜትር ገደማ የሚሆን ግድግዳ በመውረድ በጆአዎ ፔሶዋ ከተማ በሚገኘው አሩዳ ካማራ ፓርክ ወደሚገኘው የአውሬው ጎጆ ገብቷል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ የሆነው መካነ አራዊቱ በ Instagram ላይ ባሰፈረው መግለጫ የ19 ዓመቱን ወጣት ሞት አረጋግጧል።
ክስተቱ ከተረጋገጠ በኋላ፣ ሁሉንም የደኅንነት መመሪያዎች በመከተል ፓርኩ ወዲያውኑ ተዘግቷል።
የመካነ አራዊት ደኅንነት ሠራተኞች ማቻዶ ወደ አንበሳዋ ጎጆ ሲገባ ሊያስቆሙት እንደሞከሩ ነገር ግን በፍጥነት ይንቀሳቀስ ስለነበር አልቻሉም ተብሏል።
ማቻዶ ከዚህ ቀደም ስኪዞፈሪንያ የተባለ የአእምሮ ህመም እንዳለበት ታውቆ የነበረ ሲሆን በተለያዩ ተቋማት ውስጥ ለህክምና ቆይቷል።
ሟቹ የአእምሮ ችግር ታሪክ ካለበት ቤተሰብ የመጣ ሲሆን ያደገውም "በከፍተኛ ድህነት" ውስጥ ነው።
የ19 አመቱ ገርሶን ደ ሜሎ ማቻዶ ትናንት በብራዚል በሚገኝ መካነ አራዊት ውስጥ በአንበሳ ተጠቅቶ ሕይወቱ አልፏል።
ፒፕል መጽሔት እንደዘገበው ከሆነ፣ ወጣቱ በሌሎች ጎብኚዎች ፊት ስድስት ሜትር ገደማ የሚሆን ግድግዳ በመውረድ በጆአዎ ፔሶዋ ከተማ በሚገኘው አሩዳ ካማራ ፓርክ ወደሚገኘው የአውሬው ጎጆ ገብቷል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ የሆነው መካነ አራዊቱ በ Instagram ላይ ባሰፈረው መግለጫ የ19 ዓመቱን ወጣት ሞት አረጋግጧል።
ክስተቱ ከተረጋገጠ በኋላ፣ ሁሉንም የደኅንነት መመሪያዎች በመከተል ፓርኩ ወዲያውኑ ተዘግቷል።
የመካነ አራዊት ደኅንነት ሠራተኞች ማቻዶ ወደ አንበሳዋ ጎጆ ሲገባ ሊያስቆሙት እንደሞከሩ ነገር ግን በፍጥነት ይንቀሳቀስ ስለነበር አልቻሉም ተብሏል።
ማቻዶ ከዚህ ቀደም ስኪዞፈሪንያ የተባለ የአእምሮ ህመም እንዳለበት ታውቆ የነበረ ሲሆን በተለያዩ ተቋማት ውስጥ ለህክምና ቆይቷል።
ሟቹ የአእምሮ ችግር ታሪክ ካለበት ቤተሰብ የመጣ ሲሆን ያደገውም "በከፍተኛ ድህነት" ውስጥ ነው።
6 months ago
✨ የትውልድ ቤተሰቦቼን በመፈለግ ላይ ✨
Looking for My Birth Family — Please Share! 🙏❤️
ወንድማገኝ እባላለሁ።
ሰኔ 1999 እ.ኤ.አ (ሰኔ 1991 ዓ.ም) ከ Missionaries of Charity አዲስ አበባ በ3.5 ዓመቴ ወደ ኔዘርላንድ በ Stichting Africa Foundation ተወሰድሁ።
የተወለድኩበት ቀን አይታወቅም፤ 1996 እ.ኤ.አ (1988/89 ዓ.ም) መሆኑ ይገመታል።
👩🍼 የእናቴ ስም: ፍቅርተ (Fikerte / Fekerta)
21/10/1998 (EC መስከረም 30 1991 ዓ.ም) በ30 ዓመቷ በ Missionaries of Charity ሆስፒታል በ TB ህመም ስትታከም እኔን ካመጣች ቀናት በኋላ እንደሞተች ተገልጿል።
መጀመሪያ የመጣነው ከ ባህርዳር ነው።
👨👦 ስለ ትውልድ አባቴ ምንም መረጃ የለኝም።
🔎 የኔ ልዩ ምልክቶች:
በግራ ቅንድቤ ላይ ጠባሳ
በግንባሬ ላይ ሽታ አለብኝ
🌿 ለተወለድኩበት ቤተሰቤ
ይህን እያነበብባችሁ ከሆነ፣ እባኮትን ማን እንደሆናችሁ እንዳውቅ እፈልጋለሁ።
በሰላም እና በፍቅር እየመጣሁ ነው። ❤️
📍 መረጃ ያላችሁ ሁሉ:
ከ Missionaries of Charity አዲስ አበባ ወይም ባህርዳር አቅራቢያ በነበራችሁ ወቅት ይህን ታሪክ የሚያውቁ ካሉ — እባኮትን ይጋሩ።
በተለይ ከዚህ ዘመን ሰዎች፦
📅 1996 (1988 ዓ.ም)
📅 1997 (1989 ዓ.ም)
📅 1998 (1990 ዓ.ም)
🙏 ቢያንስ ትንሽ መረጃም ለኔ ታላቅ መልስ ሊሆን ይችላል።
