24 mins. ago
እንኳን ለእመቤታችን ፆመ ፍልሰታ እና ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወርሃዊ ክብረ በአል አደረሳችሁ አደረሰን
#ethiopia | በአርባ ምንጭ ሰማይ ስር ከተራራው አናት በዚጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የእመቤታችን ፆመ ፍልሰታ በደማቅ መልኩ እየተከናወነ ነው የወንጌል ድግሱ እየተቀጣጠለ ነው ዝማሬው ነፍስን አስደስቶ የስጋን ደዌ እየፈወሰ ምዕመናንን በአንድ ልብ ወደ አምላካቸው በዝማሬ በምህላ እየተማፀኑ ነው።
ይቀጥላል...
በደብረ ሰላም ዚጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
አርባ ምንጭ (ኢትዮጵያ)
የተለያዩ ዝማሬዎችን ቃለ ወንጌል እና በገዳሙ የሚደረጉ መንፈሳዊ መርሐ ግብሮችን ለመከታተል በገዳሙ
YouTube
https://www.tiktok.com/@ab...
Tiktok
https://www.tiktok.com/@ab...
ይከታተሉ Share, Subscribe Follow
37 mins. ago
u12a2u1272u126a 57 ... u1290u1285u1234 04/2018 u12d3.u121d #etv #ebc #ebcdotstream ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኢቲቪ 57 ... ነኅሴ 04/2018 ዓ.ም #etv #ebc #ebcdotstream
1 hr. ago
የዛሬ ምሽት ዜና መፅሔት ጉዳዮች
👉የምክክር ሂደቱ ወደ ተስፋ ሰጪ ደረጃ ላይ እየደረሰ ይገኛል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ፡፡
👉የአምስት ሚሊየን ኮደርሶች ስልጠና ለስራ ፈጠራ ፣ ለትምህርት እና ኢኖቬሽን ዝግጁነት የሚጠቅም ትልቅ ሀገራዊ ውጥን ስለመሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ተናግረዋል።
👉ወደብ አልባነት በኢኮኖሚው በተለይም በሀገሪቱ የወጪ ገቢ ንግድ ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ እያሳደረ ነው? የዘርፉን ባለሙያዎች ጠይቀንበታል ።
👉የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት 1,800 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት የኦሞ ወንዝን እምቅ ሀብት ወደ ኃይልና ልማት የመቀየር ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
👉በሙስና እና ህገወጥ ድርጊቶች ላይ የተወሰደው የህግ ተጠያቂነት እርምጃ፤ በህዝቡ ዘንድ ተስፋን እንደሚፈጥር እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚረዳ መሆኑን የህግ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
👉አሜሪካ መግለጫዎቿ እና ድርጊቶቿ እየተጣጣሙ አይደለም ስትል ሩስያ ከስሳለች።
ስፖርት - ዛሬ የተሰሙ አዳዲስ መረጃዎች
የእለቱ አብይ ርእሰ ጉዳዮች በዝርዝር እና በትንታኔ
የዜና ክፍል ጋዜጠኞች እነዚህን ጨምሮ ሌሎች ዘገባዎችን አካተው በፋና
የምሽቱ ዜና መጽሔት ሊያስደምጧችሁ ዝግጁ ናቸው።
ሳሙኤል እንዳለ ይጠብቃችኋል።
በኤፍ ኤም 98.1 እና በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ኤፍ ኤሞቻችን እንዲሁም በ www.fanamc.com በመላው ሀገሪቱና በዓለም ዙሪያ ስርጭታችንን መከታተል ትችላላችሁ።
ከምሽቱ 1 ሰዓት ይጠብቁን
👉የምክክር ሂደቱ ወደ ተስፋ ሰጪ ደረጃ ላይ እየደረሰ ይገኛል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ፡፡
👉የአምስት ሚሊየን ኮደርሶች ስልጠና ለስራ ፈጠራ ፣ ለትምህርት እና ኢኖቬሽን ዝግጁነት የሚጠቅም ትልቅ ሀገራዊ ውጥን ስለመሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ተናግረዋል።
👉ወደብ አልባነት በኢኮኖሚው በተለይም በሀገሪቱ የወጪ ገቢ ንግድ ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ እያሳደረ ነው? የዘርፉን ባለሙያዎች ጠይቀንበታል ።
👉የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት 1,800 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት የኦሞ ወንዝን እምቅ ሀብት ወደ ኃይልና ልማት የመቀየር ትልቅ ተስፋ ሆኗል።
👉በሙስና እና ህገወጥ ድርጊቶች ላይ የተወሰደው የህግ ተጠያቂነት እርምጃ፤ በህዝቡ ዘንድ ተስፋን እንደሚፈጥር እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚረዳ መሆኑን የህግ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
