5 months ago
አትሌት መሰረት ደፋር ለሴቶች የ35 ደቂቃ የሩጫ ፈተና አቀረበች
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት እና የሁለት ጊዜ ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት መሰረት ደፋር፣ በዘንድሮው የሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ላይ ለሚሳተፉ 16 ሺህ ሴቶች ልዩ ግብ አስቀመጠች። የውድድሩ አምባሳደር የሆነችው መሰረት፣ ሴቶች ሩጫውን ከ35 ደቂቃ በታች አጠናቅቀው እንዲገቡ ‘የ35 ደቂቃ ፈተና’ (Under 35 Minutes Challenge) በሚል ጥሪ አቅርባለች።
ለስኬት የሚረዳ ስልጠና
ተሳታፊዎች የተቀመጠውን ግብ እንዲመቱና ስፖርታዊ የአኗኗር ዘይቤን እንዲያዳብሩ ለማገዝ፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የሚቆይ የዝግጅትና የልምምድ መርሃ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የውድድሩ ዝርዝር ሁኔታዎች
* ቦታ፦ የውድድሩ መነሻና መድረሻ በቅርቡ እድሳት በተደረገለት ቦሌ አትላስ አካባቢ ይደረጋል።
* የተምሳሌት ሴቶች ውድድር፦ በዘንድሮው መርሃ ግብር ‘ተምሳሌት ሴቶች’ (Icons Women) የሚሳተፉበት ልዩ የሩጫ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን፣ አሸናፊዎቹ የሚያገኙት የገንዘብ ሽልማት በስማቸው ለሚመርጧቸው የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚለገስ ይሆናል።
ይህ ውድድር ሴቶች በስፖርቱ ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከማበረታታት ባለፈ፣ በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ አሻራቸውን እንዲያሳርፉ ዕድል እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መሰረት_ደፋር #ታላቁ_ሩጫ #የሴቶች_ሩጫ #ኢትዮጵያ #ስፖርት #ጤናማ_ህይወት #meseretdefar #greatethiopianrun #womenrunethiopia
#ethiopia | ታዋቂዋ አትሌት እና የሁለት ጊዜ ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት መሰረት ደፋር፣ በዘንድሮው የሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ላይ ለሚሳተፉ 16 ሺህ ሴቶች ልዩ ግብ አስቀመጠች። የውድድሩ አምባሳደር የሆነችው መሰረት፣ ሴቶች ሩጫውን ከ35 ደቂቃ በታች አጠናቅቀው እንዲገቡ ‘የ35 ደቂቃ ፈተና’ (Under 35 Minutes Challenge) በሚል ጥሪ አቅርባለች።
ለስኬት የሚረዳ ስልጠና
ተሳታፊዎች የተቀመጠውን ግብ እንዲመቱና ስፖርታዊ የአኗኗር ዘይቤን እንዲያዳብሩ ለማገዝ፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የሚቆይ የዝግጅትና የልምምድ መርሃ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የውድድሩ ዝርዝር ሁኔታዎች
* ቦታ፦ የውድድሩ መነሻና መድረሻ በቅርቡ እድሳት በተደረገለት ቦሌ አትላስ አካባቢ ይደረጋል።
* የተምሳሌት ሴቶች ውድድር፦ በዘንድሮው መርሃ ግብር ‘ተምሳሌት ሴቶች’ (Icons Women) የሚሳተፉበት ልዩ የሩጫ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን፣ አሸናፊዎቹ የሚያገኙት የገንዘብ ሽልማት በስማቸው ለሚመርጧቸው የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚለገስ ይሆናል።
ይህ ውድድር ሴቶች በስፖርቱ ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከማበረታታት ባለፈ፣ በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ አሻራቸውን እንዲያሳርፉ ዕድል እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #መሰረት_ደፋር #ታላቁ_ሩጫ #የሴቶች_ሩጫ #ኢትዮጵያ #ስፖርት #ጤናማ_ህይወት #meseretdefar #greatethiopianrun #womenrunethiopia
6 months ago
የካፒታል ገበያ እና መዋለ ንዋይ ሰነድ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
የኢትዮጲያ ካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | የካፒታል ገበያ በኢትዮጵያ በህግ ማእቀፍ ተደግፎ የመዋለ ሰነዶችን ሽያጭ በማሳደግ ረገድ ሀገራችን የካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13 አውጥቶ በስራ ላይ መዋሉ የእነዚህ ሰነዶችን ሽያጭ ገበያ በመፍጠር ኢንቨስተሮችን ከመሳብ ፣ የንግድ ማህበራትን፣ባንኮችን ከማሳደግ፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ከፍ ከማድረግ አንጻር ዘርፈ ብዙ የተሳለጠ የንግድ ትስስር የሚፈጥር ሲሆን በዚህ ጽሁፍ ከህግ ጋር ተያይዞ ያለውን ይዘት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ ለመስጠት ይህን ጽሁፍ ወደ እናንተ አቅርበናል።
1. የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራ
ኢትዮጵያ ብዙ የህግ ታሪክ ስለ ካፒታል ገበያ እንደሌሎች ሀገራት እንደሌላት የተለያዩ ስለካፒታል ገበያ የተመለከቱ የኢትዮጵያን ታሪክ መመልከት የሚቻል ነው። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራን ስናጤን በአጼ ዘመነ መንግስት እ.ኤ.አ በ1867 ዓ.ም በአጼ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት የኢትዮ ጅቡቲን ሀዲድ ለመዘርጋት የ40 ሚሊዮን ፍራንክ አክስዮን በፈረንሳይ ሀገር መሸጣቸው ታሪክ ያወሳል።በእሳቸው ዘመን የተቋቋመው የመጀመርያው ባንክ፣ አቢሲኒያ ባንክ ሲመሠረት አክሲዮኖቹ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ኒውዮርክ፣ ፓሪስ፣ ለንደንና ቪየና እንደተሸጡ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
እ.ኤ.አ. በ1956 የኢትዮጵያ የቄራዎች ድርጅት ለሕዝብ ሽያጭ የወጣ ሲሆን፣ እሱን ተከትሎ እ.ኤ.አ. ከ1957 እስከ 1963 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ጠርሙስ ፋብሪካ (Ethiopian Bottling Company)፣ ኢንዶ-ኢትዮጵያን ጨርቃ ጨርቅ፣ ኤችቪኤ ኢትዮጵያ፣ ሳባ ጠጅ፣ ተንዳሆ ተክልና የአዲስ አበባ ባንክ ለሕዝብ ሽያጭ መውጣታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተጨማሪ እ.ኤ.አ. በ1959 ወንጂ ስኳር ፋብሪካ ለሕዝብ ሽያጭ የቀረበ ድርጅት መሆኑንና በወቅቱ በሦስት ወራት ውስጥ ከአክሲዮን ሽያጭ 2.5 ሚሊዮን ዶላር መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን፣ ኤችቪኤ የተባለው የሆላንድ ኩባንያ አብዛኛውን አክሲዮን መግዛቱ ይነገራል፡፡ እንዲሁም ሕዝቡም ቀላል ሊባል በማይችል መልኩ በግብይት መሳተፉንና ድርሻ መግዛቱን ጄዲቮን ፒስኬ የተባለ ጸሐፊ፣ «አክሲዮንና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ» በሚለው መጽሐፉ ከትቦት ይገኛል።
በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1960 ዓ.ም. በኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ (State Bank of Ethiopia) ውስጥ የአክሲዮን ግብይት መምርያ መቋቋሙ የአክሲዮን ግብይቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ ይህንን መምርያ ማደራጀት የአክሲዮን ገበያን ለማስፋፋት በመንግሥት የተወሰደ የመጀመርያው ተቋማዊ አደረጃጀት ዕርምጃ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ የተለያዩ ኢንቨስተሮችን በግብይት በማሳተፍና ዋጋ እንዲሰጡ በማድረግ፣ እንዲሁም በተለያዩ መንገዶች ዋጋ እንዲወሰን ይደረግ ነበር፡፡
እ.ኤ.አ. በ1965 የአክሲዮን ግብይት እያደገ በመሄዱ፣ የሕዝብን እምነት በማግኘቱ፣ ኢኮኖሚውም ዕድገት በማሳየቱ፣ አዳዲስ ኀይለስላሴ ዘመነመንግስት የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተለያዩ አስፈጻሚ ተቋሟት የማቋቋም የማደራጀት እና የመነቃቃት ስራዎች ተሞክረዋል። ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለመገንባት በተደረገው ህዝባዊ ንቅናቄም ብዙ የቦንድ ሽያጭ ለዜጎች፣ ሀገር በቀል ድርጅቶች ፣ ለትውልደ ኢትዮጲያን ፣ ዲያስፖራ ለሌሎችም ተሳታፊ አካላት ተሽጦ በብዙ ቢሊዮን ብር ተሰብስቦ ታላቁን ህዳሴ ግድብ ተገንብቷል።
ይህ ህጉ ከመውጣቱ በፊት ባልተማከለ አሰራር የተፈጸመ ቢሆንም የካፒታል ገበያ ስረአት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል። ከዚህም ባለፈ የገበያ መር ስረአት የሚደግፍ ሲሆን ለነጋዴዎች፣ለባለሀብቶች፣ ለሀገር እድገት መንሰራራት፣ለአለምአቀፍ የገበያ ትስስር፣ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ለአጠቃላይ የገበያ እድገት እንቅስቃሴ ከፍተኛ በርን የከፈተ ሲሆን እኝህን መሪዎችንና እና ተባባሪዎቻቸውን አለማመስገን ንፉግነት መሆኑ ያነበበኩት እና ለመመረቂያ ጽሁፌ ያጠናውት " The Challenges and Opportunities of the capital market proclamation implementation " ማለትም በአማረኛ ለማስገንዘብ ያህል "የካፒታል ገበያ አዋጅ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል" በሚል በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የታተመው ጹሁፍ ምስክር ይሆኑኛል።
ይሁን እንጂ የደርግ መንግስት ስልጣን ከያዘ በኋላ የሶሻሊስት ስረአት መንግስትን ባህርይ ያለው መሆኑን ተከትሎ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ እንዳይኖረው እንዲሁም የገበያ መር ስረአትን የማይከተል በመሆኑ የካፒታል ገበያ ቦታ እንዳይኖረው አድርጎት አሁን ግን ጊዜው ደርስ የህግ ማእቀፍ እንዲኖረው ተደርጓል።
2. አሁን ላይ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ምን ይመስላል?
