2 days ago
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የአርሜንያ ጉዞ በስኬት ተጠናቀቀ ።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
2 days ago
የሀዘን መግለጫ
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
እስመ በእንቲአከ ይቀትሉነ ኩሎ አሚረ::
ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ መዝ 43:22
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል። መዝ 43:22
Waa'ee Keetif Yeroo Hunda Duuna, Akka Hoolota qalamaniis Taane. Far 43:22
ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ
የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል።
የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል።
የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝርም
1. አቶ ደምረው አበራ የ70 ዓመት
2. ከፈለኝ ልክየለው የ56ዓመት
3. ሐይሉ ንጉሴ የ70 ዓመት
4. እሸቴ ዳመና የ42 ዓመት
5. አበባየሁ ዳኜ የ42 ዓመት
6. ሰሙ አባይነህ የ70 ዓመት
7. 1 ሚሊሻ
8. አማረ በላይነህ የ80 ዓመት
9. ተሬ ደሴ የ25 ዓመት
10. ወጣት ገነነ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
11. ሙርቴሳ ጥላሁን በሽርካ ወረዳ
12. አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
13. አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ
በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አልፈዋል።
በተጨማሪ በአሰኮ ወረዳ ከ280 ሰው በላይ ተፈናቅለዋል::
በመሆኑም ኦርቶዶክሳውያኑ ተወልደው ካደጉበት፣ ወልደው ከሳሙበት ቀያቸው በሃይማኖታቸው ብቻ ቤታቸው እየተለየ ተቃጥሏል፤ ንብረታቸውና ከብቶቻቸው ተዘርፈዋል። ከጥቃቱ የተረፉት ነዋሪዎችም ይዘውት የሸሹት እምነታቸውንና ማንነታቸውን ብቻ በመሆኑ አሁን ላይ ሜዳ ላይ ወድቀው ይገኛሉ
ስለዚህ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማነን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን የሞቱትን ወገኖቻችን (ልጆቻችን) እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን (በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን) የዘኑትን እና የተፈናቀሉትን ወገኖቻችን(ልጆቻችን)
እግዚአብሔር ያጽናናልን።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል።
© Arsi Diocese Public Relations Department
© Biyya Lallaba Arsiitti Kutaa Sab-Qunnamtii
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ህዝብ ግንኙነት ክፍል
© የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ Miidiyaa Biyya Lallaba Arsii ...✍️
👉 Liinkii Gadii Kana Hordofuudhan Gara Chaanaaliiwwan Miidiyaa Keenyatti Dabalamaa
👉 ከታች ያሉትን ሊንክ በመጫን ወደ ቻናሎቻችን ተቀላቀሉ
👉 FACEBOOK👇👇👇👇👇ፌስቡክ
https://www.facebook.com/s...
👉 TIKTOK👇👇👇👇👇ቲክቶት
tiktok.com/miidiyaa.ku.la.arsii
WhatsApp 👇👇👇👇👇ዋትሳፕ
https://whatsapp.com/chann...
Inistagram👇👇👇👇👇ኢንስታግራም
https://www.instagram.com/...
Telegram Chanal 👇👇👇👇👇ቴሌግራም
https://t.me/Arsi21
Telegram Group👇👇👇የግሩፕ ቴሌግራም
https://t.me/+do8_6-C5_ek4...
Telegram Cominicate
BIYYALALLABAARSII
IMO👇👇👇👇👇ኢሞ
https://call.imo.im/BiyyaL...