👉አሜሪካ መግለጫዎቿ እና ድርጊቶቿ እየተጣጣሙ አይደለም ስትል ሩስያ ከስሳለች።
ስፖርት - ዛሬ የተሰሙ አዳዲስ መረጃዎች
የእለቱ አብይ ርእሰ ጉዳዮች በዝርዝር እና በትንታኔ
የዜና ክፍል ጋዜጠኞች እነዚህን ጨምሮ ሌሎች ዘገባዎችን አካተው በፋና
የምሽቱ ዜና መጽሔት ሊያስደምጧችሁ ዝግጁ ናቸው።
ሳሙኤል እንዳለ ይጠብቃችኋል።
በኤፍ ኤም 98.1 እና በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ኤፍ ኤሞቻችን እንዲሁም በ www.fanamc.com በመላው ሀገሪቱና በዓለም ዙሪያ ስርጭታችንን መከታተል ትችላላችሁ።
ከምሽቱ 1 ሰዓት ይጠብቁን
2 hours ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭 የጾመ ፍልሰታ በረከት በኪዳነምህረት ተጠርታችኋል
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር የሆኑት ኤቭጀኒ ተሬክሂን "ከዲፕሎማሲ ባሻገር፡ ገደብ የለሹ የአውሮፓውያን ግብዝነት" በሚል ርዕስ ባሳተሙት ጽሑፍ፣ አውሮፓውያን በተለይም ጀርመን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ እያሳዩት ያለውን አቋም በከፍተኛ ሁኔታ አውግዘዋል። አምባሳደሩ ምዕራባውያን ዲፕሎማቶች እውነታውን በመካድ እና ጥቁሩን ነጭ በማለት እያቀረቡ ነው ሲሉ ከሰዋል። በተለይም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር በቅርቡ ያወጡትን መግለጫ በእጅጉ በመተቸት፣ ይህ አካሄድ የተናጠል እውነታዎችን ከዐውዳቸው ውጪ በመነጠል የሚቀርብ ሆን ተብሎ እውነታን የመካድ እና የ"ግማሽ እውነት" ስልት መሆኑን አብራርተዋል።
አምባሳደር ኤቭጀኒ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ያለውን "ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ" ሲከላከሉ፣ ዓላማው በኪየቭ ሥርዓት ለዓመታት ጭቆና እና የዘር ማጥፋት ሲፈጸምባቸው የነበሩ ሰዎችን ለመጠበቅ እንዲሁም ዩክሬንን ከናዚ አስተሳሰብ እና ከጦር መሣሪያ ለማጽዳት መሆኑን በድጋሚ አረጋግጠዋል። የክሪሚያን ወደ ሩሲያ መቀላቀልን በተመለከተ የጀርመን አምባሳደር ያነሱትን "በኃይል የመጠቅለል" ክስ ያጣጣሉት የሩሲያ አምባሳደር፣ ድርጊቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር የሚያዘውን የህዝቦችን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት የተከተለና 96 በመቶው የክሪሚያ ነዋሪዎች በህዝበ ውሳኔ ያረጋገጡት መሆኑን አስገንዝበዋል። ይልቁንም እውነተኛ በኃይል የመጠቅለል ምሳሌ የሚሆነው፣ በ1989 ዓ.ም ምዕራብ ጀርመን አብዛኛውን የምስራቅ ጀርመን ህዝብ ፍላጎት ሳታዳምጥ ያካሄደችው ውህደት ነው በማለት ሞግተዋል።
የሩሲያ አምባሳደር ትችት ጀርመን ላይ ይበልጥ ጠንክሮ የታየ ሲሆን፣ የዓለም ጦርነትን በማስነሳትና የዘር ማጥፋት በመፈጸም አሳዛኝ የታሪክ ጠባሳ ያላት ጀርመን ዛሬ ላይ ለሩሲያ ስለ ዓለም አቀፍ የሞራል እሴቶች ልትሰብክ አይገባትም ብለዋል። ጀርመን ዛሬ ላይ የናዚዝም አስተሳሰብን የሚያራምደውን እና ሕገ-መንግሥታዊ ቅቡልነት የሌለውን የኪየቭ ሥርዓት በግልጽ እየደገፈች መሆኗን ገልጸው፣ ሰላምን ከማምጣት ይልቅ ጦር መሣሪያ በማምረት እና በማቅረብ የተወካይ ጦርነትን እያራዘመች ትገኛለች ሲሉ ወቅሰዋል። ይህ የጀርመን አካሄድም የሂትለሩን ፕሮፓጋንዲስት ዶክተር ጎብልስን የሚያኮራ ተግባር ነው በማለት ጠንካራ ቃላትን ተጠቅመዋል።
አምባሳደር ኤቭጀኒ የኢትዮጵያ ህዝብ ስለ ሉዓላዊነት፣ ነጻነት እና ስለ ምዕራባውያን የድርብ ስታንዳርድ አካሄድ ጥልቅ ታሪካዊ ግንዛቤ እንዳለው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። በመሆኑም ኢትዮጵያውያን የአውሮፓውያንን ግብዝነት በቀላሉ መረዳት እንደሚችሉ ጠቁመው፣ በምዕራባውያን የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ እና መርዛማ የሀሰት ትርክቶች መሃል በናዚዎች የተገደለው ፀረ-ፋሺስቱ ጸሐፊ ጁሊየስ ፉቺክ ያስተላለፈው "ህዝብ ሆይ፣ ንቁ ሁን!" የሚለው ታሪካዊ ማስጠንቀቂያ ዛሬም ጊዜው የሚጠይቀው እውነት መሆኑን በማሳሰብ ጽሑፋቸውን አጠናቅቀዋል።