📧 E-mail: wondemagegnehuhotmail.com
📱 Instagram/TikTok: Wondemagegnehu_
ከልቤ የተነሳ እናመሰግናለሁ ❤️🙏
Please Share Widely! 🌍✨
Looking for My Birth Family — Please Share! 🙏❤️
ወንድማገኝ እባላለሁ።
ሰኔ 1999 እ.ኤ.አ (ሰኔ 1991 ዓ.ም) ከ Missionaries of Charity አዲስ አበባ በ3.5 ዓመቴ ወደ ኔዘርላንድ በ Stichting Africa Foundation ተወሰድሁ።
የተወለድኩበት ቀን አይታወቅም፤ 1996 እ.ኤ.አ (1988/89 ዓ.ም) መሆኑ ይገመታል።
👩🍼 የእናቴ ስም: ፍቅርተ (Fikerte / Fekerta)
21/10/1998 (EC መስከረም 30 1991 ዓ.ም) በ30 ዓመቷ በ Missionaries of Charity ሆስፒታል በ TB ህመም ስትታከም እኔን ካመጣች ቀናት በኋላ እንደሞተች ተገልጿል።
መጀመሪያ የመጣነው ከ ባህርዳር ነው።
👨👦 ስለ ትውልድ አባቴ ምንም መረጃ የለኝም።
🔎 የኔ ልዩ ምልክቶች:
በግራ ቅንድቤ ላይ ጠባሳ
በግንባሬ ላይ ሽታ አለብኝ
🌿 ለተወለድኩበት ቤተሰቤ
ይህን እያነበብባችሁ ከሆነ፣ እባኮትን ማን እንደሆናችሁ እንዳውቅ እፈልጋለሁ።
በሰላም እና በፍቅር እየመጣሁ ነው። ❤️
📍 መረጃ ያላችሁ ሁሉ:
ከ Missionaries of Charity አዲስ አበባ ወይም ባህርዳር አቅራቢያ በነበራችሁ ወቅት ይህን ታሪክ የሚያውቁ ካሉ — እባኮትን ይጋሩ።
በተለይ ከዚህ ዘመን ሰዎች፦
📅 1996 (1988 ዓ.ም)
📅 1997 (1989 ዓ.ም)
📅 1998 (1990 ዓ.ም)
🙏 ቢያንስ ትንሽ መረጃም ለኔ ታላቅ መልስ ሊሆን ይችላል።
📧 E-mail: wondemagegnehuhotmail.com
📱 Instagram/TikTok: Wondemagegnehu_
ከልቤ የተነሳ እናመሰግናለሁ ❤️🙏
Please Share Widely! 🌍✨
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ
✅ በደቂቃዎች ፏ ያለ ፅድት ያለ ልብሶችን አፅድቶ አሳምሮ የሚያጥበዉን ፈጣን ዘመናዊ ዉብ የሆነ የልብስ ማጠቢ
✅ የፖፑላር ምርት የሆኑትን ውሃ ማጣሪያዎች ፣ ፍሪጆች ፣ ቲቪዎች፣ ልብስ ማጠቢያዎች ፣ ስቶቭች እና የተለያዩ የቤት እቃዎች
❇️ ከሳተላይት ዲሽ ጀምሮ፣ የምግብ ማብሰያ ስቶቮች፣ የተለያየ መጠን ያላቸው ስማርት ቴሌቪዥኖች፣ የውሃ ማጣሪያዎች፣ ሬሲቨሮች፣ መልቲሚዲያ ስፒከሮች፣ እስከ የተለያዩ መጠን ያላቸው ፍሪጆች ድረስ ሁሉም አለን።
የሁሉም የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ተከታይ በመሆን የፖፑላር ኤሌክትሮኒክስን ቤተሰብ ይቀላቀሉ!
👉 Facebook ⓕ :- https://facebook.com/profi...
👉 Instagram:- https://www.instagram.com/...
👉Telegram:-https://t.me/PopularElectr...
👉 Youtube:- https://www.youtube.com/@P...
👉 Tiktok :- https://www.tiktok.com/@po...
🌐 Website:- www.popularelectronicset.c...
📧 E-mail :- popularelectronicsetgmail.com
አድራሻችን
ፒያሳ ካቴድራል ቶሞካ ቡናን አለፍ እንዳሉ ያገኙናል።
ጥያቄ ወይም መረጃ ከፈለጉ ይደወሉልን
0988-77-77-11 ወይም 0988-77-77-22
የእርስዎ ቁጥር አንድ ምርጫ
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ!
