9 months ago
ዮፍቲ ጊፍት እና ሰርፕራይዝ
#ethiopia | እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም በጤና አደረሳችሁ እያለ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ፓኬጆችን አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው 📱0941510996#reels #reelsinstagram #instagram #viral #trending #explore #explorepage #instagood #fyp #love #reelitfeelit #tiktok #trendingreels #reelsvideo #foryou #fashion #photography #like #instadaily #india #follow #reel #viralreels #followforfollowback #memes #viralvideos #instagramreels #music #instareels #reelkarofeelkaro
#ethiopia | እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም በጤና አደረሳችሁ እያለ አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ፓኬጆችን አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው 📱0941510996#reels #reelsinstagram #instagram #viral #trending #explore #explorepage #instagood #fyp #love #reelitfeelit #tiktok #trendingreels #reelsvideo #foryou #fashion #photography #like #instadaily #india #follow #reel #viralreels #followforfollowback #memes #viralvideos #instagramreels #music #instareels #reelkarofeelkaro
10 months ago
11 months ago
ተፈራረሙ !
ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ከኪንግስ እግር ኳስ ቡድን ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ሐምሌ 7 2017 ዓ.ም ተፈራርመዋል።
በዚህ ስምምነት መሠረት ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ለኪንግስ እግርኳስ ቡድን ብቸኛ ስፖንሰር በመሆን በጋራ ይሰራሉ ተብሏል።
የኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሩት ሐይሉ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤ በስምምነታቸው ደስተኛ መሆናቸውን አስረድተው ውላቸውም ለ6 ወር ያህል እንደሚቆየም ተናግረዋል።
በተጨማሪም በነዚህም ጊዜያቶች በሚደረጉ በየትኛውም ዝግጅቶች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት እንደሆነም ገልጸዋል።
የኪንግስ እግር ኳስ ቡድን ፕሬዘዳንት አቶ አቤኔዘር ሰብስቤ በበኩላቸው ስምምነቱ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚችል በመጠቆም፤ ከኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ጋር በጋራ መስራታቸው ይበልጥ ጠንክረው እንዲሰሩ የሚያበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።
ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ የተለያዩ ዝግጅቶችን በብቃት የሚያዘጋጅ ድርጅት ሲሆን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህም መንፈሳዊ የመዝሙር ድግሶችን ከማዘጋጀት ባሻገር፤ከተመሰረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተለያዩ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆኑ ዝግጅቶችን ጨምሮ ትላልቅ ሠርጎችን፣ ስብሰባዎችን፣ ምርቃቶችን እና የተለያዩ ኢቨንቶችን በብቃት በመወጣት የተለያዩ ሽልማቶችን ያገኘ ድርጅት ነው።
#ruthailupomi #ሩት_ሀይሉ #elvezetinternationalevents #viralchallenge #fyp
ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ከኪንግስ እግር ኳስ ቡድን ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ሐምሌ 7 2017 ዓ.ም ተፈራርመዋል።
በዚህ ስምምነት መሠረት ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ለኪንግስ እግርኳስ ቡድን ብቸኛ ስፖንሰር በመሆን በጋራ ይሰራሉ ተብሏል።
የኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሩት ሐይሉ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤ በስምምነታቸው ደስተኛ መሆናቸውን አስረድተው ውላቸውም ለ6 ወር ያህል እንደሚቆየም ተናግረዋል።
በተጨማሪም በነዚህም ጊዜያቶች በሚደረጉ በየትኛውም ዝግጅቶች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት እንደሆነም ገልጸዋል።
የኪንግስ እግር ኳስ ቡድን ፕሬዘዳንት አቶ አቤኔዘር ሰብስቤ በበኩላቸው ስምምነቱ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚችል በመጠቆም፤ ከኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ ጋር በጋራ መስራታቸው ይበልጥ ጠንክረው እንዲሰሩ የሚያበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።
ኤልቬዜት ኢንተርናሽናል ኢቨንትስ የተለያዩ ዝግጅቶችን በብቃት የሚያዘጋጅ ድርጅት ሲሆን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህም መንፈሳዊ የመዝሙር ድግሶችን ከማዘጋጀት ባሻገር፤ከተመሰረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተለያዩ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆኑ ዝግጅቶችን ጨምሮ ትላልቅ ሠርጎችን፣ ስብሰባዎችን፣ ምርቃቶችን እና የተለያዩ ኢቨንቶችን በብቃት በመወጣት የተለያዩ ሽልማቶችን ያገኘ ድርጅት ነው።
#ruthailupomi #ሩት_ሀይሉ #elvezetinternationalevents #viralchallenge #fyp