አሁን ባለንበት የኢፊድሪ ህገመንግስት ዲሞክርያሲያዊ እና ገበያ መር ስረአትን ፈቃጅ ሲሆን ይህን ተከትሎም ለሀገር እድገት የሚበጁ የንግድ ስረአታችንን የሚያዘምኑ ከአለም የገበያ ስረአት ጋር እኩል የሚሄዱ ህጎች እየወጡ የሚገኙ ሲሆን አንዱም የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አዋጅ ቀጥር 1248/13 ነው።በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ላይ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የተቋቋመ ሲሆን ይህን ተከትሎም የተለያዩ ደንብ እና መመሪያዎች በመውጣት ላይም ይገኛሉ።
ይህ ለሀገራችን እድገት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ ሌሎች ህጎችም ሊደግፉ እና ተጣጥመው ሊተገበሩ የሚገባ በመሆኑ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ፣የንግድ ባንክ አዋጅ፣ የኢፊድሪ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ሌሎች የፋይናንስ እና የንግድ ተቋማት ህጎች በመውጣት በመሻሻል ላይ ይገኛሉ። በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ስር የሚታቀፉ ወይም የታቀፉ ዘርፈ ብዙ ተቋማት የሚገኙ ሲሆኑ ዋናው ጉዳይ ግን የሙአለ ንዋይ ሰነድ ገበያን ተፈጻሚ የሚያደርጉ ናቸው።
የሙአለ ሰነድ ገበያ በዋናነት ለመጥቀስ ያህል በአዋጁ አንቀጽ 31 መሠረት የሚመሰረት ሲሆን ይህን በተመለከተ የኢፊድሪ መንግስትም ስራ መጀመሩን አብስሯል። ይህ ዋናው የአዋጁ መቋቋም መሠረታዊ አላማ ነው። ሌላው የመወእለ ሰነዶች አስቀማጭ ክፍያ አጣሪ ፈጻሚ ኩባንያ በአዋጁ የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ግብይት የሚፈጸምባቸውን ሰነዶች ክፍያ አፈጻጸም ከእዳና ከተለያዩ ክፍያዎች ነጻ ስለመሆኑ በማጣራት ሰነዶችን በመለየት የሚያስቀምጥ ነው። በዚህ ረገድ ብሔራዊ ባንክም ስልጣን የተሰጠበት አግባብ በአዋጁ ላይ ተዘርዝሮ የተቀመጠ ነው። የመንግስት መዋአለ ሰነዶችን በተመለከተ ሰነዶችን የማስቀመጥ የማስተዳደር ስልጣን ተሰጥቶታል።
3. .ሙአለ ንዋይ ሰነዶች ምንድን ናቸው?
የሰነደ ሙዓለ ንዋይ (Securities) ማለት በገንዘብ ሊተመን የሚችል ባለቤትነትን የሚገልጽ ሰነድ ማለት ሲሆን ሊሸጥ፣ ሊለወጥ ወይም በዋስትና ሊሰጥ የሚችል መብት የሚያቋቁም ሰነድ ነው፡፡ በእኛ አገር የሚታወቁት የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ዓይነቶች አክሲዮን፣ ቦንድና የግምጃ ቤት ሰነድ ናቸው፡፡ ባደጉት አገሮች የተለያዩ ዓይነት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ይገበያያሉ፡፡ እነዚህም አክሲዮኖችን (Shares)፣ የዕዳ ሰነዶችን (Debt Instruments)፣ ብድሮችን (Loans)፣ ቦንዶችንና ሌሎች ወደ ኩባንያ ካፒታልነት ሊቀየሩ የሚችሉ ስምምነቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ሁሉም በመንግሥት ወይም በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የወጡና
ለግብይት የሚውሉ የሕዝብ የብድር ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን፣ ለወደፊት የሚፈጸሙ የውል ዓይነቶችን (Futures)፣ ያለ ግዴታ የመግዛት ወይም የመሸጥ መብት ለገዥው የሚሰጡ ሰነዶችን (Options)፣ ተዛማጅን (Derivatives) እና በጋራ የኢንቨስትመንት ፈንድ ውስጥ ያለ የድርሻ ክፍልፋይ (Units in a Collective Investment Scheme) ይይዛል፡፡
እነዚህንና ሌሎች የካፒታል ገበያ ሰነዶችን በአገራችን በተማከለ ገበያ ለማገበያየት እንዲያመች እንደ ሌሎቹ አገሮች የራሱ የሆነ ሒደትን መዘርጋት፣ መደገፍ፣ መቆጣጠር ብሎም መከታተል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የካፒታል ገበያ አዋጅ ወጥቶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 አንቀጽ 2(62) መሠረት ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማለት ከላይ በሌሎች አገሮች ግብይት ይደረግባቸዋል የተባሉትን ሰነዶች ጨምሮ፣ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ናቸው ብሎ የሚወስናቸውን ማናቸውም በግብይት የድርሻ ባለቤትነትን የሚያረጋግጡና በባለሥልጣኑ ፈቃድ መሠረት የሚተላለፉ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
4. የሙአለ ሰነዶች ገበያ መመዝገብ እና መሠረዝ
ሌላው ደግሞ በዚህ መግቢያ መነሳት ያለበት ነጥብ በሙአለ ሰነዶች ገበያ የሚመዘገቡ ሰነዶች ሲሆኑ በዚህ የሚሳተፉ ተቋማት አስፈላጊውን መሥፈርት አሟልተው በጥንቃቄ ተመርምረው የሚመዘገቡ ናቸው። እነዚህም የተመዘገቡ ኩባንያዎች listing companies ሲባሉ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት በግብይት ሂደት ውስጥ መረጃ በማሳሳት ገብተው ወይም ወንጀል ፈጽመው ወይም ግዴታቸውን ሳይወጡ ቀርተው እንደሆነ ከገበያው የሚሰረዙበት ስረአት በህጉ የተቀመጡ ሲሆን ከገበያው የተሰረዙ ኩባንያዎች/delisting campany/በመባል ይታወቃሉ። እነዚህን የካፒታል ገበያ አላማ ከዳር ለማድረስ መንግስት በራሱ ብቻ የሚከውነው ሳይሆን ለተለያዩ አገልግሎት ብቁ ለሆኑ የግል አግልግሎት ሰጪዎች ብቁ ሆነው ከተገኙ ፍቃድ በሚሰጥበት አግባብ የሚጠበቅባቸውን መስፈርት የሚያሟሉ ከሆነ ፍቃድ ተሰጥቶአቸው የሚሰሩበት አግባብ እንዳለ በአዋጁ አንቀጹ 55 ላይ በዝርዝር ተቀምጧል።
5. የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት
ሌላው ትኩረት የምናደርግበት በአዋጁ አንቀጽ 64 መሠረት የተቋቋመ ሲሆን ይህም የካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት ነው። ይህ ፍርድ ቤት ሙእለ ሰነዶች ግብይት ላይ አስመልክቶ በዚህ አዋጅ ሽፋን ስር በሚወድቁ አጠቃላይ ተግባራት ላይ በባለስልጣኑ ውሳኔዎች ላይ በሚሰጡ በሚተላለፉ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ክስ አቅርቦ የሚታይበት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔች ላይ ቅር የተሰኘ ወገን በመሠረታዊ የህግ ስህተት ላይ ብቻ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚጠየቅበት ይሆናል። ይህ ማለት የፍሬ ነገር ክርክር ጉዳዮች በተመለከተ የክርክር ሂደት እዚሁ የካፒታል አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚያልቅ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ የሚገባው ነው።
በዚህ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚሾሙ ዳኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን በዚህ ዘርፍ የተለየ በእውቀት በልምድ በስልጠና በሀገር ወጭም ጭምር የዳበሩ ልዩ እውቀትና ልምድ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል። ይህ ካልሆነ ከፈጣን እና ፍትሀዊ አገልግሎት ከመስጠት አንጻር በቶሎ ውሳኔ የማይሰጥበት ከሆነ በዚህ ዘርፍ ለሚሳተፉ ኢንቨስተሮች፣ተቋማት ለሙአለ ሰነድ ግብይት ስራ ዘርፍ እና ኢትዮጲያ ሀገራችን ለጀመረችው የዚህ የካፒታል ገበያ እድገት ጎታች ሊሆን ስለሚችል ይህ ኢንቨስተሮችን የሚያርቅ ተስፋ የሚያስቆርጥ ይልቁንም የማይስተማምን ተገማችነትን የሚያሳጣ መሆን የለበትም ። ከዚህ አንጻር የፍርድ ቤቱ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች፣በወንጀል ጉዳይ ደግሞ መርማሪዎች፣አቃቢ ህጎች በተለየ እውቀት ፣ ልምድ፣ ስልጠና የዳበሩ ሊሆኑ ያስፈልጋል። ይህም ማለት ዳኞችን በዋናነት ጨምሮ ስለ ሙአለ ንዋይ ሰነዶ ምንነት፣ባህርይ፣ግብይት፣ ህግና መመሪያዎቻቸውን በዚህ ዘርፍ የሚሳተፋትን ኩባንያ፣ኢንቨስተሮችን፣ፍቃድ የተሰጣቸውን አገልግሎት ተቋማትን በተሳታፊ ኩባንያ ውስጥ ያሉ ሰራተኞች መብትና ግዴታዎችን የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ስልጣኑንና ተግባሩን ኀላፊነቱን ተጠያቂነቱን በዚህ ዘርፍ ስር የሚገኙ ሰራተኞችን መብት ግዴታ አሰራሮቻቸውን ማወቁ ለዚህ ለሚመለከተው ፍርድ ቤት ፍትህ አሰጣጥ እጅግ ጠቃሚ ነው።
6. ሲጠቃለል
ይህን አዋጅ ባቀፈው ህግጋት እና አላማ ልክ ተፈጻሚ ለማድረግ ያሉን መልካም አጋጣሚዎች እንደ ሀገር ምን ምን እንደሆኑ መታየቱ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የዚህን አዋጅ ተፈጻሚነት ከዳር ከማድረስ አንጻር በሚደረገው ከፍተኛ ትንቅንቅ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮች ምን ምን ናቸው ለእነዚህስ መሠረታዊ የሚሆን መፍቴዎች ምንድን ናቸው በሚሉ በዝርዝር አስፈላጊ በሚባሉ ነጥቦች ላይ መሠረታዊ ትንተና ሊሰጥበት የሚገባ ሲሆን የሌሎች ሀገረች ልምድና ተሞክሮ ጭምር የመፍትሄ አካል ሆኖ መወሰዱ ወሳኝ ነገር ነው።
በአጠቃላይ የካፒታል ገበያ ህግ ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ከመሆነ የተነሳ ከ19ኛ ክ/ዘመን ወዲህ ጀምሮ ባለተማከለ የገበያ አሰራር የሙአለ ሰነድ ሽያጮች ይከናወኑ እንደነበሩ እና በዚህ ለሀገራችን እድገት ወሰኝ የነበረ ሲሆን ይህንና አለምአቀፍ ልምዶች ህጎች ትስስሮች በመረዳት በተማከለ የካፒታል ገበያ ስረአት ውስጥ በመጓዝ ሀገርን እና ዜጎችን በኢኮኖሚ እድገት ከፍ ለማድረግ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ይህንንም ተከትሎ ሌሎች ሊያሰሩ የሚችሉ ደንቦችን መመሪያዎችን በማውጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ የንግድ የባንክ፣የፋይናንስ ህጎች በመሻሻል ላይ ይገኛሉ።