#ethiopia #popularelectonics #popular #new #habesha #viralpost #addisababaethiopia
6 months ago
u1356u1351u120bu122d u12a4u120cu12adu1275u122eu1292u12adu1235
u2705 u1260u12f0u1242u1243u12ceu127d u134f u12ebu1208 u1345u12f5u1275 u12ebu1208 u120du1265u1236u127du1295 u12a0u1345u12f5u1276 u12a0u1233u121du122e u12e8u121au12ebu1325u1260u12c9u1295 u1348u1323u1295 u12d8u1218u1293u12ca u12c9u1265 u12e8u1206u1290 u12e8u120du1265u1235 u121bu1320u1262
u2705 u12e8u1356u1351u120bu122d u121du122du1275 u12e8u1206u1291u1275u1295 u12cdu1203 u121bu1323u122au12ebu12ceu127d u1363 u134du122au1306u127d u1363 u1272u126au12ceu127du1363 u120du1265u1235 u121bu1320u1262u12ebu12ceu127d u1363 u1235u1276u126du127d u12a5u1293 u12e8u1270u1208u12ebu12e9 u12e8u1264u1275 u12a5u1243u12ceu127d
u2747ufe0f u12a8u1233u1270u120bu12edu1275 u12f2u123d u1300u121du122eu1363 u12e8u121du130du1265 u121bu1265u1230u12eb u1235u1276u126eu127du1363 u12e8u1270u1208u12ebu12e8 u1218u1320u1295 u12ebu120bu1278u12cd u1235u121bu122du1275 u1274u120cu126au12e5u1296u127du1363 u12e8u12cdu1203 u121bu1323u122au12ebu12ceu127du1363 u122cu1232u1268u122eu127du1363 u1218u120du1272u121au12f2u12eb u1235u1352u12a8u122eu127du1363 u12a5u1235u12a8 u12e8u1270u1208u12ebu12e9 u1218u1320u1295 u12ebu120bu1278u12cd u134du122au1306u127d u12f5u1228u1235 u1201u1209u121d u12a0u1208u1295u1362
u12e8u1201u1209u121d u12e8u121bu1205u1260u122bu12ca u121au12f2u12ebu12ceu127bu127du1295 u1270u12a8u1273u12ed u1260u1218u1206u1295 u12e8u1356u1351u120bu122d u12a4u120cu12adu1275u122eu1292u12adu1235u1295 u1264u1270u1230u1265 u12edu1240u120bu1240u1209!
ud83dudc49 Facebook u24d5 :- https://facebook.com/profi...
ud83dudc49 Instagram:- https://www.instagram.com/...
ud83dudc49Telegram:-https://t.me/PopularElectr...
ud83dudc49 Youtube:- https://www.youtube.com/u0...
ud83dudc49 Tiktok :- https://www.tiktok.com/u00...
ud83cudf10 Website:- www.popularelectronicset.c...
ud83dudce7 E-mail :- popularelectronicsetu0040gmail.com
u12a0u12f5u122bu123bu127du1295
u1352u12ebu1233 u12abu1274u12f5u122bu120d u1276u121eu12ab u1261u1293u1295 u12a0u1208u134d u12a5u1295u12f3u1209 u12ebu1308u1299u1293u120du1362
u1325u12ebu1244 u12c8u12edu121d u1218u1228u1303 u12a8u1348u1208u1309 u12edu12f0u12c8u1209u120du1295
0988-77-77-11 u12c8u12edu121d 0988-77-77-22
u12e8u12a5u122du1235u12ce u1241u1325u122d u12a0u1295u12f5 u121du122du132b
u1356u1351u120bu122d u12a4u120cu12adu1275u122eu1292u12adu1235!
#ethiopia #popularelectonics #popular #new #habesha #viralpost #addisababaethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://facebook.com/profi...
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ
✅ በደቂቃዎች ፏ ያለ ፅድት ያለ ልብሶችን አፅድቶ አሳምሮ የሚያጥበዉን ፈጣን ዘመናዊ ዉብ የሆነ የልብስ ማጠቢ
✅ የፖፑላር ምርት የሆኑትን ውሃ ማጣሪያዎች ፣ ፍሪጆች ፣ ቲቪዎች፣ ልብስ ማጠቢያዎች ፣ ስቶቭች እና የተለያዩ የቤት እቃዎች
❇️ ከሳተላይት ዲሽ ጀምሮ፣ የምግብ ማብሰያ ስቶቮች፣ የተለያየ መጠን ያላቸው ስማርት ቴሌቪዥኖች፣ የውሃ ማጣሪያዎች፣ ሬሲቨሮች፣ መልቲሚዲያ ስፒከሮች፣ እስከ የተለያዩ መጠን ያላቸው ፍሪጆች ድረስ ሁሉም አለን።
የሁሉም የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ተከታይ በመሆን የፖፑላር ኤሌክትሮኒክስን ቤተሰብ ይቀላቀሉ!
👉 Facebook ⓕ :- https://facebook.com/profi...
👉 Instagram:- https://www.instagram.com/...
👉Telegram:-https://t.me/PopularElectr...
👉 Youtube:- https://www.youtube.com/@P...
👉 Tiktok :- https://www.tiktok.com/@po...
🌐 Website:- www.popularelectronicset.c...