4 days ago
ቲክቶክ ለነገው ምርጫ መዘጋጀቱን ገለጸ
#ethiopia | ቲክቶክ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የሚናፈሱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመግታት እና የፕላትፎርሙን ደህንነት ለመጠበቅ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ይፋ አደረገ።
ማህበራዊ ሚዲያው ሂደቱን ውጤታማ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) እና ከተለያዩ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ ያስታወቀ ሲሆን፤ የዚሁ ስራ አካል በሆነው የማጣራት እርምጃ በ2025 ማጠናቀቂያ ላይ ብቻ ደንቡን የጣሱ ከ1.8 ሚሊዮን በላይ ከኢትዮጵያ የተቀረጹ ቪዲዮዎችን ማስወገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#tiktok #ethiopiaelection #fakenews #nebe #ethiopia #digitalsafety #medialiteracy #ቅዳሜገበያ
#ethiopia | ቲክቶክ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የሚናፈሱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመግታት እና የፕላትፎርሙን ደህንነት ለመጠበቅ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ይፋ አደረገ።
ማህበራዊ ሚዲያው ሂደቱን ውጤታማ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (NEBE) እና ከተለያዩ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ ያስታወቀ ሲሆን፤ የዚሁ ስራ አካል በሆነው የማጣራት እርምጃ በ2025 ማጠናቀቂያ ላይ ብቻ ደንቡን የጣሱ ከ1.8 ሚሊዮን በላይ ከኢትዮጵያ የተቀረጹ ቪዲዮዎችን ማስወገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#tiktok #ethiopiaelection #fakenews #nebe #ethiopia #digitalsafety #medialiteracy #ቅዳሜገበያ
10 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ በውድ ደንበኞቹ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ቀናት ብቻ ተራዝሟል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
14 days ago
Heyyyy Guys so my sister started a flower and gift shop. it’s called ሐረግ flowers and gift shop . Bulbula 93 ማዞሪያ ይገኛል i”ll appreciate it if you support her ☺️ የተለያዩ ጥቅሎች አሉዋት check her out
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
call /telegram 0968697931 to order deliveryም ስላላት ከሐገር ውጪ ያላችሁም እዘዙ ታደርሳለች she’s on tiktok too haregflowersandgift follow አድርጓት thank you.
14 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
14 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
14 days ago
አፍሪካ ተቀይራለች በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው‼️
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
ዲላን ፔጅ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ — በዓለማቀፍ ደረጃ በሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ታዋቂው የዲጂታል ጋዜጠኛ እና የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ (Dylan Page) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የስራ ጉብኝት አደረገ።
ጉብኝቱ በተቋሙ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን እና የምርምር ስራዎችን በቅርብ ለመመልከት ያለመ መሆኑ ታውቋል።
ዲላን ፔጅ በኢንስቲትዩቱ ባደረገው ቆይታ የተመለከታቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች አድንቆ፣ ጉብኝቱ ስለ አፍሪካ አህጉር ያለውን የተሳሳተ ግንዛቤ የሚቀይር መሆኑን ገልጿል። ይዘት ፈጣሪው በሰጠው አስተያየት፡
"ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው እጅግ ተደምሜያለሁ፤ በጣም ያማረና አስደናቂ ቦታ ነው። አፍሪካ ተቀይራለች፤ ይህ ተቋም ደግሞ የአህጉሪቱን አዲስ ገፅታ ለዓለም የሚያሳይ ስፍራ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ባየሁት ነገር ሁሉ እጅግ ደስተኛ ነኝ።"
ዲላን ፔጅ እና በዲጂታል ጋዜጠኝነት ያለው ተፅዕኖ
በፈጣን፣ አጭር፣ ሳቢ እና ለመረዳት ቀላል በሆኑ አቀራረቦች ዓለማቀፍ ዜናዎችን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለወጣቱ ትውልድ በማድረስ የሚታወቀው ዲላን ፔጅ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው።
በተለይም በቲክቶክ (TikTok) ገጹ ከ19 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዲላን፣ ወጣቱ ትውልድ መረጃና ዜናዎችን የሚቀበልበትን ባህላዊ መንገድ በመቀየር ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ መሆን ችሏል።
Via የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
14 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
15 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
15 days ago
The wait is over! 👑⚽️ ለመላው የአርሰናል ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ፤ ይገባችኋል። ለእናንተ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ጭምር ጥበቃው አብቅቷል!