መንግስትም ይህን የሚመጥን በህግ ማእቀፉ እንደተቀመጠው በቴክኖሎጂ የታገዙ ተቋማትን መገንባት የሚገባ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሰው ሀይል ማብቃትም በተመለከተ ትኩረት ሊወሰድበት የሚገባው ነው። ማህበረሰቡ ኢንቨስተሩ ኩባንያውም በዚህ ልክ እንዲነቃቃ አስፈላጊውን ግንዛቤ ሊሰጠው ያስፈልጋል። የካፒታል ገበያ ባለስልጣኑም በአዋጁ የተሰጠውን ትልቅ ኀላፊነት ለመወጣት አስፈላጊውን ዝግጅት ሊወስድ የሚገባ ሲሆን በግብይት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ቅን ባለሀብቶችን መብት ጥበቃ ሊያደርግ የሚያስፈልግ ሲሆን አጭበርባሪዎችን ለአሰራር እንቅፋት የሚፈጥሩትን በመለየት እንዲታረሙ ከማድረግ አንጻር ተገቢውን ጥረት ሊያደርግ የሚገባው ነው። ይህ ሲሆን የካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/13 ተፈጻሚ በማድረግ ለሀገራችን ትልቅ የኢኮኖሚ ፋይዳ ያለው ስለመሆኑ አያጠያይቅም።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13
3. Fantahun Delelew, Challenge and opportunities of the implementation of capital proclamation 1248/13,Addisababa University
(የካፒታል አዋጁ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል)
4. የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁጥር 1359/17
5. ስለ ባንክ ስራዎች አዋጅ ቁጥር 1360/17
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
የኢትዮጲያ ካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | የካፒታል ገበያ በኢትዮጵያ በህግ ማእቀፍ ተደግፎ የመዋለ ሰነዶችን ሽያጭ በማሳደግ ረገድ ሀገራችን የካፒታል አዋጅ ቁጥር 1248/13 አውጥቶ በስራ ላይ መዋሉ የእነዚህ ሰነዶችን ሽያጭ ገበያ በመፍጠር ኢንቨስተሮችን ከመሳብ ፣ የንግድ ማህበራትን፣ባንኮችን ከማሳደግ፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ከፍ ከማድረግ አንጻር ዘርፈ ብዙ የተሳለጠ የንግድ ትስስር የሚፈጥር ሲሆን በዚህ ጽሁፍ ከህግ ጋር ተያይዞ ያለውን ይዘት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ ለመስጠት ይህን ጽሁፍ ወደ እናንተ አቅርበናል።
1. የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራ
ኢትዮጵያ ብዙ የህግ ታሪክ ስለ ካፒታል ገበያ እንደሌሎች ሀገራት እንደሌላት የተለያዩ ስለካፒታል ገበያ የተመለከቱ የኢትዮጵያን ታሪክ መመልከት የሚቻል ነው። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ታሪካዊ ዳራን ስናጤን በአጼ ዘመነ መንግስት እ.ኤ.አ በ1867 ዓ.ም በአጼ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት የኢትዮ ጅቡቲን ሀዲድ ለመዘርጋት የ40 ሚሊዮን ፍራንክ አክስዮን በፈረንሳይ ሀገር መሸጣቸው ታሪክ ያወሳል።በእሳቸው ዘመን የተቋቋመው የመጀመርያው ባንክ፣ አቢሲኒያ ባንክ ሲመሠረት አክሲዮኖቹ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ኒውዮርክ፣ ፓሪስ፣ ለንደንና ቪየና እንደተሸጡ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
እ.ኤ.አ. በ1956 የኢትዮጵያ የቄራዎች ድርጅት ለሕዝብ ሽያጭ የወጣ ሲሆን፣ እሱን ተከትሎ እ.ኤ.አ. ከ1957 እስከ 1963 ባለው ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ጠርሙስ ፋብሪካ (Ethiopian Bottling Company)፣ ኢንዶ-ኢትዮጵያን ጨርቃ ጨርቅ፣ ኤችቪኤ ኢትዮጵያ፣ ሳባ ጠጅ፣ ተንዳሆ ተክልና የአዲስ አበባ ባንክ ለሕዝብ ሽያጭ መውጣታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተጨማሪ እ.ኤ.አ. በ1959 ወንጂ ስኳር ፋብሪካ ለሕዝብ ሽያጭ የቀረበ ድርጅት መሆኑንና በወቅቱ በሦስት ወራት ውስጥ ከአክሲዮን ሽያጭ 2.5 ሚሊዮን ዶላር መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን፣ ኤችቪኤ የተባለው የሆላንድ ኩባንያ አብዛኛውን አክሲዮን መግዛቱ ይነገራል፡፡ እንዲሁም ሕዝቡም ቀላል ሊባል በማይችል መልኩ በግብይት መሳተፉንና ድርሻ መግዛቱን ጄዲቮን ፒስኬ የተባለ ጸሐፊ፣ «አክሲዮንና የአክሲዮን ግብይት በአዲስ አበባ» በሚለው መጽሐፉ ከትቦት ይገኛል።
በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1960 ዓ.ም. በኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ (State Bank of Ethiopia) ውስጥ የአክሲዮን ግብይት መምርያ መቋቋሙ የአክሲዮን ግብይቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ ይህንን መምርያ ማደራጀት የአክሲዮን ገበያን ለማስፋፋት በመንግሥት የተወሰደ የመጀመርያው ተቋማዊ አደረጃጀት ዕርምጃ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ የተለያዩ ኢንቨስተሮችን በግብይት በማሳተፍና ዋጋ እንዲሰጡ በማድረግ፣ እንዲሁም በተለያዩ መንገዶች ዋጋ እንዲወሰን ይደረግ ነበር፡፡
እ.ኤ.አ. በ1965 የአክሲዮን ግብይት እያደገ በመሄዱ፣ የሕዝብን እምነት በማግኘቱ፣ ኢኮኖሚውም ዕድገት በማሳየቱ፣ አዳዲስ ኀይለስላሴ ዘመነመንግስት የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተለያዩ አስፈጻሚ ተቋሟት የማቋቋም የማደራጀት እና የመነቃቃት ስራዎች ተሞክረዋል። ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለመገንባት በተደረገው ህዝባዊ ንቅናቄም ብዙ የቦንድ ሽያጭ ለዜጎች፣ ሀገር በቀል ድርጅቶች ፣ ለትውልደ ኢትዮጲያን ፣ ዲያስፖራ ለሌሎችም ተሳታፊ አካላት ተሽጦ በብዙ ቢሊዮን ብር ተሰብስቦ ታላቁን ህዳሴ ግድብ ተገንብቷል።
ይህ ህጉ ከመውጣቱ በፊት ባልተማከለ አሰራር የተፈጸመ ቢሆንም የካፒታል ገበያ ስረአት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል። ከዚህም ባለፈ የገበያ መር ስረአት የሚደግፍ ሲሆን ለነጋዴዎች፣ለባለሀብቶች፣ ለሀገር እድገት መንሰራራት፣ለአለምአቀፍ የገበያ ትስስር፣ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ለአጠቃላይ የገበያ እድገት እንቅስቃሴ ከፍተኛ በርን የከፈተ ሲሆን እኝህን መሪዎችንና እና ተባባሪዎቻቸውን አለማመስገን ንፉግነት መሆኑ ያነበበኩት እና ለመመረቂያ ጽሁፌ ያጠናውት " The Challenges and Opportunities of the capital market proclamation implementation " ማለትም በአማረኛ ለማስገንዘብ ያህል "የካፒታል ገበያ አዋጅ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል" በሚል በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የታተመው ጹሁፍ ምስክር ይሆኑኛል።
ይሁን እንጂ የደርግ መንግስት ስልጣን ከያዘ በኋላ የሶሻሊስት ስረአት መንግስትን ባህርይ ያለው መሆኑን ተከትሎ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ እንዳይኖረው እንዲሁም የገበያ መር ስረአትን የማይከተል በመሆኑ የካፒታል ገበያ ቦታ እንዳይኖረው አድርጎት አሁን ግን ጊዜው ደርስ የህግ ማእቀፍ እንዲኖረው ተደርጓል።
2. አሁን ላይ የካፒታል ገበያ የህግ ማእቀፍ ምን ይመስላል?
አሁን ባለንበት የኢፊድሪ ህገመንግስት ዲሞክርያሲያዊ እና ገበያ መር ስረአትን ፈቃጅ ሲሆን ይህን ተከትሎም ለሀገር እድገት የሚበጁ የንግድ ስረአታችንን የሚያዘምኑ ከአለም የገበያ ስረአት ጋር እኩል የሚሄዱ ህጎች እየወጡ የሚገኙ ሲሆን አንዱም የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አዋጅ ቀጥር 1248/13 ነው።በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ላይ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የተቋቋመ ሲሆን ይህን ተከትሎም የተለያዩ ደንብ እና መመሪያዎች በመውጣት ላይም ይገኛሉ።
ይህ ለሀገራችን እድገት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ ሌሎች ህጎችም ሊደግፉ እና ተጣጥመው ሊተገበሩ የሚገባ በመሆኑ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ፣የንግድ ባንክ አዋጅ፣ የኢፊድሪ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ሌሎች የፋይናንስ እና የንግድ ተቋማት ህጎች በመውጣት በመሻሻል ላይ ይገኛሉ። በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ስር የሚታቀፉ ወይም የታቀፉ ዘርፈ ብዙ ተቋማት የሚገኙ ሲሆኑ ዋናው ጉዳይ ግን የሙአለ ንዋይ ሰነድ ገበያን ተፈጻሚ የሚያደርጉ ናቸው።
የሙአለ ሰነድ ገበያ በዋናነት ለመጥቀስ ያህል በአዋጁ አንቀጽ 31 መሠረት የሚመሰረት ሲሆን ይህን በተመለከተ የኢፊድሪ መንግስትም ስራ መጀመሩን አብስሯል። ይህ ዋናው የአዋጁ መቋቋም መሠረታዊ አላማ ነው። ሌላው የመወእለ ሰነዶች አስቀማጭ ክፍያ አጣሪ ፈጻሚ ኩባንያ በአዋጁ የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ግብይት የሚፈጸምባቸውን ሰነዶች ክፍያ አፈጻጸም ከእዳና ከተለያዩ ክፍያዎች ነጻ ስለመሆኑ በማጣራት ሰነዶችን በመለየት የሚያስቀምጥ ነው። በዚህ ረገድ ብሔራዊ ባንክም ስልጣን የተሰጠበት አግባብ በአዋጁ ላይ ተዘርዝሮ የተቀመጠ ነው። የመንግስት መዋአለ ሰነዶችን በተመለከተ ሰነዶችን የማስቀመጥ የማስተዳደር ስልጣን ተሰጥቶታል።
3. .ሙአለ ንዋይ ሰነዶች ምንድን ናቸው?