አምባሳደር ኤቭጀኒ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ያለውን "ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ" ሲከላከሉ፣ ዓላማው በኪየቭ ሥርዓት ለዓመታት ጭቆና እና የዘር ማጥፋት ሲፈጸምባቸው የነበሩ ሰዎችን ለመጠበቅ እንዲሁም ዩክሬንን ከናዚ አስተሳሰብ እና ከጦር መሣሪያ ለማጽዳት መሆኑን በድጋሚ አረጋግጠዋል። የክሪሚያን ወደ ሩሲያ መቀላቀልን በተመለከተ የጀርመን አምባሳደር ያነሱትን "በኃይል የመጠቅለል" ክስ ያጣጣሉት የሩሲያ አምባሳደር፣ ድርጊቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር የሚያዘውን የህዝቦችን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት የተከተለና 96 በመቶው የክሪሚያ ነዋሪዎች በህዝበ ውሳኔ ያረጋገጡት መሆኑን አስገንዝበዋል። ይልቁንም እውነተኛ በኃይል የመጠቅለል ምሳሌ የሚሆነው፣ በ1989 ዓ.ም ምዕራብ ጀርመን አብዛኛውን የምስራቅ ጀርመን ህዝብ ፍላጎት ሳታዳምጥ ያካሄደችው ውህደት ነው በማለት ሞግተዋል።
የሩሲያ አምባሳደር ትችት ጀርመን ላይ ይበልጥ ጠንክሮ የታየ ሲሆን፣ የዓለም ጦርነትን በማስነሳትና የዘር ማጥፋት በመፈጸም አሳዛኝ የታሪክ ጠባሳ ያላት ጀርመን ዛሬ ላይ ለሩሲያ ስለ ዓለም አቀፍ የሞራል እሴቶች ልትሰብክ አይገባትም ብለዋል። ጀርመን ዛሬ ላይ የናዚዝም አስተሳሰብን የሚያራምደውን እና ሕገ-መንግሥታዊ ቅቡልነት የሌለውን የኪየቭ ሥርዓት በግልጽ እየደገፈች መሆኗን ገልጸው፣ ሰላምን ከማምጣት ይልቅ ጦር መሣሪያ በማምረት እና በማቅረብ የተወካይ ጦርነትን እያራዘመች ትገኛለች ሲሉ ወቅሰዋል። ይህ የጀርመን አካሄድም የሂትለሩን ፕሮፓጋንዲስት ዶክተር ጎብልስን የሚያኮራ ተግባር ነው በማለት ጠንካራ ቃላትን ተጠቅመዋል።
አምባሳደር ኤቭጀኒ የኢትዮጵያ ህዝብ ስለ ሉዓላዊነት፣ ነጻነት እና ስለ ምዕራባውያን የድርብ ስታንዳርድ አካሄድ ጥልቅ ታሪካዊ ግንዛቤ እንዳለው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። በመሆኑም ኢትዮጵያውያን የአውሮፓውያንን ግብዝነት በቀላሉ መረዳት እንደሚችሉ ጠቁመው፣ በምዕራባውያን የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ እና መርዛማ የሀሰት ትርክቶች መሃል በናዚዎች የተገደለው ፀረ-ፋሺስቱ ጸሐፊ ጁሊየስ ፉቺክ ያስተላለፈው "ህዝብ ሆይ፣ ንቁ ሁን!" የሚለው ታሪካዊ ማስጠንቀቂያ ዛሬም ጊዜው የሚጠይቀው እውነት መሆኑን በማሳሰብ ጽሑፋቸውን አጠናቅቀዋል።
3 hours ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምዝገባ ተጀመረ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ እና የአውሮፕላን ጥገና ቦታዎች ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል።
እስከ ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ በኦንላይን ምዝገባ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እና መታወቂያቸውን በተለዩ ሁለት የፒዲኤፍ (PDF) ፋይሎች አዘጋጅተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የምዝገባ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔት የሚከናወን ቢሆንም የጽሁፍ ፈተና እና የኢንተርቪው ሂደቶች በአዲስ አበባ ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው የክፍለ ሀገር አመልካቾች ይህንን ታሳቢ ማድረግ አለባቸው።
የፋይል መጠኑም ከ1 ሜጋባይት መብለጥ የሌለበት ሲሆን ዝርዝር መረጃዎችን እና የአመዘጋገብ ቅደም ተከተሎችን በኩባንያው ይፋዊ ድረ-ገጽ ይከታተሉ።
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያድርጉ!
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ እና የአውሮፕላን ጥገና ቦታዎች ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል።
እስከ ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ በኦንላይን ምዝገባ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እና መታወቂያቸውን በተለዩ ሁለት የፒዲኤፍ (PDF) ፋይሎች አዘጋጅተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የምዝገባ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔት የሚከናወን ቢሆንም የጽሁፍ ፈተና እና የኢንተርቪው ሂደቶች በአዲስ አበባ ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው የክፍለ ሀገር አመልካቾች ይህንን ታሳቢ ማድረግ አለባቸው።
የፋይል መጠኑም ከ1 ሜጋባይት መብለጥ የሌለበት ሲሆን ዝርዝር መረጃዎችን እና የአመዘጋገብ ቅደም ተከተሎችን በኩባንያው ይፋዊ ድረ-ገጽ ይከታተሉ።
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያድርጉ!
