4 days ago
ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
· አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ፦ የሰዎች ህመም የሚሰማቸው፣ ተስፋን በተግባር የሚተረጉሙት ስራ ፈጣሪ
“Life’s most persistent and urgent question is, 'What are you doing for others?'”
(የህይወት ዘወተር እና አጣዳፊው ጥያቄ፦ ‘ለሌሎች ሰዎች ምን እያደረግክ ነው?’ የሚለው ነው።)
— ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር
በማህበረሰብ ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶችን አይቶ ከመቆጨት ይልቅ የመፍትሔ አካል ለመሆን መነሳት የትልልቅ ሰዎች መለያ ባህሪይ ነው። በትውልደ ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ዘንድም የሚታየው ይህ ህያው እውነት ነው፤ ጥበብን፣ የበጎ አድራጎት መንፈስን እና ዘመናዊ የህክምና አገልግሎትን በማስተሳሰር በሀገራችን ልዩ የለውጥ አሻራ በማስቀመጥ ላይ ይገኛሉ።
የተድላ አምቡላንስ መወለድ፦
የህይወት አድን አገልግሎት ራዕይ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በሀገራችን በህክምና ትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትልቅ ክፍተት በጥናት በመረዳት ነው "ተድላ አምቡላንስን" ወደ ስራ ያስገቡት። በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት (ኦቲዝም) ያለባቸው፣ የዳያሊሲስ ህመምተኞች እና አረጋውያን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያጋጥማቸውን የእንቅስቃሴ እና የትራንስፖርት እንግልት በመመልከት፣ ደረጃውን የጠበቀና ዘመናዊ የድንገተኛ እና ድንገተኛ ያልሆነ የህክምና መጓጓዣ አገልግሎት እንዲመሰረት አድርገዋል።
ድርጅቱ ከንግድ ስራ በላይ የማህበረሰብ አለኝታነትን መርሁ በማድረግ፦
· ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ያቀረበ፣
· በገንዘብም ሆነ በአገልግሎት ደረጃ አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ የተጋ፣
· ለሁሉ አቀፍ ተደራሽነትና ለዜጎች ክብር የቆመ ተቋም ሆኖ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።
“The best way to find yourself is to lose yourself in the service of others.”
(ራስህን ለማግኘት የሚቻለው የተሻለው መንገድ በሌሎች አገልግሎት ውስጥ ራስህን ስትሰጥ ነው።)
— ማሃትማ ጋንዲ
“ማንም የላት”፦
ጥበብ ለሰብአዊነት እና ለማህበራዊ ንቅናቄ
አቶ ሳሚ ከስራ ፈጣሪነታቸው ባሻገር፣ ጥበብ ለማህበራዊ ለውጥ ያላትን ትልቅ ሀይል በመረዳት ከ1.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ “ማንም የላት” የተሰኘውን ታሪካዊ የኅብረት ዜማ ፕሮዲዩስ አድርገዋል።
ይህ ስራ በግጥም ናትናኤል ግርማቸው፣ በዜማ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፣ በቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) እንዲሁም በዳይሬክቲንግ ነፃዓለም አብዲ የተቃኘ ሲሆን፤ ድምፃውያን ማስተዋል እያዩ፣ ሄዋን ገብረወልድ፣ ሀና ግርማ እና አብርሃም በላይነህ (ሻላዬ) ድምፃቸውን ሰጥተውበታል። ከ50 በላይ የሙያ አጋሮች የተሳተፉበት ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ህብረተሰቡን ስሜታዊ ጉዳት ውስጥ ሳይከት በደማቅ ቅንብር የችግሩን አሳሳቢነትና የለውጥ አስፈላጊነት ያሳያል።
አካል ጉዳተኝነት የችግር ምንጭ ሳይሆን፣ እንደ ማህበረሰብ የፈጠርነው የመዳረሻ እና የትራንስፖርት እጥረት ዋናው ክፍተት መሆኑን ማሳወቅ ነው። “ማንም የላት” የሚለውን ስሜት “እኛ አለንላት!”በሚል አዎንታዊ ምላሽ ለመተካት ያለመ ማህበራዊ ንቅናቄ ነው።
አቶ ሳሚ ካህሳይ እና ድርጅታቸው ተድላ አምቡላንስ ቃላቸውን በተግባር በማስመስከር፤ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ በተደረገ ስነ-ስርዓት፦የሙዚቃ ቪዲዮውን ገቢ፦ በሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu on EBS) የዩቲዩብ ቻናል ተለቆ የሚሰበሰበው ሙሉ ገቢ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማዕከል እንዲሆን አስረክበው ነበር።
በርካታ ዊልቸሮች፣ ዘይት፣ ላርጎ እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ለመቄዶንያ መስራች ለዶ/ር ቢንያም በለጠ በአካል አስረክበዋል።
ተድላ አምቡላንስ ለማንኛውም ሰዓት ለመቄዶንያ ማዕከል ነፃ የአምቡላንስ አገልግሎት ለመስጠት በይፋ ቃል ገብተዋል።
የአቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ህልም በዋና ከተማው አዲስ አበባ ብቻ የተገደበ አይደለም። በክልሎች፣ በገጠራማ አካባቢዎች እና ክፍለ ሀገራት የሚኖሩ፣ አማራጭ ያጡ ዜጎች ዘንድ ይሄው ዘመናዊና የተከበረ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲደርስ ከመንግስት እና ከተለያዩ አካላት ጋር በትስስር ለመስራት አቅደዋል።
“No one has ever become poor by giving.”