📧 E-mail :- popularelectronicsetgmail.com
አድራሻችን
ፒያሳ ካቴድራል ቶሞካ ቡናን አለፍ እንዳሉ ያገኙናል።
ጥያቄ ወይም መረጃ ከፈለጉ ይደወሉልን
0988-77-77-11 ወይም 0988-77-77-22
የእርስዎ ቁጥር አንድ ምርጫ
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ!
#ethiopia #popularelectonics #popular #new #habesha #viralpost #addisababaethiopia
7 months ago
ጭንቀታም እና በትምህርት ደካማ አድርጓቸዋል— ማኅበራዊ ሚዲያ በወጣቶች ላይ እንዴት ጉዳት እያደረሰ እንደሆነ የሚያሳዩ አስደንጋጭ ሪፖርቶች
ዕድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት የማኅበራዊ ድረ-ገጾችን እንዳይጠቀሙ መከልከል በብዙ ሀገራት የተለያዩ ተነሳሽነቶች አሉ።
የዚህ ሀሳብ አቀንቃኞች እንደሚሉት በስልኮች ስክሪን ላይ ለረጅም ጊዜ ማፍጠጥ በልጆች ላይ ጎጂ ውጤት እንዳላቸው በመረጃ አስደግፈው ይከራከራሉ።
የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በቅርብ ጊዜ ሪፖርት ካደረጓቸው ጥናቶች መካከል አነስተኛ ክፍል እነሆ፦
ዳንኤል ሶፊ በኤል ፓይስ ጋዜጣ ላይ እንደፉት፣ ወጣቶች ቀውስ ውስጥ ናቸው፣ በጣም አዝነዋል፣ ተጨንቀዋል፣ እና የመንፈስ ጭንቀት ተሰምቷቸዋል።
በአሜሪካው PLOS One ሳይንሳዊ መጽሔት ላይ የወጣውን አንድ ጽሑፍ ጠቅሰዋል፣ ይህም በአሁኑ ጊዜ ከወጣቶች የበለጠ ደስተኛ ያልሆነ የዕድሜ ቡድን እንደሌለ አረጋግጧል። ቀደም ሲል ሁለተኛው በጣም ደስተኛ ቡድን ነበሩ፣ አሁን ግን የደስታ ደረጃቸው የወደቀው እነሱ ብቻ ናቸው። በተለይ በጣም የተጎዱት በአጠቃላይ ከ12 እስከ 24 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ወጣቶች ናቸው። ጥናቱ የተመሠረተው ከ40 በላይ በሆኑ አገሮች ውስጥ በተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች ላይ ነው።በPLOS One ዘገባ መሠረት፣ በወጣቶች መካከል ያለው ደስታ ማጣት በፈረንጆቹ 2012 አካባቢ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ጀመረ። ታዲያ ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ለመፍጠር ያኔ ምን ተከሰተ? አንደኛው መላምት ይህንን ቀውስ ከማኅበራዊ ሚዲያዎች እና ከስማርት ስልኮች መበራከት ጋር ያያይዙታል።
የ"ጭንቀት የሞላበት ትውልድ" መጽሐፍ ደራሲ የሆኑት የሶሺዮሎጂ ባለሙያ ጆናታን ሃይድ፣ በእነዚህ ቴክኖሎጂዎች እና በወጣቶች የአእምሮ ጤንነት መበላሸት መካከል ያለውን የምክንያት ግንኙነት የሚያረጋግጡ ብዙ የተለያዩ ጥናቶች እንዳሉ ያስረዳሉ፦ "ማኅበራዊ ሚዲያ የመንፈስ ጭንቀትና የጭንቀት ከፍተኛ መንስኤ ነው፣ ከእነዚህም መታወክዎች ጋር ለተያያዙ ባህሪያት በትንሹ የሚታይ ትስስር ብቻ አይደለም።"
ሃይድ እንደሚሉት፣ ችግሩ በ Instagram ወይም በ TikTok በመሰሉ መድረኮች የሚመጣው ጭንቀት ወይም መገለል ብቻ አይደለም፤ ነገር ግን እነዚህ መረቦች ወጣቶች የሚግባቡበትን መንገድ ሙሉ በሙሉ ለውጠውታል።
ስለዚህ፣ አንድ ወጣት የአእምሮ ጤንነቱን ለመጠበቅ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን ለማቆም ቢወስን፣ ከእኩዮቹ ማኅበራዊ ሕይወት ስለሚቆረጥ፣ እንዲያውም የባሰ ስሜት ሊሰማው ይችላል።
ሃይድ ይህንን "የአውታረ መረብና የእኩዮች ተጽዕኖ" ብለው ይጠሩታል፦ ሁሉም ሰው ከስርአቱ ቢወጣ የተሻለ ስሜት የሚሰማው፣ ነገር ግን ብቻውን ያደረገ ሰው ሁሉ ደግሞ ተነጥሎ የሚቀርበት፣ ሙሉ ትውልድ በውስጡ ታስሮ የገባበት ስርአት ነው።