የሰነደ ሙዓለ ንዋይ (Securities) ማለት በገንዘብ ሊተመን የሚችል ባለቤትነትን የሚገልጽ ሰነድ ማለት ሲሆን ሊሸጥ፣ ሊለወጥ ወይም በዋስትና ሊሰጥ የሚችል መብት የሚያቋቁም ሰነድ ነው፡፡ በእኛ አገር የሚታወቁት የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ዓይነቶች አክሲዮን፣ ቦንድና የግምጃ ቤት ሰነድ ናቸው፡፡ ባደጉት አገሮች የተለያዩ ዓይነት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ይገበያያሉ፡፡ እነዚህም አክሲዮኖችን (Shares)፣ የዕዳ ሰነዶችን (Debt Instruments)፣ ብድሮችን (Loans)፣ ቦንዶችንና ሌሎች ወደ ኩባንያ ካፒታልነት ሊቀየሩ የሚችሉ ስምምነቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ሁሉም በመንግሥት ወይም በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የወጡና
ለግብይት የሚውሉ የሕዝብ የብድር ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን፣ ለወደፊት የሚፈጸሙ የውል ዓይነቶችን (Futures)፣ ያለ ግዴታ የመግዛት ወይም የመሸጥ መብት ለገዥው የሚሰጡ ሰነዶችን (Options)፣ ተዛማጅን (Derivatives) እና በጋራ የኢንቨስትመንት ፈንድ ውስጥ ያለ የድርሻ ክፍልፋይ (Units in a Collective Investment Scheme) ይይዛል፡፡
እነዚህንና ሌሎች የካፒታል ገበያ ሰነዶችን በአገራችን በተማከለ ገበያ ለማገበያየት እንዲያመች እንደ ሌሎቹ አገሮች የራሱ የሆነ ሒደትን መዘርጋት፣ መደገፍ፣ መቆጣጠር ብሎም መከታተል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የካፒታል ገበያ አዋጅ ወጥቶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 አንቀጽ 2(62) መሠረት ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ማለት ከላይ በሌሎች አገሮች ግብይት ይደረግባቸዋል የተባሉትን ሰነዶች ጨምሮ፣ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ናቸው ብሎ የሚወስናቸውን ማናቸውም በግብይት የድርሻ ባለቤትነትን የሚያረጋግጡና በባለሥልጣኑ ፈቃድ መሠረት የሚተላለፉ ሰነዶችን ይጨምራል፡፡
4. የሙአለ ሰነዶች ገበያ መመዝገብ እና መሠረዝ
ሌላው ደግሞ በዚህ መግቢያ መነሳት ያለበት ነጥብ በሙአለ ሰነዶች ገበያ የሚመዘገቡ ሰነዶች ሲሆኑ በዚህ የሚሳተፉ ተቋማት አስፈላጊውን መሥፈርት አሟልተው በጥንቃቄ ተመርምረው የሚመዘገቡ ናቸው። እነዚህም የተመዘገቡ ኩባንያዎች listing companies ሲባሉ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት በግብይት ሂደት ውስጥ መረጃ በማሳሳት ገብተው ወይም ወንጀል ፈጽመው ወይም ግዴታቸውን ሳይወጡ ቀርተው እንደሆነ ከገበያው የሚሰረዙበት ስረአት በህጉ የተቀመጡ ሲሆን ከገበያው የተሰረዙ ኩባንያዎች/delisting campany/በመባል ይታወቃሉ። እነዚህን የካፒታል ገበያ አላማ ከዳር ለማድረስ መንግስት በራሱ ብቻ የሚከውነው ሳይሆን ለተለያዩ አገልግሎት ብቁ ለሆኑ የግል አግልግሎት ሰጪዎች ብቁ ሆነው ከተገኙ ፍቃድ በሚሰጥበት አግባብ የሚጠበቅባቸውን መስፈርት የሚያሟሉ ከሆነ ፍቃድ ተሰጥቶአቸው የሚሰሩበት አግባብ እንዳለ በአዋጁ አንቀጹ 55 ላይ በዝርዝር ተቀምጧል።
5. የኢትዮጲያ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት
ሌላው ትኩረት የምናደርግበት በአዋጁ አንቀጽ 64 መሠረት የተቋቋመ ሲሆን ይህም የካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት ነው። ይህ ፍርድ ቤት ሙእለ ሰነዶች ግብይት ላይ አስመልክቶ በዚህ አዋጅ ሽፋን ስር በሚወድቁ አጠቃላይ ተግባራት ላይ በባለስልጣኑ ውሳኔዎች ላይ በሚሰጡ በሚተላለፉ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ክስ አቅርቦ የሚታይበት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔች ላይ ቅር የተሰኘ ወገን በመሠረታዊ የህግ ስህተት ላይ ብቻ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚጠየቅበት ይሆናል። ይህ ማለት የፍሬ ነገር ክርክር ጉዳዮች በተመለከተ የክርክር ሂደት እዚሁ የካፒታል አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚያልቅ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ የሚገባው ነው።
በዚህ ካፒታል ገበያ አስተዳደር ፍርድ ቤት የሚሾሙ ዳኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን በዚህ ዘርፍ የተለየ በእውቀት በልምድ በስልጠና በሀገር ወጭም ጭምር የዳበሩ ልዩ እውቀትና ልምድ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል። ይህ ካልሆነ ከፈጣን እና ፍትሀዊ አገልግሎት ከመስጠት አንጻር በቶሎ ውሳኔ የማይሰጥበት ከሆነ በዚህ ዘርፍ ለሚሳተፉ ኢንቨስተሮች፣ተቋማት ለሙአለ ሰነድ ግብይት ስራ ዘርፍ እና ኢትዮጲያ ሀገራችን ለጀመረችው የዚህ የካፒታል ገበያ እድገት ጎታች ሊሆን ስለሚችል ይህ ኢንቨስተሮችን የሚያርቅ ተስፋ የሚያስቆርጥ ይልቁንም የማይስተማምን ተገማችነትን የሚያሳጣ መሆን የለበትም ። ከዚህ አንጻር የፍርድ ቤቱ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች፣በወንጀል ጉዳይ ደግሞ መርማሪዎች፣አቃቢ ህጎች በተለየ እውቀት ፣ ልምድ፣ ስልጠና የዳበሩ ሊሆኑ ያስፈልጋል። ይህም ማለት ዳኞችን በዋናነት ጨምሮ ስለ ሙአለ ንዋይ ሰነዶ ምንነት፣ባህርይ፣ግብይት፣ ህግና መመሪያዎቻቸውን በዚህ ዘርፍ የሚሳተፋትን ኩባንያ፣ኢንቨስተሮችን፣ፍቃድ የተሰጣቸውን አገልግሎት ተቋማትን በተሳታፊ ኩባንያ ውስጥ ያሉ ሰራተኞች መብትና ግዴታዎችን የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ስልጣኑንና ተግባሩን ኀላፊነቱን ተጠያቂነቱን በዚህ ዘርፍ ስር የሚገኙ ሰራተኞችን መብት ግዴታ አሰራሮቻቸውን ማወቁ ለዚህ ለሚመለከተው ፍርድ ቤት ፍትህ አሰጣጥ እጅግ ጠቃሚ ነው።
6. ሲጠቃለል
ይህን አዋጅ ባቀፈው ህግጋት እና አላማ ልክ ተፈጻሚ ለማድረግ ያሉን መልካም አጋጣሚዎች እንደ ሀገር ምን ምን እንደሆኑ መታየቱ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የዚህን አዋጅ ተፈጻሚነት ከዳር ከማድረስ አንጻር በሚደረገው ከፍተኛ ትንቅንቅ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮች ምን ምን ናቸው ለእነዚህስ መሠረታዊ የሚሆን መፍቴዎች ምንድን ናቸው በሚሉ በዝርዝር አስፈላጊ በሚባሉ ነጥቦች ላይ መሠረታዊ ትንተና ሊሰጥበት የሚገባ ሲሆን የሌሎች ሀገረች ልምድና ተሞክሮ ጭምር የመፍትሄ አካል ሆኖ መወሰዱ ወሳኝ ነገር ነው።
በአጠቃላይ የካፒታል ገበያ ህግ ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ከመሆነ የተነሳ ከ19ኛ ክ/ዘመን ወዲህ ጀምሮ ባለተማከለ የገበያ አሰራር የሙአለ ሰነድ ሽያጮች ይከናወኑ እንደነበሩ እና በዚህ ለሀገራችን እድገት ወሰኝ የነበረ ሲሆን ይህንና አለምአቀፍ ልምዶች ህጎች ትስስሮች በመረዳት በተማከለ የካፒታል ገበያ ስረአት ውስጥ በመጓዝ ሀገርን እና ዜጎችን በኢኮኖሚ እድገት ከፍ ለማድረግ የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13 ይህንንም ተከትሎ ሌሎች ሊያሰሩ የሚችሉ ደንቦችን መመሪያዎችን በማውጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ የንግድ የባንክ፣የፋይናንስ ህጎች በመሻሻል ላይ ይገኛሉ።
መንግስትም ይህን የሚመጥን በህግ ማእቀፉ እንደተቀመጠው በቴክኖሎጂ የታገዙ ተቋማትን መገንባት የሚገባ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሰው ሀይል ማብቃትም በተመለከተ ትኩረት ሊወሰድበት የሚገባው ነው። ማህበረሰቡ ኢንቨስተሩ ኩባንያውም በዚህ ልክ እንዲነቃቃ አስፈላጊውን ግንዛቤ ሊሰጠው ያስፈልጋል። የካፒታል ገበያ ባለስልጣኑም በአዋጁ የተሰጠውን ትልቅ ኀላፊነት ለመወጣት አስፈላጊውን ዝግጅት ሊወስድ የሚገባ ሲሆን በግብይት ሂደት ተሳታፊ የሆኑ ቅን ባለሀብቶችን መብት ጥበቃ ሊያደርግ የሚያስፈልግ ሲሆን አጭበርባሪዎችን ለአሰራር እንቅፋት የሚፈጥሩትን በመለየት እንዲታረሙ ከማድረግ አንጻር ተገቢውን ጥረት ሊያደርግ የሚገባው ነው። ይህ ሲሆን የካፒታል ገበያ አዋጅ 1248/13 ተፈጻሚ በማድረግ ለሀገራችን ትልቅ የኢኮኖሚ ፋይዳ ያለው ስለመሆኑ አያጠያይቅም።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/13
3. Fantahun Delelew, Challenge and opportunities of the implementation of capital proclamation 1248/13,Addisababa University
(የካፒታል አዋጁ አፈጻጸም ተግዳሮት እና መጻኢ እድል)
4. የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁጥር 1359/17
5. ስለ ባንክ ስራዎች አዋጅ ቁጥር 1360/17
https://www.facebook.com
https://t.me/Fantahunlawye...