(መስጠት ማንም ሰው ደሃ አያደርግም።)
— አን ፍራንክ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ በስራ ፈጠራቸው ሀገራዊ ክፍተትን የደፈኑ፣ በጥበብ ስራቸው የማህበረሰብ ህሊናን ያነቁ፣ በበጎ አድራጎታቸው ደግሞ የብዙዎችን እምባ ያበሱ የዘመናችን አርአያ ናቸው።
ተድላ አምቡላንስ “ሕይወትን ለማስቀጠል እየመጣን ነው!” በሚለው መሪ ቃሉ፣ የብዙዎችን ህይወት የመታደግ እና ተስፋ የመንዛት ታላቅ ሀገራዊ አገልግሎቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
መደምደሚያ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ከ 27 ዓመታት ሰድት በኋላ አገር ቤት መጥተዋል። የእናት ሀገር ኢትዮጵያ ጥሪ ተቀብለው "እናቴ፤ ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
የሀገር ጥሪን የመለሰ የዲያስፖራ ተሳትፎ፦ ህልምን በሀገር ላይ መተርጎም እንደነሳሚ ነው።
“Ask not what your country can do for you — ask what you can do for your country.”*
(ሀገሬ ምን አደረገችልኝ ሳይሆን፣ እኔ ለሀገሬ ምን አደረግሁ ብለህ ጠይቅ።)
— ጆን ኤፍ. ኬኔዲ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በምዕራቡ ዓለም (በአሜሪካ) ያካበቱትን የሙያ ልምድ፣ እውቀትና ሀብት ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለስ በህክምናና በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩት በምክንያት ነው። መንግስትና የሀገር ጥሪ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ ያቀረቡትን ጥሪ መሰረት በማድረግ፣ በውጭ ሀገር ያዩትን ዘመናዊ የአገልግሎት አሰጣጥና ህልማቸውን በሀገራቸው ምድር ላይ ተግባራዊ አድርገዋል።
ይህ እርምጃቸው ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ሲሆን፤ ሌሎች በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንም በየተሰማሩበት የሙያ ዘርፍ መጥተው ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲያገለግሉ ትልቅ ማነቃቂያና መንገድ ጠራጊ አርአያ የሚሆን ነው።
እናንት ያገሬ ልጆች
ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
መሥራት ጀግንነት ነው፤ ማድነቅ ደግሞ ጀግንነት ነው!
ለሥራቸው፤ ለሰበአዊነታቸው እጅ እንነሳለን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
"ሕይወትን ማዳን፤ የመጀመሪያ ቅድሚያችን!"
– ተድላ አንቡላንስ
📞 ለአስቸኳይ ጥሪዎች 24 ሰዓት፣ 7 ቀናት ዝግጁ
☎️ +251 985 585 888
📞 8558
የማኅበራዊ ሚዲያ ሊንኮች ናቸው - ይከተሉን፦
Facebook: fb.com/Tedlaambulance
Instagram: instagram.com/tedlaambulance
Telegram: t.me/tedlaambulanceservice
TikTok: tiktok.com/tedlaambulance
· አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ፦ የሰዎች ህመም የሚሰማቸው፣ ተስፋን በተግባር የሚተረጉሙት ስራ ፈጣሪ
“Life’s most persistent and urgent question is, 'What are you doing for others?'”
(የህይወት ዘወተር እና አጣዳፊው ጥያቄ፦ ‘ለሌሎች ሰዎች ምን እያደረግክ ነው?’ የሚለው ነው።)
— ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር
በማህበረሰብ ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶችን አይቶ ከመቆጨት ይልቅ የመፍትሔ አካል ለመሆን መነሳት የትልልቅ ሰዎች መለያ ባህሪይ ነው። በትውልደ ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ዘንድም የሚታየው ይህ ህያው እውነት ነው፤ ጥበብን፣ የበጎ አድራጎት መንፈስን እና ዘመናዊ የህክምና አገልግሎትን በማስተሳሰር በሀገራችን ልዩ የለውጥ አሻራ በማስቀመጥ ላይ ይገኛሉ።
የተድላ አምቡላንስ መወለድ፦
የህይወት አድን አገልግሎት ራዕይ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በሀገራችን በህክምና ትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትልቅ ክፍተት በጥናት በመረዳት ነው "ተድላ አምቡላንስን" ወደ ስራ ያስገቡት። በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት (ኦቲዝም) ያለባቸው፣ የዳያሊሲስ ህመምተኞች እና አረጋውያን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያጋጥማቸውን የእንቅስቃሴ እና የትራንስፖርት እንግልት በመመልከት፣ ደረጃውን የጠበቀና ዘመናዊ የድንገተኛ እና ድንገተኛ ያልሆነ የህክምና መጓጓዣ አገልግሎት እንዲመሰረት አድርገዋል።
ድርጅቱ ከንግድ ስራ በላይ የማህበረሰብ አለኝታነትን መርሁ በማድረግ፦
· ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ያቀረበ፣
· በገንዘብም ሆነ በአገልግሎት ደረጃ አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ የተጋ፣
· ለሁሉ አቀፍ ተደራሽነትና ለዜጎች ክብር የቆመ ተቋም ሆኖ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።
“The best way to find yourself is to lose yourself in the service of others.”
