5 hours ago
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ LinkedIn Changemaker Awards የእውቅና ሽልማት ተሰጠ
#ethiopia | በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የLinkedIn Changemaker Awards Ethiopia 2026፣ በሙያቸውና በእውቀት ሽግግር ተፅዕኖ ለፈጠሩ ግለሰቦችና ተቋማት በአዲስ አበባ ሕፃናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት የእውቅና ሽልማት ተሰጥቷል።
የፕሮግራሙ መስራች አቶ የአብስራ መካሻ በመክፈቻ ንግግራቸው፤ የሊንክድኢን መተግበሪያ ስራ ፈላጊ እና ቀጣሪን የማገናኘት አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፣ በተለይም ለአለም አቀፍ ድርጅቶች ቀዳሚ ምርጫ በመሆኑ በርካታ የስራ እድሎች የሚገኙበት መድረክ መሆኑን ገልፀዋል።
ሊንክድኢን በሀገራችን ውስን ተጠቃሚዎች ያሉት ቢሆንም፣ ጥቂት የማይባሉ ባለሙያዎች ስራቸውን እና እራሳቸውን ለማስተዋወቅ እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
ይህ የሽልማት መድረክም በኢትዮጵያ የዲጂታል ስትራቴጂ 2030 ላይ የዲጂታል ኢኮኖሚውን ከመገንባት አንፃር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
የውድድሩ ሂደት
ከ600 በላይ በህዝብ የቀረቡ እጩዎች
ከ200,000 በላይ የህዝብ ድምፅ
በባለሙያ ዳኞች የተመረጡ በ24 ዘርፍ ለውጥ ፈጣሪዎች
🏆 የ24ቱ ዘርፎች አሸናፊዎች ሙሉ ዝርዝር፡
LinkedIn Changemaker of the Year: ዶ/ር ሰገነት ቢዙነህ
Consistent LinkedIner of the Year: ዶ/ር ሰገነት ቢዙነህ
Inspiring Journey of the Year: እስክንድር አየለ
Creative Campaign of the Year: እስክንድር አየለ
Excellence in Marketing and Communication: ቲኖ አሊዬ
Digital Marketer of the Year: ዮናስ ሞህ
Best Local Company to Work For: የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Young Changemaker of the Year: ሳኒዪ ድሪባ
Entrepreneur Impact of the Year: የትናየት ሰሎሞን
Influential Startup of the Year: አፍሪማ ዌልነስ
Mentorship Champion of the Year: ፍቃዱ ረታ
Women Empowerment Advocate of the Year: ሳሮን መሰለ
Humanitarian Advocate of the Year: ዶ/ር ፈቀደ አግዋር
Mental Health Advocate of the Year: ዶ/ር እስጢፋኖስ እንዳላማው
Health Advocate of the Year: ዶ/ር ተስፋዬ ተሊላ
Best Child Development and Psychology Content: ብርሃኑ በላቸው
Best Career and Professional Growth: ዶ/ር ያዕቆብ አህመድ
Best AI Literacy and Awareness Content: ብርሃን ታፈሰ
Best STEM and Innovation Content: ሚኒልክ መንግስቱ
Best Climate and Sustainability: ፍሬው ከፍያለው
Best Academic and Research Content: ዶ/ር ሃሌ ተካ
Best Pan-African Voice: ሚካኤል ማስሪዬ
Best LinkedIn Newsletter Content: ታቢታ መሰለ
Impactful Campaign of the Year: ጥላሁን ግርማ
👏 እንኳን ለዚህ ታላቅ እውቅና አበቃችሁ!
#linkedinchangemakerethiopia #linkedinethiopia #digitalethiopia2030 #professionalexcellence #ethiopia
#ethiopia | በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የLinkedIn Changemaker Awards Ethiopia 2026፣ በሙያቸውና በእውቀት ሽግግር ተፅዕኖ ለፈጠሩ ግለሰቦችና ተቋማት በአዲስ አበባ ሕፃናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት የእውቅና ሽልማት ተሰጥቷል።
የፕሮግራሙ መስራች አቶ የአብስራ መካሻ በመክፈቻ ንግግራቸው፤ የሊንክድኢን መተግበሪያ ስራ ፈላጊ እና ቀጣሪን የማገናኘት አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፣ በተለይም ለአለም አቀፍ ድርጅቶች ቀዳሚ ምርጫ በመሆኑ በርካታ የስራ እድሎች የሚገኙበት መድረክ መሆኑን ገልፀዋል።
ሊንክድኢን በሀገራችን ውስን ተጠቃሚዎች ያሉት ቢሆንም፣ ጥቂት የማይባሉ ባለሙያዎች ስራቸውን እና እራሳቸውን ለማስተዋወቅ እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
ይህ የሽልማት መድረክም በኢትዮጵያ የዲጂታል ስትራቴጂ 2030 ላይ የዲጂታል ኢኮኖሚውን ከመገንባት አንፃር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
የውድድሩ ሂደት
ከ600 በላይ በህዝብ የቀረቡ እጩዎች
ከ200,000 በላይ የህዝብ ድምፅ
በባለሙያ ዳኞች የተመረጡ በ24 ዘርፍ ለውጥ ፈጣሪዎች
🏆 የ24ቱ ዘርፎች አሸናፊዎች ሙሉ ዝርዝር፡
LinkedIn Changemaker of the Year: ዶ/ር ሰገነት ቢዙነህ
Consistent LinkedIner of the Year: ዶ/ር ሰገነት ቢዙነህ
Inspiring Journey of the Year: እስክንድር አየለ
Creative Campaign of the Year: እስክንድር አየለ
Excellence in Marketing and Communication: ቲኖ አሊዬ
Digital Marketer of the Year: ዮናስ ሞህ
Best Local Company to Work For: የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Young Changemaker of the Year: ሳኒዪ ድሪባ
Entrepreneur Impact of the Year: የትናየት ሰሎሞን
Influential Startup of the Year: አፍሪማ ዌልነስ
Mentorship Champion of the Year: ፍቃዱ ረታ
Women Empowerment Advocate of the Year: ሳሮን መሰለ
Humanitarian Advocate of the Year: ዶ/ር ፈቀደ አግዋር
Mental Health Advocate of the Year: ዶ/ር እስጢፋኖስ እንዳላማው
Health Advocate of the Year: ዶ/ር ተስፋዬ ተሊላ
Best Child Development and Psychology Content: ብርሃኑ በላቸው
Best Career and Professional Growth: ዶ/ር ያዕቆብ አህመድ
Best AI Literacy and Awareness Content: ብርሃን ታፈሰ
Best STEM and Innovation Content: ሚኒልክ መንግስቱ
Best Climate and Sustainability: ፍሬው ከፍያለው
Best Academic and Research Content: ዶ/ር ሃሌ ተካ
Best Pan-African Voice: ሚካኤል ማስሪዬ
Best LinkedIn Newsletter Content: ታቢታ መሰለ
Impactful Campaign of the Year: ጥላሁን ግርማ
👏 እንኳን ለዚህ ታላቅ እውቅና አበቃችሁ!
#linkedinchangemakerethiopia #linkedinethiopia #digitalethiopia2030 #professionalexcellence #ethiopia
2 days ago
u1260u12c8u1245u1273u12ca u1309u12f3u12eeu127d u12e8u1218u1295u130du1225u1275 u12aeu1219u1292u12acu123du1295 u1218u130du1208u132b #communicationservice #ethiopia #currentaffairs #ebc #ebcdotstream ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
በወቅታዊ ጉዳዮች የመንግሥት ኮሙኒኬሽን መግለጫ #communicationservice #ethiopia #currentaffairs #ebc #ebcdotstream
3 days ago
ከጠቅላይ መሪያችን ጋር መገናኘት አልቻልንም፦ ፔዤሽኪያ
*ፕሬዝዳንቱ በተለያዩ ምክንያቶች ከጠቅላይ መሪያችን ጋር መገናኘት "በጣም አስቸጋሪ" ነው አሉ።
#ethiopia | የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን ከሀገሪቱ የበላይ ጠቅላይ መሪ ከሙጅተባ ኻመነኢ ጋር ለመገናኘት አስቸጋሪ መሆኑን ተናገሩ።
የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን ከሀገሪቱ የበላይ ጠቅላይ መሪ ከሙጅተባ ኻመነኢ ጋር ግንኙነት ለማድረግና ሀገራዊ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ «እጅግ አስቸጋሪ» መሆኑን ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት ሙጅተባ ኻመነኢ ስልጣን ከያዙ ጀምሮ እስካሁን በአደባባይ ወይም በምስል አለመታየታቸውን ተከተሎ ባለው ከፍተኛ ጥርጣሬ እና ስጋት መካከል ነው።
ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያን ከመንግስት ከፍተኛ አካላት እና ከጠቅላይ መሪው ቢሮ ጋር የሚደረጉ ግንኙነቶች በከፍተኛ የደህንነት ጥበቃ እና በተዘዋዋሪ መንገዶች ብቻ እየተካሄዱ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
አዲሱ ጠቅላይ መሪ ሙጅተባ ኻመነኢ ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ምንም አይነት የቀጥታ ስርጭት የቪዲዮ መልዕክት ወይም ህዝባዊ ንግግር አለማድረጋቸው በህዝቡ ዘንድ ጥርጣሬ እንዲፈጠረ አድርጓል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ባሁኑ ሰአት በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል የመንግስት ውሳኔዎችን በማሳለፍ ረገድ ክፍተቶች እና ውጥረቶች እየተፈጠሩ መሆናቸውን ከቴህራን የሚወጡ ዘገባዎች ያመለክታሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #iran #pezeshkian #supremeleader #mojtabakhamenei #communication
*ፕሬዝዳንቱ በተለያዩ ምክንያቶች ከጠቅላይ መሪያችን ጋር መገናኘት "በጣም አስቸጋሪ" ነው አሉ።
#ethiopia | የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን ከሀገሪቱ የበላይ ጠቅላይ መሪ ከሙጅተባ ኻመነኢ ጋር ለመገናኘት አስቸጋሪ መሆኑን ተናገሩ።
የኢራኑ ፕሬዝዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን ከሀገሪቱ የበላይ ጠቅላይ መሪ ከሙጅተባ ኻመነኢ ጋር ግንኙነት ለማድረግና ሀገራዊ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ «እጅግ አስቸጋሪ» መሆኑን ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት ሙጅተባ ኻመነኢ ስልጣን ከያዙ ጀምሮ እስካሁን በአደባባይ ወይም በምስል አለመታየታቸውን ተከተሎ ባለው ከፍተኛ ጥርጣሬ እና ስጋት መካከል ነው።
ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያን ከመንግስት ከፍተኛ አካላት እና ከጠቅላይ መሪው ቢሮ ጋር የሚደረጉ ግንኙነቶች በከፍተኛ የደህንነት ጥበቃ እና በተዘዋዋሪ መንገዶች ብቻ እየተካሄዱ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
አዲሱ ጠቅላይ መሪ ሙጅተባ ኻመነኢ ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ምንም አይነት የቀጥታ ስርጭት የቪዲዮ መልዕክት ወይም ህዝባዊ ንግግር አለማድረጋቸው በህዝቡ ዘንድ ጥርጣሬ እንዲፈጠረ አድርጓል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ባሁኑ ሰአት በኢራን ከፍተኛ አመራሮች መካከል የመንግስት ውሳኔዎችን በማሳለፍ ረገድ ክፍተቶች እና ውጥረቶች እየተፈጠሩ መሆናቸውን ከቴህራን የሚወጡ ዘገባዎች ያመለክታሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #iran #pezeshkian #supremeleader #mojtabakhamenei #communication
8 days ago
ከገጠር እርሻ ወደ ዓለም አቀፍ ዝና! ✨🇪🇹
የኤልሳቤጥ ደስታ ጉዞ የጽናት፣ የክብር፣ እና የማይደበዝዝ የኢትዮጵያ ውበት አስደናቂ ታሪክ ነው።
በተፈጥሯዊ ውብ ቆዳዋ፣ በልዩ ግርማዋ እና በራስ መተማመኗ፣ ኤልሳቤጥ የአዲሱን ትውልድ የኢትዮጵያ ሞዴሎች በኩራት ትወክላለች። በሁሉም የምትሳተፍባቸው የብራንድ ዘመቻዎች የኢትዮጵያን ባህል፣ ልዩነት እና ልቀት ለዓለም ታስተዋውቃለች፣ በስራዋም ብዙዎችን ታነሳሳለች።
ኤልሳቤጥ በBN Advertising & Talent Management Company ብቸኛ አስተዳደር ስር ያለች ተሰጥኦ ሲሆን፣ በታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ከበደ ጋር በመተባበር ይህ ፕሮጀክት ተከናውኗል።
የግብይት አማካሪ: ናትናኤል ዘሪሁን | NZ Communications
ፎቶግራፍ: Miki Photo (Fitle Picture) 📸
ሜካፕ: Marzel 💄
ስታይሊስት እና አርት ዳይሬክተር: Hemen ✨
ውበትን ከዓላማ ጋር፣ ተሰጥኦን ከራዕይ ጋር፣ ኢትዮጵያንም በኩራት እናክብር። 🇪🇹❤️
#elsabet #ethiopianbeauty #brandmodel #madeinethiopia #africanbeauty #fashionphotography #bnadvertisingandevents #brooknews #masterabinetkebede #nzcommunications #mikiphoto #marzelmakeup #hemenstylist #portraitphotography #ethiopianmodels #beautywithpurpose #addisababa #proudlyethiopian
የኤልሳቤጥ ደስታ ጉዞ የጽናት፣ የክብር፣ እና የማይደበዝዝ የኢትዮጵያ ውበት አስደናቂ ታሪክ ነው።
በተፈጥሯዊ ውብ ቆዳዋ፣ በልዩ ግርማዋ እና በራስ መተማመኗ፣ ኤልሳቤጥ የአዲሱን ትውልድ የኢትዮጵያ ሞዴሎች በኩራት ትወክላለች። በሁሉም የምትሳተፍባቸው የብራንድ ዘመቻዎች የኢትዮጵያን ባህል፣ ልዩነት እና ልቀት ለዓለም ታስተዋውቃለች፣ በስራዋም ብዙዎችን ታነሳሳለች።
ኤልሳቤጥ በBN Advertising & Talent Management Company ብቸኛ አስተዳደር ስር ያለች ተሰጥኦ ሲሆን፣ በታዋቂው በጎ አድራጊ ማስተር አብነት ከበደ ጋር በመተባበር ይህ ፕሮጀክት ተከናውኗል።
የግብይት አማካሪ: ናትናኤል ዘሪሁን | NZ Communications
ፎቶግራፍ: Miki Photo (Fitle Picture) 📸
ሜካፕ: Marzel 💄
ስታይሊስት እና አርት ዳይሬክተር: Hemen ✨
ውበትን ከዓላማ ጋር፣ ተሰጥኦን ከራዕይ ጋር፣ ኢትዮጵያንም በኩራት እናክብር። 🇪🇹❤️
#elsabet #ethiopianbeauty #brandmodel #madeinethiopia #africanbeauty #fashionphotography #bnadvertisingandevents #brooknews #masterabinetkebede #nzcommunications #mikiphoto #marzelmakeup #hemenstylist #portraitphotography #ethiopianmodels #beautywithpurpose #addisababa #proudlyethiopian
8 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
8 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
23 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
25 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
1 month ago
Abel Birhanu joins the 2026 League of Excellence!
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
Sponsored by
Surafel
1 month ago
እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ!
ለእሁዱ 10ኛው ዙር ብስክሌት በአዲስ ወርሀዊ ፌስቲቫል! እየተዘጋጃችሁ ነው?
እሁድ ሰኔ 28 ከጠዋቱ 1:00 - 6:0 ከሲኤምሲ እስከ ፍየል ቤት ያለው ዋና ጎዳና ከትራፊክ ፍሰት ነፃ ሆኖ ለናንተው ክፍት ይሆናል!
ቤተሰቦቻችሁን ይዣችሁ መጥታችሁ ፀዴ ጊዜ እናሳልፍ!
Neff Communication & Event
ለእሁዱ 10ኛው ዙር ብስክሌት በአዲስ ወርሀዊ ፌስቲቫል! እየተዘጋጃችሁ ነው?
እሁድ ሰኔ 28 ከጠዋቱ 1:00 - 6:0 ከሲኤምሲ እስከ ፍየል ቤት ያለው ዋና ጎዳና ከትራፊክ ፍሰት ነፃ ሆኖ ለናንተው ክፍት ይሆናል!
ቤተሰቦቻችሁን ይዣችሁ መጥታችሁ ፀዴ ጊዜ እናሳልፍ!
Neff Communication & Event
2 months ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
2 months ago
✨🏆 እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን! 🎉 🎉
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም በታዋቂው Brand Africa 16ኛው ዓመታዊ የብራንድ አፍሪካ 100 ሽልማት ላይ በሁለት ታላላቅ ዘርፎች አሸናፊ መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ኩራት ነው!
1️⃣ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
2️⃣ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢ ጥበቃ በጎ አስተዋጽኦ በማድረግ እጅግ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ብራንድ
ይህ ስኬት የእናንተ የደንበኞቻችን ዘላቂ እምነት፣ የአጋሮቻችንና የሠራተኞቻችን የሥራ ውጤት በመሆኑ ሁልጊዜም ከልብ እናመሰግናለን!
Congratulations to you, and congratulations to us all!
We are thrilled and deeply honored to announce that Ethio telecom has emerged victorious in two major categories at the prestigious 16th Annual Brand Africa 100.
1️⃣ Most Admired Ethiopian Brand in Telecommunications
2️⃣ Most Admired Ethiopian Brand Doing Good for Society and the Environment
This milestone is a testament to your unwavering trust as our valued customers and the dedication of our partners and employees.
Thank you for walking this journey with us!