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
የፌስቡክ ቤተሰቦቼ ❤... ከብዙዎች ቀድማችሁ የእኔን የቲክቶክ ጉዞ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የምታውቁ እና ሁልጊዜም ፍቅር የምታሳዩኝ እናንተ ናችሁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እዚህ ገጽ ላይ መጥፋት አብዝቼያለሁ። ነገር ግን ከፌስቡክ የራቅኩት ግን ስለጠላሁት ሳይሆን... በአንድ በኩል ያለብኝ የገንዘብ ዕዳ እና ችግር እያሳቀቀኝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ መጥቼ ባዶ እጄን ከመቆም ይልቅ ቲክቶክ ላይ የነበረኝን ተስፋ ይዤ ስታገል ስለነበር ነው።
እናም ያ ተስፋ፣ ያ የአንድ ዓመት ሙሉ ትግል እና ጥበቃ ዛሬ ፍሬ አፍርቷል! እነሆ የእኔም ጊዜ ደረሰ! 🙏
በዚህ አጋጣሚ፣ እዳችሁ በነበረብኝ አስቸጋሪ ወቅት እኔን ተረድታችሁ፣ በትዕግስት ለጠበቃችሁኝ እና ከጎኔ ላልራቃችሁ ሰዎች ሁሉ ከልብ የመነጨ ልዩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። የእናንተ ትዕግስት እና መረዳት በራሱ ለእኔ ትልቅ ብርታት ነበር።
ዛሬ ቻኖሊ ኑድል (Chanoly Noodle) በችሎታዬ ተማምኖ፣ ህይወቴን ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል አንድ ትልቅ የ 14 ቀናት የፎሎው ቻሌንጅ ሰጥቶኛል። የቲክቶክ ገጻቸውን በ50,000 አዲስ ተከታዮች ማሳደግ ከቻልኩ፣ የመቶ ሺህ ብር ሽልማት እና ትልቅ የረጅም ጊዜ ስራ ይጠብቀኛል። በአስቸጋሪ ሰዓት እጁን ለዘረጋልኝ ለዚህ ብራንድ ፍቅር ማሳየት ደግሞ የእኔም የእናንተም ድርሻ ነው።
እናንተ ውድ ቤተሰቦቼ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁን ከጎኔ ሆናችሁ እንድትደግፉኝ እፈልጋለሁ! ስለዚህ ሰከንድ እንኳ ሳታመነቱ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የ Chanoly Noodle ን የቲክቶክ ገጽን አሁኑኑ Follow አድርጉልኝ። ይህንን ቻሌንጅ አብረን እናሸንፈዋለን! ❤
🔗 https://www.tiktok.com/@ch...
15 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 3 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Sponsored by
Surafel
20 days ago
"ፊልም ላይ ከፍዬ ተውኛለሁ!"
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
20 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት ይሁኑ
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
23 days ago
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
24 days ago
ግርማ ሞግስ የተላበሱ ግዙፍ ዘመናዊ እና በፍጥነት እየተገነቡ የሚገኙ የንግድ ማዕከላት ከ40% ጀምሮ ቅናሽ ከ ግንቦት 8 - 14 በግዮን ሆቴል እፎይታ ኤክስፖ ላይ እንደ ጉድ ሊቸበቸቡ ነው!
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
1 month ago
ሴዶ ማርሻል የሚብለው ሰውዬ TikTok ላይ ሁሉንም ሰው እየቀጠቀጠ ሰው ካጣ ኮባ ዛፍ ቅጥቅጥ እያረገ የሚስፈራራን ሰውዬ አወቃችሁት? ሪንግውስጥ ሊያደባድቡት እንደሆነ ሰማችሁ? ከእሱ ጋር ለመደባደብ እሺ ያለው ልጅ ግን ቤተሰብ የለውም እንዴ? ተው አይሉትም , አሳዘነኝ ካሁን ምፅ
1 month ago
የ Zadok Perth International Ministry, Ethiopia ትምህርቶችና ስብከቶች! ✨
#ethiopia | በአውስትራሊያ "በወንጌል ለአለም ቤተክርስትያን" አገልጋይ በሆነው ተመስገን ነጋሽ የሚዘጋጁ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች በተለያዩ አማራጮች ወደ እናንተ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ፕሮግራሞቹን የሚከታተሉባቸው መንገዶች፦
በGMM TV, Ethio- Sat
ዘወትር ቅዳሜ፦ ከቀኑ 10:30 - 11:00 ሰዓት
በድጋሚ ረቡዕ፦ ጠዋት 2:00 - 2:30 ሰዓት
በማህበራዊ ሚዲያ፦
YouTube: በየሳምንቱ ቅዳሜ አዳዲስ ቪዲዮዎች ይለቀቃሉ Zadok Perth YouTube
Facebook: Zadok Perth Facebook
TikTok: Zadok Perth TikTok
እነዚህን መንፈሳዊ ይዘቶች በመከታተል፣ ሰብስክራይብ በማድረግና ለሌሎች በማጋራት (Share) የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እጋብዛችኋለሁ። ለበለጠ መረጃ በኢሜል አድራሻቸው zadokperthgmail.com ማግኘት ትችላላችሁ።
ቃሉን በመስማት ህይወታችንን እናድስ! 🙏📖
👉YouTube https://youtube.com/zadok...
👉Facebook https://www.facebook.com/s...
👉TikTok https://www.tiktok.com/@za...