እንደ ሃይድ አባባል፣ የዛሬው ትውልድ በእውነተኛው ዓለም ከመጠን በላይ የተጠበቀ ሲሆን፣ በምናባዊው ዓለም ደግሞ በቂ ጥበቃ የሌለው ነው፦ "ከቤት ውጭ የልጆች ነፃነት እየተገደበ ሲሄድ፣ በበይነመረብና በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ደግሞ ፍጹም ጥበቃ የላቸውም"
እርሳቸው እንደሚጠቁሙት፣ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን የመጠቀም ዕድሜ እስከ 14 ዓመት ድረስ መዘግየት አለበት። በተጨማሪም ኤል ፓይስ (El Pais) እንደዘገበው፣ ሰው ሠራሽ ብልህነት አስተውሎት ከራሳቸው ከማኅበራዊ ድረ-ገጾች የበለጠ በወጣቶች ላይ ጎጂ ሊሆን እንደሚችል ያስጠነቅቃሉ።
"የሚንቀሳቀስ ኢላማ"
NPR አዲስ ጥናት ላይ ሪፖርት አድርጓል፤ ይህም የሚያሳየው ማኅበራዊ ሚዲያዎችን ብዙ የሚጠቀም ልጅ፣ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በጣም ትንሽ ወይም ምንም ከማይጠቀሙት ልጆች ጋር ሲነጻጸር፣ በወጣትነት ዕድሜ ወቅት የንባብ፣ የመዝገበ ቃላት እና የማስታወስ ችሎታ ፈተናዎች ላይ አነስተኛ ውጤት ያስመዘግባል።
"ይህ ከመላው አገሪቱ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ስንሰማው የነበረውን ብዙ ነገር የሚያረጋግጥ ነው፤ ይኸውም ልጆች ቀደም ሲል እንደሚያደርጉት የማተኮር እና የመማር ከፍተኛ ችግር እየገጠማቸው ነው፤ ይህም ምናልባት ማኅበራዊ ሚዲያ መረጃን የማስኬድ ችሎታቸውን በለወጠበት መንገድ የተነሳ ነው።"
አብዛኞቹ ቀደም ሲል የተደረጉ ጥናቶች በማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በልጆች የአእምሮ ጤንነት ላይ በሚያመጣው ተፅዕኖ ላይ ያተኮሩ ቢሆንም፣ በተለይም በትምህርት ሰዓት የሚደረግ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ትምህርትን እንዴት እንደሚጎዳ መረዳት ወሳኝ ነው።
"ብዙ ትምህርት ቤቶች በአሁኑ ጊዜ ስልኮችን ስለመከልከል እያሰቡ መሆኑን ማስታወስ ያስፈልጋል" ሲሉ የጥናቱ ደራሲ እና የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሳን ፍራንሲስኮ የሕፃናት ሐኪም የሆኑት ጄሰን ናጋታ ተናግረዋል።
የአሜሪካ የሥነ ልቦና ማኅበር የስትራቴጂና ውህደት ኃላፊ የሆኑት ፕሪንስቲን ደግሞ "ልጆች የሚንቀሳቀስ ኢላማ መሆናቸውን መረዳት አስፈላጊ ነው" ይላሉ። "ከሁለት፣ ከሦስት፣ ከአምስት ዓመት በኋላ፣ ከፍተኛ ተጠቃሚ በሆኑ ልጆችና ብዙም ባልተጠቀሙት መካከል ስላሉ በጣም ጉልህ ልዩነቶች ልንነጋገር እንችላለን።" ብለዋል።
ጥናቱ እንዳመለከተው አብዛኞቹ ልጆች — ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጉት — ዕድሜያቸው 13 ዓመት ሳይሞላቸው ማኅበራዊ ሚዲያ መጠቀም ይጀምራሉ፣ አማካኝ ተጠቃሚ ደግሞ ሦስት የማኅበራዊ ሚዲያ መገለጫዎች (profiles) አሉት። ከፍተኛ የሆነ ሱስን የሚመስሉ ምልክቶች፣ከ10-14 ዓመት ዕድሜ ባላቸው ልጆች ላይ ከስማርት ስልክ አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ናቸው።
ናጋታ "ስማርት ስልኮች ካሏቸው ልጆች መካከል ግማሾቹ በስልካቸው ላይ የሚያጠፉትን ጊዜ እንደሚያጡ ይናገራሉ" ብለዋል።
ፕሪንስቲን ደግሞ "ልጆች ከእኩዮቻቸው በሚያገኙት መውደዶች (likes)፣ አስተያየቶች፣ ግብረመልሶች እና መውደዶች ላይ ከመጠን በላይ ስሜታዊ እየሆኑ መሆኑን እየተመለከትን ነው። እነዚህ ግኝቶች የአዲሶቹን ጥናቶች ውጤቶች ለማስረዳት ይረዳሉ። አእምሮአቸው ለማኅበራዊ ሚዲያ ተግባራት እንዲመች ተደርጎ እየተገነባ ከሆነ፣ ሊያደርጓቸው ለሚገቡ ሌሎች ነገሮች የማመቻቸት እድላቸው አነስተኛ መሆኑ በጣም ምክንያታዊ ነው" ይላሉ።