#ethiotelecom #brandafrica100 #mostadmiredbrand
3 months ago
“አዲሲቱ አዲስ”
የጥናታዊ ፅሑፍና የውይይት መድረክ ተካሄደ
የአዲስ አበባ ከተማን ዕድገት የቃኘና የከተሞችን አመሠራረት ያሳየ ምሁራዊ የጥናታዊ ፅሑፍ አቅርቦትና የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ናሽናል ሚድያ አክሲዮን ማህበር (ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን) ባዘጋጀው በዚህ መድረክ የአዲስ አበባን እድገትና ውበት የተመለከቱ የጥናት ወረቀቶች ቀርበዋል።የጥያቄና መልስ፣የአስተያየትና የውይይት መርሀ -ግብርም ተካሂዷል።
የናሽናል ሚዲያ አክስዮን ማህበር ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።አቶ ዘካርያስ እንዳሉት ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተመልካችን የሚመጥኑ፣በጥናትና ምርምር የተደገፉ ርዕሰ ጉዳዮችን አየር ላይ እያዋለ መሆኑን ገልፀው በአድዋ ሙዚየም የተካሄደው ሲምፖዚየምም የዚሁ አካል መሆኑን ገልፀዋል።
የከተማነት ጉዞ ከትናንት እስከ ዛሬ እሳቤውና አፈፃፀሙ፣ ስኬትና ተግዳሮቶቹ ምን እንደሆነ በጥልቀት መስማትና መረዳት፣መጠየቅና መወያየት፣ ከምንም በላይ ደግሞ በከተማ ማደስ የታየው አስደናቂ የለውጥ አመራርና የሥራ አፈጻጸም በሌሎች የህይወትና የኑሮ ለውጥ ሥራዎች እውን የሚሆንበትን ምስጢር አውቆ ለመተግበር እንደዚህ ዓይነት መድረክ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ እንደሆነ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ ገልጸዋል።
ፖለቲከኞች እና አስተዳዳሪዎቹ ከሚነግሩት ባሻገር የዘርፉ ምሁራንና ተመራማሪዎች ፣ባለድርሻ አካላትና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ታድመው ለተሻለ የጋራ ውጤት በጋራ እንዲመክሩና እንዲወያዩ በማለም መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑንም ኃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
በዕለቱ፣ አርኪቴክት ዳዊት በንቲ "ከተሞችና የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ" በሚል ርዕስ ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዋል።
አርክቴክት ዳዊት በንቲ " ከተሞችና የአዲስ አበባ ጉዞ" በሚል ርዕስ ባቀረቡት የጥናት ወረቀት በዓለም ላይ የከተሞች አመሠራረት ላይ ታሪካዊ ዳራዎችን አንስተዋል።
እንደ አርክቴክት ዳዊት ስለ ከተማ እድገት ስናነሳ የመካከለኛው ዘመን ከተሞች፣የህዳሴ ዘመን ከተሞች እንደነበሩ ጠቅሰው ከ1800 አንስቶ በኢንዱስትሪ አብዮት የከተማ ተሀድሶ ይደረግ እንደነበር አንስተዋል።
የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ በብዙ የዕድገት ደረጃዎች ማለፉን የጥናት አቅራቢው ገልፀው ይህም ታሪክ በሙዚየም ተቀምጦ አዲሱ ትውልድ ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።
"የከተማ ትራንስፎርሜሽን እሳቤዎች፣ ትግበራ እና እንድምታዎች በአዲስ አበባ" በሚል ርዕስ ጥናት ያቀረቡት እሸትአየሁ ክንፉ( ዶ/ር ኢንጂነር) አዲስ አበባ ከንጉሡ ዘመን አንስቶ እድሳት እየተደረገላት መምጣቷን ገልፀዋል። አዲስ አበባ በቀደሙት ዘመናት ለማዘመን ነባራዊ ሁኔታዋ ባይመችም በጊዜው የመጡት መንግሥታት እንደ አቅማቸው ከተማዋን ለመቀየር መሞከራቸውን የጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
ከ2010 ዓ.ም በኃላ የከተሞች ጉዳይ እንደ ትልቅ ጉዳይ ተቆጥሮና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶበት ሰፊ የማዘመን ሥራ መሠራቱን፣ይህም በቁርጠኛ አመራር የመጣ መሆኑን ጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
በዕለቱ የታደሙ ባለድርሻ አካላት እና ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተጋበዙ እንግዶችም ለጥናት አቅራቢዎቹ አስተያየት እና ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
በሲንፖዝየሙ የታደሙት የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሰፊ ማብራሪያና ገጠመኞቻቸውን ተናግረዋል።
የሲምፖዚየሙ አወያይ እና የኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ከበደ በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ እንደ ሚዲያ የተሰራውን እና ሊሰራ የሚገባውን ጉዳይ አብራርተዋል። የከተማዋን ሥር ነቀል እድገትና ተያይዘው የመጡ ቱሩፋቶች የምንረዳበትንና ከህዝብ ጋር የምናገናኝበትን የመገናኛ ዘዴ (communication)በተመለከተም ሰፊ ሞያዊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ኢዲሲቱ አዲስ" በተሰኝ ዐቢይ ርዕስ ዛሬ የተካሄደው ሲንፖዝየም ሙሉ መርሃግብር በኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቅርቡ ለህዝብ እንደሚሰራጭ ታውቋል።
የዚህን ስምፖዚየም የሚድያ ማስተባበር ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነ ታውቋል።
የጥናታዊ ፅሑፍና የውይይት መድረክ ተካሄደ
የአዲስ አበባ ከተማን ዕድገት የቃኘና የከተሞችን አመሠራረት ያሳየ ምሁራዊ የጥናታዊ ፅሑፍ አቅርቦትና የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ ተካሂዷል።
ናሽናል ሚድያ አክሲዮን ማህበር (ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን) ባዘጋጀው በዚህ መድረክ የአዲስ አበባን እድገትና ውበት የተመለከቱ የጥናት ወረቀቶች ቀርበዋል።የጥያቄና መልስ፣የአስተያየትና የውይይት መርሀ -ግብርም ተካሂዷል።
የናሽናል ሚዲያ አክስዮን ማህበር ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።አቶ ዘካርያስ እንዳሉት ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ተመልካችን የሚመጥኑ፣በጥናትና ምርምር የተደገፉ ርዕሰ ጉዳዮችን አየር ላይ እያዋለ መሆኑን ገልፀው በአድዋ ሙዚየም የተካሄደው ሲምፖዚየምም የዚሁ አካል መሆኑን ገልፀዋል።
የከተማነት ጉዞ ከትናንት እስከ ዛሬ እሳቤውና አፈፃፀሙ፣ ስኬትና ተግዳሮቶቹ ምን እንደሆነ በጥልቀት መስማትና መረዳት፣መጠየቅና መወያየት፣ ከምንም በላይ ደግሞ በከተማ ማደስ የታየው አስደናቂ የለውጥ አመራርና የሥራ አፈጻጸም በሌሎች የህይወትና የኑሮ ለውጥ ሥራዎች እውን የሚሆንበትን ምስጢር አውቆ ለመተግበር እንደዚህ ዓይነት መድረክ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ እንደሆነ አቶ ዘካርያስ ብርሃኑ ገልጸዋል።
ፖለቲከኞች እና አስተዳዳሪዎቹ ከሚነግሩት ባሻገር የዘርፉ ምሁራንና ተመራማሪዎች ፣ባለድርሻ አካላትና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ታድመው ለተሻለ የጋራ ውጤት በጋራ እንዲመክሩና እንዲወያዩ በማለም መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑንም ኃላፊው ጨምረው ገልጸዋል።
በዕለቱ፣ አርኪቴክት ዳዊት በንቲ "ከተሞችና የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ" በሚል ርዕስ ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዋል።
አርክቴክት ዳዊት በንቲ " ከተሞችና የአዲስ አበባ ጉዞ" በሚል ርዕስ ባቀረቡት የጥናት ወረቀት በዓለም ላይ የከተሞች አመሠራረት ላይ ታሪካዊ ዳራዎችን አንስተዋል።
እንደ አርክቴክት ዳዊት ስለ ከተማ እድገት ስናነሳ የመካከለኛው ዘመን ከተሞች፣የህዳሴ ዘመን ከተሞች እንደነበሩ ጠቅሰው ከ1800 አንስቶ በኢንዱስትሪ አብዮት የከተማ ተሀድሶ ይደረግ እንደነበር አንስተዋል።
የአዲስ አበባ ዘመናዊ ጉዞ በብዙ የዕድገት ደረጃዎች ማለፉን የጥናት አቅራቢው ገልፀው ይህም ታሪክ በሙዚየም ተቀምጦ አዲሱ ትውልድ ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።
"የከተማ ትራንስፎርሜሽን እሳቤዎች፣ ትግበራ እና እንድምታዎች በአዲስ አበባ" በሚል ርዕስ ጥናት ያቀረቡት እሸትአየሁ ክንፉ( ዶ/ር ኢንጂነር) አዲስ አበባ ከንጉሡ ዘመን አንስቶ እድሳት እየተደረገላት መምጣቷን ገልፀዋል። አዲስ አበባ በቀደሙት ዘመናት ለማዘመን ነባራዊ ሁኔታዋ ባይመችም በጊዜው የመጡት መንግሥታት እንደ አቅማቸው ከተማዋን ለመቀየር መሞከራቸውን የጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
ከ2010 ዓ.ም በኃላ የከተሞች ጉዳይ እንደ ትልቅ ጉዳይ ተቆጥሮና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶበት ሰፊ የማዘመን ሥራ መሠራቱን፣ይህም በቁርጠኛ አመራር የመጣ መሆኑን ጥናት አቅራቢው ገልፀዋል።
በዕለቱ የታደሙ ባለድርሻ አካላት እና ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተጋበዙ እንግዶችም ለጥናት አቅራቢዎቹ አስተያየት እና ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
በሲንፖዝየሙ የታደሙት የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሰፊ ማብራሪያና ገጠመኞቻቸውን ተናግረዋል።
የሲምፖዚየሙ አወያይ እና የኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ከበደ በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ እንደ ሚዲያ የተሰራውን እና ሊሰራ የሚገባውን ጉዳይ አብራርተዋል። የከተማዋን ሥር ነቀል እድገትና ተያይዘው የመጡ ቱሩፋቶች የምንረዳበትንና ከህዝብ ጋር የምናገናኝበትን የመገናኛ ዘዴ (communication)በተመለከተም ሰፊ ሞያዊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"ኢዲሲቱ አዲስ" በተሰኝ ዐቢይ ርዕስ ዛሬ የተካሄደው ሲንፖዝየም ሙሉ መርሃግብር በኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቅርቡ ለህዝብ እንደሚሰራጭ ታውቋል።
የዚህን ስምፖዚየም የሚድያ ማስተባበር ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነ ታውቋል።
3 months ago
በአመራር ጥበብ እና በሰላም ግንባታ ላይ የሚያተኩረው የ'CIRCLE' ተቋም በይፋ ተመረቀ
#fastmereja I በአንጋፋው መሪ ፓስተር ጻድቁ አብዶ የተመሰረተውና በባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ተግባቦት እንዲሁም በአመራር ብቃት ላይ የሚያተኩረው CIRCLE (Center for Intercultural, Religious, Communication, Leadership Excellence) የተሰኘው ተቋም የምረቃ ስነ-ስርዓቱን አከናውኗል። ተቋሙ በዋናነት በአመራር ጥራት፣ በሰላምና እርቅ እንዲሁም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተገልጿል።
በምረቃው መርሃ-ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የተቋሙ ራዕይ ለተሳታፊዎች ቀርቧል። የክብር እንግዶቹ ባደረጉት ንግግር፣ የዚህ መሰል ተቋም መመስረት ለሀገር ሰላምና ለመሪዎች የአቅም ግንባታ የሚኖረው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የCIRCLE መስራች ፓስተር ጻድቁ አብዶ በአገልግሎት ዘርፍ ከ50 ዓመታት በላይ፣ በአመራርነት ደግሞ ከ40 ዓመታት በላይ ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ወደ ተቋማዊ አሰራር በመቀየር ለትውልድ ለማስተላለፍ አልመው የተነሱ መሆኑ ተመላክቷል። ተቋሙ በተለይ የተለያዩ ባህሎችና እምነቶች ባሏቸው ማህበረሰቦች መካከል ውጤታማ ተግባቦትና የአመራር ልህቀት እንዲሰፍን በትጋት እንደሚሰራ ታውቋል።
#fastmereja I በአንጋፋው መሪ ፓስተር ጻድቁ አብዶ የተመሰረተውና በባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ተግባቦት እንዲሁም በአመራር ብቃት ላይ የሚያተኩረው CIRCLE (Center for Intercultural, Religious, Communication, Leadership Excellence) የተሰኘው ተቋም የምረቃ ስነ-ስርዓቱን አከናውኗል። ተቋሙ በዋናነት በአመራር ጥራት፣ በሰላምና እርቅ እንዲሁም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተገልጿል።
በምረቃው መርሃ-ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የተቋሙ ራዕይ ለተሳታፊዎች ቀርቧል። የክብር እንግዶቹ ባደረጉት ንግግር፣ የዚህ መሰል ተቋም መመስረት ለሀገር ሰላምና ለመሪዎች የአቅም ግንባታ የሚኖረው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የCIRCLE መስራች ፓስተር ጻድቁ አብዶ በአገልግሎት ዘርፍ ከ50 ዓመታት በላይ፣ በአመራርነት ደግሞ ከ40 ዓመታት በላይ ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ወደ ተቋማዊ አሰራር በመቀየር ለትውልድ ለማስተላለፍ አልመው የተነሱ መሆኑ ተመላክቷል። ተቋሙ በተለይ የተለያዩ ባህሎችና እምነቶች ባሏቸው ማህበረሰቦች መካከል ውጤታማ ተግባቦትና የአመራር ልህቀት እንዲሰፍን በትጋት እንደሚሰራ ታውቋል።
3 months ago
በኦርዌል "1984" እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምንና ምን ናቸው?
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
3 months ago
Ruth Yirgalem to Represent Ethiopia at the 73rd Miss World Pageant in Vietnam
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
4 months ago
8ኛው ዙር ብስክሌት በአዲስ ወርኃዊ ፌስቲቫል! ! "ብስክሌት በአዲስ" በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ
#ethiopia | ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ጋር በጋራ ያዘጋጁት ስምንተኛው ዙር “ብስክሌት በአዲስ” ወርኃዊ ፌስቲቫል በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል።
ፌስቲቫሉ ከሲ ኤም ሲ አደባባይ እስከ ፍየል ቤት ድረስ በተዘጋጀ መርሐግብር በብዙ ተሳታፊዎች የተካሄደ ሲሆን የብስክሌት ወዳጆች፣ ወጣቶች ህፃናት እና ቤተሰቦች በብዛት ተሳትፈዋል።
በዛሬው ፌስቲቫል የባህል ቡድኖች መዚቃቸውን ለተሳታፊው ሲያቅርቡ ምግብና መጠጦች እና የህፃናት መዝናኛዎች ቀርበውበታል።
በዝግጅቱ ላይ ተሳታፊዎች በታላቅ ደስታ ብስክሌት በመንዳት ያሳለፉ ሲሆን ይህ ዝግጅት በቀጣይ ወር ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ተሳታፊ እንዲሆን ተጋብዟል።
#neff Communication & Event
''ብስክሌት በአዲስ” ፌስቲቫል በወር አንድ ጊዜ የሚካሄድ ኩነት ሲሆን አዲስአበባ ከተማ በመጀመር በተለያዩ የክልል ከተሞች በቅርብ ጉዞ ይጀመራል።
#ethiopia | ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ጋር በጋራ ያዘጋጁት ስምንተኛው ዙር “ብስክሌት በአዲስ” ወርኃዊ ፌስቲቫል በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል።
ፌስቲቫሉ ከሲ ኤም ሲ አደባባይ እስከ ፍየል ቤት ድረስ በተዘጋጀ መርሐግብር በብዙ ተሳታፊዎች የተካሄደ ሲሆን የብስክሌት ወዳጆች፣ ወጣቶች ህፃናት እና ቤተሰቦች በብዛት ተሳትፈዋል።
በዛሬው ፌስቲቫል የባህል ቡድኖች መዚቃቸውን ለተሳታፊው ሲያቅርቡ ምግብና መጠጦች እና የህፃናት መዝናኛዎች ቀርበውበታል።
በዝግጅቱ ላይ ተሳታፊዎች በታላቅ ደስታ ብስክሌት በመንዳት ያሳለፉ ሲሆን ይህ ዝግጅት በቀጣይ ወር ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ተሳታፊ እንዲሆን ተጋብዟል።
#neff Communication & Event
''ብስክሌት በአዲስ” ፌስቲቫል በወር አንድ ጊዜ የሚካሄድ ኩነት ሲሆን አዲስአበባ ከተማ በመጀመር በተለያዩ የክልል ከተሞች በቅርብ ጉዞ ይጀመራል።
4 months ago
የኮሪደር ልማቱ በትራንስፖርት ዘርፍ ይድገም ይሆን ?
ከሰልፍ ወደ ስልጣኔ እንዴት መሄድ አልቻልንም ?
የኔታ ሚዲያ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እንግልት በዘመናዊ ስልት የመፍታት ስትራቴጂ
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ረጅም የትራንስፖርት ሰልፎች የከተማዋን የቀን ተቀን እንቅስቃሴ ከሚፈታተኑ ዋና ዋና ማነቆዎች መካከል ቀዳሚዎቹ ናቸው።
በምስሉ ላይ እንደሚታየው በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በዝናብና በፀሐይ ተገርፈው መኪና እስኪመጣ የሚጠብቁበት ሁኔታየከተማዋን ምርታማነት ከመቀነሱም በላይ የነዋሪውን ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጤና በእጅጉ ይጎዳል።
የትራንስፖርት ዘርፉ አሁንም "ረዳት" በሚባለው አካል ጩኸትና ግፊት ላይ መመስረቱ ደግሞ የዘርፉን ኋላቀርነት ማሳያ ነው። ይህንን ችግር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅረፍ መንግስትና የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊከተሏቸው የሚገቡ አራት ዋና ዋና የለውጥ ምሰሶዎች አሉ።
1. የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ (Smart Mobility)
ዓለም የደረሰበት የትራንስፖርት ዘርፍ በሰው ጩኸት ሳይሆን በመረጃ (Data) የሚመራ ነው። እያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ የጂፒኤስ (GPS) መቆጣጠሪያ ሊገጠምለት ይገባል። ይህም ተሳፋሪው ታክሲው የት እንደደረሰ በስልኩ ወይም በመቆሚያዎች ላይ በሚገኙ ዲጂታል ሰሌዳዎች እንዲያይ ያስችለዋል።
በተጨማሪም የዲጂታል ክፍያ (E-ticketing) ስርዓትን በስፋት ተግባራዊ በማድረግ ረዳቶች ለዝርዝር ብለው የሚፈጥሩትን መጉላላትና አሽከርካሪዎች መረጃ ሳይኖራቸው የሚባክኑበትን ጊዜ ማስቀረት ይቻላል።
2. የመሠረተ ልማት ማሻሻያና ጥበቃ
ተሳፋሪው ክፍት ሜዳ ላይ ቆሞ ለተፈጥሮ አደጋ እንዲጋለጥ መደረግ የለበትም። ዘመናዊና ሰፊ የጥበቃ መጠለያዎች (Smart Shelters) መገንባት አለባቸው። እነዚህ መጠለያዎች መቀመጫ የዝናብ መከላከያ ጣሪያና የብርሃን አገልግሎት ሊኖራቸው ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ የሚውሉ ልዩ መስመሮች (Dedicated Bus Lanes) በስፋት መዘርጋት አለባቸው። ይህም አውቶቡሶችና ታክሲዎች በትራፊክ መጨናነቅ ሳይያዙ በፍጥነት ተመላልሰው ተሳፋሪውን እንዲያነሱ ይረዳቸዋል።
3. የትራንስፖርት አቅርቦት አቅምን ማሳደግ
አነስተኛ ታክሲዎች ለከተማዋ የትራንስፖርት ፍላጎት በቂ አይደሉም። መንግስት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ ትልልቅ አውቶቡሶችን (High Capacity Buses) ወደ ስራ በስፋት ማስገባት አለበት።
አንድ ትልቅ አውቶቡስ አምስት እና ስድስት ሚኒባሶችን መተካት ስለሚችል የጎዳና ላይ መጨናነቅን ይቀንሳል። የግሉ ዘርፍም በዚህ ዘርፍ ላይ እንዲሰማራ የጉምሩክና የታክስ ማበረታቻዎችን መስጠት ወሳኝ ነው።
4. በጊዜ ሰሌዳ የሚመራ የአሰራር ስርዓት
አሁን ያለው "መኪናው ሰው እስኪሞላ ይጠብቅ" የሚለው አሰራር መለወጥ አለበት። ትራንስፖርት በጊዜ ሰሌዳ (Timetable) ሊመራ ይገባል።
መኪናው ሰው ሞላም አልሞላም በየአምስት ወይም በየአስር ደቂቃው ከርዕሰ መቆሚያው እንዲነሳ የሚያስገድድ ደንብ ሊኖር ይገባል። ይህ ሲሆን ተሳፋሪው መቼ እንደሚሄድ ስለሚያውቅ አላስፈላጊ ጭንቀትና ሰልፍ ይቀንሳል።
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት ችግር መፍታት የሚቻለው በዘመቻ ሳይሆን በተቀናጀ ስልታዊ እቅድ ነው። መንግስት ቴክኖሎጂን፣ የመሠረተ ልማት ግንባታንና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማቀናጀት የዜጎችን እንግልት ሊያበቃ ይገባል።
ትራንስፖርት የከተማዋ የደም ዝውውር እንደመሆኑ መጠን ዘመናዊነቱ ለኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ክብር ወሳኝ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
ይህንን ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ መንግስት እና የአዲስ አበባ አስተዳደር በሚከተሉት መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ አለባቸው፡
1. የተሽከርካሪ እና መረጃ መሰረተ ልማት (Smart Fleet & Data)
የመረጃ ማዕከል (Central Command and Control Center)
ሁሉንም የተሸከርካሪዎች መረጃ የጂፒኤስ ዳታ፣ የካሜራ ክትትል፣ እና የክፍያ ስርዓትን በአንድ ማዕከል የሚቆጣጠር እና የሚመረምር ተቋም። ይህ ማዕከል በትራፊክ መጨናነቅ እና በሰው ብዛት ላይ በመመስረት ፈጣን ውሳኔዎችን ያሳልፋል።
* የጂፒኤስ እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች (GPS and Communication Units):
በእያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ (ባቡር፣ አውቶቡስ፣ ሚኒባስ) ላይ የሚገጠሙ የጂፒኤስ መከታተያዎች እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች።
* ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች (Digital Info Boards): በየተርሚናሉ እና በዋና ዋና መቆሚያዎች ላይ የሚተከሉ የተሽከርካሪዎችን መድረሻ ጊዜ፣ መስመሮችን፣ እና የጉዞ መርሐግብርን የሚያሳዩ ዲጂታል ስክሪኖች።
* የዲጂታል ክፍያ ስርዓት መሰረተ ልማት: የካርድ አንባቢዎች፣ የPOS ማሽኖች፣ እና የመረጃ አውታር (network) በየተሽከርካሪው እና በየመሸጫ ጣቢያው ላይ።
2. የፊዚካል መሠረተ ልማት (Physical Infrastructure)
* ዘመናዊ ተርሚናሎች እና መጠለያዎች ከላይ እንደተጠቀሰው፣ በቂ መቀመጫዎች፣ የዝናብ እና ፀሐይ መከላከያ ጣሪያዎች፣ እና የብርሃን አገልግሎት ያላቸው መጠለያዎች። በተጨማሪም በመጠለያዎቹ ላይ ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች እና የዲጂታል ክፍያ ጣቢያዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
* የልዩ የትራንስፖርት መስመሮች (Dedicated Bus Lanes):
ለአውቶቡሶች እና ለባቡር ብቻ የሚውሉ መስመሮችን መዘርጋት። ይህንን ለመተግበር የጎዳና ላይ ምልክቶች የተለየ ቀለም ያለው አስፋልት፣ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአጥር ክፍፍሎችን መጠቀም።
* የትራፊክ ማመቻቸት መሰረተ ልማት:
ለህዝብ ትራንስፖርት ቅድሚያ የሚሰጥ የትራፊክ መብራት ስርዓት (Smart Traffic Signals)፣ ይህም አውቶቡሶች በቀላሉ እንዲንቀሳቀሱ ይረዳል።
3. የተሽከርካሪ መሰረተ ልማት (Fleet Infrastructure)
* ከፍተኛ አቅም ያላቸው አውቶቡሶች (Mass Transit Fleet): ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ፣ ዘመናዊ፣ አስተማማኝ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ትልልቅ አውቶቡሶች።
* ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሆኑ ተሽከርካሪዎች: ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ግምት ውስጥ ያስገቡ አውቶቡሶች።
4. የፖሊሲ እና ተቋማዊ መሰረተ ልማት
* የጊዜ ሰሌዳ እና የክትትል ደንቦች:
ትራንስፖርትን በጊዜ ሰሌዳ የመምራት እና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የመቆጣጠር ደንቦች።
* የትብብር ስምምነቶች: መንግስት እና የግሉ ዘርፍ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ በጋራ የሚሰሩበት ስምምነቶች።
አዲስ አበባችን ይህንን ዘመናዊ አገልግሎት መቼ ታገኝ ይሆን ?
ከሰልፍ ወደ ስልጣኔ እንዴት መሄድ አልቻልንም ?