Seledadotio
Seledadotio
3 hours ago
Ethio telecom CEO and ZTE Senior Leadership Hold Strategic Discussions Enhancing Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation
Ethio telecom CEO Frehiwot Tamru hosted a high-level delegation from ZTE Corporation, led by its Executive Vice President and COO, Mr. Xie Junshi. The meeting evaluated the successful progress of the landmark Network Expansion and Modernization Agreement finalized during the Mobile World Congress 2026 in Barcelona. This engagement underscores a shared vision for accelerating digital infrastructure under the company's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy.
As part of the end-to-end network modernization in the ZTE circle, which encompasses 879 sites, 462 RAN modernization sites (which include LTE layering at 180 sites, LTE upgrading at 248 sites, and a full SWAP of 102 sites), 237 MW link upgrades, and 103 IP RAN site expansions were successfully completed. On top of this, the remaining scopes of the modernization program are under execution, which include 124 new sites, U2100 refarming at 272 sites, and 115 rural solution sites.
This rollout has significantly widened high-speed connectivity, pushing national 4G mobile population coverage to an impressive 92% in ZTE circle. These sites now serve as a robust digital backbone for the nation's evolving economy, enhancing connectivity for millions of citizens across Ethiopia.
CEO Frehiwot Tamru expressed her sincere appreciation for the project's successful execution, emphasizing its vital contribution to achieving the Next Horizon Year One targets. The leadership commended ZTE for their innovative financing model, technical excellence, and dedication to meeting aggressive modernization timelines.
Looking forward, the CEO underscored that the next phase of modernization and expansion will proceed with stretched targets, calling on the ZTE team to maintain their steadfast support. Ultimately, this strategic partnership ensured network upgrades were delivered efficiently and sustainably, directly addressing the nation’s rapidly expanding demand for high-quality data services.
To bridge the digital divide, both leaders agreed to partner on innovative device financing options that expand access to affordable smartphones. Empowering consumers with accessible hardware remains a top priority to maximize the impact of the newly deployed 4G network and support a rapidly growing digital society.
Another key focus was the acceleration of Ethio telecom’s "Green Operator" initiatives. By collaborating on sustainable green energy infrastructure, both companies aim to significantly reduce the carbon footprint of telecom operations. This initiative reflects a commitment to building a resilient, eco-friendly network that aligns with global environmental standards and Ethio telecom's sustainability goals.
Concluding the visit, the ZTE COO commended Ethio telecom’s remarkable progress and its ambitious strategy. He expressed honor in ZTE’s opportunity to work at a high scale with a leading African operator. Reaffirming their commitment, both parties pledged to continue a win-win partnership dedicated to empowering Ethiopia’s digital future and ensuring technological excellence.
#ethiotelecom #zte #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom CEO Frehiwot Tamru hosted a high-level delegation from ZTE Corporation, led by its Executive Vice President and COO, Mr. Xie Junshi. The meeting evaluated the successful progress of the landmark Network Expansion and Modernization Agreement finalized during the Mobile World Congress 2026 in Barcelona. This engagement underscores a shared vision for accelerating digital infrastructure under the company's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy.
As part of the end-to-end network modernization in the ZTE circle, which encompasses 879 sites, 462 RAN modernization sites (which include LTE layering at 180 sites, LTE upgrading at 248 sites, and a full SWAP of 102 sites), 237 MW link upgrades, and 103 IP RAN site expansions were successfully completed. On top of this, the remaining scopes of the modernization program are under execution, which include 124 new sites, U2100 refarming at 272 sites, and 115 rural solution sites.
This rollout has significantly widened high-speed connectivity, pushing national 4G mobile population coverage to an impressive 92% in ZTE circle. These sites now serve as a robust digital backbone for the nation's evolving economy, enhancing connectivity for millions of citizens across Ethiopia.
CEO Frehiwot Tamru expressed her sincere appreciation for the project's successful execution, emphasizing its vital contribution to achieving the Next Horizon Year One targets. The leadership commended ZTE for their innovative financing model, technical excellence, and dedication to meeting aggressive modernization timelines.
Looking forward, the CEO underscored that the next phase of modernization and expansion will proceed with stretched targets, calling on the ZTE team to maintain their steadfast support. Ultimately, this strategic partnership ensured network upgrades were delivered efficiently and sustainably, directly addressing the nation’s rapidly expanding demand for high-quality data services.
To bridge the digital divide, both leaders agreed to partner on innovative device financing options that expand access to affordable smartphones. Empowering consumers with accessible hardware remains a top priority to maximize the impact of the newly deployed 4G network and support a rapidly growing digital society.
Another key focus was the acceleration of Ethio telecom’s "Green Operator" initiatives. By collaborating on sustainable green energy infrastructure, both companies aim to significantly reduce the carbon footprint of telecom operations. This initiative reflects a commitment to building a resilient, eco-friendly network that aligns with global environmental standards and Ethio telecom's sustainability goals.