ሲኤንኤን በዘገባው በ165 አገሮች ውስጥ በ2 ሚሊዮን ሰዎች ላይ የተደረገ ሌላ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች በሆኑ ሕፃናት ስማርት ስልክ መጠቀም ከአጥፍቶ ጠፊነት ሐሳቦች፣ ደካማ ስሜታዊ ቁጥጥር፣ ዝቅተኛ የራስ ግምት እና ከእውነታው የመለየት (detachment from reality) ጋር የተቆራኘ መሆኑን አረጋግጧል፤ በተለይም በሴት ልጆች መካክል ይህ ከፍ ያለ ነው።
ውጤቶቹ በጣም ግልጽ በመሆናቸው ተመራማሪዎች ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ስማርት ስልክ እና ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ ለመከላከል ዓለም አቀፍ ገደቦች እንዲጣል እየመከሩ ነው።
የጥናቱ ዋና ፀሀፊ ፣ የሳፒየን ላብስ መስራች እና ዋና ሳይንቲስት የሆኑት ታራ ቲያጋራጃን "ይህ ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት ስማርት ስልክ ተደራሽነትን ለመገደብ እንዲሁም ወጣቶች ለሚጋለጡበት ዲጂታል አካባቢ ይበልጥ ግልጽ የሆኑ ደንቦችን ለማውጣት አስቸኳይ እርምጃዎችን ይጠይቃል" ብለዋል።
በዚህ ረገድ አመላካች የሆነው በዘ ጋርዲያን ላይ በኤሚሊ ሴመር የተጻፈው ርዕስ ነው፦ "የሕፃናት የሥነ ልቦና ሐኪም እንደመሆኔ መጠን ስማርት ስልኮች በልጆች የአእምሮ ጤንነት ላይ የሚያደርጉትን አይቻለሁ — ያስፈራል። አስደንጋጭም ነውም" ይላል።
ዕድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት የማኅበራዊ ድረ-ገጾችን እንዳይጠቀሙ መከልከል በብዙ ሀገራት የተለያዩ ተነሳሽነቶች አሉ።
የዚህ ሀሳብ አቀንቃኞች እንደሚሉት በስልኮች ስክሪን ላይ ለረጅም ጊዜ ማፍጠጥ በልጆች ላይ ጎጂ ውጤት እንዳላቸው በመረጃ አስደግፈው ይከራከራሉ።
የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በቅርብ ጊዜ ሪፖርት ካደረጓቸው ጥናቶች መካከል አነስተኛ ክፍል እነሆ፦
ዳንኤል ሶፊ በኤል ፓይስ ጋዜጣ ላይ እንደፉት፣ ወጣቶች ቀውስ ውስጥ ናቸው፣ በጣም አዝነዋል፣ ተጨንቀዋል፣ እና የመንፈስ ጭንቀት ተሰምቷቸዋል።
በአሜሪካው PLOS One ሳይንሳዊ መጽሔት ላይ የወጣውን አንድ ጽሑፍ ጠቅሰዋል፣ ይህም በአሁኑ ጊዜ ከወጣቶች የበለጠ ደስተኛ ያልሆነ የዕድሜ ቡድን እንደሌለ አረጋግጧል። ቀደም ሲል ሁለተኛው በጣም ደስተኛ ቡድን ነበሩ፣ አሁን ግን የደስታ ደረጃቸው የወደቀው እነሱ ብቻ ናቸው። በተለይ በጣም የተጎዱት በአጠቃላይ ከ12 እስከ 24 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ወጣቶች ናቸው። ጥናቱ የተመሠረተው ከ40 በላይ በሆኑ አገሮች ውስጥ በተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች ላይ ነው።በPLOS One ዘገባ መሠረት፣ በወጣቶች መካከል ያለው ደስታ ማጣት በፈረንጆቹ 2012 አካባቢ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ጀመረ። ታዲያ ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ለመፍጠር ያኔ ምን ተከሰተ? አንደኛው መላምት ይህንን ቀውስ ከማኅበራዊ ሚዲያዎች እና ከስማርት ስልኮች መበራከት ጋር ያያይዙታል።
የ"ጭንቀት የሞላበት ትውልድ" መጽሐፍ ደራሲ የሆኑት የሶሺዮሎጂ ባለሙያ ጆናታን ሃይድ፣ በእነዚህ ቴክኖሎጂዎች እና በወጣቶች የአእምሮ ጤንነት መበላሸት መካከል ያለውን የምክንያት ግንኙነት የሚያረጋግጡ ብዙ የተለያዩ ጥናቶች እንዳሉ ያስረዳሉ፦ "ማኅበራዊ ሚዲያ የመንፈስ ጭንቀትና የጭንቀት ከፍተኛ መንስኤ ነው፣ ከእነዚህም መታወክዎች ጋር ለተያያዙ ባህሪያት በትንሹ የሚታይ ትስስር ብቻ አይደለም።"
ሃይድ እንደሚሉት፣ ችግሩ በ Instagram ወይም በ TikTok በመሰሉ መድረኮች የሚመጣው ጭንቀት ወይም መገለል ብቻ አይደለም፤ ነገር ግን እነዚህ መረቦች ወጣቶች የሚግባቡበትን መንገድ ሙሉ በሙሉ ለውጠውታል።