#zadokperth #temesgennegash #gmmtv #spiritualgrowth #gospelfortheworld #australiaministry #ethiopiangospel #zadokperthinternational #የወንጌልለአለም #ስብከት #መንፈሳዊትምህርት
#ethiopia | በአውስትራሊያ "በወንጌል ለአለም ቤተክርስትያን" አገልጋይ በሆነው ተመስገን ነጋሽ የሚዘጋጁ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች በተለያዩ አማራጮች ወደ እናንተ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ፕሮግራሞቹን የሚከታተሉባቸው መንገዶች፦
በGMM TV, Ethio- Sat
ዘወትር ቅዳሜ፦ ከቀኑ 10:30 - 11:00 ሰዓት
በድጋሚ ረቡዕ፦ ጠዋት 2:00 - 2:30 ሰዓት
በማህበራዊ ሚዲያ፦
YouTube: በየሳምንቱ ቅዳሜ አዳዲስ ቪዲዮዎች ይለቀቃሉ Zadok Perth YouTube
Facebook: Zadok Perth Facebook
TikTok: Zadok Perth TikTok
እነዚህን መንፈሳዊ ይዘቶች በመከታተል፣ ሰብስክራይብ በማድረግና ለሌሎች በማጋራት (Share) የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እጋብዛችኋለሁ። ለበለጠ መረጃ በኢሜል አድራሻቸው zadokperthgmail.com ማግኘት ትችላላችሁ።
ቃሉን በመስማት ህይወታችንን እናድስ! 🙏📖
👉YouTube https://youtube.com/zadok...
👉Facebook https://www.facebook.com/s...
👉TikTok https://www.tiktok.com/@za...
#zadokperth #temesgennegash #gmmtv #spiritualgrowth #gospelfortheworld #australiaministry #ethiopiangospel #zadokperthinternational #የወንጌልለአለም #ስብከት #መንፈሳዊትምህርት
1 month ago
✨ለስራዎ የሚመጥን ምቹ እና ዘመናዊ የቢሮ እቃዎች ከሮዝዉድ!✨
ዘመናዊ ዲዛይን፦ የቢሮዎን ውበትና ደረጃ የሚመጥን
ጥራት፦ ለረጅም ጊዜ የሚያገለግሉ ጠንካራ የቢሮ ጠረጴዛዎች
✨አሁኑኑ ይደውሉ
📞 0905848586
አድራሻ :
📍 አየርጤና ሸዋ ሱፕር ማርኬት ፊትለፊት ቅያስ
📍 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ መንገድ 800 ሜትር
📲ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
Telegram: https://web.telegram.org/k...
Facebook: https://web.facebook.com/p...
Ticktok: https://www.tiktok.com/@ro...
#ሮዝውድ #ፈርኒቸር #officefurniture #rosewood #rosewoodfurniture #furniture #ethiopia
ዘመናዊ ዲዛይን፦ የቢሮዎን ውበትና ደረጃ የሚመጥን
ጥራት፦ ለረጅም ጊዜ የሚያገለግሉ ጠንካራ የቢሮ ጠረጴዛዎች
✨አሁኑኑ ይደውሉ
📞 0905848586
አድራሻ :
📍 አየርጤና ሸዋ ሱፕር ማርኬት ፊትለፊት ቅያስ
📍 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ መንገድ 800 ሜትር
📲ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
Telegram: https://web.telegram.org/k...
Facebook: https://web.facebook.com/p...
Ticktok: https://www.tiktok.com/@ro...
#ሮዝውድ #ፈርኒቸር #officefurniture #rosewood #rosewoodfurniture #furniture #ethiopia
1 month ago
💫ቢሮዎ የእርስዎ ሁለተኛ ቤት ነው!💫
የእርስዎን እና የድርጅትዎን ክብር የሚመጥኑ፣ ዘመናዊ እና ሙሉ የቢሮ ዕቃዎችን (Full Office Set) ከሮዝውድ ፈርኒቸር
✨አሁኑኑ ይደውሉ
📞 0905848586
አድራሻ :
📍 አየርጤና ሸዋ ሱፕር ማርኬት ፊትለፊት ቅያስ
📍 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ መንገድ 800 ሜትር
📲ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
Telegram: https://web.telegram.org/k...
Facebook: https://web.facebook.com/p...
Ticktok: https://www.tiktok.com/@ro...