Concluding the visit, the ZTE COO commended Ethio telecom’s remarkable progress and its ambitious strategy. He expressed honor in ZTE’s opportunity to work at a high scale with a leading African operator. Reaffirming their commitment, both parties pledged to continue a win-win partnership dedicated to empowering Ethiopia’s digital future and ensuring technological excellence.
#ethiotelecom #zte #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
3 hours ago
🌍 "እርስዎ ያሰቡትን ጉዞ፣ እኛ ወደ እውነት እንለውጠዋለን!" ✈️ ኔክስት ፖይንት ትራቭል ሶሉሽን (NextPoint Travel Solution) 🇪🇹 በኢትዮጵያ መንግስት ህጋዊ ፈቃድ (License) የተሰጠው ታማኝ እና ሙያዊ የቪዛና የጉዞ አገልግሎት ሰጪ ድርጅት። ከተሞክሮ፣ ከታማኝነት እና ከጥራት ጋር በመስራት ለደንበኞቻችን የተሻለ አገልግሎት መስጠት የእኛ ቁርጠኝነት ነው። ✈️ ወደ ካናዳ፣ ጣሊያን፣ ፈረንሳይ፣ ኔዘርላንድ፣ ቻይና እና ሌሎች በርካታ ሀገራት የVisit Visa አገልግሎት እንሰጣለን። አገልግሎቶቻችን ✔ የቪዛ ማመልከቻ ምክርና ማስተባበር ✔ የሰነድ ዝግጅት እና ማረጋገጥ ✔ የኤምባሲ ቀጠሮ (Appointment) አስያዝ ✔ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ሙያዊ ክትትል ✔ ያለምንም ቅድመ ክፍያ የመጀመሪያ ምክክር 🤝 በህጋዊነት፣ በግልጽነት እና በሙያዊ አገልግሎት የደንበኞቻችንን እምነት ለማስጠበቅ እንሰራለን። 📍 አድራሻ: ቦሌ ብራስ፣ ሴንቸሪ ሪል እስቴት፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 314 📞 0968 537 878 / 0983 168 989 Next Point Travel Solution "Your Trusted Partner for Global Travel." 🌍
Sponsored by
Surafel
3 hours ago
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቅርቡ ምክረ ሐሳቦችን በማጠናቀር ለተግባሪ አካላት ያስተላልፋል - ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
***********************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በአሁኑ ወቅት ከ4 ሺህ ተሳታፊዎች ጋር እየተካሄደ ያለው የምክክር ምዕራፍ በቀጣዮቹ አንድ እና ሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ገልጸዋል።
ዋና ኮሚሽነሩ በወቅታዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳመላከቱት የዚህ ምዕራፍ መጠናቀቅን ተከትሎ ኮሚሽኑ ወደ ሌላ ትልቅ ሀገራዊ ኃላፊነት ይሸጋገራል።
በዚህም መሠረት ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ ተሳታፊዎች የተሰበሰቡትን ምክረ ሐሳቦች በሚገባ በማጠናቀር አቅጣጫዎችን ለሚተገብሩ የሕግ አስፈጻሚ፣ አውጪ፣ ተርጓሚ እንዲሁም ለፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሃይማኖት ተቋማት በይፋ እንደሚተላለፍ አስታውቀዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦቹን አጠናቅሮ ከመላክ ባለፈ የሚመለከታቸው አካላት ውሳኔዎቹን በትክክል መተግበር እና አለመተግበራቸውን በየደረጃው ጥብቅ ክትትል በማድረግ ለሕዝብ የማሳወቅ ሥራ በስፋት እንደሚሠራም አረጋግጠዋል።
ዋና ኮሚሽነሩ የሀገራዊ ምክክር ሂደት የረጅም ጊዜ ሥራን የሚጠይቅ እንጂ በአንድ ጊዜ ተጀምሮ እንደ ማግስቱ የሚያልቅ አለመሆኑን ጠቅሰዋል።
በዚህም ምክንያት ሁሉም አጀንዳዎች በአሁኑ መድረክ ሙሉ ለሙሉ እልባት ላያገኙ እንደሚችሉ እና የተወሰኑት ጊዜ ሊወስዱ ወይም በሌላ አፈታት ሊፈቱ የሚችሉበት አግባብ እንዳለም ፕሮፌሰር መስፍን አብራርተዋል።
በጥቂት ቀናት ውስጥ ይበልጥ ተስፋ ሰጪ በሆኑ ምክረ ሐሳቦች ላይ በመድረስ ለሕዝብ ለማብሰር ኮሚሽኑ እየሠራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
በለሚ ታደሰ
#ebc #ethiopia #nationaldialogue #endc
***********************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በአሁኑ ወቅት ከ4 ሺህ ተሳታፊዎች ጋር እየተካሄደ ያለው የምክክር ምዕራፍ በቀጣዮቹ አንድ እና ሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ገልጸዋል።
ዋና ኮሚሽነሩ በወቅታዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳመላከቱት የዚህ ምዕራፍ መጠናቀቅን ተከትሎ ኮሚሽኑ ወደ ሌላ ትልቅ ሀገራዊ ኃላፊነት ይሸጋገራል።