(ራስህን ለማግኘት የሚቻለው የተሻለው መንገድ በሌሎች አገልግሎት ውስጥ ራስህን ስትሰጥ ነው።)
— ማሃትማ ጋንዲ
“ማንም የላት”፦
ጥበብ ለሰብአዊነት እና ለማህበራዊ ንቅናቄ
አቶ ሳሚ ከስራ ፈጣሪነታቸው ባሻገር፣ ጥበብ ለማህበራዊ ለውጥ ያላትን ትልቅ ሀይል በመረዳት ከ1.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ “ማንም የላት” የተሰኘውን ታሪካዊ የኅብረት ዜማ ፕሮዲዩስ አድርገዋል።
ይህ ስራ በግጥም ናትናኤል ግርማቸው፣ በዜማ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፣ በቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) እንዲሁም በዳይሬክቲንግ ነፃዓለም አብዲ የተቃኘ ሲሆን፤ ድምፃውያን ማስተዋል እያዩ፣ ሄዋን ገብረወልድ፣ ሀና ግርማ እና አብርሃም በላይነህ (ሻላዬ) ድምፃቸውን ሰጥተውበታል። ከ50 በላይ የሙያ አጋሮች የተሳተፉበት ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ህብረተሰቡን ስሜታዊ ጉዳት ውስጥ ሳይከት በደማቅ ቅንብር የችግሩን አሳሳቢነትና የለውጥ አስፈላጊነት ያሳያል።
አካል ጉዳተኝነት የችግር ምንጭ ሳይሆን፣ እንደ ማህበረሰብ የፈጠርነው የመዳረሻ እና የትራንስፖርት እጥረት ዋናው ክፍተት መሆኑን ማሳወቅ ነው። “ማንም የላት” የሚለውን ስሜት “እኛ አለንላት!”በሚል አዎንታዊ ምላሽ ለመተካት ያለመ ማህበራዊ ንቅናቄ ነው።
አቶ ሳሚ ካህሳይ እና ድርጅታቸው ተድላ አምቡላንስ ቃላቸውን በተግባር በማስመስከር፤ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ በተደረገ ስነ-ስርዓት፦የሙዚቃ ቪዲዮውን ገቢ፦ በሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu on EBS) የዩቲዩብ ቻናል ተለቆ የሚሰበሰበው ሙሉ ገቢ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማዕከል እንዲሆን አስረክበው ነበር።
በርካታ ዊልቸሮች፣ ዘይት፣ ላርጎ እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ለመቄዶንያ መስራች ለዶ/ር ቢንያም በለጠ በአካል አስረክበዋል።
ተድላ አምቡላንስ ለማንኛውም ሰዓት ለመቄዶንያ ማዕከል ነፃ የአምቡላንስ አገልግሎት ለመስጠት በይፋ ቃል ገብተዋል።
የአቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ህልም በዋና ከተማው አዲስ አበባ ብቻ የተገደበ አይደለም። በክልሎች፣ በገጠራማ አካባቢዎች እና ክፍለ ሀገራት የሚኖሩ፣ አማራጭ ያጡ ዜጎች ዘንድ ይሄው ዘመናዊና የተከበረ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲደርስ ከመንግስት እና ከተለያዩ አካላት ጋር በትስስር ለመስራት አቅደዋል።
“No one has ever become poor by giving.”
(መስጠት ማንም ሰው ደሃ አያደርግም።)
— አን ፍራንክ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ በስራ ፈጠራቸው ሀገራዊ ክፍተትን የደፈኑ፣ በጥበብ ስራቸው የማህበረሰብ ህሊናን ያነቁ፣ በበጎ አድራጎታቸው ደግሞ የብዙዎችን እምባ ያበሱ የዘመናችን አርአያ ናቸው።
ተድላ አምቡላንስ “ሕይወትን ለማስቀጠል እየመጣን ነው!” በሚለው መሪ ቃሉ፣ የብዙዎችን ህይወት የመታደግ እና ተስፋ የመንዛት ታላቅ ሀገራዊ አገልግሎቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
መደምደሚያ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ከ 27 ዓመታት ሰድት በኋላ አገር ቤት መጥተዋል። የእናት ሀገር ኢትዮጵያ ጥሪ ተቀብለው "እናቴ፤ ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
የሀገር ጥሪን የመለሰ የዲያስፖራ ተሳትፎ፦ ህልምን በሀገር ላይ መተርጎም እንደነሳሚ ነው።
“Ask not what your country can do for you — ask what you can do for your country.”*
(ሀገሬ ምን አደረገችልኝ ሳይሆን፣ እኔ ለሀገሬ ምን አደረግሁ ብለህ ጠይቅ።)
— ጆን ኤፍ. ኬኔዲ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በምዕራቡ ዓለም (በአሜሪካ) ያካበቱትን የሙያ ልምድ፣ እውቀትና ሀብት ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለስ በህክምናና በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩት በምክንያት ነው። መንግስትና የሀገር ጥሪ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ ያቀረቡትን ጥሪ መሰረት በማድረግ፣ በውጭ ሀገር ያዩትን ዘመናዊ የአገልግሎት አሰጣጥና ህልማቸውን በሀገራቸው ምድር ላይ ተግባራዊ አድርገዋል።
ይህ እርምጃቸው ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ሲሆን፤ ሌሎች በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንም በየተሰማሩበት የሙያ ዘርፍ መጥተው ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲያገለግሉ ትልቅ ማነቃቂያና መንገድ ጠራጊ አርአያ የሚሆን ነው።
እናንት ያገሬ ልጆች
ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
መሥራት ጀግንነት ነው፤ ማድነቅ ደግሞ ጀግንነት ነው!