ስለዚህ፣ አንድ ወጣት የአእምሮ ጤንነቱን ለመጠበቅ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን ለማቆም ቢወስን፣ ከእኩዮቹ ማኅበራዊ ሕይወት ስለሚቆረጥ፣ እንዲያውም የባሰ ስሜት ሊሰማው ይችላል።
ሃይድ ይህንን "የአውታረ መረብና የእኩዮች ተጽዕኖ" ብለው ይጠሩታል፦ ሁሉም ሰው ከስርአቱ ቢወጣ የተሻለ ስሜት የሚሰማው፣ ነገር ግን ብቻውን ያደረገ ሰው ሁሉ ደግሞ ተነጥሎ የሚቀርበት፣ ሙሉ ትውልድ በውስጡ ታስሮ የገባበት ስርአት ነው።
እንደ ሃይድ አባባል፣ የዛሬው ትውልድ በእውነተኛው ዓለም ከመጠን በላይ የተጠበቀ ሲሆን፣ በምናባዊው ዓለም ደግሞ በቂ ጥበቃ የሌለው ነው፦ "ከቤት ውጭ የልጆች ነፃነት እየተገደበ ሲሄድ፣ በበይነመረብና በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ደግሞ ፍጹም ጥበቃ የላቸውም"
እርሳቸው እንደሚጠቁሙት፣ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን የመጠቀም ዕድሜ እስከ 14 ዓመት ድረስ መዘግየት አለበት። በተጨማሪም ኤል ፓይስ (El Pais) እንደዘገበው፣ ሰው ሠራሽ ብልህነት አስተውሎት ከራሳቸው ከማኅበራዊ ድረ-ገጾች የበለጠ በወጣቶች ላይ ጎጂ ሊሆን እንደሚችል ያስጠነቅቃሉ።
"የሚንቀሳቀስ ኢላማ"
NPR አዲስ ጥናት ላይ ሪፖርት አድርጓል፤ ይህም የሚያሳየው ማኅበራዊ ሚዲያዎችን ብዙ የሚጠቀም ልጅ፣ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በጣም ትንሽ ወይም ምንም ከማይጠቀሙት ልጆች ጋር ሲነጻጸር፣ በወጣትነት ዕድሜ ወቅት የንባብ፣ የመዝገበ ቃላት እና የማስታወስ ችሎታ ፈተናዎች ላይ አነስተኛ ውጤት ያስመዘግባል።
"ይህ ከመላው አገሪቱ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ስንሰማው የነበረውን ብዙ ነገር የሚያረጋግጥ ነው፤ ይኸውም ልጆች ቀደም ሲል እንደሚያደርጉት የማተኮር እና የመማር ከፍተኛ ችግር እየገጠማቸው ነው፤ ይህም ምናልባት ማኅበራዊ ሚዲያ መረጃን የማስኬድ ችሎታቸውን በለወጠበት መንገድ የተነሳ ነው።"
አብዛኞቹ ቀደም ሲል የተደረጉ ጥናቶች በማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በልጆች የአእምሮ ጤንነት ላይ በሚያመጣው ተፅዕኖ ላይ ያተኮሩ ቢሆንም፣ በተለይም በትምህርት ሰዓት የሚደረግ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ትምህርትን እንዴት እንደሚጎዳ መረዳት ወሳኝ ነው።
"ብዙ ትምህርት ቤቶች በአሁኑ ጊዜ ስልኮችን ስለመከልከል እያሰቡ መሆኑን ማስታወስ ያስፈልጋል" ሲሉ የጥናቱ ደራሲ እና የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሳን ፍራንሲስኮ የሕፃናት ሐኪም የሆኑት ጄሰን ናጋታ ተናግረዋል።
የአሜሪካ የሥነ ልቦና ማኅበር የስትራቴጂና ውህደት ኃላፊ የሆኑት ፕሪንስቲን ደግሞ "ልጆች የሚንቀሳቀስ ኢላማ መሆናቸውን መረዳት አስፈላጊ ነው" ይላሉ። "ከሁለት፣ ከሦስት፣ ከአምስት ዓመት በኋላ፣ ከፍተኛ ተጠቃሚ በሆኑ ልጆችና ብዙም ባልተጠቀሙት መካከል ስላሉ በጣም ጉልህ ልዩነቶች ልንነጋገር እንችላለን።" ብለዋል።
ጥናቱ እንዳመለከተው አብዛኞቹ ልጆች — ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጉት — ዕድሜያቸው 13 ዓመት ሳይሞላቸው ማኅበራዊ ሚዲያ መጠቀም ይጀምራሉ፣ አማካኝ ተጠቃሚ ደግሞ ሦስት የማኅበራዊ ሚዲያ መገለጫዎች (profiles) አሉት። ከፍተኛ የሆነ ሱስን የሚመስሉ ምልክቶች፣ከ10-14 ዓመት ዕድሜ ባላቸው ልጆች ላይ ከስማርት ስልክ አጠቃቀም ጋር የተያያዙ ናቸው።
ናጋታ "ስማርት ስልኮች ካሏቸው ልጆች መካከል ግማሾቹ በስልካቸው ላይ የሚያጠፉትን ጊዜ እንደሚያጡ ይናገራሉ" ብለዋል።