#ሮዝውድ #ፈርኒቸር #officefurniture #rosewood #rosewoodfurniture #furniture #ethiopia
የእርስዎን እና የድርጅትዎን ክብር የሚመጥኑ፣ ዘመናዊ እና ሙሉ የቢሮ ዕቃዎችን (Full Office Set) ከሮዝውድ ፈርኒቸር
✨አሁኑኑ ይደውሉ
📞 0905848586
አድራሻ :
📍 አየርጤና ሸዋ ሱፕር ማርኬት ፊትለፊት ቅያስ
📍 አያት አደባባይ ወደ ጣፎ መንገድ 800 ሜትር
📲ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከታተሉ።
Telegram: https://web.telegram.org/k...
Facebook: https://web.facebook.com/p...
Ticktok: https://www.tiktok.com/@ro...
#ሮዝውድ #ፈርኒቸር #officefurniture #rosewood #rosewoodfurniture #furniture #ethiopia
2 months ago
የቲክቶክ ንጉስ ካቢ ላሜ የግል አካውንቱ ውስጥ ድንቡሎ የለውም ተባለ
#ethiopia | በቲከቶክ ማኅበራዊ ገጽ ላይ ንግግር ሳይጠቀም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን በማዝናናት የሚታወቀው ካቢ ላሜ፣ አሁን ላይ የግል ህይወቱና የፋይናንስ አያያዙ አነጋጋሪ ሆኗል።
በተለይም ከባለቤቱ ጋር እያደረገ ያለው የፍቺ ሂደት፣ የኮከቡን ያልተጠበቀ የሀብት አያያዝ ምስጢር ይፋ አድርጓል።
ምንም እንኳን የካቢ ላሜ አጠቃላይ የተጣራ ሀብት 20 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ቢገለጽም፣ በፍቺ ሂደቱ ወቅት የቀረቡ የፍርድ ቤት ሰነዶች ግን ሌላ እውነትን አመልክተዋል።
እንደ ሰነዶቹ ገለጻ፣ ካቢ ላሜ በራሱ ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ዋና ንብረት ወይም የባንክ ሂሳብ የለውም።
የምርመራ ውጤቶች እንደሚያሳዩት፣ የካቢ ላሜ የቅንጦት ቤቶችና አብዛኛው የፋይናንስ ይዞታዎች የተመዘገቡት በአባቱ ስም ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ በታዋቂ ሰዎች ዘንድ የተለመደ የሀብት መከላከያ ስልት እንደሆነ ይነገራል። ዓላማውም በፍቺ ወቅት የሚመጣን የሀብት ክፍፍል ወይም ከፍተኛ የቀለብ ክፍያን (Alimony) ለመቀነስ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ይገመታል።
ይህ ግኝት በፍርድ ቤቱ ቀጣይ ውሳኔ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ይህንን የሀብት ሽግግር እንደ "ንብረትን የመደበቅ ሙከራ" ካዩት፣ ኮከቡ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሀብት ክፍፍል ሊገጥመው ይችላል።
በማኅበራዊ ገጾቹ ላይ ሁሌም ዝምታን የሚመርጠው ካቢ፣ በዚህ አነጋጋሪ የገንዘብ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#መናኸሪያfm #getutemesgen #getu #khabylame #tiktok #celebritynews #finance #divorce #wealthmanagement #internationalnews #ካቢላሜ #ቲከቶክ #ዜና #ኢትዮጵያ
#ethiopia | በቲከቶክ ማኅበራዊ ገጽ ላይ ንግግር ሳይጠቀም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን በማዝናናት የሚታወቀው ካቢ ላሜ፣ አሁን ላይ የግል ህይወቱና የፋይናንስ አያያዙ አነጋጋሪ ሆኗል።
በተለይም ከባለቤቱ ጋር እያደረገ ያለው የፍቺ ሂደት፣ የኮከቡን ያልተጠበቀ የሀብት አያያዝ ምስጢር ይፋ አድርጓል።
ምንም እንኳን የካቢ ላሜ አጠቃላይ የተጣራ ሀብት 20 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ቢገለጽም፣ በፍቺ ሂደቱ ወቅት የቀረቡ የፍርድ ቤት ሰነዶች ግን ሌላ እውነትን አመልክተዋል።
እንደ ሰነዶቹ ገለጻ፣ ካቢ ላሜ በራሱ ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ዋና ንብረት ወይም የባንክ ሂሳብ የለውም።
የምርመራ ውጤቶች እንደሚያሳዩት፣ የካቢ ላሜ የቅንጦት ቤቶችና አብዛኛው የፋይናንስ ይዞታዎች የተመዘገቡት በአባቱ ስም ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ በታዋቂ ሰዎች ዘንድ የተለመደ የሀብት መከላከያ ስልት እንደሆነ ይነገራል። ዓላማውም በፍቺ ወቅት የሚመጣን የሀብት ክፍፍል ወይም ከፍተኛ የቀለብ ክፍያን (Alimony) ለመቀነስ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ይገመታል።
ይህ ግኝት በፍርድ ቤቱ ቀጣይ ውሳኔ ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ይህንን የሀብት ሽግግር እንደ "ንብረትን የመደበቅ ሙከራ" ካዩት፣ ኮከቡ ከባድ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሀብት ክፍፍል ሊገጥመው ይችላል።