ለሥራቸው፤ ለሰበአዊነታቸው እጅ እንነሳለን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
"ሕይወትን ማዳን፤ የመጀመሪያ ቅድሚያችን!"
– ተድላ አንቡላንስ
📞 ለአስቸኳይ ጥሪዎች 24 ሰዓት፣ 7 ቀናት ዝግጁ
☎️ +251 985 585 888
📞 8558
የማኅበራዊ ሚዲያ ሊንኮች ናቸው - ይከተሉን፦
Facebook: fb.com/Tedlaambulance
Instagram: instagram.com/tedlaambulance
Telegram: t.me/tedlaambulanceservice
TikTok: tiktok.com/tedlaambulance
7 days ago
As we successfully conclude Year One of our Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, Ethio telecom continues to expand and modernize the critical digital infrastructure powering Ethiopia’s transformation.
During the year, we deployed 603 new mobile sites, expanding our nationwide footprint to 10,613 sites, while adding capacity for 10.2 million customers and scaling total mobile network capacity to 115.1 million. To strengthen network resilience, 44% of our sites are supported by backup generators, while 24% of off-grid sites are powered by solar energy.
We expanded 4G/LTE services to 264 additional towns, bringing the total to 1,200 towns and increasing 4G population coverage to 82.2%. Our 5G network now reaches 33 towns, including seven added during the year accelerating access to high-speed, next-generation digital services.
We also strengthened the high-capacity foundation of Ethiopia’s digital economy. Our national backbone fiber and OPGW network now spans 23,422 km, supported by 15,615 km of metro fiber. Total Optical Distribution Network capacity reached 1.46 million, comprising 708,992 greenfield capacity and 759,735 copper-switch-off capacity.
During the year, we migrated 100,000 customers from copper to fiber, helping the fixed-broadband customer base surpass the historic milestone of one million, of whom 443,298 are connected through fiber.
International gateway and local content-cache capacity increased by 1.8 Tbps to 4.3 Tbps, achieving 172% of the annual target. Expanded caching for leading global platforms, including Google, Meta, Netflix, TikTok and Cloudflare, is bringing content closer to users, improving speed and service experience while reducing international bandwidth dependency.
Together, these achievements reinforce Ethio telecom’s role as a principal architect and catalyst of Digital Ethiopia 2030 building a high-speed, resilient, inclusive and future-ready digital infrastructure that connects citizens, empowers businesses, modernizes institutions and unlocks new opportunities across Ethiopia.
#ethiotelecom #eca #telebirr #eca #digitalinfrustructure #digitalethiopia #gsma #itu #hopr #hof
During the year, we deployed 603 new mobile sites, expanding our nationwide footprint to 10,613 sites, while adding capacity for 10.2 million customers and scaling total mobile network capacity to 115.1 million. To strengthen network resilience, 44% of our sites are supported by backup generators, while 24% of off-grid sites are powered by solar energy.
We expanded 4G/LTE services to 264 additional towns, bringing the total to 1,200 towns and increasing 4G population coverage to 82.2%. Our 5G network now reaches 33 towns, including seven added during the year accelerating access to high-speed, next-generation digital services.
We also strengthened the high-capacity foundation of Ethiopia’s digital economy. Our national backbone fiber and OPGW network now spans 23,422 km, supported by 15,615 km of metro fiber. Total Optical Distribution Network capacity reached 1.46 million, comprising 708,992 greenfield capacity and 759,735 copper-switch-off capacity.
During the year, we migrated 100,000 customers from copper to fiber, helping the fixed-broadband customer base surpass the historic milestone of one million, of whom 443,298 are connected through fiber.
International gateway and local content-cache capacity increased by 1.8 Tbps to 4.3 Tbps, achieving 172% of the annual target. Expanded caching for leading global platforms, including Google, Meta, Netflix, TikTok and Cloudflare, is bringing content closer to users, improving speed and service experience while reducing international bandwidth dependency.
Together, these achievements reinforce Ethio telecom’s role as a principal architect and catalyst of Digital Ethiopia 2030 building a high-speed, resilient, inclusive and future-ready digital infrastructure that connects citizens, empowers businesses, modernizes institutions and unlocks new opportunities across Ethiopia.