የኔታ ሚዲያ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እንግልት በዘመናዊ ስልት የመፍታት ስትራቴጂ
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ረጅም የትራንስፖርት ሰልፎች የከተማዋን የቀን ተቀን እንቅስቃሴ ከሚፈታተኑ ዋና ዋና ማነቆዎች መካከል ቀዳሚዎቹ ናቸው።
በምስሉ ላይ እንደሚታየው በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በዝናብና በፀሐይ ተገርፈው መኪና እስኪመጣ የሚጠብቁበት ሁኔታየከተማዋን ምርታማነት ከመቀነሱም በላይ የነዋሪውን ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጤና በእጅጉ ይጎዳል።
የትራንስፖርት ዘርፉ አሁንም "ረዳት" በሚባለው አካል ጩኸትና ግፊት ላይ መመስረቱ ደግሞ የዘርፉን ኋላቀርነት ማሳያ ነው። ይህንን ችግር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅረፍ መንግስትና የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊከተሏቸው የሚገቡ አራት ዋና ዋና የለውጥ ምሰሶዎች አሉ።
1. የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ (Smart Mobility)
ዓለም የደረሰበት የትራንስፖርት ዘርፍ በሰው ጩኸት ሳይሆን በመረጃ (Data) የሚመራ ነው። እያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ የጂፒኤስ (GPS) መቆጣጠሪያ ሊገጠምለት ይገባል። ይህም ተሳፋሪው ታክሲው የት እንደደረሰ በስልኩ ወይም በመቆሚያዎች ላይ በሚገኙ ዲጂታል ሰሌዳዎች እንዲያይ ያስችለዋል።
በተጨማሪም የዲጂታል ክፍያ (E-ticketing) ስርዓትን በስፋት ተግባራዊ በማድረግ ረዳቶች ለዝርዝር ብለው የሚፈጥሩትን መጉላላትና አሽከርካሪዎች መረጃ ሳይኖራቸው የሚባክኑበትን ጊዜ ማስቀረት ይቻላል።
2. የመሠረተ ልማት ማሻሻያና ጥበቃ
ተሳፋሪው ክፍት ሜዳ ላይ ቆሞ ለተፈጥሮ አደጋ እንዲጋለጥ መደረግ የለበትም። ዘመናዊና ሰፊ የጥበቃ መጠለያዎች (Smart Shelters) መገንባት አለባቸው። እነዚህ መጠለያዎች መቀመጫ የዝናብ መከላከያ ጣሪያና የብርሃን አገልግሎት ሊኖራቸው ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ የሚውሉ ልዩ መስመሮች (Dedicated Bus Lanes) በስፋት መዘርጋት አለባቸው። ይህም አውቶቡሶችና ታክሲዎች በትራፊክ መጨናነቅ ሳይያዙ በፍጥነት ተመላልሰው ተሳፋሪውን እንዲያነሱ ይረዳቸዋል።
3. የትራንስፖርት አቅርቦት አቅምን ማሳደግ
አነስተኛ ታክሲዎች ለከተማዋ የትራንስፖርት ፍላጎት በቂ አይደሉም። መንግስት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ ትልልቅ አውቶቡሶችን (High Capacity Buses) ወደ ስራ በስፋት ማስገባት አለበት።
አንድ ትልቅ አውቶቡስ አምስት እና ስድስት ሚኒባሶችን መተካት ስለሚችል የጎዳና ላይ መጨናነቅን ይቀንሳል። የግሉ ዘርፍም በዚህ ዘርፍ ላይ እንዲሰማራ የጉምሩክና የታክስ ማበረታቻዎችን መስጠት ወሳኝ ነው።
4. በጊዜ ሰሌዳ የሚመራ የአሰራር ስርዓት
አሁን ያለው "መኪናው ሰው እስኪሞላ ይጠብቅ" የሚለው አሰራር መለወጥ አለበት። ትራንስፖርት በጊዜ ሰሌዳ (Timetable) ሊመራ ይገባል።
መኪናው ሰው ሞላም አልሞላም በየአምስት ወይም በየአስር ደቂቃው ከርዕሰ መቆሚያው እንዲነሳ የሚያስገድድ ደንብ ሊኖር ይገባል። ይህ ሲሆን ተሳፋሪው መቼ እንደሚሄድ ስለሚያውቅ አላስፈላጊ ጭንቀትና ሰልፍ ይቀንሳል።
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት ችግር መፍታት የሚቻለው በዘመቻ ሳይሆን በተቀናጀ ስልታዊ እቅድ ነው። መንግስት ቴክኖሎጂን፣ የመሠረተ ልማት ግንባታንና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማቀናጀት የዜጎችን እንግልት ሊያበቃ ይገባል።
ትራንስፖርት የከተማዋ የደም ዝውውር እንደመሆኑ መጠን ዘመናዊነቱ ለኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ክብር ወሳኝ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
ይህንን ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ መንግስት እና የአዲስ አበባ አስተዳደር በሚከተሉት መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ አለባቸው፡
1. የተሽከርካሪ እና መረጃ መሰረተ ልማት (Smart Fleet & Data)
የመረጃ ማዕከል (Central Command and Control Center)
ሁሉንም የተሸከርካሪዎች መረጃ የጂፒኤስ ዳታ፣ የካሜራ ክትትል፣ እና የክፍያ ስርዓትን በአንድ ማዕከል የሚቆጣጠር እና የሚመረምር ተቋም። ይህ ማዕከል በትራፊክ መጨናነቅ እና በሰው ብዛት ላይ በመመስረት ፈጣን ውሳኔዎችን ያሳልፋል።
* የጂፒኤስ እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች (GPS and Communication Units):
በእያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ (ባቡር፣ አውቶቡስ፣ ሚኒባስ) ላይ የሚገጠሙ የጂፒኤስ መከታተያዎች እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች።
* ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች (Digital Info Boards): በየተርሚናሉ እና በዋና ዋና መቆሚያዎች ላይ የሚተከሉ የተሽከርካሪዎችን መድረሻ ጊዜ፣ መስመሮችን፣ እና የጉዞ መርሐግብርን የሚያሳዩ ዲጂታል ስክሪኖች።
* የዲጂታል ክፍያ ስርዓት መሰረተ ልማት: የካርድ አንባቢዎች፣ የPOS ማሽኖች፣ እና የመረጃ አውታር (network) በየተሽከርካሪው እና በየመሸጫ ጣቢያው ላይ።
2. የፊዚካል መሠረተ ልማት (Physical Infrastructure)
* ዘመናዊ ተርሚናሎች እና መጠለያዎች ከላይ እንደተጠቀሰው፣ በቂ መቀመጫዎች፣ የዝናብ እና ፀሐይ መከላከያ ጣሪያዎች፣ እና የብርሃን አገልግሎት ያላቸው መጠለያዎች። በተጨማሪም በመጠለያዎቹ ላይ ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች እና የዲጂታል ክፍያ ጣቢያዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
* የልዩ የትራንስፖርት መስመሮች (Dedicated Bus Lanes):
ለአውቶቡሶች እና ለባቡር ብቻ የሚውሉ መስመሮችን መዘርጋት። ይህንን ለመተግበር የጎዳና ላይ ምልክቶች የተለየ ቀለም ያለው አስፋልት፣ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአጥር ክፍፍሎችን መጠቀም።
* የትራፊክ ማመቻቸት መሰረተ ልማት:
ለህዝብ ትራንስፖርት ቅድሚያ የሚሰጥ የትራፊክ መብራት ስርዓት (Smart Traffic Signals)፣ ይህም አውቶቡሶች በቀላሉ እንዲንቀሳቀሱ ይረዳል።
3. የተሽከርካሪ መሰረተ ልማት (Fleet Infrastructure)
* ከፍተኛ አቅም ያላቸው አውቶቡሶች (Mass Transit Fleet): ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ፣ ዘመናዊ፣ አስተማማኝ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ትልልቅ አውቶቡሶች።
* ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሆኑ ተሽከርካሪዎች: ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ግምት ውስጥ ያስገቡ አውቶቡሶች።
4. የፖሊሲ እና ተቋማዊ መሰረተ ልማት
* የጊዜ ሰሌዳ እና የክትትል ደንቦች:
ትራንስፖርትን በጊዜ ሰሌዳ የመምራት እና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የመቆጣጠር ደንቦች።
* የትብብር ስምምነቶች: መንግስት እና የግሉ ዘርፍ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ በጋራ የሚሰሩበት ስምምነቶች።
አዲስ አበባችን ይህንን ዘመናዊ አገልግሎት መቼ ታገኝ ይሆን ?
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የኢትዮጵያን እወነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ኢንፍሉዌንሰር ቱር ኢትዮጵያ 2026 ይፋ ሆነ!
#fastmereja :የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያለመ ''ኢንፍሉዌንሰር ቱርኢትዮጵያ 2026" የተሰኘ ግዙፍ የዲጂታል ዘመቻ ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡
በኤን ዜድ ኮሙኒኬሽን (NZ Communications) አማካኝነት የተዘጋጀው ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ንቅናቄ፣ ታዋቂ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችንና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን (Influencers) በማስተባበር የኢትዮጵያን ትክክለኛ ገጽታ በተቀናጀ መልኩ እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ የታለመ መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገልጿል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሦስት ታዋቂ የዲጂታል አምባሳደሮች የሚመራ ሲሆን፣ እነሱም ብሩክ ኒውስ (Brook News)፣ ብሩክ ዚቲ (Bruck Zitty) እና ዮሐንስ ተሾመ ናቸው፡፡
እነዚህ ግለሰቦች ያላቸውን ሰፊ ተከታይና የዲጂታል ክህሎት በመጠቀም፣ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚሰሩ ይዘቶች ከፍተኛ መነቃቃትን እንዲፈጥሩና የማህበረሰብ ተሳትፎን እንዲያሳድጉ ይጠበቃል።
የዘመቻው አዘጋጅ ኤን ዜድ ኮሙኒኬሽንስ እንደገለጸው፣ ንቅናቄው ከመደበኛው የማስታወቂያ አቀራረብ ይልቅ በሰዎች መካከል በሚፈጠር ቀጥተኛ ግንኙነትና በእውነተኛ የልምድ ልውውጥ (Digital Storytelling) ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ልዩ እንደሚያረገዉ ተገልጿል።
በፕሮጀክቱ ላይ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገሪቱን ባህልና ማንነት ያለ ምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚያስተዋውቁ ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኩራትና ለዓለም አቀፍ ታዋቂነት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተጠቁሟል።
ይህ ተነሳሽነት ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ በየክልሉ እንዲጓዙና ከማህበረሰቡ ጋርእንዲገናኙ በማድረግ፣ የኢትዮጵያን የአኗኗር ዘይቤና ያሉትን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለዓለም አቀፍ ታዳሚዎች ተደራሽ ለማድረግ አልሟል።
በተጨማሪም ንቅናቄው ለግል ድርጅቶችና ብራንዶች የኢትዮጵያን ገጽታ በመገንባቱ ሂደት ውስጥ አጋር በመሆን የድርጅታቸውን ተደራሽነት እንዲያሰፉ ዕድል እንደሚሰጥም ተገልጿል።
#fastmereja :የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያለመ ''ኢንፍሉዌንሰር ቱርኢትዮጵያ 2026" የተሰኘ ግዙፍ የዲጂታል ዘመቻ ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡
በኤን ዜድ ኮሙኒኬሽን (NZ Communications) አማካኝነት የተዘጋጀው ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ንቅናቄ፣ ታዋቂ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችንና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን (Influencers) በማስተባበር የኢትዮጵያን ትክክለኛ ገጽታ በተቀናጀ መልኩ እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ የታለመ መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገልጿል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሦስት ታዋቂ የዲጂታል አምባሳደሮች የሚመራ ሲሆን፣ እነሱም ብሩክ ኒውስ (Brook News)፣ ብሩክ ዚቲ (Bruck Zitty) እና ዮሐንስ ተሾመ ናቸው፡፡
እነዚህ ግለሰቦች ያላቸውን ሰፊ ተከታይና የዲጂታል ክህሎት በመጠቀም፣ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚሰሩ ይዘቶች ከፍተኛ መነቃቃትን እንዲፈጥሩና የማህበረሰብ ተሳትፎን እንዲያሳድጉ ይጠበቃል።
የዘመቻው አዘጋጅ ኤን ዜድ ኮሙኒኬሽንስ እንደገለጸው፣ ንቅናቄው ከመደበኛው የማስታወቂያ አቀራረብ ይልቅ በሰዎች መካከል በሚፈጠር ቀጥተኛ ግንኙነትና በእውነተኛ የልምድ ልውውጥ (Digital Storytelling) ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ልዩ እንደሚያረገዉ ተገልጿል።
በፕሮጀክቱ ላይ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገሪቱን ባህልና ማንነት ያለ ምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚያስተዋውቁ ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኩራትና ለዓለም አቀፍ ታዋቂነት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተጠቁሟል።
ይህ ተነሳሽነት ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ በየክልሉ እንዲጓዙና ከማህበረሰቡ ጋርእንዲገናኙ በማድረግ፣ የኢትዮጵያን የአኗኗር ዘይቤና ያሉትን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለዓለም አቀፍ ታዳሚዎች ተደራሽ ለማድረግ አልሟል።
በተጨማሪም ንቅናቄው ለግል ድርጅቶችና ብራንዶች የኢትዮጵያን ገጽታ በመገንባቱ ሂደት ውስጥ አጋር በመሆን የድርጅታቸውን ተደራሽነት እንዲያሰፉ ዕድል እንደሚሰጥም ተገልጿል።
5 months ago
አሳዛኝ ዜና‼️
በጋሞ ዞን አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት፣ በተለይም በደጋማ አካባቢዎች በተከሰተ የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ህይወት በማለፉ የዞኑ አስተዳደር የተሰማውን መሪር ሀዘን ገልጿል ።
በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ ወገኖቻችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለመላው የዞኑ ህዝብ መጽናናትን ይመኛል።
አስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳትና ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን፤ ህዝባችንም መሰል ተፈጥሯዊ አደጋዎች ከመከሰታቸው በፊት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክት አስተላልፏል።
via:- Gamo zone communication
ነፍስ ይማር❗
seledadotio
seledadotio
በጋሞ ዞን አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት፣ በተለይም በደጋማ አካባቢዎች በተከሰተ የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ህይወት በማለፉ የዞኑ አስተዳደር የተሰማውን መሪር ሀዘን ገልጿል ።
በደረሰው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ ወገኖቻችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለመላው የዞኑ ህዝብ መጽናናትን ይመኛል።
አስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በአደጋው የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳትና ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን፤ ህዝባችንም መሰል ተፈጥሯዊ አደጋዎች ከመከሰታቸው በፊት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክት አስተላልፏል።
via:- Gamo zone communication
ነፍስ ይማር❗
seledadotio
seledadotio
5 months ago
TECNO CAMON 50 Series: Redefining Professional Imaging Through the Power of Practical AI
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
6 months ago
💔 የአቶ አማን ፍስሐጽዮን የሕይወት ታሪክ🕯️
1964 - 2018
#ethiopia | አቶ አማን ፍስሐጽዮን እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር የካቲት 3 ቀን፤ 2018 ዓ.ም በተወለዱ በ53 ዓመታቸው በአሜሪካን አገር በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከዚህ ዓለም ድካም በሰላም አርፈዋል። አቶ አማን በህይወት ዘመናቸው ባለራዕይና ስራ ፈጣሪ ታማኝ ባለትዳርና መልካም አባት እንዲሁም ኩሩ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
አቶ አማን ህይወቱና ማንነቱ በእምነት፣ በቁርጠኝነት፣ በተስፋና በጽናት ላይ የቆመ ትጉህ ሰው ነበር። በፈጣሪ ላይ በነበረው ጽኑ እምነትና ለወገኖቹና ለሀገሩ በነበረው የማይነጥፍ ፍቅር የተነሳ የተቸገሩትን ለመርዳት የሌሎችን እንባ ለማበስ የማይታክት ሰው ነበር። ሌሎችን ለማገልገል ያለውን ወደርየለሽ ፍላጎትና ፈገግታው በሚያውቁት ሁሉ የሚናፈቁ የሰብእናው መሰረቶች ናቸው።
አቶ አማን ሐምሌ 3 ቀን 1964 ዓ.ም ከአባቱ ከአቶ ፍስሐ ጽዮን ገብረ ሕይወትና ከእናቱ ከወይዘሮ ሕይወት ተኬ በአዲስ አበባ ከተማ ተወለደ። ለቤተሰቡ ስድስተኛና የመጨረሻ ልጅ የሆኑት አቶ አማን እምነትን ማዕከል ባደረገ የቤተሰብ እሴቶች በነበረበት ቤት ውስጥ በወላጆቹ በአያቱ በወይዘሮ ይመስገን ገብረሥላሴ በማይነጥፍ ፍቅርና ምክር ታንጸው አድገዋል።
የአቶ አማን የሰብእና መሰረትና መገለጫ ባህሪይ የሆኑት በጎነት፣ ብሩህ ተስፋ ቆራጥነትና የመሪነት ስብዕና ገና በለጋ እድሜው ከቤተሰቡ ያገኘው እሴቶች ናቸው። አቶ አማን አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ሳንፎርድ የእንግሊዝ ትምህርት ቤት ከተከታተሉ በኋላ ወደ አሜሪካ በመጓዝ በዮርክ ፔንሰልቬንያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቅቀዋል።
በመቀጠልም ከፔንሰልቬንያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኦፕሬሽን ማኔጅመንት እና ማርኬቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል። በውጭ ሀገር የነበራቸው ቆይታ የአስተሳሰብ አድማሳቸውን በማስፋት የህይወት ገጠመኛቸውን ቢያዳብራቸውም ከኢትዮጵያ ጋር የነበራቸውን ቁርኝት ግን ምንጊዜም የማይነጥፋቸው መሰረት ስለነበር ትምህርታቸውን እንደጨረሱ ሀገራቸውን ለማገልገል በታላቅ ተነሳሽነትና ዓላማ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
አቶ አማንና የሕይወት አጋሩ ወይዘሮ ማክዳ አሰፋ የተገናኙበት 1989 ዓ.ም ሲሆን ከሁለት ዓመታት በኋላ ሚያዝያ 1 ቀን 1991 ዓ.ም በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ጋብቻቸውን ፈጽመዋል። ትዳራቸውም በጥልቅ ፍቅር ማደናቀፍ መደጋገፍ ሁኔታዎችና ፈተና በማይበግረው ጽኑ ታማኝነት ላይ የተገነባ የሕይወት ጥምረት ነበር። ሁለት ሆነው እንደ አንድ የኖሩበትን የትዳር ሕይወት በመከባበር በፈሪሃ እግዚአብሔር እና በጋራ ህብረት በተገነባ ጥንካሬ መርተውታል። በዚህም ጊዜ አማኑኤል መቅደላዊትና ሰላም ፍስሐ ጽዮን የተባሉ ሦስት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን ኖቫ የተባለች የልጅ ልጅ ለማየትም በቅተዋል። አቶ አማን በሕይወታቸው እጅግ መጠነ ሰፊ የሆኑ ስኬቶች ባለቤት ቢሆኑም ከሁሉም በላይ ትልቁ ኩራታቸውና ደስታቸው ቤተሰባቸው ነበር።
አቶ አማን በ2000 ዓ.ም ከአጋሮቻቸው ከአቶ ሙሴ ፍስሐጽዮን፣ አቶ ዮሃን ፍስሐ ጽዮንና አቶ ነቢዩ ያሬድ ጋር በመሆን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስን (EBS TV) በሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ መሰረቱ።
በታላቅ ራዕይ የተጀመረው ይህ ተቋም በአጭር ጊዜ ውስጥ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተመልካቾች የሚደርስና በሀገር ውስጥና በውጭ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዋነኛ የመገናኛ ድልድይ ለመሆን በቅቷል።