ፕሪንስቲን ደግሞ "ልጆች ከእኩዮቻቸው በሚያገኙት መውደዶች (likes)፣ አስተያየቶች፣ ግብረመልሶች እና መውደዶች ላይ ከመጠን በላይ ስሜታዊ እየሆኑ መሆኑን እየተመለከትን ነው። እነዚህ ግኝቶች የአዲሶቹን ጥናቶች ውጤቶች ለማስረዳት ይረዳሉ። አእምሮአቸው ለማኅበራዊ ሚዲያ ተግባራት እንዲመች ተደርጎ እየተገነባ ከሆነ፣ ሊያደርጓቸው ለሚገቡ ሌሎች ነገሮች የማመቻቸት እድላቸው አነስተኛ መሆኑ በጣም ምክንያታዊ ነው" ይላሉ።
ሲኤንኤን በዘገባው በ165 አገሮች ውስጥ በ2 ሚሊዮን ሰዎች ላይ የተደረገ ሌላ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች በሆኑ ሕፃናት ስማርት ስልክ መጠቀም ከአጥፍቶ ጠፊነት ሐሳቦች፣ ደካማ ስሜታዊ ቁጥጥር፣ ዝቅተኛ የራስ ግምት እና ከእውነታው የመለየት (detachment from reality) ጋር የተቆራኘ መሆኑን አረጋግጧል፤ በተለይም በሴት ልጆች መካክል ይህ ከፍ ያለ ነው።
ውጤቶቹ በጣም ግልጽ በመሆናቸው ተመራማሪዎች ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ስማርት ስልክ እና ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ ለመከላከል ዓለም አቀፍ ገደቦች እንዲጣል እየመከሩ ነው።
የጥናቱ ዋና ፀሀፊ ፣ የሳፒየን ላብስ መስራች እና ዋና ሳይንቲስት የሆኑት ታራ ቲያጋራጃን "ይህ ዕድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት ስማርት ስልክ ተደራሽነትን ለመገደብ እንዲሁም ወጣቶች ለሚጋለጡበት ዲጂታል አካባቢ ይበልጥ ግልጽ የሆኑ ደንቦችን ለማውጣት አስቸኳይ እርምጃዎችን ይጠይቃል" ብለዋል።
በዚህ ረገድ አመላካች የሆነው በዘ ጋርዲያን ላይ በኤሚሊ ሴመር የተጻፈው ርዕስ ነው፦ "የሕፃናት የሥነ ልቦና ሐኪም እንደመሆኔ መጠን ስማርት ስልኮች በልጆች የአእምሮ ጤንነት ላይ የሚያደርጉትን አይቻለሁ — ያስፈራል። አስደንጋጭም ነውም" ይላል።
7 months ago
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ
✅ በደቂቃዎች ፏ ያለ ፅድት ያለ ልብሶችን አፅድቶ አሳምሮ የሚያጥበዉን ፈጣን ዘመናዊ ዉብ የሆነ የልብስ ማጠቢ
✅ የፖፑላር ምርት የሆኑትን ውሃ ማጣሪያዎች ፣ ፍሪጆች ፣ ቲቪዎች፣ ልብስ ማጠቢያዎች ፣ ስቶቭች እና የተለያዩ የቤት እቃዎች
❇️ ከሳተላይት ዲሽ ጀምሮ፣ የምግብ ማብሰያ ስቶቮች፣ የተለያየ መጠን ያላቸው ስማርት ቴሌቪዥኖች፣ የውሃ ማጣሪያዎች፣ ሬሲቨሮች፣ መልቲሚዲያ ስፒከሮች፣ እስከ የተለያዩ መጠን ያላቸው ፍሪጆች ድረስ ሁሉም አለን።
የሁሉም የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ተከታይ በመሆን የፖፑላር ኤሌክትሮኒክስን ቤተሰብ ይቀላቀሉ!
👉 Facebook ⓕ :- https://facebook.com/profi...
👉 Instagram:- https://www.instagram.com/...
👉Telegram:-https://t.me/PopularElectr...
👉 Youtube:- https://www.youtube.com/@P...
👉 Tiktok :- https://www.tiktok.com/@po...
🌐 Website:- www.popularelectronicset.c...
📧 E-mail :- popularelectronicsetgmail.com
አድራሻችን
ፒያሳ ካቴድራል ቶሞካ ቡናን አለፍ እንዳሉ ያገኙናል።
ጥያቄ ወይም መረጃ ከፈለጉ ይደወሉልን
0988-77-77-11 ወይም 0988-77-77-22
የእርስዎ ቁጥር አንድ ምርጫ
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ!
#ethiopia #popularelectonics #popular #new #habesha #viralpost #addisababaethiopia
Sponsored by
Surafel