#ethiotelecom #eca #telebirr #eca #digitalinfrustructure #digitalethiopia #gsma #itu #hopr #hof
21 days ago
የአጭር ጊዜ ቪዲዮዎች (TikTok እና Reels) ራስን የመቆጣጠር እና የዲሲፕሊን ክህሎትን የሚገነባውን የአንጎል ክፍል ስራ እንደሚያደናቅፉ አዲስ ጥናት አመለከተ
ተጠቃሚዎች በምስሎቹ ቢደሰቱም ባይደሰቱም፥ ቪዲዮዎቹ በአንጎል ላይ የሚያሳድሩት አሉታዊ ተፅዕኖ አይቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል።
ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ምስል-ወለድ ይዘቶች የተመልካቹን ቀልብ አንዴ ከሳቡ በኋላ ፈጣን የዶፓሚን ሆርሞን መለቀቅን ያስከትላሉ።
ይህም የአንጎልን የተፈጥሮ ውሳኔ ሰጪነት በማደንዘዝ፣ ከዕፅ ሱስ የጠነከረ ከፍተኛ የሱስ የመለከፍ አደጋ ይፈጥራል።
ይህ የፈጣን መዝናኛ አባዜ የሰውን ልጅ ወደ ማገናዘብ የማይችል “ዞምቢ” እየቀየረው መሆኑን ተመራማሪዎች አስጠንቅቀዋል።
ራስን የመግዛት አቅምን ለመጠበቅ ከማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም መገደብ ወሳኝ እንደሆነም ተመክሯል።
Seledadotio
Seledadotio
ተጠቃሚዎች በምስሎቹ ቢደሰቱም ባይደሰቱም፥ ቪዲዮዎቹ በአንጎል ላይ የሚያሳድሩት አሉታዊ ተፅዕኖ አይቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል።
ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ምስል-ወለድ ይዘቶች የተመልካቹን ቀልብ አንዴ ከሳቡ በኋላ ፈጣን የዶፓሚን ሆርሞን መለቀቅን ያስከትላሉ።
ይህም የአንጎልን የተፈጥሮ ውሳኔ ሰጪነት በማደንዘዝ፣ ከዕፅ ሱስ የጠነከረ ከፍተኛ የሱስ የመለከፍ አደጋ ይፈጥራል።
ይህ የፈጣን መዝናኛ አባዜ የሰውን ልጅ ወደ ማገናዘብ የማይችል “ዞምቢ” እየቀየረው መሆኑን ተመራማሪዎች አስጠንቅቀዋል።
ራስን የመግዛት አቅምን ለመጠበቅ ከማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም መገደብ ወሳኝ እንደሆነም ተመክሯል።
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
የቀብር አስፈጻሚ ንግድ ስራ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
26 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
27 days ago
🎉 የህልምዎን ቤት ዛሬ ያግኙ! የጊፍት ሪል ስቴት የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ አሁንም ቀጥሏል! 🎉
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
28 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
29 days ago
የጊፍት ሪል ስቴት ኤክስፖ ተራዘመ!
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
1 month ago
በቲክቶክ ቀጥታ ስርጭት (TikTok Live) ላይ በመሳሳማቸው በይፋ የጅራፍ ቅጣት የተፈረደባቸው ፍቅረኛሞች
በኢንዶኔዥያ አቸህ (Aceh) ግዛት ውስጥ በቲክቶክ ቀጥታ ስርጭት (TikTok Live) ላይ በይፋ ተሳስመው የተገኙ ሁለት ወጣቶች፣ በሃገሪቱ የእስልምና ሸሪዓ ህግ መሰረት በህዝብ ፊት የጅራፍ ቅጣት እንደተፈጸመባቸው ተገለጸ። ድርጊቱ በአለም አቀፍ ደረጃ መነጋገሪያ የሆነ ሲሆን በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ዘንድ ከፍተኛ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል።
የ22 ዓመቱ ወጣት እና የ25 ዓመቷ ወጣት በባንዳ አቸህ ከተማ ውስጥ በአንድ መኪና ውስጥ ተቀምጠው በቲክቶክ ላይ የቀጥታ ስርጭት ሲያስተላልፉ ነው ድርጊቱን የፈጸሙት። የቪዲዮ ምስሉ በኢንተርኔት ላይ በፍጥነት መሰራጨቱን ተከትሎ፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠታቸው ወጣቶቹ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በአቸህ ግዛት ህግ መሰረት ሳይጋቡ በማንኛውም መልኩ አካላዊ መቀራረብና መሳሳም በጥብቅ የተከለከለ ነው።