በማኅበራዊ ገጾቹ ላይ ሁሌም ዝምታን የሚመርጠው ካቢ፣ በዚህ አነጋጋሪ የገንዘብ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#መናኸሪያfm #getutemesgen #getu #khabylame #tiktok #celebritynews #finance #divorce #wealthmanagement #internationalnews #ካቢላሜ #ቲከቶክ #ዜና #ኢትዮጵያ
2 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ የመጨረሻው ሌሊት ነው ተረባረቡ ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ ቅዳሜ ምሽት በቀጥታ ሥርጭት ጠብቁን!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
2 months ago
በረከት ዐይቶ ማለፍ በረከት ይለፈኝ እንደማለት ይቆጠራልና የገዳማውያኑን መልእክት ቸል አንበል::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን ::
በማእከላዊ ጎንደር ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኛው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ወዳጆች የት ናችኹ?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
ደብረ ገሊላ አማኑኤል ምን አጋጠመው?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
#ያበቃልህ_ሲመስልህ_እነዚህን_5ቱን_አስብ፦
1. አብርሃም የመቶ ዓመት ሽማግሌ ነበር
👉ግን የብዙ ሕዝብ አባት ሆነ።
2. ሳራ ማሕፀኗ ደርቆ ነበር
👉 ግን በስተርጅናዋ ይስሐቅን ወለደች
3. አላዛር ሞቶ አራት ቀን ሆኖት ነበር
👉 ግን በመቃብር ውስጥ ሕይወት አገኘ
4. ሐና ለብዙ ዓመታት መካን ነበረች
👉ግን ታላቁን ነቢይ ሳሙኤልን አቀፈች
5. ያ መጻጉዕ ለ38 ዓመታት በአልጋ ላይ ነበር
👉 ግን በቃሉ ተፈውሶ ተነሳ።
የአንተ "ዘግይቷል" የእግዚአብሔር "ትክክለኛው ሰዓት" ነው።
#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
እና #ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
ሁለት አዳዲስ የአቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
የአቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ፣ የቅዱስ ዮሐንስ አዲስ ምርጥ ምርጥ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#በቤት_ውስጥ_ያለች_ቤተክርስቲያን
👉#ኃጢአትን_ማሸነፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና
👉 #የጽድቅ_መንገድ
👉 #የነፍስ_ምግብ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት
👉 #እስከማዕዜኑ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው
👉 #ኦርቶጵያ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
1. አብርሃም የመቶ ዓመት ሽማግሌ ነበር
👉ግን የብዙ ሕዝብ አባት ሆነ።
2. ሳራ ማሕፀኗ ደርቆ ነበር
👉 ግን በስተርጅናዋ ይስሐቅን ወለደች
3. አላዛር ሞቶ አራት ቀን ሆኖት ነበር
👉 ግን በመቃብር ውስጥ ሕይወት አገኘ
4. ሐና ለብዙ ዓመታት መካን ነበረች
👉ግን ታላቁን ነቢይ ሳሙኤልን አቀፈች
5. ያ መጻጉዕ ለ38 ዓመታት በአልጋ ላይ ነበር
👉 ግን በቃሉ ተፈውሶ ተነሳ።
የአንተ "ዘግይቷል" የእግዚአብሔር "ትክክለኛው ሰዓት" ነው።
#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
እና #ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
ሁለት አዳዲስ የአቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
የአቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ፣ የቅዱስ ዮሐንስ አዲስ ምርጥ ምርጥ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#በቤት_ውስጥ_ያለች_ቤተክርስቲያን
👉#ኃጢአትን_ማሸነፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና
👉 #የጽድቅ_መንገድ
👉 #የነፍስ_ምግብ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት
👉 #እስከማዕዜኑ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው
👉 #ኦርቶጵያ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...