6 months ago
ከአውስትራሊያ እስከ ኢትዮጵያ፦ የንግድ ባንክ አዲስ ስምምነት ጥቁር ገበያውን ያዳክመው ይሆን?
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) የውጭ ምንዛሬ ግኝቱን ለማሳደግና የዲጂታል ክፍያ ስርዓቱን ለማዘመን አዲስ ስልታዊ እርምጃ ወስዷል። ባንኩ መቀመጫውን አውስትራሊያ ካደረገውና በዓለም አቀፍ የገንዘብ ዝውውር ላይ ከሚሠራው SGCX (Strategic Global Capital Exchange) ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
የስምምነቱ ዝርዝር፦
ተፈራሚዎች፦ የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎቶች ኤክስኪዩቲቭ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እና የSGCX ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚስተር ቃዚ አህመድ።
ዋና ዓላማ፦ የዲጂታል ሬሚታንስን (የሀዋላ አገልግሎት) ማቀላጠፍና ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን ማሳለጥ።
ፋይዳ፦ በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ መሠረት የውጭ ምንዛሬ ገቢን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ።
ይህ ስምምነት በኢኮኖሚውና በባንኩ የዲጂታል ጉዞ ላይ የሚኖረው ተጽዕኖ በሁለት ገጽታዎች ሊታይ ይችላል፦
1. አዎንታዊ ጎኑ (The Opportunities) ✅
ጥቁር ገበያን መዋጋት፦ እንደ SGCX ያሉ የዲጂታል መድረኮች ዝውውርን ፈጣንና ርካሽ ካደረጉት፣ ዳያስፖራው ከመደበኛ ባልሆነ መንገድ (ጥቁር ገበያ) ይልቅ በባንክ እንዲልክ ይገፋፋሉ።
የቴክኖሎጂ ሽግግር፦ ባንኩ ከአውስትራሊያ ኩባንያዎች ጋር መስራቱ ዘመናዊ የሳይበር ደህንነትና የክፍያ ቴክኖሎጂዎችን ለመቅሰም ይረዳዋል።
2. ትኩረት የሚሹ ነጥቦች (The Challenges) ⚠️
ከተግባራዊነት አንጻር፦ መግባቢያ ሰነድ (MoU) መፈረም ብቻውን ለውጥ አያመጣም። የቴክኖሎጂ ቅንጅቱ (Integration) ምን ያህል ፈጣን ይሆናል የሚለው ጥያቄ በተግባር መመለስ ግድ ይላል።
ውድድር፦ ባንኩ የሚሰጠው የልውውጥ ተመን እና የአገልግሎት ክፍያ (Transaction Fee) ተወዳዳሪ መሆን ይኖርበታል።
🌍 የሌሎች አገራት ተሞክሮ ምን ያስተምረናል?
የዲጂታል ሬሚታንስ ስምምነቶች በሌሎች ታዳጊ አገራት ከፍተኛ ለውጥ አምጥተዋል፦
ፊሊፒንስ ፦ ከዓለም አቀፍ የዲጂታል ክፍያ ተቋማት ጋር ባደረገችው ጥብቅ ትስስር፣ ሬሚታንስ ለአገሪቱ አጠቃላይ ምርት (GDP) 9% ያህሉን እንዲሸፍን አድርጋለች።
ናይጄሪያ ፦ የማዕከላዊ ባንክ ማበረታቻዎችን ከዲጂታል አስተላላፊዎች ጋር በማቀናጀቱ በመደበኛ መንገድ የሚገባው የሀዋላ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲያድግ አድርጓል።
ኬንያ ፦ የM-Pesa ስኬት መሠረቱ ባንኮች ከዲጂታል አስተላላፊዎች ጋር ያላቸው ውህደት ነው። ይህ ለንግድ ባንክም ከ CBE Birr ጋር ከተቀናጀ፣ ገንዘቡ በቀጥታ ለተቀባዩ እጅ እንዲደርስ በማድረግ የባንክ አገልግሎት ተደራሽነትን ያሰፋዋል።
ማጠቃለያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጀመረው ይህ እንቅስቃሴ የሚመሰገን ቢሆንም፣ ስኬቱ የሚለካው አገልግሎቱ ለአጠቃቀም ምን ያህል ቀላል ነው በሚለውና በሚሰጠው የምንዛሬ ተመን ጥራት ላይ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) የውጭ ምንዛሬ ግኝቱን ለማሳደግና የዲጂታል ክፍያ ስርዓቱን ለማዘመን አዲስ ስልታዊ እርምጃ ወስዷል። ባንኩ መቀመጫውን አውስትራሊያ ካደረገውና በዓለም አቀፍ የገንዘብ ዝውውር ላይ ከሚሠራው SGCX (Strategic Global Capital Exchange) ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
የስምምነቱ ዝርዝር፦
ተፈራሚዎች፦ የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎቶች ኤክስኪዩቲቭ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እና የSGCX ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚስተር ቃዚ አህመድ።
ዋና ዓላማ፦ የዲጂታል ሬሚታንስን (የሀዋላ አገልግሎት) ማቀላጠፍና ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን ማሳለጥ።
ፋይዳ፦ በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ መሠረት የውጭ ምንዛሬ ገቢን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ።
ይህ ስምምነት በኢኮኖሚውና በባንኩ የዲጂታል ጉዞ ላይ የሚኖረው ተጽዕኖ በሁለት ገጽታዎች ሊታይ ይችላል፦
1. አዎንታዊ ጎኑ (The Opportunities) ✅
ጥቁር ገበያን መዋጋት፦ እንደ SGCX ያሉ የዲጂታል መድረኮች ዝውውርን ፈጣንና ርካሽ ካደረጉት፣ ዳያስፖራው ከመደበኛ ባልሆነ መንገድ (ጥቁር ገበያ) ይልቅ በባንክ እንዲልክ ይገፋፋሉ።
የቴክኖሎጂ ሽግግር፦ ባንኩ ከአውስትራሊያ ኩባንያዎች ጋር መስራቱ ዘመናዊ የሳይበር ደህንነትና የክፍያ ቴክኖሎጂዎችን ለመቅሰም ይረዳዋል።
2. ትኩረት የሚሹ ነጥቦች (The Challenges) ⚠️
ከተግባራዊነት አንጻር፦ መግባቢያ ሰነድ (MoU) መፈረም ብቻውን ለውጥ አያመጣም። የቴክኖሎጂ ቅንጅቱ (Integration) ምን ያህል ፈጣን ይሆናል የሚለው ጥያቄ በተግባር መመለስ ግድ ይላል።
ውድድር፦ ባንኩ የሚሰጠው የልውውጥ ተመን እና የአገልግሎት ክፍያ (Transaction Fee) ተወዳዳሪ መሆን ይኖርበታል።
🌍 የሌሎች አገራት ተሞክሮ ምን ያስተምረናል?
የዲጂታል ሬሚታንስ ስምምነቶች በሌሎች ታዳጊ አገራት ከፍተኛ ለውጥ አምጥተዋል፦
ፊሊፒንስ ፦ ከዓለም አቀፍ የዲጂታል ክፍያ ተቋማት ጋር ባደረገችው ጥብቅ ትስስር፣ ሬሚታንስ ለአገሪቱ አጠቃላይ ምርት (GDP) 9% ያህሉን እንዲሸፍን አድርጋለች።
ናይጄሪያ ፦ የማዕከላዊ ባንክ ማበረታቻዎችን ከዲጂታል አስተላላፊዎች ጋር በማቀናጀቱ በመደበኛ መንገድ የሚገባው የሀዋላ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲያድግ አድርጓል።
ኬንያ ፦ የM-Pesa ስኬት መሠረቱ ባንኮች ከዲጂታል አስተላላፊዎች ጋር ያላቸው ውህደት ነው። ይህ ለንግድ ባንክም ከ CBE Birr ጋር ከተቀናጀ፣ ገንዘቡ በቀጥታ ለተቀባዩ እጅ እንዲደርስ በማድረግ የባንክ አገልግሎት ተደራሽነትን ያሰፋዋል።
ማጠቃለያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጀመረው ይህ እንቅስቃሴ የሚመሰገን ቢሆንም፣ ስኬቱ የሚለካው አገልግሎቱ ለአጠቃቀም ምን ያህል ቀላል ነው በሚለውና በሚሰጠው የምንዛሬ ተመን ጥራት ላይ ይሆናል።
7 months ago
ዓለም አቀፍ ስምምነቶች
ከኢትዮጵያ ሕገ መንግስት አንጻር ያላቸው ደረጃ (Hierarchy)
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ የዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ደረጃ በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጣቸው ውሳኔዎች (Precedents) ቲዎሪውን ወደ ተግባር የሚቀይሩ ናቸው። ለጹሁፉ ማሟያ እንዲሆን፣ የምክር ቤቱን ሚና እና የተወሰኑ ውሳኔዎችን ማየት ይቻላል።
6. የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሚና እና የትርጉም አቅጣጫዎች
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 13(2) "ተርጓሚ አካላት" ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንዲጠቀሙ ያስገድዳል። የሕገ-መንግሥት ትርጉም የመጨረሻ ሥልጣን ያለው ደግሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመሆኑ፣ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን በተዋረድ ውስጥ የት እንደሚያስቀምጣቸው በተግባር አሳይቷል።
ሀ. የዓለም አቀፍ ስምምነቶች "እንደ መመሪያ" (Interpretive Guidance)
ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ (ለምሳሌ በሴቶች መብት፣ በሕፃናት መብትና በንብረት ባለቤትነት ረገድ) ውሳኔ ሲሰጥ፣ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ያጸደቀችውን ዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) እና የሕፃናት መብቶች ስምምነትን (CRC) እንደ መመሪያ ይጠቀማል።
ቁልፍ ነጥብ፦ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን እንደ ገዥ ሕግ (Governing Law) ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥቱን ድንጋጌዎች ይዘት "ለማስፋት" ወይም "ትርጉም ለመስጠት" ይጠቀምባቸዋል። ይህ የሚያሳየው ስምምነቶቹ ከሕገ-መንግሥቱ በታች ቢሆኑም፣ በትርጉም ሂደት ውስጥ ግን ተጽዕኖ ፈጣሪ (Persuasive and Binding Authority) መሆናቸውን ነው።
ለ. የሕግ ክፍተቶችን መሙላት
በአንዳንድ አጋጣሚዎች የሀገር ውስጥ ሕጎች ግልጽ ባልሆኑበት ወቅት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአንቀጽ 13(2) ላይ በመመርኮዝ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ "ክፍተት መሙያ" ይጠቀምባቸዋል። ይህም ስምምነቶቹ በ hierarchy ውስጥ ከመደበኛ አዋጆች ከፍ ያለ ሚና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
7. የተግባር ፈተናዎች (Practical Challenges)
ምንም እንኳን ሕገ-መንግሥቱ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን የሕጉ አካል ቢያደርግም፣ በተግባር ግን የሚከተሉት ፈተናዎች ይስተዋላሉ፦
የቋንቋ ችግር፦ አብዛኞቹ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ በኦፊሴላዊው የሥራ ቋንቋ (አማርኛ) ተተርጉመው አለመታተማቸው፣ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ እንዲጠቀሙ እንቅፋት ሆኗል።
የሕግ ተቃርኖ፦ አንድ ስምምነት ከአገር ውስጥ አዋጅ ጋር ቢቃረን፣ ፍርድ ቤቶች የትኛውን ማስቀደም እንዳለባቸው ግልጽ መመሪያ የለም። ሆኖም በአንቀጽ 13(2) መሠረት የሰብአዊ መብት ጉዳይ ከሆነ ስምምነቱ የበላይነት ይኖረዋል።
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ፣ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ቦታ እንደ ይዘታቸው ይወሰናል።
መደበኛ ስምምነቶች (ንግድ፣ ዲፕሎማሲ): በአንቀጽ 9(4) መሠረት ከሕገ-መንግሥቱ በታች፣ ከአዋጆች ጋር እኩል ወይም ዝቅ ያለ ደረጃ ይይዛሉ።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች: በአንቀጽ 13(2) መሠረት ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም መሠረት በመሆናቸው፣ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የተቆራኘ (Integral part of the Constitution) ልዩ ደረጃ አላቸው።
ስለሆነም፣ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ዓለም አቀፍ ሕግን በሁለት መንገድ ያስተናግዳል፦ እንደ የሕግ ምንጭ (በአንቀጽ 9/4) እና እንደ የትርጉም መመሪያ (በአንቀጽ 13/2)። ይህ አሰራር ሀገሪቱ ሉዓላዊነቷን ሳታስደፍር የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አባልነቷን የምታረጋግጥበት ሚዛናዊ መንገድ ነው።