ወጣቶቹ በሸሪዓ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ መጀመሪያ ላይ እያንዳንዳቸው 25 ጅራፍ እንዲገረፉ ተፈርዶባቸው የነበረ ቢሆንም፣ ፍርዳቸውን ከመስማታቸው በፊት ለ4 ወራት በእስር ላይ በመቆየታቸው ቅጣቱ ወደ 21 ጅራፍ ዝቅ እንዲል ተደርጓል። ቅጣቱ በቡስታኑሳላቲን የህዝብ መናፈሻ ውስጥ በርካታ ሰዎች በተሰበሰቡበት በይፋ የተፈጸመ ሲሆን፣ ባለስልጣናቱ የቀጥታ ስርጭት ቪዲዮው የተመዘገበበትን ተንቀሳቃሽ ስልክ እና ዩኤስቢ (USB) ጭምር በቁጥጥር ስር አውለው አውድመውታል።
ኢንዶኔዥያ ውስጥ የራሷን እስላማዊ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ እንድትተገብር ልዩ የራስ-ገዝ ስልጣን የተሰጣት ብቸኛዋ ግዛት አቸህ ናት። የአካባቢው ነዋሪዎች ህጉ ባህላቸውንና እሴታቸውን ለመጠበቅ እንደሚረዳ ቢገልጹም፣ የአማነስቲ ኢንተርናሽናልን የመሰሉ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ግን ድርጊቱ የሰውን ልጅ ክብር የሚያዋርድ ነው በማለት አጥብቀው አውግዘውታል።
Seledadotio
Seledadotio
በኢንዶኔዥያ አቸህ (Aceh) ግዛት ውስጥ በቲክቶክ ቀጥታ ስርጭት (TikTok Live) ላይ በይፋ ተሳስመው የተገኙ ሁለት ወጣቶች፣ በሃገሪቱ የእስልምና ሸሪዓ ህግ መሰረት በህዝብ ፊት የጅራፍ ቅጣት እንደተፈጸመባቸው ተገለጸ። ድርጊቱ በአለም አቀፍ ደረጃ መነጋገሪያ የሆነ ሲሆን በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ዘንድ ከፍተኛ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል።
የ22 ዓመቱ ወጣት እና የ25 ዓመቷ ወጣት በባንዳ አቸህ ከተማ ውስጥ በአንድ መኪና ውስጥ ተቀምጠው በቲክቶክ ላይ የቀጥታ ስርጭት ሲያስተላልፉ ነው ድርጊቱን የፈጸሙት። የቪዲዮ ምስሉ በኢንተርኔት ላይ በፍጥነት መሰራጨቱን ተከትሎ፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠታቸው ወጣቶቹ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በአቸህ ግዛት ህግ መሰረት ሳይጋቡ በማንኛውም መልኩ አካላዊ መቀራረብና መሳሳም በጥብቅ የተከለከለ ነው።
ወጣቶቹ በሸሪዓ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ መጀመሪያ ላይ እያንዳንዳቸው 25 ጅራፍ እንዲገረፉ ተፈርዶባቸው የነበረ ቢሆንም፣ ፍርዳቸውን ከመስማታቸው በፊት ለ4 ወራት በእስር ላይ በመቆየታቸው ቅጣቱ ወደ 21 ጅራፍ ዝቅ እንዲል ተደርጓል። ቅጣቱ በቡስታኑሳላቲን የህዝብ መናፈሻ ውስጥ በርካታ ሰዎች በተሰበሰቡበት በይፋ የተፈጸመ ሲሆን፣ ባለስልጣናቱ የቀጥታ ስርጭት ቪዲዮው የተመዘገበበትን ተንቀሳቃሽ ስልክ እና ዩኤስቢ (USB) ጭምር በቁጥጥር ስር አውለው አውድመውታል።
ኢንዶኔዥያ ውስጥ የራሷን እስላማዊ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ እንድትተገብር ልዩ የራስ-ገዝ ስልጣን የተሰጣት ብቸኛዋ ግዛት አቸህ ናት። የአካባቢው ነዋሪዎች ህጉ ባህላቸውንና እሴታቸውን ለመጠበቅ እንደሚረዳ ቢገልጹም፣ የአማነስቲ ኢንተርናሽናልን የመሰሉ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ግን ድርጊቱ የሰውን ልጅ ክብር የሚያዋርድ ነው በማለት አጥብቀው አውግዘውታል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የሪል ስቴት ቤቶች የዶላር ገንዘብ መገበያያ ውል ስምምነት አግባብነት
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
1 month ago
የምኮራባችሁ የምተማመንባችሁ አሉኝ የምላችሁ ሀብቶቼ። 3 ሶስት ብር አዋጡልኝ። እንዴት ካላችሁ ቲክቶክ ያላችሁ በሙሉ አሁኑኑ ወደ ሊሊ ብራይዳል አካውንት በመሄድ ፎሎው ብታደርጉልኝ የ200 መቶ ሺህ ብር ተሸላሚም ታደርጉኛላችሁ። በአንድ ሰው 3 ብር + some bonus ማለት ነው። አሁን ካሉበት 36.8k ወደ 100k ብናደርሳቸው goal achieved ማለት ነው። ይሄ ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ይህንን ሞመንት ለማግኘት እና የበረከቱ ተካፋይ ለመሆን አንድ አመት ሙሉ ጠብቄያለሁ። ከፌስቡክ ሄዶ ቲክቶክ የተሳካለት የሚሳካለትም የለም የሚለውን ናሬቲቭ እንቀይረው። Let's go! 🔗 https://www.tiktok.com/@li...
1 month ago
የመዲናችን ትልቁ ኤክስፖ በለገሃር!