በዚህም መሠረት ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ ተሳታፊዎች የተሰበሰቡትን ምክረ ሐሳቦች በሚገባ በማጠናቀር አቅጣጫዎችን ለሚተገብሩ የሕግ አስፈጻሚ፣ አውጪ፣ ተርጓሚ እንዲሁም ለፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሃይማኖት ተቋማት በይፋ እንደሚተላለፍ አስታውቀዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦቹን አጠናቅሮ ከመላክ ባለፈ የሚመለከታቸው አካላት ውሳኔዎቹን በትክክል መተግበር እና አለመተግበራቸውን በየደረጃው ጥብቅ ክትትል በማድረግ ለሕዝብ የማሳወቅ ሥራ በስፋት እንደሚሠራም አረጋግጠዋል።
ዋና ኮሚሽነሩ የሀገራዊ ምክክር ሂደት የረጅም ጊዜ ሥራን የሚጠይቅ እንጂ በአንድ ጊዜ ተጀምሮ እንደ ማግስቱ የሚያልቅ አለመሆኑን ጠቅሰዋል።
በዚህም ምክንያት ሁሉም አጀንዳዎች በአሁኑ መድረክ ሙሉ ለሙሉ እልባት ላያገኙ እንደሚችሉ እና የተወሰኑት ጊዜ ሊወስዱ ወይም በሌላ አፈታት ሊፈቱ የሚችሉበት አግባብ እንዳለም ፕሮፌሰር መስፍን አብራርተዋል።
በጥቂት ቀናት ውስጥ ይበልጥ ተስፋ ሰጪ በሆኑ ምክረ ሐሳቦች ላይ በመድረስ ለሕዝብ ለማብሰር ኮሚሽኑ እየሠራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።
በለሚ ታደሰ
#ebc #ethiopia #nationaldialogue #endc
4 hours ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1215u12ddu1265 u1260u1302u12a6u130du122bu134a u1273u1235u122e u12a0u12edu1296u122du121d
#ethiopia #redsea #assab ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሕዝብ በጂኦግራፊ ታስሮ አይኖርም
#ethiopia #redsea #assab
4 hours ago
ለ5 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ለማቅረብ ያለመ ሀገር አቀፍ የሀብት ማሰባሰብ ዘመቻ ሊጀመር ነው
#fastmereja I በ2012 ዓ.ም የተመሰረተው አቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት በመጪው የትምህርት ዘመን ለ5,000 ወላጅ አልባና ለችግር ተጋላጭ ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ለማቅረብ ያለመ ሀገር አቀፍ የሀብት ማሰባሰብ ዘመቻ ከነሐሴ 9 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ይህ በስድስት ዙሮች ተከፋፍሎ በ60 ከተሞች ላይ የሚካሄደው ግዙፍ ዘመቻ ዋና ዓላማው እስከ 30 ሚሊዮን ብር በማሰባሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማቅረብ፣ የማህበረሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ፣ አዳዲስ ደጋፊዎችን መመዝገብ፣ የዲጂታል ሚዲያ ተጠቃሚዎችን መሳብ እና ዘላቂ ስትራቴጂካዊ ስምምነቶችን መፈፀም እንደሆነ ተገልጿል።
የዚሁ ዘመቻ አካል የሆነው የመጀመሪያው ዙር ጉዞ ከአዳማ ተነስቶ እስከ ጅግጅጋ ባሉ 10 ከተሞች ላይ የሚካሄድ ሲሆን፣ ድርጅቱ በዋናነት በአማራና በአፋር ክልሎች በሚንቀሳቀሱ ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትና ባሎቻቸውን ያጡ እናቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል፤ እንቅስቃሴውን በ15 ህፃናት የጀመረው አቢዘር የ234 ወላጅ አልባ ህፃናት ደጋፊ መሆን መቻሉን የድርጅቱ መስራች እና ስራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አብዱ ገልጸዋል።
#fastmereja I በ2012 ዓ.ም የተመሰረተው አቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት በመጪው የትምህርት ዘመን ለ5,000 ወላጅ አልባና ለችግር ተጋላጭ ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ለማቅረብ ያለመ ሀገር አቀፍ የሀብት ማሰባሰብ ዘመቻ ከነሐሴ 9 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ይህ በስድስት ዙሮች ተከፋፍሎ በ60 ከተሞች ላይ የሚካሄደው ግዙፍ ዘመቻ ዋና ዓላማው እስከ 30 ሚሊዮን ብር በማሰባሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማቅረብ፣ የማህበረሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ፣ አዳዲስ ደጋፊዎችን መመዝገብ፣ የዲጂታል ሚዲያ ተጠቃሚዎችን መሳብ እና ዘላቂ ስትራቴጂካዊ ስምምነቶችን መፈፀም እንደሆነ ተገልጿል።