ኢቢኤስ የአቶ አማንን የፈጠራ ስራ አመራርና አርቆ አሳቢነት የሚያንጸባርቅ በማህበረሰቡ ዘንድ ታማኝነትና ተደማጭነት ያለው ድምፅ ለመሆን በቅቷል።
አቶ አማን በ2003 ዓ.ም ለብዙ ዘመናት ሲመኙት የነበረውን ወደ ሀገር የመመለስ ውሳኔ ተግባራዊ በማድረግ በህይወታቸውና በሙያቸው ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል። በእሳቸው መሪነት ኢቢኤስ በኢትዮጵያ የሚዲያ እድገት ላይ ጎልቶ ሚና ተጫውቷል።
የነደፉት ራዕይና ከአጋሮቻቸው ጋር ተደምሮ በሀገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትርጉም ያለው ለውጥና ሽግግር እንዲመጣ ረድቷል። ነፃ የመገናኛ ብዙሃን እንዲስፋፋ እና በቴሌቪዥን በመገናኛው ዘርፍ ለአዳዲስ ፈጣሪዎችና ለበርካታ ባለሙያዎች እድልና መድረኮች እንዲፈጠሩ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
አቶ አማን በጣም በርካታ ውጤቶችን ባስመዘገቡበትና መሰረታዊ የሚባል አሻራ ባሳረፉበት ጎልህ የሥራ ዘመናቸው፤ በአሜሪካና በኢትዮጵያ ውስጥ በበርካታ ተቋማት ውስጥ በከፍተኛ የአመራርነትና በቦርድ አባልነትም አገልግለዋል። የቲ.ኤ ብሮድካስቲንግ (TA BROADCASTING INC.) ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የክሊር ኮሙኒኬሽን (CLEAR COMMUNICATIONS INC.) የማርኬቲንግ ምክትል ፕሬዝዳንት እና በአዲስ አበባ የአቪዬሽን ኢንተርናሽናል ማኔጅንግ ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአዲስ አበባ የዲያስፖራ ማህበር፣ በኢትዮጵያ ብሮድካስተሮች ዘርፍ ማህበር ውስጥም በስራ አመራር ቦርድ አባልነትና በባለሙያነት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ለእነዚህ አበርክቶታቸውና ስኬቶችም በርካታ እውቅናዎችንና አክብሮቶችን አግኝተዋል። ከነዚህም መካከል የኢትዮ - አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የላቀ የንግድ ስራ ሽልማትና የዓመቱ ፈር ቀዳጅ የዲያስፖራ ባለሀብት በመሆን የተሸለሙት ይገኙበታል።
አቶ አማንን በቅርብ የሚያውቋቸው ሁሉ በሙያዊ ስኬታቸው ብቻ ሳይሆን፣ በሰብዕናቸው ጥንካሬ፣ በደግነታቸው፣ በለጋስነታቸው፣ ሌሎችን ሳይቀር በነበረበት አልፎ ለተግባራዊነቱ እንዲተጉ በማነሳሳት ልዩ ችሎታቸው ያከብሯቸዋል፣ ይወዷቸዋል። አቶ አማን ዘንድ ተስፋ መቁረጥ፣ መሸነፍ፣ መረታት ቦታ አልነበራቸውም።
የትኛውንም መሰናክል በማስተዋል፣ በጥበብ እና በብልሃት የሚያልፉ፣ በጊዜያዊ ጫጫታና ሁከት የማይረበሹ፣ ከፍርሃትና ከጥርጣሬ ጨለማ ይልቅ የተስፋን ብርሃን የመረጡ መልካም ሰው ነበሩ። የአመራር መርሆቸውና ከሰው ጋር የነበራቸው መስተጋብር የረጋ መንፈስን እና ቅን ልቦናቸውን መሰረት ያደረገ ነበር።
በጣም ፈታኝ በሆኑ ጊዜያት ውስጥ እያስፋ እንኳን፣ ነን የተሻስ እንደሚሆን የማይናወጥ እምነት ነበራቸው። ያንን የተሻለ ነገ እውን ስማድረግም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሰርተዋል። አቶ አማን በሕይወት የተለዩት፣ የሚወዷት ባአቤታቸው ወይዘሮ ማክዳ ፍስሐ ጽዮን፣ ልጆቻቸውን እማኑኤል፣ መቅደኣዊትና ሰላም ፍስሐጽዮን፣ የልጅ ልጁን ኖቫ ፍስሐጽዮን፣ አናቱን ወይዘሮ ሕይወት ተኬን፣ ወንድምና እህቶቹን ሜሮንን፣ ሙሴን፣ ኖኀን፣ ነጻንና ሜሪ ፍስሐ ጽዮንን እንዲሁም በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የቤተሰብ አባላትንና ወደጆቹን ብቻ ሳይሆን የስሯቸውን ፍሬ የሚያውቁትን ሁሉ ነው፡፡
አቶ አማን አሁን በፈጣሪ ፊት በዘላለማዊ ሰላም እና አረፍት እንዳስ እናምናለን። ይሁን አንጂ ታሪካቸው ወደፊት በነጻነት አንዲራመድ ባንዟቸው ባቋቋሟቸው እና በገነቧቸው ተቋማትና ከምንም በላይ በሚወዱት ቤተሰብ ውስጥ ህያው ሆኖ ይኖራል። አቶ አማን በጸና እምነት ተመርተው በታማኝነት ፣ በማገልገል እና እራስን አሳልፎ በመስጠት ሙሉ ሕይወትን ኖረዋል።
አቶ አማን በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ታሪክ ውስጥ፣ ባስራእይና የለወጥ ሀይል፣ ለዘርፉ አርአያ የሆነ፣ ፈር ቀዳጅ፣ ሀገር ወዳድና የእምነት ሰው ሆነው ምንጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
ሁሌም በልባችህን ትኖራለህ
ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት ያኑርልን። 🙏🕯️
#ሼር #share
#amanfissehazion #ebs #ebsworldwide #ethiopia #medialegend #restinpeace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
1964 - 2018
#ethiopia | አቶ አማን ፍስሐጽዮን እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር የካቲት 3 ቀን፤ 2018 ዓ.ም በተወለዱ በ53 ዓመታቸው በአሜሪካን አገር በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከዚህ ዓለም ድካም በሰላም አርፈዋል። አቶ አማን በህይወት ዘመናቸው ባለራዕይና ስራ ፈጣሪ ታማኝ ባለትዳርና መልካም አባት እንዲሁም ኩሩ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
አቶ አማን ህይወቱና ማንነቱ በእምነት፣ በቁርጠኝነት፣ በተስፋና በጽናት ላይ የቆመ ትጉህ ሰው ነበር። በፈጣሪ ላይ በነበረው ጽኑ እምነትና ለወገኖቹና ለሀገሩ በነበረው የማይነጥፍ ፍቅር የተነሳ የተቸገሩትን ለመርዳት የሌሎችን እንባ ለማበስ የማይታክት ሰው ነበር። ሌሎችን ለማገልገል ያለውን ወደርየለሽ ፍላጎትና ፈገግታው በሚያውቁት ሁሉ የሚናፈቁ የሰብእናው መሰረቶች ናቸው።
አቶ አማን ሐምሌ 3 ቀን 1964 ዓ.ም ከአባቱ ከአቶ ፍስሐ ጽዮን ገብረ ሕይወትና ከእናቱ ከወይዘሮ ሕይወት ተኬ በአዲስ አበባ ከተማ ተወለደ። ለቤተሰቡ ስድስተኛና የመጨረሻ ልጅ የሆኑት አቶ አማን እምነትን ማዕከል ባደረገ የቤተሰብ እሴቶች በነበረበት ቤት ውስጥ በወላጆቹ በአያቱ በወይዘሮ ይመስገን ገብረሥላሴ በማይነጥፍ ፍቅርና ምክር ታንጸው አድገዋል።
የአቶ አማን የሰብእና መሰረትና መገለጫ ባህሪይ የሆኑት በጎነት፣ ብሩህ ተስፋ ቆራጥነትና የመሪነት ስብዕና ገና በለጋ እድሜው ከቤተሰቡ ያገኘው እሴቶች ናቸው። አቶ አማን አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ሳንፎርድ የእንግሊዝ ትምህርት ቤት ከተከታተሉ በኋላ ወደ አሜሪካ በመጓዝ በዮርክ ፔንሰልቬንያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቅቀዋል።
በመቀጠልም ከፔንሰልቬንያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኦፕሬሽን ማኔጅመንት እና ማርኬቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል። በውጭ ሀገር የነበራቸው ቆይታ የአስተሳሰብ አድማሳቸውን በማስፋት የህይወት ገጠመኛቸውን ቢያዳብራቸውም ከኢትዮጵያ ጋር የነበራቸውን ቁርኝት ግን ምንጊዜም የማይነጥፋቸው መሰረት ስለነበር ትምህርታቸውን እንደጨረሱ ሀገራቸውን ለማገልገል በታላቅ ተነሳሽነትና ዓላማ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
አቶ አማንና የሕይወት አጋሩ ወይዘሮ ማክዳ አሰፋ የተገናኙበት 1989 ዓ.ም ሲሆን ከሁለት ዓመታት በኋላ ሚያዝያ 1 ቀን 1991 ዓ.ም በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ጋብቻቸውን ፈጽመዋል። ትዳራቸውም በጥልቅ ፍቅር ማደናቀፍ መደጋገፍ ሁኔታዎችና ፈተና በማይበግረው ጽኑ ታማኝነት ላይ የተገነባ የሕይወት ጥምረት ነበር። ሁለት ሆነው እንደ አንድ የኖሩበትን የትዳር ሕይወት በመከባበር በፈሪሃ እግዚአብሔር እና በጋራ ህብረት በተገነባ ጥንካሬ መርተውታል። በዚህም ጊዜ አማኑኤል መቅደላዊትና ሰላም ፍስሐ ጽዮን የተባሉ ሦስት ልጆችን ያፈሩ ሲሆን ኖቫ የተባለች የልጅ ልጅ ለማየትም በቅተዋል። አቶ አማን በሕይወታቸው እጅግ መጠነ ሰፊ የሆኑ ስኬቶች ባለቤት ቢሆኑም ከሁሉም በላይ ትልቁ ኩራታቸውና ደስታቸው ቤተሰባቸው ነበር።
አቶ አማን በ2000 ዓ.ም ከአጋሮቻቸው ከአቶ ሙሴ ፍስሐጽዮን፣ አቶ ዮሃን ፍስሐ ጽዮንና አቶ ነቢዩ ያሬድ ጋር በመሆን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስን (EBS TV) በሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ መሰረቱ።
በታላቅ ራዕይ የተጀመረው ይህ ተቋም በአጭር ጊዜ ውስጥ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተመልካቾች የሚደርስና በሀገር ውስጥና በውጭ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዋነኛ የመገናኛ ድልድይ ለመሆን በቅቷል።
ኢቢኤስ የአቶ አማንን የፈጠራ ስራ አመራርና አርቆ አሳቢነት የሚያንጸባርቅ በማህበረሰቡ ዘንድ ታማኝነትና ተደማጭነት ያለው ድምፅ ለመሆን በቅቷል።
አቶ አማን በ2003 ዓ.ም ለብዙ ዘመናት ሲመኙት የነበረውን ወደ ሀገር የመመለስ ውሳኔ ተግባራዊ በማድረግ በህይወታቸውና በሙያቸው ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል። በእሳቸው መሪነት ኢቢኤስ በኢትዮጵያ የሚዲያ እድገት ላይ ጎልቶ ሚና ተጫውቷል።
የነደፉት ራዕይና ከአጋሮቻቸው ጋር ተደምሮ በሀገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትርጉም ያለው ለውጥና ሽግግር እንዲመጣ ረድቷል። ነፃ የመገናኛ ብዙሃን እንዲስፋፋ እና በቴሌቪዥን በመገናኛው ዘርፍ ለአዳዲስ ፈጣሪዎችና ለበርካታ ባለሙያዎች እድልና መድረኮች እንዲፈጠሩ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
አቶ አማን በጣም በርካታ ውጤቶችን ባስመዘገቡበትና መሰረታዊ የሚባል አሻራ ባሳረፉበት ጎልህ የሥራ ዘመናቸው፤ በአሜሪካና በኢትዮጵያ ውስጥ በበርካታ ተቋማት ውስጥ በከፍተኛ የአመራርነትና በቦርድ አባልነትም አገልግለዋል። የቲ.ኤ ብሮድካስቲንግ (TA BROADCASTING INC.) ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የክሊር ኮሙኒኬሽን (CLEAR COMMUNICATIONS INC.) የማርኬቲንግ ምክትል ፕሬዝዳንት እና በአዲስ አበባ የአቪዬሽን ኢንተርናሽናል ማኔጅንግ ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአዲስ አበባ የዲያስፖራ ማህበር፣ በኢትዮጵያ ብሮድካስተሮች ዘርፍ ማህበር ውስጥም በስራ አመራር ቦርድ አባልነትና በባለሙያነት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ለእነዚህ አበርክቶታቸውና ስኬቶችም በርካታ እውቅናዎችንና አክብሮቶችን አግኝተዋል። ከነዚህም መካከል የኢትዮ - አሜሪካ የንግድ ምክር ቤት የላቀ የንግድ ስራ ሽልማትና የዓመቱ ፈር ቀዳጅ የዲያስፖራ ባለሀብት በመሆን የተሸለሙት ይገኙበታል።
አቶ አማንን በቅርብ የሚያውቋቸው ሁሉ በሙያዊ ስኬታቸው ብቻ ሳይሆን፣ በሰብዕናቸው ጥንካሬ፣ በደግነታቸው፣ በለጋስነታቸው፣ ሌሎችን ሳይቀር በነበረበት አልፎ ለተግባራዊነቱ እንዲተጉ በማነሳሳት ልዩ ችሎታቸው ያከብሯቸዋል፣ ይወዷቸዋል። አቶ አማን ዘንድ ተስፋ መቁረጥ፣ መሸነፍ፣ መረታት ቦታ አልነበራቸውም።
የትኛውንም መሰናክል በማስተዋል፣ በጥበብ እና በብልሃት የሚያልፉ፣ በጊዜያዊ ጫጫታና ሁከት የማይረበሹ፣ ከፍርሃትና ከጥርጣሬ ጨለማ ይልቅ የተስፋን ብርሃን የመረጡ መልካም ሰው ነበሩ። የአመራር መርሆቸውና ከሰው ጋር የነበራቸው መስተጋብር የረጋ መንፈስን እና ቅን ልቦናቸውን መሰረት ያደረገ ነበር።
በጣም ፈታኝ በሆኑ ጊዜያት ውስጥ እያስፋ እንኳን፣ ነን የተሻስ እንደሚሆን የማይናወጥ እምነት ነበራቸው። ያንን የተሻለ ነገ እውን ስማድረግም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሰርተዋል። አቶ አማን በሕይወት የተለዩት፣ የሚወዷት ባአቤታቸው ወይዘሮ ማክዳ ፍስሐ ጽዮን፣ ልጆቻቸውን እማኑኤል፣ መቅደኣዊትና ሰላም ፍስሐጽዮን፣ የልጅ ልጁን ኖቫ ፍስሐጽዮን፣ አናቱን ወይዘሮ ሕይወት ተኬን፣ ወንድምና እህቶቹን ሜሮንን፣ ሙሴን፣ ኖኀን፣ ነጻንና ሜሪ ፍስሐ ጽዮንን እንዲሁም በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የቤተሰብ አባላትንና ወደጆቹን ብቻ ሳይሆን የስሯቸውን ፍሬ የሚያውቁትን ሁሉ ነው፡፡
አቶ አማን አሁን በፈጣሪ ፊት በዘላለማዊ ሰላም እና አረፍት እንዳስ እናምናለን። ይሁን አንጂ ታሪካቸው ወደፊት በነጻነት አንዲራመድ ባንዟቸው ባቋቋሟቸው እና በገነቧቸው ተቋማትና ከምንም በላይ በሚወዱት ቤተሰብ ውስጥ ህያው ሆኖ ይኖራል። አቶ አማን በጸና እምነት ተመርተው በታማኝነት ፣ በማገልገል እና እራስን አሳልፎ በመስጠት ሙሉ ሕይወትን ኖረዋል።
አቶ አማን በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ታሪክ ውስጥ፣ ባስራእይና የለወጥ ሀይል፣ ለዘርፉ አርአያ የሆነ፣ ፈር ቀዳጅ፣ ሀገር ወዳድና የእምነት ሰው ሆነው ምንጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
ሁሌም በልባችህን ትኖራለህ
ፈጣሪ ነፍሱን በአጸደ ገነት ያኑርልን። 🙏🕯️
#ሼር #share
#amanfissehazion #ebs #ebsworldwide #ethiopia #medialegend #restinpeace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የሰው ልጅ አእምሮ የሚጎለምሰው በ32 ዓመቱ ነው፡ ከ18 ዓመት ተረት ጀርባ ያለው ሳይንሳዊ እውነት
በአለም ዙሪያ ባሉ አብዛኞቹ ሀገራት "18 ዓመት" የአዋቂነት ማህተም ተደርጎ ይወሰዳል። በዚህ እድሜ ወጣቶች የመምረጥ፣ የማሽከርከር መንጃ ፈቃድ የማውጣት፣ የማግባት አልፎ ተርፎም በጦርነት የመሳተፍ መብትና ግዴታ ይጣልባቸዋል። ነገር ግን ይህ የ18 ዓመት ገደብ በእርግጥ በሳይንስ የተደገፈ ነው ወይንስ ማህበራዊና ታሪካዊ ስምምነት ብቻ?
እ.ኤ.አ.በህዳር 2025 በታዋቂው Nature Communications መጽሔት ላይ የወጣ አንድ አስገራሚ ጥናት ይህንን የዘመናት እምነት ሽባ አድርጎታል። በሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ MRI ምስሎችን (Brain MRIs) በመተንተን የተገኘው ውጤት እንደሚያሳየው፣ የሰው ልጅ አእምሮ ሙሉ በሙሉ ብስለት ላይ የሚደርሰው በ18 ዓመት ሳይሆን በ32 ዓመቱ ነው።
የሕግ አዋቂነት እና የባዮሎጂ ልዩነት
በሕግ እይታ "የአዋቂነት ዕድሜ" (Age of Majority) አንድ ግለሰብ ለራሱ ሕጋዊ ውሳኔዎችን ለመወሰን ብቁ ነው ተብሎ የሚታሰብበት ደፍ ነው። ይህ ዕድሜ እንደ ሀገራቱ ባህልና ታሪክ ይለያያል፡-
በኢትዮጵያ 18 ዓመት
በየመን 15 ዓመት
በስኮትላንድ (በከፊል) 16 ዓመት
በቱርክ እና በአሜሪካ 18 ዓመት
በደቡብ ኮሪያ 19 ዓመት
በካሜሩን 21 ዓመት
እነዚህ ልዩነቶች የሚያሳዩት "አዋቂነት" የሚለው ጽንሰ-ሀሳብ በባዮሎጂ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በታሪክና በወቅታዊ ማህበራዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሰረተ መሆኑን ነው። ሕግ አውጪዎች 18 ዓመትን የመረጡት አእምሮ ስለበሰለ ሳይሆን፣ አንድ ሰው ለሥራና ለኃላፊነት ዝግጁ የሚሆንበት ግምታዊ ጊዜ ስለሆነ ነው።
የ32 ዓመቱ ሳይንሳዊ ግኝት፡ አእምሮ ምን ይላል?
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የታገዘውና ከ0 እስከ 90 ዓመት የሆናቸውን ከ4,000 በላይ ሰዎችን አእምሮ የመረመረው ጥናት፣ በአእምሮ የግንኙነት መዋቅር (Connectivity structure) ላይ ከፍተኛ ለውጦች የሚታዩባቸው አራት ቁልፍ የዕድሜ ምዕራፎችን ለይቷል፡ 9 ዓመት፣ 32 ዓመት፣ 66 ዓመት እና 83 ዓመት።
ጥናቱ የሚከተሉትን ነጥቦች ያረጋግጣል፡-
የመጀመሪያዎቹ 9 ዓመታት፡ ፈጣን እድገትና አላስፈላጊ የአእምሮ ሴል ግንኙነቶች የሚቀነሱበት (Pruning) ጊዜ ነው።
የ18 ዓመት ድንገተኛ ለውጥ አለመኖር፡ በ18 ዓመት አካባቢ አእምሮ በድንገት አዋቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት ባዮሎጂያዊ "መቀየሪያ" (Switch) የለም።
የ32 ዓመቱ መረጋጋት፡ የአእምሮ ኔትወርኮች እስከ 30ዎቹ መጀመሪያ ድረስ መጎልመሳቸውን ይቀጥላሉ። ከ32 ዓመት በኋላ ግን የአእምሮ መዋቅር ይበልጥ የተረጋጋና የፀና (Stable) ይሆናል።
ይህ ማለት እንደ ውሳኔ የመስጠት፣ ስሜትን የመቆጣጠር (Impulse control) እና የረጅም ጊዜ እቅድ የማውጣት ችሎታዎች በ18 ዓመት ገና በሂደት ላይ ናቸው። ከ18 እስከ 29 ዓመት ያለው ጊዜ በስነ-ልቦናው ዓለም "ወደ አዋቂነት የሚደረግ ሽግግር" (Emerging Adulthood) ተብሎ የሚጠራው ለዚህ ነው።
የማሰብ ችሎታ እና የመተጣጠፍ ጥበብ
አእምሯችን ከሚጎለምስባቸው መንገዶች አንዱ "እርግጠኝነትን" የመጠራጠር ችሎታ ነው። ብዙዎቻችን በንግግራቸው ውስጥ "በፍጹም አይሆንም" ወይም "በእርግጠኝነት ይሳካል" የሚሉ ሰዎችን እንደ አዋቂና አዋቂ እንቆጥራቸዋለን። ነገር ግን ሳይንሳዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ተቃራኒውን ነው።
ከፍተኛ የማሰብ ችሎታ (High Intelligence) ያላቸው ሰዎች የአንድን ነገር ውጤት ከመናገራቸው በፊት ሊከሰቱ የሚችሉ "እርግጠኛ ያልሆኑ ሁኔታዎችን" (Uncertainties) ግምት ውስጥ ያስገባሉ።
"ስኬታማ የመሆን እድላችን 70% ነው" ማለት ግምት ሳይሆን፣ ስህተት ሊፈጠር የሚችልበትን ክፍተት የመተው ጥበብ ነው።
ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ አዲስ መረጃ ሲገኝ ሃሳብን በቀላሉ ለመቀየር ያስችላል። ሃሳብን መቀየር እንደ ሽንፈት ሳይሆን እንደ "ማስተካከያ" (Calibration) ይታያል።
"Super-Predictors" እና የአዕምሮ ተለዋዋጭነት
በGood Judgment Project ውስጥ የተሳተፉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጠንተዋል። በዚህ ውድድር ውስጥ እጅግ ስኬታማ የሆኑት "Super-Predictors" የሚባሉት ሰዎች ዋነኛ መለያ ባህሪያቸው የአእምሮ ተለዋዋጭነት (Mental Flexibility) ነው።
እነዚህ ግለሰቦች፡-
የራሳቸውን ሃሳብ የሚቃወሙ መረጃዎችን (Counter-arguments) ፈልገው ያነባሉ።
ትንበያዎቻቸውን ሁልጊዜ ይከልሳሉ።
በቃላት ከመሞገት ይልቅ ቁጥራዊ እድሎችን (Numerical ratios) ይጠቀማሉ።
ማጠቃለያ
የሰው ልጅ አእምሮ በ32 ዓመቱ ይጎለምሳል የሚለው ግኝት ለትምህርት ስርአታችን፣ ለህግ ማዕቀፎቻችን እና ለወጣቶች የምንሰጠው ምክር ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። ወጣቶች በ18 ዓመታቸው ህይወታቸውን የሚቀይሩ ወሳኝ ውሳኔዎችን (ለምሳሌ የሙያ ምርጫ ወይም ትዳር) እንዲወስኑ መገፋፋታቸው ከአእምሮ እድገታቸው ጋር ላይጣጣም ይችላል።
እውነተኛ ብልህነት የሚለካው በንግግር ጩኸት ወይም በእርግጠኝነት ሳይሆን፣ በቃላት መካከል ባሉ እድሎች እና አዲስ እውነት ሲመጣ ራስን ለመለወጥ ባለው ዝግጁነት ነው።
በአለም ዙሪያ ባሉ አብዛኞቹ ሀገራት "18 ዓመት" የአዋቂነት ማህተም ተደርጎ ይወሰዳል። በዚህ እድሜ ወጣቶች የመምረጥ፣ የማሽከርከር መንጃ ፈቃድ የማውጣት፣ የማግባት አልፎ ተርፎም በጦርነት የመሳተፍ መብትና ግዴታ ይጣልባቸዋል። ነገር ግን ይህ የ18 ዓመት ገደብ በእርግጥ በሳይንስ የተደገፈ ነው ወይንስ ማህበራዊና ታሪካዊ ስምምነት ብቻ?
እ.ኤ.አ.በህዳር 2025 በታዋቂው Nature Communications መጽሔት ላይ የወጣ አንድ አስገራሚ ጥናት ይህንን የዘመናት እምነት ሽባ አድርጎታል። በሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ MRI ምስሎችን (Brain MRIs) በመተንተን የተገኘው ውጤት እንደሚያሳየው፣ የሰው ልጅ አእምሮ ሙሉ በሙሉ ብስለት ላይ የሚደርሰው በ18 ዓመት ሳይሆን በ32 ዓመቱ ነው።
የሕግ አዋቂነት እና የባዮሎጂ ልዩነት
በሕግ እይታ "የአዋቂነት ዕድሜ" (Age of Majority) አንድ ግለሰብ ለራሱ ሕጋዊ ውሳኔዎችን ለመወሰን ብቁ ነው ተብሎ የሚታሰብበት ደፍ ነው። ይህ ዕድሜ እንደ ሀገራቱ ባህልና ታሪክ ይለያያል፡-
በኢትዮጵያ 18 ዓመት
በየመን 15 ዓመት
በስኮትላንድ (በከፊል) 16 ዓመት
በቱርክ እና በአሜሪካ 18 ዓመት
በደቡብ ኮሪያ 19 ዓመት
በካሜሩን 21 ዓመት
እነዚህ ልዩነቶች የሚያሳዩት "አዋቂነት" የሚለው ጽንሰ-ሀሳብ በባዮሎጂ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በታሪክና በወቅታዊ ማህበራዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሰረተ መሆኑን ነው። ሕግ አውጪዎች 18 ዓመትን የመረጡት አእምሮ ስለበሰለ ሳይሆን፣ አንድ ሰው ለሥራና ለኃላፊነት ዝግጁ የሚሆንበት ግምታዊ ጊዜ ስለሆነ ነው።
የ32 ዓመቱ ሳይንሳዊ ግኝት፡ አእምሮ ምን ይላል?