ማጠቃለያ፦ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የበላይ ቢሆንም፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ግን ሕገ-መንግሥቱን በትርጉም የመቅረጽ ልዩ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል። ይህም የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ጥበቃ ከዓለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ለማስተሳሰር የተቀመጠ ብልህ አሰራር ነው።
ከሰበር ውሳኔ አንጻር
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጣቸው ውሳኔዎች በሕግ ደረጃ "አስገዳጅነት" ያላቸው በመሆኑ (በአዋጅ ቁጥር 454/97 መሠረት)፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ያላቸውን ቦታ በተግባር በመተርጎም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
8. የሰበር ውሳኔዎች ሚና በዓለም አቀፍ ስምምነቶች አተገባበር ላይ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት፣ በአንቀጽ 13(2) የተቀመጠውን የትርጉም መርህ መሠረት በማድረግ፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ ያላቸውን ተፈጻሚነት የሚያጸኑ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ሀ. ስምምነቶችን እንደ አስገዳጅ ሕግ የመጠቀም አዝማሚያ
ምንም እንኳ አንቀጽ 9(4) ስምምነቶች "የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው" ቢልም፣ ብዙ ጊዜ የበታች ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ ከመጥቀስ ይቆጠባሉ። ሆኖም የሰበር ሰሚ ችሎት በተለያዩ ውሳኔዎቹ (ለምሳሌ በሠራተኛ መብት፣ በልጆች መብት እና በስደተኞች ጉዳይ) ላይ ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በቀጥታ በመጥቀስ የበታች ፍርድ ቤቶችም ይህንን እንዲከተሉ መንገድ ከፍቷል።
ለ. የሕግ ትርጉም ተዋረድ (Hierarchy of Interpretation)
ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጣቸው ውሳኔዎች መሠረት፦
አንድ የሀገር ውስጥ አዋጅ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት ጋር ቢቃረን፣ አዋጁ በስምምነቱ መርሆዎች መሠረት "ተለጥጦ" ወይም "ተለዋጭ ትርጉም ተሰጥቶት" ከስምምነቱ ጋር እንዲጣጣም መደረግ አለበት።
ይህም ማለት ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ከአዋጆች በላይ የሆነ "የትርጉም የበላይነት" (Interpretive Primacy) ይሰጣቸዋል።
ሐ. የ"አሳታሚነት" (Publication) ክርክር እና የሰበር ውሳኔ
አንድ ትልቅ የሕግ ክርክር የነበረው "በነጋሪት ጋዜጣ ያልታተመ ስምምነት በሀገር ውስጥ ፍርድ ቤት ተፈጻሚነት አለው ወይ?" የሚለው ነበር። የሰበር ሰሚ ችሎት ግን በውሳኔዎቹ ላይ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያ ስምምነቱን በሕግ አውጪው ካጸደቀችው (Ratification)፣ ስምምነቱ የታተመው በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንኳ ፍርድ ቤቶች ሊያውቁትና ሊተገብሩት እንደሚገባ አመላክቷል። ይህ ውሳኔ ስምምነቶች በ Hierarchy ውስጥ ያላቸውን "ተፈጻሚነት" (Justiciability) አረጋግጧል።
ማጠቃለያ፦ ሰበር፣ ስምምነቶችና ሕገ-መንግሥቱ
በጹሁፍ መደምደሚያ ላይ እንደሚከተለው ማጠቃለል ይቻላል፦ የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔዎች፣ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን የንድፈ-ሀሳብ ድልድይ ወደ ተግባር ቀይረውታል። ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ ተራ አዋጅ ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥታዊ መብቶች መፍቻ ቁልፍ አድርጎ ስለሚጠቀምባቸው፣ በኢትዮጵያ ሕግ ተዋረድ ውስጥ ከሕገ-መንግሥቱ ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ ቦታ እንዲይዙ አድርጓቸዋል።
መምህር ፣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አወል ሙሄ
ከኢትዮጵያ ሕገ መንግስት አንጻር ያላቸው ደረጃ (Hierarchy)
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ የዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ደረጃ በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጣቸው ውሳኔዎች (Precedents) ቲዎሪውን ወደ ተግባር የሚቀይሩ ናቸው። ለጹሁፉ ማሟያ እንዲሆን፣ የምክር ቤቱን ሚና እና የተወሰኑ ውሳኔዎችን ማየት ይቻላል።
6. የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሚና እና የትርጉም አቅጣጫዎች
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 13(2) "ተርጓሚ አካላት" ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንዲጠቀሙ ያስገድዳል። የሕገ-መንግሥት ትርጉም የመጨረሻ ሥልጣን ያለው ደግሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመሆኑ፣ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን በተዋረድ ውስጥ የት እንደሚያስቀምጣቸው በተግባር አሳይቷል።
ሀ. የዓለም አቀፍ ስምምነቶች "እንደ መመሪያ" (Interpretive Guidance)
ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ (ለምሳሌ በሴቶች መብት፣ በሕፃናት መብትና በንብረት ባለቤትነት ረገድ) ውሳኔ ሲሰጥ፣ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ያጸደቀችውን ዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) እና የሕፃናት መብቶች ስምምነትን (CRC) እንደ መመሪያ ይጠቀማል።
ቁልፍ ነጥብ፦ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን እንደ ገዥ ሕግ (Governing Law) ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥቱን ድንጋጌዎች ይዘት "ለማስፋት" ወይም "ትርጉም ለመስጠት" ይጠቀምባቸዋል። ይህ የሚያሳየው ስምምነቶቹ ከሕገ-መንግሥቱ በታች ቢሆኑም፣ በትርጉም ሂደት ውስጥ ግን ተጽዕኖ ፈጣሪ (Persuasive and Binding Authority) መሆናቸውን ነው።
ለ. የሕግ ክፍተቶችን መሙላት
በአንዳንድ አጋጣሚዎች የሀገር ውስጥ ሕጎች ግልጽ ባልሆኑበት ወቅት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአንቀጽ 13(2) ላይ በመመርኮዝ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ "ክፍተት መሙያ" ይጠቀምባቸዋል። ይህም ስምምነቶቹ በ hierarchy ውስጥ ከመደበኛ አዋጆች ከፍ ያለ ሚና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
7. የተግባር ፈተናዎች (Practical Challenges)
ምንም እንኳን ሕገ-መንግሥቱ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን የሕጉ አካል ቢያደርግም፣ በተግባር ግን የሚከተሉት ፈተናዎች ይስተዋላሉ፦
የቋንቋ ችግር፦ አብዛኞቹ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ በኦፊሴላዊው የሥራ ቋንቋ (አማርኛ) ተተርጉመው አለመታተማቸው፣ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ እንዲጠቀሙ እንቅፋት ሆኗል።
የሕግ ተቃርኖ፦ አንድ ስምምነት ከአገር ውስጥ አዋጅ ጋር ቢቃረን፣ ፍርድ ቤቶች የትኛውን ማስቀደም እንዳለባቸው ግልጽ መመሪያ የለም። ሆኖም በአንቀጽ 13(2) መሠረት የሰብአዊ መብት ጉዳይ ከሆነ ስምምነቱ የበላይነት ይኖረዋል።
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ፣ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ቦታ እንደ ይዘታቸው ይወሰናል።
መደበኛ ስምምነቶች (ንግድ፣ ዲፕሎማሲ): በአንቀጽ 9(4) መሠረት ከሕገ-መንግሥቱ በታች፣ ከአዋጆች ጋር እኩል ወይም ዝቅ ያለ ደረጃ ይይዛሉ።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች: በአንቀጽ 13(2) መሠረት ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም መሠረት በመሆናቸው፣ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የተቆራኘ (Integral part of the Constitution) ልዩ ደረጃ አላቸው።
ስለሆነም፣ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ዓለም አቀፍ ሕግን በሁለት መንገድ ያስተናግዳል፦ እንደ የሕግ ምንጭ (በአንቀጽ 9/4) እና እንደ የትርጉም መመሪያ (በአንቀጽ 13/2)። ይህ አሰራር ሀገሪቱ ሉዓላዊነቷን ሳታስደፍር የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አባልነቷን የምታረጋግጥበት ሚዛናዊ መንገድ ነው።
ማጠቃለያ፦ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የበላይ ቢሆንም፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ግን ሕገ-መንግሥቱን በትርጉም የመቅረጽ ልዩ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል። ይህም የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ጥበቃ ከዓለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ለማስተሳሰር የተቀመጠ ብልህ አሰራር ነው።
ከሰበር ውሳኔ አንጻር
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጣቸው ውሳኔዎች በሕግ ደረጃ "አስገዳጅነት" ያላቸው በመሆኑ (በአዋጅ ቁጥር 454/97 መሠረት)፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ያላቸውን ቦታ በተግባር በመተርጎም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
8. የሰበር ውሳኔዎች ሚና በዓለም አቀፍ ስምምነቶች አተገባበር ላይ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት፣ በአንቀጽ 13(2) የተቀመጠውን የትርጉም መርህ መሠረት በማድረግ፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ ያላቸውን ተፈጻሚነት የሚያጸኑ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ሀ. ስምምነቶችን እንደ አስገዳጅ ሕግ የመጠቀም አዝማሚያ
ምንም እንኳ አንቀጽ 9(4) ስምምነቶች "የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው" ቢልም፣ ብዙ ጊዜ የበታች ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ ከመጥቀስ ይቆጠባሉ። ሆኖም የሰበር ሰሚ ችሎት በተለያዩ ውሳኔዎቹ (ለምሳሌ በሠራተኛ መብት፣ በልጆች መብት እና በስደተኞች ጉዳይ) ላይ ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በቀጥታ በመጥቀስ የበታች ፍርድ ቤቶችም ይህንን እንዲከተሉ መንገድ ከፍቷል።