የዚሁ ዘመቻ አካል የሆነው የመጀመሪያው ዙር ጉዞ ከአዳማ ተነስቶ እስከ ጅግጅጋ ባሉ 10 ከተሞች ላይ የሚካሄድ ሲሆን፣ ድርጅቱ በዋናነት በአማራና በአፋር ክልሎች በሚንቀሳቀሱ ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትና ባሎቻቸውን ያጡ እናቶች ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራል፤ እንቅስቃሴውን በ15 ህፃናት የጀመረው አቢዘር የ234 ወላጅ አልባ ህፃናት ደጋፊ መሆን መቻሉን የድርጅቱ መስራች እና ስራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አብዱ ገልጸዋል።
4 hours ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 ጎፋ መብራት ኮንዶሚኒየም፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ናሰው ሪልስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ፣ ሀዋርያው ቸርች ፣ ኪዳነ-ምህረት ቤተ-ክርስቲያን እና አካባቢው፣
👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ቆሬ አደባባይ ፣ አሚጎ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ፋና ት/ቤት እና አካባቢው፣
✅ከረፋዱ 4፡00-11፡00
👉የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋራጅ አካባቢ፣ ማዕድን ሚኒስቴር ፣ ላምበረት መናሀሪያ እና አካባቢው፣
👉ጉርድ ሾላ ቴሌ ፣ የካ ሞሰብ ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ፣ ጃክሮስ አደባባይ ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡30
👉ባህርዳር ቀበሌ11፣ ማራኪ ቴሌ፣ ማራኪ ቀበሌ ቢሮ፣ ቀበሌ16፣ ሕዳሴ፣ መኮድ ኮንዶሚኒየም ፣ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ቀርሳ፣ ቁልቢ፣ ኮሮሚ፣ ላንጌ እና አካባቢው
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 ጎፋ መብራት ኮንዶሚኒየም፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ናሰው ሪልስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ፣ ሀዋርያው ቸርች ፣ ኪዳነ-ምህረት ቤተ-ክርስቲያን እና አካባቢው፣
👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ቆሬ አደባባይ ፣ አሚጎ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ፋና ት/ቤት እና አካባቢው፣
✅ከረፋዱ 4፡00-11፡00
👉የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋራጅ አካባቢ፣ ማዕድን ሚኒስቴር ፣ ላምበረት መናሀሪያ እና አካባቢው፣
👉ጉርድ ሾላ ቴሌ ፣ የካ ሞሰብ ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ፣ ጃክሮስ አደባባይ ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡30
👉ባህርዳር ቀበሌ11፣ ማራኪ ቴሌ፣ ማራኪ ቀበሌ ቢሮ፣ ቀበሌ16፣ ሕዳሴ፣ መኮድ ኮንዶሚኒየም ፣ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ቀርሳ፣ ቁልቢ፣ ኮሮሚ፣ ላንጌ እና አካባቢው
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 hours ago
"በአፍሪካ ትልቁ ዕድል ትብብር እንጂ ውድድር አይደለም”
#ethiopia | በአፍሪካ ትልቁ ዕድል የርስ በርስ ትብብርና አንድነት መሆኑንና አህጉሪቱን በጤናው ዘርፍ የበለጠ ጠንካራ ማድረግ የሚቻለው በጋራ በመቆም እንደሆነ "የሃርት አታክ ኢትዮጵያ መስራቾች ተናገሩ።
ልባሞቹ ዶክተሮች ሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ ባደረገጉት ቃለ መጠይቅ ድርጅቱ ለሰው ልጅ ደህንነት እና ለጤና ዘርፍ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴና የወደፊት ራዕዩን የተናገሩ ሲሆን ለተደረገለት መገናኛ ብዙኃን ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የጋራ ትኩረታችንን ክህሎታችንን እና ሀብታችንን ለአህጉራችን አጣዳፊ ጉዳዮች ላይ ስናውል ልንደርስበት የማንችለው ግብ የለም ብለዋል።
የተሻለችና በጤና የታነጸች አፍሪካን ለመገንባት የሁሉንም አካላት የተቀናጀ ጥረት እና ትብብር አስፈላጊነት በአፅንዖት አሳስቧል።
በዚህም በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ በጎ ፈቃደኞች፣ ለለጋሾች፣ ለኢንዱስትሪ አጋሮች፣ የቅርንጫፍ አባላትና ለሌሎችም ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #heartattackethiopia #seifufantahun #ebs