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የታገዘውና ከ0 እስከ 90 ዓመት የሆናቸውን ከ4,000 በላይ ሰዎችን አእምሮ የመረመረው ጥናት፣ በአእምሮ የግንኙነት መዋቅር (Connectivity structure) ላይ ከፍተኛ ለውጦች የሚታዩባቸው አራት ቁልፍ የዕድሜ ምዕራፎችን ለይቷል፡ 9 ዓመት፣ 32 ዓመት፣ 66 ዓመት እና 83 ዓመት።
ጥናቱ የሚከተሉትን ነጥቦች ያረጋግጣል፡-
የመጀመሪያዎቹ 9 ዓመታት፡ ፈጣን እድገትና አላስፈላጊ የአእምሮ ሴል ግንኙነቶች የሚቀነሱበት (Pruning) ጊዜ ነው።
የ18 ዓመት ድንገተኛ ለውጥ አለመኖር፡ በ18 ዓመት አካባቢ አእምሮ በድንገት አዋቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት ባዮሎጂያዊ "መቀየሪያ" (Switch) የለም።
የ32 ዓመቱ መረጋጋት፡ የአእምሮ ኔትወርኮች እስከ 30ዎቹ መጀመሪያ ድረስ መጎልመሳቸውን ይቀጥላሉ። ከ32 ዓመት በኋላ ግን የአእምሮ መዋቅር ይበልጥ የተረጋጋና የፀና (Stable) ይሆናል።
ይህ ማለት እንደ ውሳኔ የመስጠት፣ ስሜትን የመቆጣጠር (Impulse control) እና የረጅም ጊዜ እቅድ የማውጣት ችሎታዎች በ18 ዓመት ገና በሂደት ላይ ናቸው። ከ18 እስከ 29 ዓመት ያለው ጊዜ በስነ-ልቦናው ዓለም "ወደ አዋቂነት የሚደረግ ሽግግር" (Emerging Adulthood) ተብሎ የሚጠራው ለዚህ ነው።
የማሰብ ችሎታ እና የመተጣጠፍ ጥበብ
አእምሯችን ከሚጎለምስባቸው መንገዶች አንዱ "እርግጠኝነትን" የመጠራጠር ችሎታ ነው። ብዙዎቻችን በንግግራቸው ውስጥ "በፍጹም አይሆንም" ወይም "በእርግጠኝነት ይሳካል" የሚሉ ሰዎችን እንደ አዋቂና አዋቂ እንቆጥራቸዋለን። ነገር ግን ሳይንሳዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ተቃራኒውን ነው።
ከፍተኛ የማሰብ ችሎታ (High Intelligence) ያላቸው ሰዎች የአንድን ነገር ውጤት ከመናገራቸው በፊት ሊከሰቱ የሚችሉ "እርግጠኛ ያልሆኑ ሁኔታዎችን" (Uncertainties) ግምት ውስጥ ያስገባሉ።
"ስኬታማ የመሆን እድላችን 70% ነው" ማለት ግምት ሳይሆን፣ ስህተት ሊፈጠር የሚችልበትን ክፍተት የመተው ጥበብ ነው።
ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ አዲስ መረጃ ሲገኝ ሃሳብን በቀላሉ ለመቀየር ያስችላል። ሃሳብን መቀየር እንደ ሽንፈት ሳይሆን እንደ "ማስተካከያ" (Calibration) ይታያል።
"Super-Predictors" እና የአዕምሮ ተለዋዋጭነት
በGood Judgment Project ውስጥ የተሳተፉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጠንተዋል። በዚህ ውድድር ውስጥ እጅግ ስኬታማ የሆኑት "Super-Predictors" የሚባሉት ሰዎች ዋነኛ መለያ ባህሪያቸው የአእምሮ ተለዋዋጭነት (Mental Flexibility) ነው።
እነዚህ ግለሰቦች፡-
የራሳቸውን ሃሳብ የሚቃወሙ መረጃዎችን (Counter-arguments) ፈልገው ያነባሉ።
ትንበያዎቻቸውን ሁልጊዜ ይከልሳሉ።
በቃላት ከመሞገት ይልቅ ቁጥራዊ እድሎችን (Numerical ratios) ይጠቀማሉ።
ማጠቃለያ
የሰው ልጅ አእምሮ በ32 ዓመቱ ይጎለምሳል የሚለው ግኝት ለትምህርት ስርአታችን፣ ለህግ ማዕቀፎቻችን እና ለወጣቶች የምንሰጠው ምክር ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። ወጣቶች በ18 ዓመታቸው ህይወታቸውን የሚቀይሩ ወሳኝ ውሳኔዎችን (ለምሳሌ የሙያ ምርጫ ወይም ትዳር) እንዲወስኑ መገፋፋታቸው ከአእምሮ እድገታቸው ጋር ላይጣጣም ይችላል።
እውነተኛ ብልህነት የሚለካው በንግግር ጩኸት ወይም በእርግጠኝነት ሳይሆን፣ በቃላት መካከል ባሉ እድሎች እና አዲስ እውነት ሲመጣ ራስን ለመለወጥ ባለው ዝግጁነት ነው።
6 months ago
"ትዳር በዕውቀት ወይስ በሰርተፊኬት? የኢትዮጵያ አዲሱ የቅድመ ጋብቻ ስልጠና መመሪያና ተያያዥ ስጋቶች"
በአዲስ አበባ ከተማ የፍቺ መጠን በ54 በመቶ ማደጉን የሚገልጸው መረጃ፣ የማህበረሰባችንን መሰረት እየናጋ መሆኑን የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው። ይህንን ተከትሎ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት" ለጋብቻ ምዝገባ እንደ ቅድመ ሁኔታ ለማስቀመጥ ማቀዱ፣ በሀገሪቱ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ አዲስ ክርክር ቀስቅሷል።
ይህ እርምጃ የቤተሰብ መፍረስን ለመከላከል የተዘረጋ የደህንነት መረብ ነው? ወይስ የግል ህይወትን የሚገታ አላስፈላጊ ቢሮክራሲ?
ከስሜታዊ ግፊት ወደ አዕምሯዊ ዝግጁነት
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚስማሙበት፣ አብዛኛው ትዳር የሚመሰረተው በ"ፍቅር ስሜት" (Infatuation) ላይ ብቻ ነው። ሆኖም ትዳርን ዘላቂ የሚያደርገው ስሜት ሳይሆን የግጭት አፈታት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ብስለት ነው።
የግንኙነት ክህሎት ማነስ፦ ጥናቶች እንደሚያሳዩት 60% የሚሆኑ ፍቺዎች የሚከሰቱት በትዳር አጋሮች መካከል ባለ "የመግባባት ችግር" (Communication Breakdown) ነው። የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ተጋቢዎች ስለ ቁጣ አመራር፣ ስለ ይቅርታ እና ስለ ስሜታዊ ድጋፍ እንዲማሩ እድል ይሰጣል።
የግዴታነት ተጽዕኖ፦ በሌላ በኩል፣ ሳይኮሎጂስቶች "Reactance Theory" በሚሉት ጽንሰ-ሀሳብ መሰረት፣ ሰዎች አንድን ነገር እንዲያደርጉ ሲገደዱ ውስጣዊ ተቃውሞ ያሳያሉ። ስልጠናው "የግዴታ" ከሆነ፣ ጥንዶች ትምህርቱን በልባቸው ከመቀበል ይልቅ ለወረቀቱ ብቻ ብለው ሊያሳልፉት ይችላሉ። ይህ ደግሞ የስልጠናውን ዋና ግብ (ለውጥ ማምጣትን) ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል።
ቤተሰብ እንደ ማህበረሰብ ህንፃ
ከሶሾሎጂ አንጻር ቤተሰብ "የማህበረሰብ ትንሿ ሴል" ናት። ቤተሰብ ሲፈርስ ማህበረሰቡ ይፈረካከሳል።
ማህበራዊ ቁጥጥር (Social Control)፦ ቀደም ባሉት ጊዜያት የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች የቅድመ ጋብቻ ምክር በመስጠት ረገድ ትልቅ ሚና ነበራቸው። ዘመናዊነት ይህንን ሚና እያጠፋው በመጣበት ወቅት፣ መንግስት በህግ አማካኝነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት መሞከሩ እንደ አዎንታዊ እርምጃ ሊታይ ይችላል።
የባህል ተጽዕኖ፦ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋብቻ የሁለት ግለሰቦች ብቻ ሳይሆን የሁለት ቤተሰቦች ትስስር ነው። ሚኒስቴሩ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ለመስራት ማቀዱ፣ ፖሊሲው ከህዝቡ ባህልና እምነት ጋር እንዲዋሃድ ያደርገዋል። ነገር ግን "ሰርተፊኬት" የሚለው ቢሮክራሲያዊ ቃል፣ ትዳርን ከማህበራዊ ቅዱስ ቃል-ኪዳንነት ወደ መንግስታዊ ኮንትራት ዝቅ እንዳያደርገው ስጋት አለ።
የፍቺ ዋጋና የኢንቨስትመንት ስሌት
ኢኮኖሚስቶች ትዳርን እንደ "የረጅም ጊዜ የጋራ ኢንቨስትመንት" ያዩታል።
የፍቺ ኪሳራ፦ ፍቺ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያስከትላል። የሀብት መባከን፣ የህጻናት ቀለብ እና በብቸኛ ወላጅ የሚደገፉ ህጻናት ለድህነት የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ ነው። የፍቺ መጠንን በስልጠና መቀነስ ማለት፣ ለሀገር የሚተርፍ የሰው ኃይልና ሀብት ማዳን ማለት ነው።
የስልጠናው ወጪ፦ ስልጠናውን ለመስጠት የሚወጣው ወጪ፣ ጊዜ እና የሰው ኃይል በራሱ ሌላ የኢኮኖሚ ጫና ነው። በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ስልጠናውን ለመከታተል ከስራ ገበታቸው የሚቀሩ ከሆነ፣ ይህ አሰራር "ለሀብታሞች ብቻ የተተወ ጋብቻ" እንዳይፈጥር መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
4. የአራት ሀገራት ተሞክሮ፡ ጥሩና መጥፎ ልምዶች
ይህንን አሰራር በተሳካና ባልተሳካ ሁኔታ የሞከሩ ሀገራትን መመልከት ለኢትዮጵያ ትልቅ ትምህርት ይሰጣል።
ሀ. ኢንዶኔዥያ (አስገዳጅ ግን የተቀናጀ)
ኢንዶኔዥያ የቅድመ ጋብቻ ስልጠናን የግዴታ ካደረጉ ጥቂት ሀገራት አንዷ ናት። ስልጠናው ስለ ጤና፣ ስለ ኢኮኖሚ እና ስለ ሃይማኖት ያካትታል።
ጥሩ ልምድ፦ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራታቸው በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል።
ፈተና፦ ስልጠናውን በብቃት የሚሰጡ ባለሙያዎች እጥረት ማጋጠሙ ጥራቱን ዝቅ አድርጎታል።
ለ. ፊሊፒንስ (በጤና ላይ ያተኮረ)
ፊሊፒንስ ለጋብቻ ፈቃድ የቤተሰብ ምጣኔ ስልጠናን የግዴታ ታደርጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ የህዝብ ቁጥርን ለመቆጣጠርና የእናቶችን ጤና ለመጠበቅ ረድቷል።
መጥፎ ልምድ፦ ትኩረቱ በስነ-ልቦና ላይ ስላልሆነ የፍቺ መጠንን በመቀነስ ረገድ የሚጠበቀውን ያህል ውጤት አላመጣም።
ሐ. አሜሪካ - ፍሎሪዳ (የማበረታቻ ሞዴል)
ፍሎሪዳ ስልጠናውን የግዴታ አታደርግም፤ ነገር ግን ስልጠና ለወሰዱ ጥንዶች የጋብቻ ምዝገባ ክፍያን ትቀንሳለች።
ጥሩ ልምድ፦ የሰዎችን ነፃነት ሳይነካ ስልጠናውን እንዲወስዱ ያበረታታል። ይህ "ተለዋጭ መፍትሄ" (Incentive) ውጤታማ መሆኑ ተረጋግጧል።
መጥፎ ልምድ፦ የግዴታ ስላልሆነ ዝቅተኛ ግንዛቤ ያላቸው ሰዎች ስልጠናውን ሳይወስዱ ሊቀሩ ይችላሉ።
መ. ቻይና (የግዴታ የማቀዝቀዣ ጊዜ)
ቻይና ፍቺን ለመቀነስ የ30 ቀን "የማቀዝቀዣ ጊዜ" (Cooling-off period) ደንግጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ በስሜታዊነት የሚወሰኑ ፍቺዎችን በእጅጉ ቀንሷል።
መጥፎ ልምድ፦ የግል ነፃነትን በመጋፋት እና ሰዎች ትዳርን እንዲፈሩ በማድረግ ረገድ ተቃውሞ ገጥሞታል።
መፍትሄው የት ነው?
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያቀደው አሰራር በራሱ ክፉ አይደለም፤ ነገር ግን አፈፃፀሙ ላይ ጥንቃቄ ይፈልጋል። የፍቺ መጠን መጨመር "የግንዛቤ እጥረት" ብቻ ሳይሆን የኑሮ ውድነት፣ የስራ አጥነት እና የማህበራዊ እሴቶች መሸርሸር ውጤት መሆኑ መዘንጋት የለበትም።
የሙስና እና የቢሮክራሲ ስጋት
የመንግስት ዝግጅት በፅንሰ-ሀሳብ ደረጃ "ለቤተሰብ መረጋጋት" ቢሆንም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ ስጋቶችን ያዘለ ነው። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ፣ አዳዲስ "አስገዳጅ" መመሪያዎች ሲወጡ በየደረጃው ላሉ አስፈፃሚዎች አዲስ የገቢ ምንጭ (ሙስና) ሆነው የማገልገል ታሪክ አላቸው።
የሰርተፊኬት ገበያ፦ ስልጠናው አስገዳጅ ሲሆን፣ በተለያዩ ምክንያቶች (ጊዜ ማጣት፣ ቸልተኝነት) ስልጠናውን መከታተል የማይችሉ ጥንዶች ሰርተፊኬቱን በገንዘብ ለመግዛት የሚገፋፉበት ሁኔታ ይፈጠራል። ይህ ደግሞ ስልጠናው ሊያመጣ የሚገባውን "የግንዛቤ ለውጥ" ዋጋ አልባ ያደርገዋል።
የአስፈፃሚዎች ብልሹ አሰራር፦ ስልጠናውን የሚሰጡ ተቋማት ወይም ግለሰቦች ሰርተፊኬቱን እንደ "መደራደሪያ" በመጠቀም ከተጋቢዎች ጉቦ የሚጠይቁበት አሰራር ሊዘረጋ ይችላል።
ቢሮክራሲያዊ ጫና፦ ቀድሞውኑ በኑሮ ውድነትና በኑሮ ፈተና ውስጥ ያለውን ወጣት፣ ጋብቻ ደጃፍ ላይ ሲደርስ ሌላ "ወረቀት" እንዲያሳድድ ማስገደድ፣ ተገቢ ያልሆነ ስነ-ልቦናዊና ፋይናንሳዊ ጫና ይፈጥራል። ይህ ደግሞ ዜጎች ህጋዊ ጋብቻን ፈርተው "ያለ ቃል-ኪዳን አብሮ መኖርን" (Co-habitation) እንዲመርጡና ማህበራዊ ቀውሱ ይበልጥ እንዲባባስ ሊያደርገው ይችላል።
ሚዛናዊ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
ከማስገደድ ወደ ማበረታታት፦ ስልጠናውን ለወሰዱ ጥንዶች እንደ ፍሎሪዳ ተሞክሮ የማበረታቻ ጥቅማጥቅሞችን (ለምሳሌ፡ የብድር ቅድሚያ ወይም የታክስ ቅናሽ) መስጠት።
ጥራትና ተደራሽነት፦ ስልጠናው በወረቀት ላይ ብቻ የቀረ ሳይሆን፣ በባለሙያዎች የተደገፈ እና በየአካባቢው በቀላሉ የሚገኝ መሆን አለበት።
የይዘት ስፋት፦ ስልጠናው ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን፣ ስለ ቤተሰብ ፋይናንስ አመራርና ስለ ህግ ግንዛቤ (የንብረት ክፍፍልን ጨምሮ) ትኩረት መስጠት ይኖርበታል።
በአዲስ አበባ ከተማ የፍቺ መጠን በ54 በመቶ ማደጉን የሚገልጸው መረጃ፣ የማህበረሰባችንን መሰረት እየናጋ መሆኑን የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው። ይህንን ተከትሎ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ሰርተፊኬት" ለጋብቻ ምዝገባ እንደ ቅድመ ሁኔታ ለማስቀመጥ ማቀዱ፣ በሀገሪቱ የፖሊሲ አቅጣጫ ላይ አዲስ ክርክር ቀስቅሷል።
ይህ እርምጃ የቤተሰብ መፍረስን ለመከላከል የተዘረጋ የደህንነት መረብ ነው? ወይስ የግል ህይወትን የሚገታ አላስፈላጊ ቢሮክራሲ?
ከስሜታዊ ግፊት ወደ አዕምሯዊ ዝግጁነት
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚስማሙበት፣ አብዛኛው ትዳር የሚመሰረተው በ"ፍቅር ስሜት" (Infatuation) ላይ ብቻ ነው። ሆኖም ትዳርን ዘላቂ የሚያደርገው ስሜት ሳይሆን የግጭት አፈታት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ብስለት ነው።
የግንኙነት ክህሎት ማነስ፦ ጥናቶች እንደሚያሳዩት 60% የሚሆኑ ፍቺዎች የሚከሰቱት በትዳር አጋሮች መካከል ባለ "የመግባባት ችግር" (Communication Breakdown) ነው። የቅድመ ጋብቻ ስልጠና ተጋቢዎች ስለ ቁጣ አመራር፣ ስለ ይቅርታ እና ስለ ስሜታዊ ድጋፍ እንዲማሩ እድል ይሰጣል።
የግዴታነት ተጽዕኖ፦ በሌላ በኩል፣ ሳይኮሎጂስቶች "Reactance Theory" በሚሉት ጽንሰ-ሀሳብ መሰረት፣ ሰዎች አንድን ነገር እንዲያደርጉ ሲገደዱ ውስጣዊ ተቃውሞ ያሳያሉ። ስልጠናው "የግዴታ" ከሆነ፣ ጥንዶች ትምህርቱን በልባቸው ከመቀበል ይልቅ ለወረቀቱ ብቻ ብለው ሊያሳልፉት ይችላሉ። ይህ ደግሞ የስልጠናውን ዋና ግብ (ለውጥ ማምጣትን) ጥያቄ ውስጥ ይከተዋል።
ቤተሰብ እንደ ማህበረሰብ ህንፃ
ከሶሾሎጂ አንጻር ቤተሰብ "የማህበረሰብ ትንሿ ሴል" ናት። ቤተሰብ ሲፈርስ ማህበረሰቡ ይፈረካከሳል።
ማህበራዊ ቁጥጥር (Social Control)፦ ቀደም ባሉት ጊዜያት የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች የቅድመ ጋብቻ ምክር በመስጠት ረገድ ትልቅ ሚና ነበራቸው። ዘመናዊነት ይህንን ሚና እያጠፋው በመጣበት ወቅት፣ መንግስት በህግ አማካኝነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት መሞከሩ እንደ አዎንታዊ እርምጃ ሊታይ ይችላል።
የባህል ተጽዕኖ፦ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋብቻ የሁለት ግለሰቦች ብቻ ሳይሆን የሁለት ቤተሰቦች ትስስር ነው። ሚኒስቴሩ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ለመስራት ማቀዱ፣ ፖሊሲው ከህዝቡ ባህልና እምነት ጋር እንዲዋሃድ ያደርገዋል። ነገር ግን "ሰርተፊኬት" የሚለው ቢሮክራሲያዊ ቃል፣ ትዳርን ከማህበራዊ ቅዱስ ቃል-ኪዳንነት ወደ መንግስታዊ ኮንትራት ዝቅ እንዳያደርገው ስጋት አለ።
የፍቺ ዋጋና የኢንቨስትመንት ስሌት
ኢኮኖሚስቶች ትዳርን እንደ "የረጅም ጊዜ የጋራ ኢንቨስትመንት" ያዩታል።
የፍቺ ኪሳራ፦ ፍቺ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያስከትላል። የሀብት መባከን፣ የህጻናት ቀለብ እና በብቸኛ ወላጅ የሚደገፉ ህጻናት ለድህነት የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ ነው። የፍቺ መጠንን በስልጠና መቀነስ ማለት፣ ለሀገር የሚተርፍ የሰው ኃይልና ሀብት ማዳን ማለት ነው።
የስልጠናው ወጪ፦ ስልጠናውን ለመስጠት የሚወጣው ወጪ፣ ጊዜ እና የሰው ኃይል በራሱ ሌላ የኢኮኖሚ ጫና ነው። በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ስልጠናውን ለመከታተል ከስራ ገበታቸው የሚቀሩ ከሆነ፣ ይህ አሰራር "ለሀብታሞች ብቻ የተተወ ጋብቻ" እንዳይፈጥር መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
4. የአራት ሀገራት ተሞክሮ፡ ጥሩና መጥፎ ልምዶች
ይህንን አሰራር በተሳካና ባልተሳካ ሁኔታ የሞከሩ ሀገራትን መመልከት ለኢትዮጵያ ትልቅ ትምህርት ይሰጣል።
ሀ. ኢንዶኔዥያ (አስገዳጅ ግን የተቀናጀ)
ኢንዶኔዥያ የቅድመ ጋብቻ ስልጠናን የግዴታ ካደረጉ ጥቂት ሀገራት አንዷ ናት። ስልጠናው ስለ ጤና፣ ስለ ኢኮኖሚ እና ስለ ሃይማኖት ያካትታል።
ጥሩ ልምድ፦ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅርበት በመስራታቸው በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቷል።
ፈተና፦ ስልጠናውን በብቃት የሚሰጡ ባለሙያዎች እጥረት ማጋጠሙ ጥራቱን ዝቅ አድርጎታል።
ለ. ፊሊፒንስ (በጤና ላይ ያተኮረ)
ፊሊፒንስ ለጋብቻ ፈቃድ የቤተሰብ ምጣኔ ስልጠናን የግዴታ ታደርጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ የህዝብ ቁጥርን ለመቆጣጠርና የእናቶችን ጤና ለመጠበቅ ረድቷል።
መጥፎ ልምድ፦ ትኩረቱ በስነ-ልቦና ላይ ስላልሆነ የፍቺ መጠንን በመቀነስ ረገድ የሚጠበቀውን ያህል ውጤት አላመጣም።
ሐ. አሜሪካ - ፍሎሪዳ (የማበረታቻ ሞዴል)
ፍሎሪዳ ስልጠናውን የግዴታ አታደርግም፤ ነገር ግን ስልጠና ለወሰዱ ጥንዶች የጋብቻ ምዝገባ ክፍያን ትቀንሳለች።
ጥሩ ልምድ፦ የሰዎችን ነፃነት ሳይነካ ስልጠናውን እንዲወስዱ ያበረታታል። ይህ "ተለዋጭ መፍትሄ" (Incentive) ውጤታማ መሆኑ ተረጋግጧል።
መጥፎ ልምድ፦ የግዴታ ስላልሆነ ዝቅተኛ ግንዛቤ ያላቸው ሰዎች ስልጠናውን ሳይወስዱ ሊቀሩ ይችላሉ።
መ. ቻይና (የግዴታ የማቀዝቀዣ ጊዜ)
ቻይና ፍቺን ለመቀነስ የ30 ቀን "የማቀዝቀዣ ጊዜ" (Cooling-off period) ደንግጋለች።
ጥሩ ልምድ፦ በስሜታዊነት የሚወሰኑ ፍቺዎችን በእጅጉ ቀንሷል።
መጥፎ ልምድ፦ የግል ነፃነትን በመጋፋት እና ሰዎች ትዳርን እንዲፈሩ በማድረግ ረገድ ተቃውሞ ገጥሞታል።
መፍትሄው የት ነው?