ለ. የሕግ ትርጉም ተዋረድ (Hierarchy of Interpretation)
ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጣቸው ውሳኔዎች መሠረት፦
አንድ የሀገር ውስጥ አዋጅ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት ጋር ቢቃረን፣ አዋጁ በስምምነቱ መርሆዎች መሠረት "ተለጥጦ" ወይም "ተለዋጭ ትርጉም ተሰጥቶት" ከስምምነቱ ጋር እንዲጣጣም መደረግ አለበት።
ይህም ማለት ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ከአዋጆች በላይ የሆነ "የትርጉም የበላይነት" (Interpretive Primacy) ይሰጣቸዋል።
ሐ. የ"አሳታሚነት" (Publication) ክርክር እና የሰበር ውሳኔ
አንድ ትልቅ የሕግ ክርክር የነበረው "በነጋሪት ጋዜጣ ያልታተመ ስምምነት በሀገር ውስጥ ፍርድ ቤት ተፈጻሚነት አለው ወይ?" የሚለው ነበር። የሰበር ሰሚ ችሎት ግን በውሳኔዎቹ ላይ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያ ስምምነቱን በሕግ አውጪው ካጸደቀችው (Ratification)፣ ስምምነቱ የታተመው በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንኳ ፍርድ ቤቶች ሊያውቁትና ሊተገብሩት እንደሚገባ አመላክቷል። ይህ ውሳኔ ስምምነቶች በ Hierarchy ውስጥ ያላቸውን "ተፈጻሚነት" (Justiciability) አረጋግጧል።
ማጠቃለያ፦ ሰበር፣ ስምምነቶችና ሕገ-መንግሥቱ
በጹሁፍ መደምደሚያ ላይ እንደሚከተለው ማጠቃለል ይቻላል፦ የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔዎች፣ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን የንድፈ-ሀሳብ ድልድይ ወደ ተግባር ቀይረውታል። ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ ተራ አዋጅ ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥታዊ መብቶች መፍቻ ቁልፍ አድርጎ ስለሚጠቀምባቸው፣ በኢትዮጵያ ሕግ ተዋረድ ውስጥ ከሕገ-መንግሥቱ ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ ቦታ እንዲይዙ አድርጓቸዋል።
መምህር ፣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አወል ሙሄ
Sponsored by
Surafel
7 months ago
በቀጥታ ስርጭት (Live) ላይ አደገኛ ፈተና ሲሞክር የነበረው ወጣት ህይወቱ አለፈ
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
7 months ago
🚘 ቻሌንጁ ለ3 ቀናት ተራዝሟል!
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
7 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
7 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
Sponsored by
Surafel
8 months ago
የቸርነት ጥሪ፡ #200ብር_Challenge ለሕፃፅ!
በሕፃፅ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖቻችን የሚሆን አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
በአሁኑ ወቅት በሕፃፅ የሚገኙ ወገኖቻችን በከባድ የራብ አደጋ ላይ በመሆናቸው፣ ይህንን ችግር በጋራ ለመወጣት የ #200_ብር_ቻሌንጅ ተጀምሯል። የእርስዎ 200ብር ለአንድ ሰው ህይወት ትልቅ ትርጉም አለው!
በጎ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ አቅማችሁ የፈቀደውን ያህል ድጋፍ በማድረግ የዚህ ታላቅ ስራ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
* የባንክ አካውንት፦ ንግድ ባንክ ፦ 1000706323442
አሐዱ ባንክ ፦ 0075533311701
( አኩፋዳሽ አይጓደል ማህበር )
"መረዳዳት የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው!" ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ።
#200_ብር_ለ_ሕፃፅ
በሕፃፅ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖቻችን የሚሆን አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
በአሁኑ ወቅት በሕፃፅ የሚገኙ ወገኖቻችን በከባድ የራብ አደጋ ላይ በመሆናቸው፣ ይህንን ችግር በጋራ ለመወጣት የ #200_ብር_ቻሌንጅ ተጀምሯል። የእርስዎ 200ብር ለአንድ ሰው ህይወት ትልቅ ትርጉም አለው!
በጎ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ አቅማችሁ የፈቀደውን ያህል ድጋፍ በማድረግ የዚህ ታላቅ ስራ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
* የባንክ አካውንት፦ ንግድ ባንክ ፦ 1000706323442
አሐዱ ባንክ ፦ 0075533311701
( አኩፋዳሽ አይጓደል ማህበር )
"መረዳዳት የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው!" ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ።
#200_ብር_ለ_ሕፃፅ
8 months ago
አዲስ የቸርነት ጥሪ፡ #200ብር_Challenge ለሕፃፅ!
በሕፃፅ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖቻችን የሚሆን አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
በአሁኑ ወቅት በሕፃፅ የሚገኙ ወገኖቻችን በከባድ የራብ አደጋ ላይ በመሆናቸው፣ ይህንን ችግር በጋራ ለመወጣት የ #200_ብር_ቻሌንጅ ተጀምሯል። የእርስዎ 200ብር ለአንድ ሰው ህይወት ትልቅ ትርጉም አለው!
በጎ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ አቅማችሁ የፈቀደውን ያህል ድጋፍ በማድረግ የዚህ ታላቅ ስራ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
* የባንክ አካውንት፦ ንግድ ባንክ ፦ 1000706323442
አሐዱ ባንክ ፦ 0075533311701
( አኩፋዳሽ አይጓደል ማህበር )
"መረዳዳት የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው!" ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ።
#200_ብር_ለ_ሕፃፅ
በሕፃፅ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖቻችን የሚሆን አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
በአሁኑ ወቅት በሕፃፅ የሚገኙ ወገኖቻችን በከባድ የራብ አደጋ ላይ በመሆናቸው፣ ይህንን ችግር በጋራ ለመወጣት የ #200_ብር_ቻሌንጅ ተጀምሯል። የእርስዎ 200ብር ለአንድ ሰው ህይወት ትልቅ ትርጉም አለው!
በጎ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ አቅማችሁ የፈቀደውን ያህል ድጋፍ በማድረግ የዚህ ታላቅ ስራ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
* የባንክ አካውንት፦ ንግድ ባንክ ፦ 1000706323442
አሐዱ ባንክ ፦ 0075533311701
( አኩፋዳሽ አይጓደል ማህበር )
"መረዳዳት የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው!" ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ።
#200_ብር_ለ_ሕፃፅ
8 months ago
የአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማት ላይ የተሰራዉ የመነሻ ዳሰሳ ጥናት ግኝት ዛሬ በባህር ዳር ይፋ ይሆናል
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
8 months ago
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, has launched its “Power Your Moment” campaign celebrating the creativity and ambition of African youth. The campaign’s centerpiece is a musical brand film featuring Joeboy, built around four themes—Power Your Joy, Rise, Future, and Creativity—showing how TECNO’s AI ecosystem enhances real moments for families, students, and young creators.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
8 months ago
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, has launched its “Power Your Moment” campaign celebrating the creativity and ambition of African youth. The campaign’s centerpiece is a musical brand film featuring Joeboy, built around four themes—Power Your Joy, Rise, Future, and Creativity—showing how TECNO’s AI ecosystem enhances real moments for families, students, and young creators.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
Sponsored by
Surafel
8 months ago
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, has launched its “Power Your Moment” campaign celebrating the creativity and ambition of African youth. The campaign’s centerpiece is a musical brand film featuring Joeboy, built around four themes—Power Your Joy, Rise, Future, and Creativity—showing how TECNO’s AI ecosystem enhances real moments for families, students, and young creators.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
Alongside the film, TECNO is rolling out immersive activations across Africa, including Pop-Up Stores, Fan Zones, and AI-driven viewing events. The #poweryourmoment creator challenge (Nov 28–Dec 5) and TikTok LIVE challenge will spotlight young talent, with 60 top creators invited to Morocco for exclusive AFCON experiences. The campaign blends technology, culture, and football to inspire Africa’s next generation.
9 months ago
“ ሀትሪክ እንድሰራ ጸሎት አድርጌ ነበር “ ኢዜ
#ethiopia | የመድፈኞቹን ሶስት ግቦች ያስቆጠረው ኤቤሪች ኢዜ
“ ቡድኑን በመርዳቴ እና በድሉ ተደስቻለሁ “ ሲል ከጨዋታው በኋላ ተናግሯል።
“ ሀትሪክ ለመስራት ፀሎት አድርጌ ነበር የገባሁት “ ያለው ኢዜ ፀሎቴ ፍሬ አፍርቷል ፈጣሪዬን አመሰግናለሁ ሲል ገልጿል።
ባለፈው ክረምት ቶተንሀምን ለመቀላቀል ተቃርቦ ስለመሆኑ የተጠየቀው ኢዜ “ ስለእሱ ባናወራ “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
ኢዜ ማነው?!
🥶 Thomas Frank on Friday: “WHO IS EZE?”.