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
1 month ago
OROMOO INFLUENCERS AWARD
ጎዶ ኢቨንት እና ፕሮሞሽን የኦሮሞን ታሪክ፣ ባህል እና ወግ ለማስተዋወቅና ተደራሽነቱን ለማስፋት ፣ በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች የኦሮሞ ቱባ ባህሎች እና ቱዑፊቶች ገነው እንዲወጡ በማበረታታትና በማስተዋወቅ የሚሳተፉ ተጽዕኖ ፈጣሪዎችንና ሌሎች አካላትን ለማበረታታት እና ለማመስገን “OROMOO INFLUENCERS AWARD” የተሰኘ የሽልማትና የምስጋና ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
ቁልፍ ቀናት፦
* የድምፅ መስጫ ስርዓቱ ዛሬ ተከፍቷል፦ www.oiaward.com ላይ በመግባት የእርሶን ምርጥ ተፅኖ ፈጣሪ መምረጥ ይችላሉ።
* የምዝገባ ጊዜ፦ በውድድር ውስጥ መካተት ሲገባቸው ያልተካተቱ ካሉ የ7 ቀናት (ሰኔ 25- ሐምሌ 2 ) መጠቆም ይቻላል፡፡ከቻች ባሉት አድራሻዎቻችን መልዕክቶን ማድረስ ይችላሉ።
ህዝቡ ለሚወዷቸው ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ድምፃችሁን በመስጠት ተሳታፊ እንድትሆኑ በክብር እንጋብዛለን።
ለሀሳብ እና አስታየትዎ:
Email : oromoinfluencersawardgmail.com
Instagram: Oromo influencers award
Facebook: Oromo influencers award
TikTok: Oromo influencers award
ጎዶ ኢቨንት እና ፕሮሞሽን የኦሮሞን ታሪክ፣ ባህል እና ወግ ለማስተዋወቅና ተደራሽነቱን ለማስፋት ፣ በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች የኦሮሞ ቱባ ባህሎች እና ቱዑፊቶች ገነው እንዲወጡ በማበረታታትና በማስተዋወቅ የሚሳተፉ ተጽዕኖ ፈጣሪዎችንና ሌሎች አካላትን ለማበረታታት እና ለማመስገን “OROMOO INFLUENCERS AWARD” የተሰኘ የሽልማትና የምስጋና ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
ቁልፍ ቀናት፦
* የድምፅ መስጫ ስርዓቱ ዛሬ ተከፍቷል፦ www.oiaward.com ላይ በመግባት የእርሶን ምርጥ ተፅኖ ፈጣሪ መምረጥ ይችላሉ።
* የምዝገባ ጊዜ፦ በውድድር ውስጥ መካተት ሲገባቸው ያልተካተቱ ካሉ የ7 ቀናት (ሰኔ 25- ሐምሌ 2 ) መጠቆም ይቻላል፡፡ከቻች ባሉት አድራሻዎቻችን መልዕክቶን ማድረስ ይችላሉ።
ህዝቡ ለሚወዷቸው ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ድምፃችሁን በመስጠት ተሳታፊ እንድትሆኑ በክብር እንጋብዛለን።
ለሀሳብ እና አስታየትዎ:
Email : oromoinfluencersawardgmail.com
Instagram: Oromo influencers award
Facebook: Oromo influencers award
TikTok: Oromo influencers award
1 month ago
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ሥልጣን በአዲስአበባ
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
🎉 Motion Physiotherapy Speciality Clinic በይፋ ተከፍቷል!
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
1 month ago
የእቁብ/ሎቶሪ ህገወጥ ንግድ
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
2 months ago
2 months ago
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክ ፋብሪካን ጎበኙ
#ethiopia | የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካን በትናንትናው እለት (ግንቦት 27፣ 2018) ጎበኙ።
በፋብሪካው ግዝፈትና የምርቶች ጥራት የተደነቁት፣ የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች የኦቪድ ሆልዲንግ በከፍተኛ
ጥራትና ደረጃ ቤቶችን በማልማት ላይ እንደሚኝኝ የገለጹ ሲሆን፤ በቀጣይ ለሚያከናዉኗቸው የመንግስትና የግል
ፕሮጀችቶች የቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን ለመጠቀም ያላቸዉን ፍላጎት በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ በ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደብረ ብርሃን በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘዋ የቱለፋ ከተማ
በ 3000 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት የተገናባው ግዙፉ ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ በቅርቡ ወደ ስራ
ሲገባ፤ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከዉጭ ሃገር የምታስገባቸዉን ዉድና ዉብ የሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን እንደሚተካ
በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል።
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮችን ፋብሪካዉን ስለጎበኙ ያመሰገኑት የፋብሪካው አመራሮች በበኩላቸው፤ እንደ
ኦቪድ ካሉ በበቶች ላማት ላይ ከተሰማሩ ኩባኛዎች ጋር ወደፊት ለመስራት ማቀዱን እና በኤጀትነት ከፋብሪካው ጋር አብሮ
ለምስራት አቅሙና ቁርጠኝነቱ ያላቸውን ድርጅቶችን እየጋበዙ መሆኑን ገልጸዋል።
ከቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ ጋር መስራት የሚፈልጉ የሚከተሉትን የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን እና የስልክ
ቁጥሮችን በመጠቀም ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል።
#ቱለፋሴራሚክ #ኦቪድሆልዲንግ #tulefaceramic #ovidholding
Tiktok: https://www.tiktok.com/@tu...
Facebook : https://web.facebook.com/p...
Telegram: https://t.me/TulefaCeramic
LinkedIn: https://www.linkedin.com/c...
X (Formerly Twitter): https://x.com/TulefaCerami...
Instagram: https://www.instagram.com/...