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያቀደው አሰራር በራሱ ክፉ አይደለም፤ ነገር ግን አፈፃፀሙ ላይ ጥንቃቄ ይፈልጋል። የፍቺ መጠን መጨመር "የግንዛቤ እጥረት" ብቻ ሳይሆን የኑሮ ውድነት፣ የስራ አጥነት እና የማህበራዊ እሴቶች መሸርሸር ውጤት መሆኑ መዘንጋት የለበትም።
የሙስና እና የቢሮክራሲ ስጋት
የመንግስት ዝግጅት በፅንሰ-ሀሳብ ደረጃ "ለቤተሰብ መረጋጋት" ቢሆንም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ ስጋቶችን ያዘለ ነው። በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ፣ አዳዲስ "አስገዳጅ" መመሪያዎች ሲወጡ በየደረጃው ላሉ አስፈፃሚዎች አዲስ የገቢ ምንጭ (ሙስና) ሆነው የማገልገል ታሪክ አላቸው።
የሰርተፊኬት ገበያ፦ ስልጠናው አስገዳጅ ሲሆን፣ በተለያዩ ምክንያቶች (ጊዜ ማጣት፣ ቸልተኝነት) ስልጠናውን መከታተል የማይችሉ ጥንዶች ሰርተፊኬቱን በገንዘብ ለመግዛት የሚገፋፉበት ሁኔታ ይፈጠራል። ይህ ደግሞ ስልጠናው ሊያመጣ የሚገባውን "የግንዛቤ ለውጥ" ዋጋ አልባ ያደርገዋል።
የአስፈፃሚዎች ብልሹ አሰራር፦ ስልጠናውን የሚሰጡ ተቋማት ወይም ግለሰቦች ሰርተፊኬቱን እንደ "መደራደሪያ" በመጠቀም ከተጋቢዎች ጉቦ የሚጠይቁበት አሰራር ሊዘረጋ ይችላል።
ቢሮክራሲያዊ ጫና፦ ቀድሞውኑ በኑሮ ውድነትና በኑሮ ፈተና ውስጥ ያለውን ወጣት፣ ጋብቻ ደጃፍ ላይ ሲደርስ ሌላ "ወረቀት" እንዲያሳድድ ማስገደድ፣ ተገቢ ያልሆነ ስነ-ልቦናዊና ፋይናንሳዊ ጫና ይፈጥራል። ይህ ደግሞ ዜጎች ህጋዊ ጋብቻን ፈርተው "ያለ ቃል-ኪዳን አብሮ መኖርን" (Co-habitation) እንዲመርጡና ማህበራዊ ቀውሱ ይበልጥ እንዲባባስ ሊያደርገው ይችላል።
ሚዛናዊ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
ከማስገደድ ወደ ማበረታታት፦ ስልጠናውን ለወሰዱ ጥንዶች እንደ ፍሎሪዳ ተሞክሮ የማበረታቻ ጥቅማጥቅሞችን (ለምሳሌ፡ የብድር ቅድሚያ ወይም የታክስ ቅናሽ) መስጠት።
ጥራትና ተደራሽነት፦ ስልጠናው በወረቀት ላይ ብቻ የቀረ ሳይሆን፣ በባለሙያዎች የተደገፈ እና በየአካባቢው በቀላሉ የሚገኝ መሆን አለበት።
የይዘት ስፋት፦ ስልጠናው ስለ ፍቅር ብቻ ሳይሆን፣ ስለ ቤተሰብ ፋይናንስ አመራርና ስለ ህግ ግንዛቤ (የንብረት ክፍፍልን ጨምሮ) ትኩረት መስጠት ይኖርበታል።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የፈጠራ ኃይል፦ አእምሮን ከእርጅና የሚታደገው የሳይንስ ምስጢር
ሰው ልጅ በታሪኩ ውስጥ ጥበብንና ፈጠራን ለደስታ፣ ለባህል መግለጫና ለስሜት መተንፈሻነት ሲጠቀምባቸው ቆይቷል። ነገር ግን በቅርቡ በታዋቂው Nature Communications የሳይንስ መጽሔት ላይ የወጣው ጥናት እንደሚያሳየው፣ ፈጠራ ከስሜታዊ እርካታ ባለፈ በአካላዊው አእምሯችን ላይ አስገራሚ "ተዓምር" የመሥራት አቅም አለው።
ጥናቱ "Creative experiences and brain clocks" በሚል ርዕስ የቀረበ ሲሆን፣ የሰው ልጅ አእምሮ በፈጠራ ስራዎች አማካኝነት የእርጅና ጉዞውን እንዴት እንደሚገታ በጥልቀት ይተነትናል።
1. "የአእምሮ ሰዓት" (Brain Clocks) ምንድን ነው?
የአንድ ሰው ልደት የሚቆጠርበት እድሜ (Chronological Age) እና የአእምሮው ትክክለኛ የጤና ሁኔታ (Brain Age) ሁልጊዜ እኩል ላይሆኑ ይችላሉ። ሳይንቲስቶች በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (Machine Learning) የታገዘ "የአእምሮ ሰዓት" በመጠቀም የአእምሮን የእርጅና ፍጥነት ይለካሉ።
ተፋጣኝ እርጅና (Accelerated Aging): አእምሮ ከሰውየው እድሜ በላይ ሲያረጅ ነው። ይህ አብዛኛው ጊዜ በበሽታ፣ በጭንቀት ወይም ባልተስተካከለ የአኗኗር ዘይቤ ይከሰታል።
የዘገየ እርጅና (Delayed Aging): አእምሮ ከሰውየው እድሜ በታች ሆኖ ሲገኝ ነው። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ በፈጠራ ስራዎች ውስጥ የሚሳተፉ ሰዎች አእምሮ በዚህ ምድብ ውስጥ ይወድቃል።
2. የጥናቱ ስፋትና የተሳታፊዎች ስብጥር
ይህ ጥናት እጅግ ሰፊና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው ነው። ከ13 አገራት የተውጣጡ 1,472 ሰዎች የተሳተፉበት ሲሆን፣ በተለይም በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጓል፦
የባለሙያዎች ጥናት (Expertise Study):
ለረጅም ዓመታት በዳንስ (ታንጎ)፣ በሙዚቃ፣ በስዕል እና በቪዲዮ ጨዋታዎች ላይ የቆዩ ባለሙያዎችን ካልሰለጠኑ ሰዎች ጋር በማነጻጸር የተጠና ነው።
የስልጠና ጥናት (Learning Study): ምንም ልምድ የሌላቸው ሰዎች ለ30 ሰዓታት ያህል ብቻ የቪዲዮ ጨዋታ ስልጠና ሲወስዱ በአእምሯቸው ላይ የሚመጣውን ለውጥ ያጠና ነው።
3. የፈጠራ ዘርፎችና ውጤቶቻቸው
ሀ. ሙዚቃና ዳንስ
ሙዚቃ መጫወት ወይም ዳንስ (በተለይ እንደ ታንጎ ያሉ ውስብስብ እንቅስቃሴዎች) አእምሮ በአንድ ጊዜ ብዙ መረጃዎችን እንዲያቀናጅ ያስገድዱታል። ታንጎ ዳንሰኞች የባልደረባቸውን እንቅስቃሴ መገመት፣ ሙዚቃውን መከተልና የራሳቸውን አካል ማመጣጠን አለባቸው። ይህ "የአእምሮ ስፖርት" አእምሮ እጅግ ንቁና ወጣት ሆኖ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ለ. ስዕልና የእይታ ጥበብ
ስዕል መሳል የሰው ልጅ የእይታ (Visual) እና የእጅ ቅንጅትን (Motor Coordination) ይጠይቃል። ሰዓሊያን ነገሮችን ከሌላው ሰው በተለየ ጥልቀት የማየትና የመተንተን ብቃት ስላላቸው፣ ይህ ልምምድ በአእምሯቸው ውስጥ ያሉ የመረጃ መረቦችን ያጠናክራል።
ሐ. የቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming)
ብዙውን ጊዜ የቪዲዮ ጨዋታዎች እንደ መዝናኛ ብቻ ይታያሉ። ነገር ግን ጥናቱ እንደሚያሳየው እንደ StarCraft II ያሉ የስትራቴጂ ጨዋታዎች አእምሮን እጅግ በጣም ያነቃቃሉ። ተጫዋቾች በሰከንድ ውስጥ ብዙ ውሳኔዎችን መወሰንና ለተለዋዋጭ ሁኔታዎች ምላሽ መስጠት ስለሚኖርባቸው፣ ይህ ልምምድ አእምሮን "ወጣት" የማድረግ ከፍተኛ አቅም አለው።
4. በስተጀርባ ያለው ሳይንሳዊ ሚስጥር፦ "ፕላስቲክነት" (
አእምሯችን በፈጠራ ስራዎች ጊዜ እንዴት ይታደሳል? ለዚህ ጥያቄ ሳይንሱ ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶችን ያስቀምጣል፦
የመረጃ ቅልጥፍና (Brain Efficiency): በፈጠራ ስራዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች አእምሮ መረጃን የሚያስተላልፍበት መንገድ በጣም አጭርና ፈጣን ነው። ይህም አእምሮ ሳይደክም ብዙ ስራ እንዲሰራ ይረዳዋል።
የግንኙነት ጥንካሬ (Functional Connectivity): የፈጠራ ስራዎች በአእምሮ ውስጥ ያሉ የተለያዩ ክፍሎች (ለምሳሌ የማሰብና የእንቅስቃሴ ክፍሎች) እርስ በርሳቸው በጠበቀ ሁኔታ እንዲገናኙ ያደርጋሉ።
5. ለምን ፈጠራ ለአእምሮ ጤና ወሳኝ ሆነ?
ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ አእምሯችን ለእርጅና ተጋላጭ የሆኑ የተወሰኑ ክፍሎች አሉት (በተለይ Frontoparietal Hubs የሚባሉት)። የፈጠራ ስራዎች እነዚህን ክፍሎች በቀጥታ በማነቃቃት "ጥገና" ያደርጉላቸዋል። ይህም እንደ እርሳቱ (Dementia) እና አልዛይመር ያሉ እድሜን ተከትለው የሚመጡ የአእምሮ ህመሞችን ለመከላከል ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ ነው።
6. አጭር ስልጠናና ትልቅ ለውጥ
በጣም አስገራሚው የጥናቱ ክፍል፣ ምንም ልምድ የሌላቸው ሰዎች ለጥቂት ሳምንታት ብቻ (30 ሰዓታት) ስልጠና ሲወስዱ የአእምሯቸው "የእርጅና ሰዓት" ወደ ኋላ መመለስ መጀመሩ ነው። ይህ ማለት አእምሮን ለማደስ የግድ ከልጅነት ጀምሮ ባለሙያ መሆን አያስፈልግም፤ ዛሬውኑ የሚጀመር ማንኛውም አዲስ የፈጠራ ልምምድ ውጤት አለው።
7. ለተግባር የሚሆኑ ምክሮች
ከዚህ ጥናት የምንረዳው፣ አእምሯችንን ለመጠበቅ ውድ የሆኑ መድኃኒቶች ሳይሆኑ ቀላል የፈጠራ ተግባራት እንደሚበቁ ነው፦
አዲስ መሣሪያ መጫወት ይለማመዱ፦ ፒያኖ፣ ክራር ወይም ማንኛውንም የሙዚቃ መሣሪያ መማር ለአእምሮ ትልቅ ምግብ ነው።
የእጅ ስራዎችን ይስሩ፦ ስዕል መሳል፣ በሸክላ መስራት ወይም በክር መስፋት አእምሮን የማተኮር ብቃት ይጨምራሉ።
አዳዲስ ቋንቋዎችን ይማሩ፦ ቋንቋ መማር ራሱ አንድ የፈጠራ ዘርፍ ሲሆን አእምሮን የማገናኘት ብቃቱን ያሳድገዋል።
የስትራቴጂ ጨዋታዎችን ይጫወቱ፦ አእምሮን የሚያሠሩ ጨዋታዎችን መጫወት የእርጅና ፍጥነትን ይቀንሳል።
ማጠቃለያ
የሰውን ልጅ አእምሮ እንደ ጡንቻ ማየት ይቻላል። ካልተጠቀምንበት ይዝላል፣ ካሠለጠነው ግን ይጠነክራል። "Creative experiences and brain clocks" የተሰኘው ጥናት እንደሚያሳየው፣ ፈጠራ ለነፍሳችን ደስታ ብቻ ሳይሆን ለአእምሯችን ወጣትነትና ጤና ወሳኝ መድኃኒት ነው።
እድሜዎ ቢጨምርም አእምሮዎ ግን ሁልጊዜ እንደ ወጣት እንዲቆይ፣ በፈጠራ ስራዎች እራስዎን ያድሱ።
ሰው ልጅ በታሪኩ ውስጥ ጥበብንና ፈጠራን ለደስታ፣ ለባህል መግለጫና ለስሜት መተንፈሻነት ሲጠቀምባቸው ቆይቷል። ነገር ግን በቅርቡ በታዋቂው Nature Communications የሳይንስ መጽሔት ላይ የወጣው ጥናት እንደሚያሳየው፣ ፈጠራ ከስሜታዊ እርካታ ባለፈ በአካላዊው አእምሯችን ላይ አስገራሚ "ተዓምር" የመሥራት አቅም አለው።
ጥናቱ "Creative experiences and brain clocks" በሚል ርዕስ የቀረበ ሲሆን፣ የሰው ልጅ አእምሮ በፈጠራ ስራዎች አማካኝነት የእርጅና ጉዞውን እንዴት እንደሚገታ በጥልቀት ይተነትናል።
1. "የአእምሮ ሰዓት" (Brain Clocks) ምንድን ነው?
የአንድ ሰው ልደት የሚቆጠርበት እድሜ (Chronological Age) እና የአእምሮው ትክክለኛ የጤና ሁኔታ (Brain Age) ሁልጊዜ እኩል ላይሆኑ ይችላሉ። ሳይንቲስቶች በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (Machine Learning) የታገዘ "የአእምሮ ሰዓት" በመጠቀም የአእምሮን የእርጅና ፍጥነት ይለካሉ።
ተፋጣኝ እርጅና (Accelerated Aging): አእምሮ ከሰውየው እድሜ በላይ ሲያረጅ ነው። ይህ አብዛኛው ጊዜ በበሽታ፣ በጭንቀት ወይም ባልተስተካከለ የአኗኗር ዘይቤ ይከሰታል።
የዘገየ እርጅና (Delayed Aging): አእምሮ ከሰውየው እድሜ በታች ሆኖ ሲገኝ ነው። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ በፈጠራ ስራዎች ውስጥ የሚሳተፉ ሰዎች አእምሮ በዚህ ምድብ ውስጥ ይወድቃል።
2. የጥናቱ ስፋትና የተሳታፊዎች ስብጥር
ይህ ጥናት እጅግ ሰፊና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው ነው። ከ13 አገራት የተውጣጡ 1,472 ሰዎች የተሳተፉበት ሲሆን፣ በተለይም በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጓል፦
የባለሙያዎች ጥናት (Expertise Study):
ለረጅም ዓመታት በዳንስ (ታንጎ)፣ በሙዚቃ፣ በስዕል እና በቪዲዮ ጨዋታዎች ላይ የቆዩ ባለሙያዎችን ካልሰለጠኑ ሰዎች ጋር በማነጻጸር የተጠና ነው።
የስልጠና ጥናት (Learning Study): ምንም ልምድ የሌላቸው ሰዎች ለ30 ሰዓታት ያህል ብቻ የቪዲዮ ጨዋታ ስልጠና ሲወስዱ በአእምሯቸው ላይ የሚመጣውን ለውጥ ያጠና ነው።
3. የፈጠራ ዘርፎችና ውጤቶቻቸው
ሀ. ሙዚቃና ዳንስ
ሙዚቃ መጫወት ወይም ዳንስ (በተለይ እንደ ታንጎ ያሉ ውስብስብ እንቅስቃሴዎች) አእምሮ በአንድ ጊዜ ብዙ መረጃዎችን እንዲያቀናጅ ያስገድዱታል። ታንጎ ዳንሰኞች የባልደረባቸውን እንቅስቃሴ መገመት፣ ሙዚቃውን መከተልና የራሳቸውን አካል ማመጣጠን አለባቸው። ይህ "የአእምሮ ስፖርት" አእምሮ እጅግ ንቁና ወጣት ሆኖ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ለ. ስዕልና የእይታ ጥበብ
ስዕል መሳል የሰው ልጅ የእይታ (Visual) እና የእጅ ቅንጅትን (Motor Coordination) ይጠይቃል። ሰዓሊያን ነገሮችን ከሌላው ሰው በተለየ ጥልቀት የማየትና የመተንተን ብቃት ስላላቸው፣ ይህ ልምምድ በአእምሯቸው ውስጥ ያሉ የመረጃ መረቦችን ያጠናክራል።
ሐ. የቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming)
ብዙውን ጊዜ የቪዲዮ ጨዋታዎች እንደ መዝናኛ ብቻ ይታያሉ። ነገር ግን ጥናቱ እንደሚያሳየው እንደ StarCraft II ያሉ የስትራቴጂ ጨዋታዎች አእምሮን እጅግ በጣም ያነቃቃሉ። ተጫዋቾች በሰከንድ ውስጥ ብዙ ውሳኔዎችን መወሰንና ለተለዋዋጭ ሁኔታዎች ምላሽ መስጠት ስለሚኖርባቸው፣ ይህ ልምምድ አእምሮን "ወጣት" የማድረግ ከፍተኛ አቅም አለው።
4. በስተጀርባ ያለው ሳይንሳዊ ሚስጥር፦ "ፕላስቲክነት" (
አእምሯችን በፈጠራ ስራዎች ጊዜ እንዴት ይታደሳል? ለዚህ ጥያቄ ሳይንሱ ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶችን ያስቀምጣል፦
የመረጃ ቅልጥፍና (Brain Efficiency): በፈጠራ ስራዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች አእምሮ መረጃን የሚያስተላልፍበት መንገድ በጣም አጭርና ፈጣን ነው። ይህም አእምሮ ሳይደክም ብዙ ስራ እንዲሰራ ይረዳዋል።
የግንኙነት ጥንካሬ (Functional Connectivity): የፈጠራ ስራዎች በአእምሮ ውስጥ ያሉ የተለያዩ ክፍሎች (ለምሳሌ የማሰብና የእንቅስቃሴ ክፍሎች) እርስ በርሳቸው በጠበቀ ሁኔታ እንዲገናኙ ያደርጋሉ።
5. ለምን ፈጠራ ለአእምሮ ጤና ወሳኝ ሆነ?
ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ አእምሯችን ለእርጅና ተጋላጭ የሆኑ የተወሰኑ ክፍሎች አሉት (በተለይ Frontoparietal Hubs የሚባሉት)። የፈጠራ ስራዎች እነዚህን ክፍሎች በቀጥታ በማነቃቃት "ጥገና" ያደርጉላቸዋል። ይህም እንደ እርሳቱ (Dementia) እና አልዛይመር ያሉ እድሜን ተከትለው የሚመጡ የአእምሮ ህመሞችን ለመከላከል ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ ነው።
6. አጭር ስልጠናና ትልቅ ለውጥ
በጣም አስገራሚው የጥናቱ ክፍል፣ ምንም ልምድ የሌላቸው ሰዎች ለጥቂት ሳምንታት ብቻ (30 ሰዓታት) ስልጠና ሲወስዱ የአእምሯቸው "የእርጅና ሰዓት" ወደ ኋላ መመለስ መጀመሩ ነው። ይህ ማለት አእምሮን ለማደስ የግድ ከልጅነት ጀምሮ ባለሙያ መሆን አያስፈልግም፤ ዛሬውኑ የሚጀመር ማንኛውም አዲስ የፈጠራ ልምምድ ውጤት አለው።
7. ለተግባር የሚሆኑ ምክሮች
ከዚህ ጥናት የምንረዳው፣ አእምሯችንን ለመጠበቅ ውድ የሆኑ መድኃኒቶች ሳይሆኑ ቀላል የፈጠራ ተግባራት እንደሚበቁ ነው፦
አዲስ መሣሪያ መጫወት ይለማመዱ፦ ፒያኖ፣ ክራር ወይም ማንኛውንም የሙዚቃ መሣሪያ መማር ለአእምሮ ትልቅ ምግብ ነው።
የእጅ ስራዎችን ይስሩ፦ ስዕል መሳል፣ በሸክላ መስራት ወይም በክር መስፋት አእምሮን የማተኮር ብቃት ይጨምራሉ።
አዳዲስ ቋንቋዎችን ይማሩ፦ ቋንቋ መማር ራሱ አንድ የፈጠራ ዘርፍ ሲሆን አእምሮን የማገናኘት ብቃቱን ያሳድገዋል።
የስትራቴጂ ጨዋታዎችን ይጫወቱ፦ አእምሮን የሚያሠሩ ጨዋታዎችን መጫወት የእርጅና ፍጥነትን ይቀንሳል።
ማጠቃለያ
የሰውን ልጅ አእምሮ እንደ ጡንቻ ማየት ይቻላል። ካልተጠቀምንበት ይዝላል፣ ካሠለጠነው ግን ይጠነክራል። "Creative experiences and brain clocks" የተሰኘው ጥናት እንደሚያሳየው፣ ፈጠራ ለነፍሳችን ደስታ ብቻ ሳይሆን ለአእምሯችን ወጣትነትና ጤና ወሳኝ መድኃኒት ነው።
እድሜዎ ቢጨምርም አእምሮዎ ግን ሁልጊዜ እንደ ወጣት እንዲቆይ፣ በፈጠራ ስራዎች እራስዎን ያድሱ።
6 months ago
"ከይ ቢያርግ" - የዲዚ ብሔር የብርሃን ዘመን መለወጫ!
#ethiopia | “አጋሮ ነሽ ወይ ማጂ... ልፈልግ አማላጅ!” እየተባለ በዜማ የተነገረላት፣ የደቡብ ምዕራቧ ወርቅ ምድርና የጥንታዊ ሥልጣኔዎች ባለቤት ማጂ፤ አዲሱን የብርሃን ዘመን ለመቀበል ተዘጋጅታለች።
የዲዚ ብሔር ለዘመናት በደሙና በዓጥንቱ ጠብቆ ያቆያቸው የጥበብ፣ የሥርዓት እና የፍቅር እሴቶች በታላቁ “ከይ ቢያርግ” (Kəy Biarg) በዓል ዳግም ሊታደሱ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተዋቸዋል።
ይህ በዓል ያ ጭጋጋማው የክረምት ወቅት አልፎ ብሩህ ፀሐይ የምትወጣበት፣ ምድር በአረንጓዴ ልብስ የምታጌጥበት፣ ጎተራዎች በበረከት የሚሞሉበት እና የሰው ልጅ ከፈጣሪው (ሳጉ) ጋር በምስጋና የሚገናኝበት የተቀደሰ የሽግግር ወቅት ነው።
በማጂ ምድር ስትረግጡ የሚቀበላችሁ የኦሞ ብሔራዊ ፓርክ ነፋሻማ አየርና የዱር እንስሳት ዝማሬ ብቻ ሳይሆን፣ ከ20 በላይ በሚሆኑ የባላባት ግዛቶች ተዋቅሮ የቆየውና ጥልቀቱ እስከ ዛሬ ድረስ ዓለምን የሚያስደንቀው የዲዚ ሕዝብ ማኅበራዊ ሥልጣኔ ጭምር ነው።
ማጂ የታሪክ መዝገብ፣ የማንነት መገለጫና የተፈጥሮ ጸጋ መናኸሪያ ናት። በዚህ በዓል ላይ በታላላቆች (ገሳዎች) ምርቃት የሚታጀበውና የማይሰክረው የ“ኩች ሙግ” ባህላዊ መጠጥ ይፈሰሳል፤ የተጣሉ የሚታረቁበት፣ ልጃገረዶች የሚታጩበትና የሰላም አየር የሚነፍስበት የደስታ ድባብ ከመላው ማጂ፣ ቤሮና ዙሪያው ይንጸባረቃል።
“ከይ ቢያርግ” ለዲዚ ሕዝብ የብርሃን ዓመት ነው! ጨለማን በብርሃን፣ ረሀብን በጥጋብ፣ ቂምን በይቅርታ የሚተካበት የድል ቀን ነው።
ኑ! ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊመዘገብ የሚገባውን ድንቅ የማይዳሰስ ቅርስ በዲዚዎች ምድር - ማጂ፣ ቱም እና ጀባ - ተገኝታችሁ በዓይን ተመልክታችሁ፣ በልብ አጣጥማችሁ አብራችሁ አክብሩ።
የብርሃን ዓመት፣ የጥጋብ ዘመን፣ የሰላም ጊዜ ይሁንልን እያልን የኩሩዎቹ የዲዚዎች ጥሪ እናስተላልፋለን።
የብርሃን ዓመት ለሁላችን!