Today, Eze scored an HAT-TRICK. 🫢
ከጨዋታው አንድ ቀን በፊት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ኤዜ ማነው በማለት ሊቀልዱ የሞከሩት የቶተንሀሙ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ እንግሊዛዊው ተጫዋች ሀትሪክ በመስራት በሚገባ መልስ ሰጥቷቸዋል፡፡
Eberechi Eze: “A special night. I prayed for a hat-trick today… and God answered. Grateful for the moment, ready for the next challenge.”
🚨🚨
212ኛውን የሰሜን ለንደን ደርቢ በድል ያጠናቀቁት መድፈኞቹ ከተከታያቸው ቼልሲ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ ስድስት በማስፋት ሊጉን በ29 ነጥብ እየመሩ ይገኛሉ፡፡
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | የመድፈኞቹን ሶስት ግቦች ያስቆጠረው ኤቤሪች ኢዜ
“ ቡድኑን በመርዳቴ እና በድሉ ተደስቻለሁ “ ሲል ከጨዋታው በኋላ ተናግሯል።
“ ሀትሪክ ለመስራት ፀሎት አድርጌ ነበር የገባሁት “ ያለው ኢዜ ፀሎቴ ፍሬ አፍርቷል ፈጣሪዬን አመሰግናለሁ ሲል ገልጿል።
ባለፈው ክረምት ቶተንሀምን ለመቀላቀል ተቃርቦ ስለመሆኑ የተጠየቀው ኢዜ “ ስለእሱ ባናወራ “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
ኢዜ ማነው?!
🥶 Thomas Frank on Friday: “WHO IS EZE?”.
Today, Eze scored an HAT-TRICK. 🫢
ከጨዋታው አንድ ቀን በፊት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ኤዜ ማነው በማለት ሊቀልዱ የሞከሩት የቶተንሀሙ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ እንግሊዛዊው ተጫዋች ሀትሪክ በመስራት በሚገባ መልስ ሰጥቷቸዋል፡፡
Eberechi Eze: “A special night. I prayed for a hat-trick today… and God answered. Grateful for the moment, ready for the next challenge.”
🚨🚨
212ኛውን የሰሜን ለንደን ደርቢ በድል ያጠናቀቁት መድፈኞቹ ከተከታያቸው ቼልሲ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ ስድስት በማስፋት ሊጉን በ29 ነጥብ እየመሩ ይገኛሉ፡፡
#ts #sport #gtmc
9 months ago
በሳምንት ደሞዝ ሳይቀነስ የአራት ቀን ብቻ ስራ ውጤታማ ሆነ
📌ማይክሮሶፍት ጃፓን የአራት ቀን የስራ ሳምንትን ስትሞክር የሰራተኞች ምርታማነት በ40% ጨመረ
#ethiopia | የቴክኖሎጂ ግዙፉ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ጃፓን በ2019 ዓ.ም ያካሄደችው ደፋር ሙከራ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
ኩባንያው ለሠራተኞቹ ደመወዝ ሳይቀንስ በሳምንት ለአራት ቀናት ብቻ እንዲሠሩ፣ አርብ ቀንን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እረፍት የሚሰጥበትን መርሃ ግብር ዘርግቶ ነበር።
ሙከራው "Work-Life Choice Challenge Summer 2019" በሚል ስም የተካሄደ ሲሆን፣ ውጤቶቹም የሥራ አቅምንና ቅልጥፍናን በተመለከተ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል ተብሏል።
ከአንድ ዓመት በፊት ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሠራተኞች ምርታማነት (በሠራተኛ የሚመነጨው ሽያጭ) 40% ከፍ ብሏል ነው የተባለው።
የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጠን በ23% የቀነሰ ሲሆን፣ የታተመው የወረቀት መጠን ደግሞ 60% ያህል ቀንሷል። ይህም የአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ያሳያል።
ከሠራተኞቹ ውስጥ 92% የሚሆኑት በአራት ቀናት የሥራ ሳምንት መርሃ ግብር መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ማይክሮሶፍት ጃፓን ምርታማነቱ መጨመር በዋናነት የመጣው በሥራ ላይ ባለው ቅልጥፍና ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል።
ስብሰባዎች አጭር እንዲሆኑ (ቢበዛ 30 ደቂቃ) እና ዓላማቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርገዋል።
ሠራተኞች የሶስት ቀን እረፍት ማግኘታቸው ተመልሰው ሲመጡ በትኩረትና በሙሉ ጉልበት እንዲሰሩ አግዟቸዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በአጠቃላይ፣ ይህ ሙከራ በሠራተኞች የግል ሕይወት እና በሥራ መካከል ጥሩ ሚዛን ሲፈጠር፣ ውጤታማነት እንደሚጨምር በተጨባጭ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
📌ማይክሮሶፍት ጃፓን የአራት ቀን የስራ ሳምንትን ስትሞክር የሰራተኞች ምርታማነት በ40% ጨመረ
#ethiopia | የቴክኖሎጂ ግዙፉ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ጃፓን በ2019 ዓ.ም ያካሄደችው ደፋር ሙከራ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
ኩባንያው ለሠራተኞቹ ደመወዝ ሳይቀንስ በሳምንት ለአራት ቀናት ብቻ እንዲሠሩ፣ አርብ ቀንን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እረፍት የሚሰጥበትን መርሃ ግብር ዘርግቶ ነበር።
ሙከራው "Work-Life Choice Challenge Summer 2019" በሚል ስም የተካሄደ ሲሆን፣ ውጤቶቹም የሥራ አቅምንና ቅልጥፍናን በተመለከተ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል ተብሏል።
ከአንድ ዓመት በፊት ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሠራተኞች ምርታማነት (በሠራተኛ የሚመነጨው ሽያጭ) 40% ከፍ ብሏል ነው የተባለው።
የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጠን በ23% የቀነሰ ሲሆን፣ የታተመው የወረቀት መጠን ደግሞ 60% ያህል ቀንሷል። ይህም የአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ያሳያል።
ከሠራተኞቹ ውስጥ 92% የሚሆኑት በአራት ቀናት የሥራ ሳምንት መርሃ ግብር መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ማይክሮሶፍት ጃፓን ምርታማነቱ መጨመር በዋናነት የመጣው በሥራ ላይ ባለው ቅልጥፍና ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል።
ስብሰባዎች አጭር እንዲሆኑ (ቢበዛ 30 ደቂቃ) እና ዓላማቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርገዋል።
ሠራተኞች የሶስት ቀን እረፍት ማግኘታቸው ተመልሰው ሲመጡ በትኩረትና በሙሉ ጉልበት እንዲሰሩ አግዟቸዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በአጠቃላይ፣ ይህ ሙከራ በሠራተኞች የግል ሕይወት እና በሥራ መካከል ጥሩ ሚዛን ሲፈጠር፣ ውጤታማነት እንደሚጨምር በተጨባጭ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
10 months ago
🇨🇦 ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መሰረት ሃይለእየሱስ የካናዳ ገቨርነር ጀኔራል ፐርሰንስ ኬር ሽልማት ተቀብላለች ፡፡
መሲ እንኳን ደስ ያለሽ!
#ethiopia | October 18, 2025 a day I’ll never forget!! Thank you Canada 🇨🇦
Today it’s Persons Day in Canada a day that commemorates the 1929 decision officially recognizing women and to eligible to serve in the Senate.
On this day, I am deeply humbled and honoured to be recognized by the Governor General of Canada - representative of His Majesty King as one of the recipients of the 2025 Governor General’s Award in Commemoration of the Persons Case Medal, one of the highest and most prestigious honours in this beautiful country.
Every day, God continues to surprise me with how He is working and using me in this season.
Never in my wildest dreams did I imagine receiving such high honor recognition for my contributions to Canada by the Federal government!
When I arrived in Canada from my beautiful country, Ethiopia, I was a young dreamer holding on to hope.
In my early years, those dreams were tested by pain, struggle, health challenges, grief, and loss yet I never lost faith. Through every storm, I held on to the belief that my sunrise would rise again.
With tears of gratitude, I share this moment with my wonderful and incredible team💜💜💜 ,close friends my family, government of Canada, hon Minister Rechie Valdez you for trusting my vision and dream!
Thank you Hon Anita Vandenbeld, leah gezan
And to my daughter thank you for being my light and my hope through every season in my life. You are my reason to keep believing, not to lose hope, to keep building, showing up and to keep shining. 💜
https://www.canada.ca/en/w...
መሲ እንኳን ደስ ያለሽ!
#ethiopia | October 18, 2025 a day I’ll never forget!! Thank you Canada 🇨🇦
Today it’s Persons Day in Canada a day that commemorates the 1929 decision officially recognizing women and to eligible to serve in the Senate.
On this day, I am deeply humbled and honoured to be recognized by the Governor General of Canada - representative of His Majesty King as one of the recipients of the 2025 Governor General’s Award in Commemoration of the Persons Case Medal, one of the highest and most prestigious honours in this beautiful country.
Every day, God continues to surprise me with how He is working and using me in this season.
Never in my wildest dreams did I imagine receiving such high honor recognition for my contributions to Canada by the Federal government!
When I arrived in Canada from my beautiful country, Ethiopia, I was a young dreamer holding on to hope.
In my early years, those dreams were tested by pain, struggle, health challenges, grief, and loss yet I never lost faith. Through every storm, I held on to the belief that my sunrise would rise again.
With tears of gratitude, I share this moment with my wonderful and incredible team💜💜💜 ,close friends my family, government of Canada, hon Minister Rechie Valdez you for trusting my vision and dream!
Thank you Hon Anita Vandenbeld, leah gezan
And to my daughter thank you for being my light and my hope through every season in my life. You are my reason to keep believing, not to lose hope, to keep building, showing up and to keep shining. 💜
https://www.canada.ca/en/w...
Sponsored by
Surafel
10 months ago
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
10 months ago
🎉 Big Congratulations to Wollo University! 🏆✨
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
10 months ago
Hi everyone, this message is from Melat:
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
12 months ago
#one_pack_for_one_child Challenge #አንድ_እሽግ_ለአንድ_ልጅ ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
Sponsored by
Surafel
12 months ago
#ዘመቻው_ተጀምሯል_ተሳትፏችሁን_እንሻለን !! #one_pack_for_one_child Challenge #አንድ_እሽግ_ለአንድ_ልጅ ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
12 months ago
#ዘመቻው_ተጀምሯል_ተሳትፏችሁን_እንሻለን !! #one_pack_for_one_child Challenge #አንድ_እሽግ_ለአንድ_ልጅ ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
#new Dawuro Foundation #በጋራ እንችላለን! #onepack #onepackforonechild #charity #gooddeeds #onecanreallymakeadiffernce
12 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
1 year ago
Melaku Tafese Awulachew is a dynamic and multidisciplinary Food Science and Nutrition Scientist at the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR). He specializes in Food Process Engineering, Nutritional Innovation, Postharvest Technology, and Sustainable Agro-Processing.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
Sponsored by
Surafel
Comments