Youtube: https://www.youtube.com/@t...
የላቀ የኑሮ ዘይቤን ይዘን እየመጣን ነው !!!
የቱለፋ ሴራሚክ ዋና አከፋፋይ
ዋና ሾውሩም፤ ካሳንቺስ ጆበርግ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ
ስልክ: 0951444442 | 0951444440 | 0951444447
#ethiopia | የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካን በትናንትናው እለት (ግንቦት 27፣ 2018) ጎበኙ።
በፋብሪካው ግዝፈትና የምርቶች ጥራት የተደነቁት፣ የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች የኦቪድ ሆልዲንግ በከፍተኛ
ጥራትና ደረጃ ቤቶችን በማልማት ላይ እንደሚኝኝ የገለጹ ሲሆን፤ በቀጣይ ለሚያከናዉኗቸው የመንግስትና የግል
ፕሮጀችቶች የቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን ለመጠቀም ያላቸዉን ፍላጎት በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ በ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደብረ ብርሃን በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘዋ የቱለፋ ከተማ
በ 3000 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት የተገናባው ግዙፉ ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ በቅርቡ ወደ ስራ
ሲገባ፤ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከዉጭ ሃገር የምታስገባቸዉን ዉድና ዉብ የሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን እንደሚተካ
በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል።
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮችን ፋብሪካዉን ስለጎበኙ ያመሰገኑት የፋብሪካው አመራሮች በበኩላቸው፤ እንደ
ኦቪድ ካሉ በበቶች ላማት ላይ ከተሰማሩ ኩባኛዎች ጋር ወደፊት ለመስራት ማቀዱን እና በኤጀትነት ከፋብሪካው ጋር አብሮ
ለምስራት አቅሙና ቁርጠኝነቱ ያላቸውን ድርጅቶችን እየጋበዙ መሆኑን ገልጸዋል።
ከቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ ጋር መስራት የሚፈልጉ የሚከተሉትን የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን እና የስልክ
ቁጥሮችን በመጠቀም ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል።
#ቱለፋሴራሚክ #ኦቪድሆልዲንግ #tulefaceramic #ovidholding
Tiktok: https://www.tiktok.com/@tu...
Facebook : https://web.facebook.com/p...
Telegram: https://t.me/TulefaCeramic
LinkedIn: https://www.linkedin.com/c...
X (Formerly Twitter): https://x.com/TulefaCerami...
Instagram: https://www.instagram.com/...
Youtube: https://www.youtube.com/@t...
የላቀ የኑሮ ዘይቤን ይዘን እየመጣን ነው !!!
የቱለፋ ሴራሚክ ዋና አከፋፋይ
ዋና ሾውሩም፤ ካሳንቺስ ጆበርግ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ
ስልክ: 0951444442 | 0951444440 | 0951444447
2 months ago
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የአርሜንያ ጉዞ በስኬት ተጠናቀቀ ።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
2 months ago
የሀዘን መግለጫ
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቲክቶክ ለነገው ምርጫ መዘጋጀቱን ገለጸ
#ethiopia | ቲክቶክ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የሚናፈሱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመግታት እና የፕላትፎርሙን ደህንነት ለመጠበቅ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ይፋ አደረገ።
ማህበራዊ ሚዲያው ሂደቱን ውጤታማ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) እና ከተለያዩ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ ያስታወቀ ሲሆን፤ የዚሁ ስራ አካል በሆነው የማጣራት እርምጃ በ2025 ማጠናቀቂያ ላይ ብቻ ደንቡን የጣሱ ከ1.8 ሚሊዮን በላይ ከኢትዮጵያ የተቀረጹ ቪዲዮዎችን ማስወገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#tiktok #ethiopiaelection #fakenews #nebe #ethiopia #digitalsafety #medialiteracy #ቅዳሜገበያ
#ethiopia | ቲክቶክ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የሚናፈሱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመግታት እና የፕላትፎርሙን ደህንነት ለመጠበቅ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ይፋ አደረገ።
ማህበራዊ ሚዲያው ሂደቱን ውጤታማ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) እና ከተለያዩ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ ያስታወቀ ሲሆን፤ የዚሁ ስራ አካል በሆነው የማጣራት እርምጃ በ2025 ማጠናቀቂያ ላይ ብቻ ደንቡን የጣሱ ከ1.8 ሚሊዮን በላይ ከኢትዮጵያ የተቀረጹ ቪዲዮዎችን ማስወገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#tiktok #ethiopiaelection #fakenews #nebe #ethiopia #digitalsafety #medialiteracy #ቅዳሜገበያ
2 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ በውድ ደንበኞቹ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ቀናት ብቻ ተራዝሟል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
Heyyyy Guys so my sister started a flower and gift shop. it’s called ሐረግ flowers and gift shop . Bulbula 93 ማዞሪያ ይገኛል i”ll appreciate it if you support her ☺️ የተለያዩ ጥቅሎች አሉዋት check her out
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Sponsored by
Surafel
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
አፍሪካ ተቀይራለች በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው‼️
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
The wait is over! 👑⚽️ ለመላው የአርሰናል ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ፤ ይገባችኋል። ለእናንተ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ጭምር ጥበቃው አብቅቷል!
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 3 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Comments