ሙባረክ አበበ
Mizan Media and Communication
#ethiopia | “አጋሮ ነሽ ወይ ማጂ... ልፈልግ አማላጅ!” እየተባለ በዜማ የተነገረላት፣ የደቡብ ምዕራቧ ወርቅ ምድርና የጥንታዊ ሥልጣኔዎች ባለቤት ማጂ፤ አዲሱን የብርሃን ዘመን ለመቀበል ተዘጋጅታለች።
የዲዚ ብሔር ለዘመናት በደሙና በዓጥንቱ ጠብቆ ያቆያቸው የጥበብ፣ የሥርዓት እና የፍቅር እሴቶች በታላቁ “ከይ ቢያርግ” (Kəy Biarg) በዓል ዳግም ሊታደሱ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተዋቸዋል።
ይህ በዓል ያ ጭጋጋማው የክረምት ወቅት አልፎ ብሩህ ፀሐይ የምትወጣበት፣ ምድር በአረንጓዴ ልብስ የምታጌጥበት፣ ጎተራዎች በበረከት የሚሞሉበት እና የሰው ልጅ ከፈጣሪው (ሳጉ) ጋር በምስጋና የሚገናኝበት የተቀደሰ የሽግግር ወቅት ነው።
በማጂ ምድር ስትረግጡ የሚቀበላችሁ የኦሞ ብሔራዊ ፓርክ ነፋሻማ አየርና የዱር እንስሳት ዝማሬ ብቻ ሳይሆን፣ ከ20 በላይ በሚሆኑ የባላባት ግዛቶች ተዋቅሮ የቆየውና ጥልቀቱ እስከ ዛሬ ድረስ ዓለምን የሚያስደንቀው የዲዚ ሕዝብ ማኅበራዊ ሥልጣኔ ጭምር ነው።
ማጂ የታሪክ መዝገብ፣ የማንነት መገለጫና የተፈጥሮ ጸጋ መናኸሪያ ናት። በዚህ በዓል ላይ በታላላቆች (ገሳዎች) ምርቃት የሚታጀበውና የማይሰክረው የ“ኩች ሙግ” ባህላዊ መጠጥ ይፈሰሳል፤ የተጣሉ የሚታረቁበት፣ ልጃገረዶች የሚታጩበትና የሰላም አየር የሚነፍስበት የደስታ ድባብ ከመላው ማጂ፣ ቤሮና ዙሪያው ይንጸባረቃል።
“ከይ ቢያርግ” ለዲዚ ሕዝብ የብርሃን ዓመት ነው! ጨለማን በብርሃን፣ ረሀብን በጥጋብ፣ ቂምን በይቅርታ የሚተካበት የድል ቀን ነው።
ኑ! ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊመዘገብ የሚገባውን ድንቅ የማይዳሰስ ቅርስ በዲዚዎች ምድር - ማጂ፣ ቱም እና ጀባ - ተገኝታችሁ በዓይን ተመልክታችሁ፣ በልብ አጣጥማችሁ አብራችሁ አክብሩ።
የብርሃን ዓመት፣ የጥጋብ ዘመን፣ የሰላም ጊዜ ይሁንልን እያልን የኩሩዎቹ የዲዚዎች ጥሪ እናስተላልፋለን።
የብርሃን ዓመት ለሁላችን!
ሙባረክ አበበ
Mizan Media and Communication
7 months ago
15th Ethio-Chamber International Trade Fair
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
February 4–8, 2026
Meskel Square, Addis Ababa
Don’t Miss Africa’s Growing Business Gateway!
The 15th Ethio-Chamber International Trade Fair brings together business leaders, investors, innovators, manufacturers, traders, and entrepreneurs from Ethiopia and around the world under one roof.
This landmark event is your best platform for trade promotion, investment opportunities, market expansion, and high-level business networking.
Buy Ethiopian! Invest in Ethiopia!
________
Sectors
• Manufacturing
• Agro-Processing
• Import & Export
• Wholesale & Retail
• Mining
• Telecommunications & ICT
• Transportation & Logistics
• Automotive
• Coffee & Agribusiness
• Services
• Small & Medium Enterprises (SMEs)
• And many more
________
Why Participate?
✔ Connect with local and international investors
✔ Discover new markets and partnerships
✔ Showcase products, innovations, and services
✔ Explore trade and investment opportunities
✔ Strengthen your brand visibility
Register Now & Secure Your Place!
Email: ethiochambereventgmail.com
Website: event.ethiopianchamber.com
Call: 0993 512 930 | 0912 495 739
Organized by:
Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA)
in collaboration with Ministry of Trade and Regional Integration (MoTRI)
7 months ago
የፖለቲካው ገሞራ
በለውጡ መባቻ - ቅጽ - ፩
በቀለ አመነ
በቅርብ ቀን
***
የጋዜጠኛ በቀለ አመነ የሙያ እና የትምህርት ጉዞ
በኢትዮጵያ የብሮድካስት ሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በአመራርነት፣ በአዘጋጅነት እና በፕሮግራም አቅራቢነት ረጅም ዓመታትን ያገለገለው ጋዜጠኛ በቀለ አመነ፤ በሙያዊ ብቃቱ እና በትምህርት ዝግጅቱ የሚጠቀስ ባለሙያ ነው።
የትምህርት ዝግጅት
ጋዜጠኛ በቀለ፤ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጋዜጠኝነት እና ሥነ-ተግባቦት (Journalism and Communication) የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል።
ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ግሪንዊች (University of Greenwich) በዓለም አቀፍ ቢዝነስ አስተዳደር (MBA-IB) የማስተርስ ዲግሪውን በመቀበል የትምህርት አድማሱን አሰፍቷል።
የሥራ ልምድ
በተለያዩ የሚዲያ እና የልማት ተቋማት በከፍተኛ ኃላፊነት ያገለገለው ጋዜጠኛ በቀለ፦
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ETV)፦ በዜና እና ወቅታዊ ጉዳዮች ክፍል በአዘጋጅነት (Editor) እና በዜና አንባቢነት፤
በናሁ ቴሌቪዥን፦ የዜና እና ወቅታዊ ጉዳዮች ክፍል ዳይሬክተር፣ እንዲሁም "ምን ይላሉ?" የተሰኘው ፕሮግራም አዘጋጅ እና አቅራቢ በመሆን፤
በአዋሽ 90.7 ኤፍ ኤም ሬዲዮ፦ በዋና ዳይሬክተርነት ጣቢያውን የመራ ሲሆን፤ "የሀገር ልጅ ወግ" እና "የወንዝ ዳር ጨዋታ" የተሰኙ ተወዳጅ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት እና በማቅረብ፤
በኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት፦ የማርኬቲንግ እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በመሆን አገልግሏል።
በአሁኑ ወቅትም ተወዳጅ የሆነውን "ምን ይላሉ?" የተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም በማዘጋጀት እና በማቅረብ በሙያው ላይ በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል።
በለውጡ መባቻ - ቅጽ - ፩
በቀለ አመነ
በቅርብ ቀን
***
የጋዜጠኛ በቀለ አመነ የሙያ እና የትምህርት ጉዞ
በኢትዮጵያ የብሮድካስት ሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በአመራርነት፣ በአዘጋጅነት እና በፕሮግራም አቅራቢነት ረጅም ዓመታትን ያገለገለው ጋዜጠኛ በቀለ አመነ፤ በሙያዊ ብቃቱ እና በትምህርት ዝግጅቱ የሚጠቀስ ባለሙያ ነው።
የትምህርት ዝግጅት
ጋዜጠኛ በቀለ፤ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጋዜጠኝነት እና ሥነ-ተግባቦት (Journalism and Communication) የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል።
ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ግሪንዊች (University of Greenwich) በዓለም አቀፍ ቢዝነስ አስተዳደር (MBA-IB) የማስተርስ ዲግሪውን በመቀበል የትምህርት አድማሱን አሰፍቷል።
የሥራ ልምድ
በተለያዩ የሚዲያ እና የልማት ተቋማት በከፍተኛ ኃላፊነት ያገለገለው ጋዜጠኛ በቀለ፦
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ETV)፦ በዜና እና ወቅታዊ ጉዳዮች ክፍል በአዘጋጅነት (Editor) እና በዜና አንባቢነት፤
በናሁ ቴሌቪዥን፦ የዜና እና ወቅታዊ ጉዳዮች ክፍል ዳይሬክተር፣ እንዲሁም "ምን ይላሉ?" የተሰኘው ፕሮግራም አዘጋጅ እና አቅራቢ በመሆን፤
በአዋሽ 90.7 ኤፍ ኤም ሬዲዮ፦ በዋና ዳይሬክተርነት ጣቢያውን የመራ ሲሆን፤ "የሀገር ልጅ ወግ" እና "የወንዝ ዳር ጨዋታ" የተሰኙ ተወዳጅ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት እና በማቅረብ፤
በኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት፦ የማርኬቲንግ እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በመሆን አገልግሏል።
በአሁኑ ወቅትም ተወዳጅ የሆነውን "ምን ይላሉ?" የተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም በማዘጋጀት እና በማቅረብ በሙያው ላይ በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል።
7 months ago
ትዳርን ህይወት የሚሰጠውም ሆነ የሚገድለው ዋናው ኃይል - "ቃል" ነው
#ethiopia | ትዳርን ህይወት የሚሰጠው ወይም ሊገድለው የሚችለው ዋናው ኃይል "ቃል" ነው። የቃል ክብደት እንዲሁ በቀላል የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም። ቃል ዓለምን ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣ፣ አልፎም ክርስቶስን ሥጋ ያለበሰ የእምቅ ኃይል ባለቤት ነው። በመሆኑም ለምንተነፍሰው እያንዳንዱ ቃል ልንጠነቀቅ ይገባል።
ትዳር የእግዚአብሔር ፈቃድ የተገለፀበት እና እርሱ በቀጥተኛ ተሳትፎ ያቆመው ቅዱስ ተቋም ነው። ይህ ተቋም ለመባረክም ሆነ ለመጥፋቱ ቃል የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል። የአብዛኛው ትዳር መፍረስ ወይም መዳከም ዋነኛ መንስኤም የተግባቦት (Communication) ችግር ነው።
የባለትዳሮች ትልቁ ፈተና፣ በፍቅረኝነት ዘመን ያሳዩት የነበረውን ስሜት መጣል እና የነበረውን የፍቅር እና አድናቆት ቃላት፤ በምሬት እና በነቀፋ መተካቱ ነው። በዚህም "በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ!" እንዲሉ በረከታቸውን በገዛ አፋቸው ያጣሉ።
መጽሐፍ ቅዱስ በያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ 3 ላይ የዚህን ጉዳይ ክብደት እንዲህ ሲል ይገልጸዋል፡-
"እንዲሁም አንደበት ደግሞ ትንሽ ብልት ሆኖ በታላላቅ ነገር ይመካል። እነሆ፥ ትንሽ እሳት እንዴት ያለ ትልቅ ጫካ ያቃጥላል። አንደበትም እሳት ነው። አንደበት በብልቶቻችን መካከል ዓመፀኛ ዓለም ሆኖአል፤ ሥጋን ሁሉ ያሳድፋልና፥ የፍጥረትንም ሩጫ ያቃጥላል።"
ለዚያም ነው "ቃል ይጠግናል፤ ቃል ይሰብራል!" የሚባለው።
ባለትዳሮች ቤታቸው ህይወት እንዲዘራ፣ የደከመው እንዲጠነክር፣ የወደቀው እንዲነሳ፣ ያለቀሰው እንዲስቅና ተስፋ በጎጇቸው እንዲፈነጥቅ ከፈለጉ፤ ጣፋጭ የፍቅር ቃላትን ከልባቸው ሊያወጡ እና ሊተነፍሱ ግድ ይላቸዋል። የትኛውም ችግር ከፍቅር ቃላት አይበልጥም። ቃል የደደረ ልብን ያላላል፤ ጨካኙን ደግ ያደርጋልና።
እርስዎስ ለትዳር ወይም ለፍቅር አጋርዎ ፍቅርዎን፣ አድናቆትዎን ወይም ምስጋናዎን ካጋሩ ምን ያክል ጊዜ ሆኖዎታል? አንድ ቀን? አንድ ሳምንት? አንድ ወር? አንድ አመት ወይስ አመታት...? እስኪ መለስ ብለው ያስታውሱ።
እንግዲያውስ የተሰላቸ ትዳርዎን ያድሱ... የፍቅረኛዎን ወይም የትዳር አጋርዎን ስሜት ይረዱ። ፍቅርዎን ወይም ምስጋናዎትን ከልብ በመነጨ ስሜት ደጋግመው ይንገሯቸው። ይህን ሲያደርጉ ልጆችዎም ስሜታቸውን ማጋራትን ከእርስዎ ይማራሉ። የቀዘቀዘ ግንኙነትዎ ሲታደስ ለውጡን ያስተውሉ።
“አንደበትህን ከክፉ ከልክል፥ ከንፈሮችህም ሽንገላን እንዳይናገሩ።” (መዝሙር 34፥13)
ሰላም ለኢትዮጵያ!
ዳዊት ይዘንጋው (ዳይተም)
#ethiopia | ትዳርን ህይወት የሚሰጠው ወይም ሊገድለው የሚችለው ዋናው ኃይል "ቃል" ነው። የቃል ክብደት እንዲሁ በቀላል የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም። ቃል ዓለምን ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣ፣ አልፎም ክርስቶስን ሥጋ ያለበሰ የእምቅ ኃይል ባለቤት ነው። በመሆኑም ለምንተነፍሰው እያንዳንዱ ቃል ልንጠነቀቅ ይገባል።
ትዳር የእግዚአብሔር ፈቃድ የተገለፀበት እና እርሱ በቀጥተኛ ተሳትፎ ያቆመው ቅዱስ ተቋም ነው። ይህ ተቋም ለመባረክም ሆነ ለመጥፋቱ ቃል የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል። የአብዛኛው ትዳር መፍረስ ወይም መዳከም ዋነኛ መንስኤም የተግባቦት (Communication) ችግር ነው።
የባለትዳሮች ትልቁ ፈተና፣ በፍቅረኝነት ዘመን ያሳዩት የነበረውን ስሜት መጣል እና የነበረውን የፍቅር እና አድናቆት ቃላት፤ በምሬት እና በነቀፋ መተካቱ ነው። በዚህም "በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ!" እንዲሉ በረከታቸውን በገዛ አፋቸው ያጣሉ።
መጽሐፍ ቅዱስ በያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ 3 ላይ የዚህን ጉዳይ ክብደት እንዲህ ሲል ይገልጸዋል፡-
"እንዲሁም አንደበት ደግሞ ትንሽ ብልት ሆኖ በታላላቅ ነገር ይመካል። እነሆ፥ ትንሽ እሳት እንዴት ያለ ትልቅ ጫካ ያቃጥላል። አንደበትም እሳት ነው። አንደበት በብልቶቻችን መካከል ዓመፀኛ ዓለም ሆኖአል፤ ሥጋን ሁሉ ያሳድፋልና፥ የፍጥረትንም ሩጫ ያቃጥላል።"
ለዚያም ነው "ቃል ይጠግናል፤ ቃል ይሰብራል!" የሚባለው።
ባለትዳሮች ቤታቸው ህይወት እንዲዘራ፣ የደከመው እንዲጠነክር፣ የወደቀው እንዲነሳ፣ ያለቀሰው እንዲስቅና ተስፋ በጎጇቸው እንዲፈነጥቅ ከፈለጉ፤ ጣፋጭ የፍቅር ቃላትን ከልባቸው ሊያወጡ እና ሊተነፍሱ ግድ ይላቸዋል። የትኛውም ችግር ከፍቅር ቃላት አይበልጥም። ቃል የደደረ ልብን ያላላል፤ ጨካኙን ደግ ያደርጋልና።
እርስዎስ ለትዳር ወይም ለፍቅር አጋርዎ ፍቅርዎን፣ አድናቆትዎን ወይም ምስጋናዎን ካጋሩ ምን ያክል ጊዜ ሆኖዎታል? አንድ ቀን? አንድ ሳምንት? አንድ ወር? አንድ አመት ወይስ አመታት...? እስኪ መለስ ብለው ያስታውሱ።
እንግዲያውስ የተሰላቸ ትዳርዎን ያድሱ... የፍቅረኛዎን ወይም የትዳር አጋርዎን ስሜት ይረዱ። ፍቅርዎን ወይም ምስጋናዎትን ከልብ በመነጨ ስሜት ደጋግመው ይንገሯቸው። ይህን ሲያደርጉ ልጆችዎም ስሜታቸውን ማጋራትን ከእርስዎ ይማራሉ። የቀዘቀዘ ግንኙነትዎ ሲታደስ ለውጡን ያስተውሉ።
“አንደበትህን ከክፉ ከልክል፥ ከንፈሮችህም ሽንገላን እንዳይናገሩ።” (መዝሙር 34፥13)
ሰላም ለኢትዮጵያ!
ዳዊት ይዘንጋው (ዳይተም)
8 months ago
አዳም ታደሰ
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ባለሙያ ጋዜጠኛ አዳም ታደሠ ነው። አዳም በሚድያ ሥራ 17 ዓመት ያገለገለ ሲሆን ከሪፖርተር እስከ ዳይሬክተር ደረጃ ማደግ የቻለ ነው። በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እያገለገለ የሚገኘው አዳም በጤና እና በአለምአቀፍ ትንታኔ ሰጭነቱ በአድማጭ ተመልካቾች ከበሬታን አትርፏል። የመዝገበ አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) የኤዲቶሪያል አባላት በወሰኑት ውሳኔ መሠረት የአዳም ታደሠን የሙያ ታሪክ ለማቅረብ ችለናል። ባለ ታሪኩ አዳም የሰጠውን ማረጋገጫ እና ፈቃደኝነት በመያዝ የሕይወት ታሪኩን ቤርሳቤህ ጌቴ እንደሚከተለው አጠናክራዋለች።
ትውልድ ፣ ልጅነት ትምህርት
የዚህ ባለታሪክ ህይወት የሚጀምረው በታሪካዊቷና የብዙ ባህል መገናኛ በሆነችው የሐረር ከተማ ነው። አዳም ታደሰ ዳኛ ከነበሩት አባቱ አቶ ታደሰ ወንድምአገኘሁ እና ከእናቱ ወይዘሮ የኔነሽ ተፈራ በመጋቢት 17 1970 ዓ.ም ሐረር ላይ ተወለደ። በቤተሰቡ ውስጥ ከታላቅ እህቱ የኋላሸት ታደሰ ጋር ያደገ ሲሆን፣ የልጅነት ጊዜው በሐረር፣ ፈዲስ፣ ዓለማያ፣ ጂጂጋና ድሬደዋ ልዩ ልዩ ትዝታዎች የታጀበ ነበር። ትምህርትን ገና በለጋ እድሜው የጀመረ ሲሆን፣ ቤታቸው እንደ ቤተ-መጻሕፍት (ላይብረሪ) መሆኑና አባቱም ለትምህርት ትልቅ ቦታ መስጠታቸው ለዕውቀት ፍቅር እንዲኖረው አድርጎታል። እንደ ዘመኑ የሐረር ሕጻን በቤተክርስቲያንም በመድረሳም አልፏል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በፈዲስ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከሐረር እስከ መራቤቴ
አዳም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጂግጂጋ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤትና በመርሐቤቴ አርበኞች ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተምሯል፡፡ ከሐረርጌ ወጥቶ የማያውቀው አዳም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ትምህርቱን ለመከታተል ከተወለደበትና ከለመደው አካባቢ ለቅቆ ፈፅሞ ወደማያውቀው ቦታ መሄድ የስነልቦና ዝግጅት ለማድረግ ቀላል ባይሆንለትም መራቤቴ ለእርሱ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረችም፤ ማንነቱ የተቀየረባት ልዩ ስፍራ እንጂ።
በሐረር ከተማ ያደገው ወጣት መራቤቴ ሲደርስ ራሱን ለባህሉና ለሕዝቡ ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ሰጠ። የአካባቢው ማህበረሰብ ጠንካራነት፣ እንግዳ ተቀባይነትና ትውፊታዊ የአኗኗር ዘይቤ የሐረር ማንነቱን ቀስ በቀስ እንዲረሳው አደረገው። በአነጋገር፣ በአመለካከትና በአቋም ሙሉ በሙሉ "መሬ" (የመራቤቴ ሰው) ሆኖ ወጣ። የሁለት ዓመት ቆይታው በእምነቱም ጠንካራ እንዲሆንና ጽናትን እንዲማር በምሥራቃዊ ማንነቱ ላይ ማእከላዊነትን እንዲደርብ አድርጎታል፡፡ ታሪኩ የተከሰተው ከ30 ዓመታት በፊት ቢሆንም፣ የመራቤቴ ፍቅር ግን ዛሬም በውስጡ አለ። አሁንም ድረስ በሕይወቱ "ምርጥ" የሚላቸውን ጓደኞቹን ያገኘው ከዚያው ከመራቤቴ ቆይታው እንደሆነ በፍቅር ይገልጻል።
ወደ ዩኒቨርስቲ
ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገባ በልጅነቱ ያልመው የነበረው ጋዜጠኛ ወይም መምህር መሆን ቢሆንም፣ የዩኒቨርሲቲ ምደባው ግን ያልጠበቀው ሆነ። በጎንደር የሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ የሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ (Medical Laboratory Technology) ተማሪ ሆኖ ተመደበ። ምንም እንኳን የሕክምናው ዘርፍ የእርሱ የመጀመሪያ ምርጫ ባይሆንም፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በነበረው ቆይታ የሕክምና ሳይንስን ብቻ ሳይሆን፣ እንደነ ሊቀ ሊቃውንት መንክር ካሉ አራት ዐይና የቤተክርስቲያን ሊቃውንትም ዘንድ መንፈሳዊ እውቀትንም በመቅሰም ማንነቱን ይበልጥ አበለጸገ። በነባር ማንነቱ ላይ ሰሜናዊነትን ደርቦ ሌሎች ምርጥ የሕይወት ዘመን ጓደኞችንም አፍርቶ ከጎንደር ሕክምና ኮሌጅ ተመረቀ፡፡ አዳም ሐረር ወለደችኝ፣ መሬ አሳደገችኝ፣ ጎንደር ፈጸመችኝ ማለትን ያዘወትራል፡፡ ሶስቱም ስፍራዎች አሁን ያለኝን ማንነት ያተሙ የሕይወቴ አልፋና ኦሜጋ ናቸው ይላል፡፡
የጤና ባለሙያው አዳም
ሕይወት ከምረቃ በኋላ ለአዳም ፍጹም ያለጠበቀው ስፍራ አውሎታል፤ ወቅቱ የኢትዮ ኤርትራ (በተለምዶ የባድመው) ጦርነት የጀመረበት ወቅት ነበርና አዳም እንደ ጤና ባለሙያነቱ ወደ ጦር ግንባር ዘምቷል፡፡ በቡሬ ግንባር በአዋሽ አርባ ሜካናይዝድ ማሰልጠኛ ውስጥ አገልግሏል፡፡ ለሁለት ዓመታት ብቻ ብሎ መከላከያን የተቀላቀለው አዳም የሠራዊቱ ጀግንነት፣ የሐገር ፍቅር ስሜትና ዲሲፕሊን ገዝቶኝ እዚያው ቀረሁ ይላል፡፡ አዋሽ አርባ ለ5 ዓመታት ያህል፣ በኋላም አዲስ አበባ ማዕከላዊ እዝ 3 ዓመታት ያህል ለሠራዊቱ ህክምናን ሰጥቷል፡፡ በሕይወቱ ከፈጸማቸውም ከሚፈጽማቸውም ሥራዎቹ ሁሉ እጅግ ከፍተኛ ኩራት የሚሰማው መከላከያ ሠራዊትን ያገለገለበትን ግዜ ነው፡፡ የአፋሯ አዋሽ አርባ ሌሎች የሕይወት ዘመን ጓደኞቹንም ያፈራባት ከተማ ናት፡፡ ብዙ ቦታዎችን መርገጡን እንደ እድለኛነት የሚቆጥረው አዳም ከሁሉም ባህል ተቀላቅዬ የተሠራሁ ምርጥ ኢትዮጲያዊ ነኝ ይላል፡፡
የጥንት የጋዜጠኝነት ፍቅሩ በባድመው ጦርነት ግዜ ብቸኛ የመረጃ ምንጩ በነበረው ሬድዮ ፍቅር ተነሳስቶ ጦርነቱ አብቅቶ ሰላም ሲሰፍን ጋዜጠኝነትን እማራለሁ ብሎ እንዲወስን አድርጎታል፡፡ በተለይም ሬድዮ ፋናና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ምርጥ የበረሃ ጓደኞቹ ነበሩ፡፡ አዳም በዚያው በመከላከያ ኮሌጅና በሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል አድል ቢመቻችለትም፤ ከሕክምናውም ከውትድርናውም አሰናብቱኝ ብሎ ጓዙን ጠቅሎ እንደገና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ለመማር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገባ፡፡
ፋና የመግባት ህልም እና ከመከላከያ መውጣት
በመከላከያ ውስጥ በነበረው የሥራ ዲሲፕሊንና ብቃት ይወዱት የነበሩት አለቆቹ በሕክምናው እንዲቀጥል ቢለምኑትም እኔ ጋዜጠኛ ነው የምሆነው ትምህርቴን ስጨርስም ፋና እገባለሁ በማለት ተሰናተ፡፡ ቤተሰቡና ጓደኞቹም እንዴት ሕክምናን የመሰለ ሙያ ትተህ ትወጣለህ ቢሉትም፣ ንስሀ አባቱ ሳይቀሩ ይሄ የሰይጣን ፈተና ይሆናልና ጸበል ተጠመቅ ቢሉትም ጋዜጠኝነት የጠራችው አዳም ግን ሁሉን ይቅርታ ጠይቆ ስድስት ኪሎ ፖለቲካ ሳይንስንና ሊትሬቸርን መርጦ ለ5 ዓመታት ያህል ተምሮ በኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000ዓ.ም ዲግሪውን በከፍተኛ ማእረግ ጨርሶ ተመረቀ፡፡
የፋና ቆይታ እና የተማራቸው ተጨማሪ ትምህርቶችእንደ ነፍሴ ነው የምወደው የሚለውን ሬድዮ ጣቢያ ፋናንም በዓመቱ ጥር 2001ዓ.ም ላይ ተቀላቀለ፡፡ ፋናም የቀድሞ ሙያውን ሕክምናን፣ የአሁኑ ሙያውን ፖለቲካ ሳይንስን ታሳቢ በማድረግ የጤና ፕሮግራሞችና የአፍሪካ ፖለቲካ ፕሮግራሞችን እንዲያዘጋጅ መደበው፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪም ሌሎች ፕሮግራሞችንም በትጋት ይሰራ ነበር፡፡ ፍኖተ ጤና፣ መድሀኒት፣ የአፍሪካ ማህደር፣ ዓለም በፋና እና ሌሎች ዝግጅቶችም ላይ በስፋት ሠርቷል፡፡ በተለይ ለዜና ልዩ ፍቅር ያለው አዳም 90 ደቂቃ በተሰኘው የፋና ልዩ መለያ በሆነው የዜና ፕሮግራም ላይ ከ12 ዓመታት በላይ እየሰራ ነው፡፡
ሰው መማር ካቆመ ይሞታል የሚል እምነት ያለው አዳም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪውን በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ (International Relations and Diplomacy) ሲማር፣ የጤና ትምህርቱን እንዳይረሳውም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና ተግባቦትና ባህርያዊ ሳይንስ (Health Education and Behavioral Science) በመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ተመርቋል፡፡
የሰው ልጅ ሥጋ ብቻ አይደለም ነፍስና መንፈስም ነው የሚለው አዳም ለመንፈሳዊ ሕይወቴ ይጠቅመኛል በማለትም ወደ ነገረ መለኮት ትምህርትም ጎራ ብሏል፡፡ ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ማእረግ የነገረ መለኮት (Theology) ትምህርቱን አጠናቋል፤ በዚህም ብቻ ያልረካው አዳም አሜሪካ አገር ከሚገኘው የአጎራ ዩኒቨርሲቲም (Agora University) በነገረ መለኮት/ነገረ ክርስቶስ (Christology) ሁለተኛ ዲግሪውን ሰርቷል፡፡ በቅርቡም በአገር ውስጥ ወይም በውጪ አገር የሶስተኛ ዲግሪውን (Phd) ለመማር እየተዘጋጀ ነው፡፡
በጤና ተግባቦትና የማይተላለፉ በሽታዎች ስርጭት ላይ (Health Communication and Non Communicable Diseases) ላይ ከሰራው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፉ ጀምሮ፣ የውሀ ፖለቲካ (Hydro Politics of Ethiopian Rivers) ፣ መከራና ስደት በሃይማኖት ውስጥ (Suffering and Persecution in Christianity) እንዲሁም ፖለቲካና ነገረ መለኮትን ያዛመደበት (Political Theology in Christianity) የሰራቸው የጥናት ጽሁፎቹ ናቸው፡፡
90 ደቂቃና አዳም የሚነፋፈቁ ጓደኛሞች ናቸው፡፡ በበዙ ትምህርቶች፣ በልምድና በዘወትር ንባብ የዳበረው አዳም የሚያወራው የማያልቅበት የሚያውቀውን ለማስረዳት የማይቦዝን ጋዜጠኛ ነው፡፡ አዳም ታደሰ በፋና ውስጥ በቆየባቸው 17 ዓመታት ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ ዳይሬክተርነት ደርሷል፡፡ የሚዲያ አመራርነትን ሲገልፀው "በመንግስት ፍላጎት፣ በሕዝብ ጥያቄና በጋዜጠኝነት ነፃነት መካከል ሆኖ ሚዛን መጠበቅ መቻል ነው" ይላል፡፡
አዳም ታደሰ በሙያዊ ጉዞው ውስጥም በርካታ የጋዜጠኝነት፣ የፖለቲካ ኮሙኒኬሽንና የአመራር ጥበብ ስልጠናዎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ወስዷል። ከጋዜጠኝነቱ እኩል የሚወደውን መምህርነት በፋና ሥልጠና ማእከል እየተገበረው ሲሆን በሌሎች ተቋማት ግብዣም በኮሚኒኬሽን፣ በሚዲያ፣ በጋዜጠኝነት በጤና፣ በፖለቲካ፣ በአመራርነት በርካታ ስልጠናዎችን እየሰጠ ነው፡፡
ወደ ትዳር ዓለም
"ትምህርት ለትዳር አዘግይቶኛል የሚለው አዳም ከባለቤቱ ከአበራሽ ጥበበ ጋር 12 ዓመታትን በትዳር አሳልፏል፡፡ የ11 ዓመት ሴት ልጅ አባት የሆነው አዳም ልጁ ሐረርን እንድታስታውሰው ድሮ በሚዘፍነው የአሊ ቢራ ዲንቡሼ ገላ ሙዚቃ የተነሳ ድንቡሼ ሲላት መርሐቤቴና ጎንደር ከሄደ በኋላ በሚዘምረው ትንሣኤከ ለእለ አመነ መዝሙር የተነሳ ትንሣኤ ብሏታል፡፡
በቀሪ ዘመኑ ሁሉ ከጋዜጠኝነት መውጣት የማይፈልገው አዳም ሁለት ህልሞች አሉት። የራሱን የሬድዮ ጣቢያ ማቋቋምና ማሠልጠኛ ማዕከል መክፈት፡፡ አዳም አንድ መርህ አለው "ክርስቶስ ዳግመኛ ሲመጣ ትምህርት ስማር እንዲያገኘኝ እፈልጋለሁ" ይላል፡፡
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ባለሙያ ጋዜጠኛ አዳም ታደሠ ነው። አዳም በሚድያ ሥራ 17 ዓመት ያገለገለ ሲሆን ከሪፖርተር እስከ ዳይሬክተር ደረጃ ማደግ የቻለ ነው። በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እያገለገለ የሚገኘው አዳም በጤና እና በአለምአቀፍ ትንታኔ ሰጭነቱ በአድማጭ ተመልካቾች ከበሬታን አትርፏል። የመዝገበ አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) የኤዲቶሪያል አባላት በወሰኑት ውሳኔ መሠረት የአዳም ታደሠን የሙያ ታሪክ ለማቅረብ ችለናል። ባለ ታሪኩ አዳም የሰጠውን ማረጋገጫ እና ፈቃደኝነት በመያዝ የሕይወት ታሪኩን ቤርሳቤህ ጌቴ እንደሚከተለው አጠናክራዋለች።
ትውልድ ፣ ልጅነት ትምህርት
የዚህ ባለታሪክ ህይወት የሚጀምረው በታሪካዊቷና የብዙ ባህል መገናኛ በሆነችው የሐረር ከተማ ነው። አዳም ታደሰ ዳኛ ከነበሩት አባቱ አቶ ታደሰ ወንድምአገኘሁ እና ከእናቱ ወይዘሮ የኔነሽ ተፈራ በመጋቢት 17 1970 ዓ.ም ሐረር ላይ ተወለደ። በቤተሰቡ ውስጥ ከታላቅ እህቱ የኋላሸት ታደሰ ጋር ያደገ ሲሆን፣ የልጅነት ጊዜው በሐረር፣ ፈዲስ፣ ዓለማያ፣ ጂጂጋና ድሬደዋ ልዩ ልዩ ትዝታዎች የታጀበ ነበር። ትምህርትን ገና በለጋ እድሜው የጀመረ ሲሆን፣ ቤታቸው እንደ ቤተ-መጻሕፍት (ላይብረሪ) መሆኑና አባቱም ለትምህርት ትልቅ ቦታ መስጠታቸው ለዕውቀት ፍቅር እንዲኖረው አድርጎታል። እንደ ዘመኑ የሐረር ሕጻን በቤተክርስቲያንም በመድረሳም አልፏል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በፈዲስ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከሐረር እስከ መራቤቴ
አዳም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጂግጂጋ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤትና በመርሐቤቴ አርበኞች ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተምሯል፡፡ ከሐረርጌ ወጥቶ የማያውቀው አዳም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ትምህርቱን ለመከታተል ከተወለደበትና ከለመደው አካባቢ ለቅቆ ፈፅሞ ወደማያውቀው ቦታ መሄድ የስነልቦና ዝግጅት ለማድረግ ቀላል ባይሆንለትም መራቤቴ ለእርሱ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረችም፤ ማንነቱ የተቀየረባት ልዩ ስፍራ እንጂ።
በሐረር ከተማ ያደገው ወጣት መራቤቴ ሲደርስ ራሱን ለባህሉና ለሕዝቡ ሙሉ በሙሉ አሳልፎ ሰጠ። የአካባቢው ማህበረሰብ ጠንካራነት፣ እንግዳ ተቀባይነትና ትውፊታዊ የአኗኗር ዘይቤ የሐረር ማንነቱን ቀስ በቀስ እንዲረሳው አደረገው። በአነጋገር፣ በአመለካከትና በአቋም ሙሉ በሙሉ "መሬ" (የመራቤቴ ሰው) ሆኖ ወጣ። የሁለት ዓመት ቆይታው በእምነቱም ጠንካራ እንዲሆንና ጽናትን እንዲማር በምሥራቃዊ ማንነቱ ላይ ማእከላዊነትን እንዲደርብ አድርጎታል፡፡ ታሪኩ የተከሰተው ከ30 ዓመታት በፊት ቢሆንም፣ የመራቤቴ ፍቅር ግን ዛሬም በውስጡ አለ። አሁንም ድረስ በሕይወቱ "ምርጥ" የሚላቸውን ጓደኞቹን ያገኘው ከዚያው ከመራቤቴ ቆይታው እንደሆነ በፍቅር ይገልጻል።
ወደ ዩኒቨርስቲ
ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገባ በልጅነቱ ያልመው የነበረው ጋዜጠኛ ወይም መምህር መሆን ቢሆንም፣ የዩኒቨርሲቲ ምደባው ግን ያልጠበቀው ሆነ። በጎንደር የሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ የሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ (Medical Laboratory Technology) ተማሪ ሆኖ ተመደበ። ምንም እንኳን የሕክምናው ዘርፍ የእርሱ የመጀመሪያ ምርጫ ባይሆንም፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በነበረው ቆይታ የሕክምና ሳይንስን ብቻ ሳይሆን፣ እንደነ ሊቀ ሊቃውንት መንክር ካሉ አራት ዐይና የቤተክርስቲያን ሊቃውንትም ዘንድ መንፈሳዊ እውቀትንም በመቅሰም ማንነቱን ይበልጥ አበለጸገ። በነባር ማንነቱ ላይ ሰሜናዊነትን ደርቦ ሌሎች ምርጥ የሕይወት ዘመን ጓደኞችንም አፍርቶ ከጎንደር ሕክምና ኮሌጅ ተመረቀ፡፡ አዳም ሐረር ወለደችኝ፣ መሬ አሳደገችኝ፣ ጎንደር ፈጸመችኝ ማለትን ያዘወትራል፡፡ ሶስቱም ስፍራዎች አሁን ያለኝን ማንነት ያተሙ የሕይወቴ አልፋና ኦሜጋ ናቸው ይላል፡፡
የጤና ባለሙያው አዳም
ሕይወት ከምረቃ በኋላ ለአዳም ፍጹም ያለጠበቀው ስፍራ አውሎታል፤ ወቅቱ የኢትዮ ኤርትራ (በተለምዶ የባድመው) ጦርነት የጀመረበት ወቅት ነበርና አዳም እንደ ጤና ባለሙያነቱ ወደ ጦር ግንባር ዘምቷል፡፡ በቡሬ ግንባር በአዋሽ አርባ ሜካናይዝድ ማሰልጠኛ ውስጥ አገልግሏል፡፡ ለሁለት ዓመታት ብቻ ብሎ መከላከያን የተቀላቀለው አዳም የሠራዊቱ ጀግንነት፣ የሐገር ፍቅር ስሜትና ዲሲፕሊን ገዝቶኝ እዚያው ቀረሁ ይላል፡፡ አዋሽ አርባ ለ5 ዓመታት ያህል፣ በኋላም አዲስ አበባ ማዕከላዊ እዝ 3 ዓመታት ያህል ለሠራዊቱ ህክምናን ሰጥቷል፡፡ በሕይወቱ ከፈጸማቸውም ከሚፈጽማቸውም ሥራዎቹ ሁሉ እጅግ ከፍተኛ ኩራት የሚሰማው መከላከያ ሠራዊትን ያገለገለበትን ግዜ ነው፡፡ የአፋሯ አዋሽ አርባ ሌሎች የሕይወት ዘመን ጓደኞቹንም ያፈራባት ከተማ ናት፡፡ ብዙ ቦታዎችን መርገጡን እንደ እድለኛነት የሚቆጥረው አዳም ከሁሉም ባህል ተቀላቅዬ የተሠራሁ ምርጥ ኢትዮጲያዊ ነኝ ይላል፡፡
የጥንት የጋዜጠኝነት ፍቅሩ በባድመው ጦርነት ግዜ ብቸኛ የመረጃ ምንጩ በነበረው ሬድዮ ፍቅር ተነሳስቶ ጦርነቱ አብቅቶ ሰላም ሲሰፍን ጋዜጠኝነትን እማራለሁ ብሎ እንዲወስን አድርጎታል፡፡ በተለይም ሬድዮ ፋናና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ምርጥ የበረሃ ጓደኞቹ ነበሩ፡፡ አዳም በዚያው በመከላከያ ኮሌጅና በሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል አድል ቢመቻችለትም፤ ከሕክምናውም ከውትድርናውም አሰናብቱኝ ብሎ ጓዙን ጠቅሎ እንደገና የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ለመማር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገባ፡፡
ፋና የመግባት ህልም እና ከመከላከያ መውጣት
በመከላከያ ውስጥ በነበረው የሥራ ዲሲፕሊንና ብቃት ይወዱት የነበሩት አለቆቹ በሕክምናው እንዲቀጥል ቢለምኑትም እኔ ጋዜጠኛ ነው የምሆነው ትምህርቴን ስጨርስም ፋና እገባለሁ በማለት ተሰናተ፡፡ ቤተሰቡና ጓደኞቹም እንዴት ሕክምናን የመሰለ ሙያ ትተህ ትወጣለህ ቢሉትም፣ ንስሀ አባቱ ሳይቀሩ ይሄ የሰይጣን ፈተና ይሆናልና ጸበል ተጠመቅ ቢሉትም ጋዜጠኝነት የጠራችው አዳም ግን ሁሉን ይቅርታ ጠይቆ ስድስት ኪሎ ፖለቲካ ሳይንስንና ሊትሬቸርን መርጦ ለ5 ዓመታት ያህል ተምሮ በኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000ዓ.ም ዲግሪውን በከፍተኛ ማእረግ ጨርሶ ተመረቀ፡፡
የፋና ቆይታ እና የተማራቸው ተጨማሪ ትምህርቶችእንደ ነፍሴ ነው የምወደው የሚለውን ሬድዮ ጣቢያ ፋናንም በዓመቱ ጥር 2001ዓ.ም ላይ ተቀላቀለ፡፡ ፋናም የቀድሞ ሙያውን ሕክምናን፣ የአሁኑ ሙያውን ፖለቲካ ሳይንስን ታሳቢ በማድረግ የጤና ፕሮግራሞችና የአፍሪካ ፖለቲካ ፕሮግራሞችን እንዲያዘጋጅ መደበው፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪም ሌሎች ፕሮግራሞችንም በትጋት ይሰራ ነበር፡፡ ፍኖተ ጤና፣ መድሀኒት፣ የአፍሪካ ማህደር፣ ዓለም በፋና እና ሌሎች ዝግጅቶችም ላይ በስፋት ሠርቷል፡፡ በተለይ ለዜና ልዩ ፍቅር ያለው አዳም 90 ደቂቃ በተሰኘው የፋና ልዩ መለያ በሆነው የዜና ፕሮግራም ላይ ከ12 ዓመታት በላይ እየሰራ ነው፡፡
ሰው መማር ካቆመ ይሞታል የሚል እምነት ያለው አዳም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪውን በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ (International Relations and Diplomacy) ሲማር፣ የጤና ትምህርቱን እንዳይረሳውም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና ተግባቦትና ባህርያዊ ሳይንስ (Health Education and Behavioral Science) በመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ተመርቋል፡፡
የሰው ልጅ ሥጋ ብቻ አይደለም ነፍስና መንፈስም ነው የሚለው አዳም ለመንፈሳዊ ሕይወቴ ይጠቅመኛል በማለትም ወደ ነገረ መለኮት ትምህርትም ጎራ ብሏል፡፡ ከቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ማእረግ የነገረ መለኮት (Theology) ትምህርቱን አጠናቋል፤ በዚህም ብቻ ያልረካው አዳም አሜሪካ አገር ከሚገኘው የአጎራ ዩኒቨርሲቲም (Agora University) በነገረ መለኮት/ነገረ ክርስቶስ (Christology) ሁለተኛ ዲግሪውን ሰርቷል፡፡ በቅርቡም በአገር ውስጥ ወይም በውጪ አገር የሶስተኛ ዲግሪውን (Phd) ለመማር እየተዘጋጀ ነው፡፡
በጤና ተግባቦትና የማይተላለፉ በሽታዎች ስርጭት ላይ (Health Communication and Non Communicable Diseases) ላይ ከሰራው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሁፉ ጀምሮ፣ የውሀ ፖለቲካ (Hydro Politics of Ethiopian Rivers) ፣ መከራና ስደት በሃይማኖት ውስጥ (Suffering and Persecution in Christianity) እንዲሁም ፖለቲካና ነገረ መለኮትን ያዛመደበት (Political Theology in Christianity) የሰራቸው የጥናት ጽሁፎቹ ናቸው፡፡
90 ደቂቃና አዳም የሚነፋፈቁ ጓደኛሞች ናቸው፡፡ በበዙ ትምህርቶች፣ በልምድና በዘወትር ንባብ የዳበረው አዳም የሚያወራው የማያልቅበት የሚያውቀውን ለማስረዳት የማይቦዝን ጋዜጠኛ ነው፡፡ አዳም ታደሰ በፋና ውስጥ በቆየባቸው 17 ዓመታት ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ ዳይሬክተርነት ደርሷል፡፡ የሚዲያ አመራርነትን ሲገልፀው "በመንግስት ፍላጎት፣ በሕዝብ ጥያቄና በጋዜጠኝነት ነፃነት መካከል ሆኖ ሚዛን መጠበቅ መቻል ነው" ይላል፡፡
አዳም ታደሰ በሙያዊ ጉዞው ውስጥም በርካታ የጋዜጠኝነት፣ የፖለቲካ ኮሙኒኬሽንና የአመራር ጥበብ ስልጠናዎችን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ወስዷል። ከጋዜጠኝነቱ እኩል የሚወደውን መምህርነት በፋና ሥልጠና ማእከል እየተገበረው ሲሆን በሌሎች ተቋማት ግብዣም በኮሚኒኬሽን፣ በሚዲያ፣ በጋዜጠኝነት በጤና፣ በፖለቲካ፣ በአመራርነት በርካታ ስልጠናዎችን እየሰጠ ነው፡፡
ወደ ትዳር ዓለም
"ትምህርት ለትዳር አዘግይቶኛል የሚለው አዳም ከባለቤቱ ከአበራሽ ጥበበ ጋር 12 ዓመታትን በትዳር አሳልፏል፡፡ የ11 ዓመት ሴት ልጅ አባት የሆነው አዳም ልጁ ሐረርን እንድታስታውሰው ድሮ በሚዘፍነው የአሊ ቢራ ዲንቡሼ ገላ ሙዚቃ የተነሳ ድንቡሼ ሲላት መርሐቤቴና ጎንደር ከሄደ በኋላ በሚዘምረው ትንሣኤከ ለእለ አመነ መዝሙር የተነሳ ትንሣኤ ብሏታል፡፡
በቀሪ ዘመኑ ሁሉ ከጋዜጠኝነት መውጣት የማይፈልገው አዳም ሁለት ህልሞች አሉት። የራሱን የሬድዮ ጣቢያ ማቋቋምና ማሠልጠኛ ማዕከል መክፈት፡፡ አዳም አንድ መርህ አለው "ክርስቶስ ዳግመኛ ሲመጣ ትምህርት ስማር እንዲያገኘኝ እፈልጋለሁ" ይላል፡፡
Sponsored by
Surafel
Comments