#ethiopia | በአፍሪካ ትልቁ ዕድል የርስ በርስ ትብብርና አንድነት መሆኑንና አህጉሪቱን በጤናው ዘርፍ የበለጠ ጠንካራ ማድረግ የሚቻለው በጋራ በመቆም እንደሆነ "የሃርት አታክ ኢትዮጵያ መስራቾች ተናገሩ።
ልባሞቹ ዶክተሮች ሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ ባደረገጉት ቃለ መጠይቅ ድርጅቱ ለሰው ልጅ ደህንነት እና ለጤና ዘርፍ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴና የወደፊት ራዕዩን የተናገሩ ሲሆን ለተደረገለት መገናኛ ብዙኃን ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የጋራ ትኩረታችንን ክህሎታችንን እና ሀብታችንን ለአህጉራችን አጣዳፊ ጉዳዮች ላይ ስናውል ልንደርስበት የማንችለው ግብ የለም ብለዋል።
የተሻለችና በጤና የታነጸች አፍሪካን ለመገንባት የሁሉንም አካላት የተቀናጀ ጥረት እና ትብብር አስፈላጊነት በአፅንዖት አሳስቧል።
በዚህም በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ በጎ ፈቃደኞች፣ ለለጋሾች፣ ለኢንዱስትሪ አጋሮች፣ የቅርንጫፍ አባላትና ለሌሎችም ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #heartattackethiopia #seifufantahun #ebs
5 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለ17 ዓመታት ኢትዮጵያን ያስተዳድር ለነበረው የደርግ ሥርዓት በሰላይነት ይሠራ የነበረና፣ እሱ በሰጠው ጥቆማ ሰዎች ታስረው ድብደባና ስቃይ እንደደረሰባቸው ያመነው ግለሰብ በካናዳ የመቆየት ተጨማሪ የሕግ ዕድል አገኘ።
የ54 ዓመቱ አቶ ማስረሻ ዘውዴ ከ22 ዓመታት በፊት በስደተኝነት ወደ ካናዳ ያቀና ሲሆን፣ በሰኔ 2008 (እ.ኤ.አ) ከኢህአዴግ መንግሥት ሊደርስብኝ ከሚችል ጥቃት በሚል የጥገኝነት መብት አግኝቶ ነበር። ነገር ግን ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ ለመጠየቅ በሂደት ላይ እያለ፣ በሚያዝያ 2017 የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት ከደርግ ሥርዓት ጋር በነበረው ግንኙነት እና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀሎች ተሳትፎ ምክንያት በካናዳ መኖር እንደማይችል በመወሰን ከሀገር እንዲባረር ትዕዛዝ አስተላልፈው ነበር።
የቶሮንቶ ፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኛ ጆን ኖሪስ በቅርቡ ባሳለፉት የፍርድ ውሳኔ ላይ እንደተገለጸው፣ ግለሰቡ በሰኔ 1989 (እ.ኤ.አ) በ17 ዓመቱ በአዲስ አበባ ውስጥ ለአካባቢው ቀበሌ እንዲሠራ በግዴታ ተመልምሎ ነበር። ለሁለት ዓመታት ያህል የኢህአዴግ (EPRDF) እና የኤርትራ ህዝብ ነጻነት ግንባር (EPLF) አባላት ናቸው ብሎ የጠረጠራቸውን ግለሰቦች መረጃ በመሰብሰብ ለሥርዓቱ አሳልፎ ሰጥቷል። ውሳኔው አክሎም "እሱ በጠቆመባቸው ሰዎች ላይ እስራት፣ ድብደባ እና ስቃይ ደርሶባቸዋል" ብሏል።
ኢህአዴግ በግንቦት 1991 ደርግን ከገለበጠ በኋላ፣ አቶ ማስረሻ ታስሮ ለአንድ ወር ያህል በማረፊያ ቤት ከቆየ በኋላ አምልጦ ወደ ካናዳ መግባቱ ተገልጿል።
ከካናዳ እንዲባረር ከተወሰነበት በኋላ አቶ መስረሻ በሰብዓዊነት እና ርህራሄ ምክንያቶች ውሳኔው እንዲነሳለት ጠይቆ ነበር። ለዚህም በካናዳ ያሳለፈውን መልካም ማህበራዊ ሕይወት፣ በአሜሪካ የምትገኘውን ልጁን ጥቅም፣ እንዲሁም ይህ ድርጊት የተፈጸመው በወጣትነቱ በግዴታ በተመለመለበት ወቅት መሆኑን በምክንያትነት አቅርቧል።
ሆኖም የካናዳ ኢሚግሬሽን፣ ስደተኞች እና ዜግነት (IRCC) ከፍተኛ ውሳኔ ሰጪ አካል ግለሰቡ ለሰራው ወንጀል ፀፀት አላሳየም፤ ይልቁንም "ምርጫ አልነበረኝም" በማለት ድርጊቱን ተከላክሏል በሚል ጥያቄውን ውድቅ አድርጎት ነበር።
ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከቱት ዳኛ ኖሪስ ግን የኢሚግሬሽን ኃላፊው ያሳለፈው ውሳኔ "ምክንያታዊነት የጎደለው" ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል። ዳኛው እንዳብራሩት፣ አቶ ማስረሻ ድርጊቱን ትክክል ነው ብሎ አላጸደቀም፤ የደርግ ሥርዓትም ሆነ የእሱ ድርጊት ስህተት መሆኑን አምኖ፣ ነገር ግን በወቅቱ በነበረበት የዕድሜ ክልል ምክንያት ሌላ አማራጭ እንዳልነበረው ነው ያስረዳው።
በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የኢሚግሬሽን ውሳኔ ሰጪው አካል የግለሰቡን መከራከሪያ በተሳሳተ መንገድ ተረድቶታል በማለት፣ አቶ መስረሻ አዳዲስ ማስረጃዎችን አቅርቦ ጉዳዩ በሌላ አዲስ የውሳኔ ሰጪ አካል በድጋሚ እንዲታይለት በማዘዝ በካናዳ የመቆየት ተጨማሪ ዕድል ሰጥቶታል።
የ54 ዓመቱ አቶ ማስረሻ ዘውዴ ከ22 ዓመታት በፊት በስደተኝነት ወደ ካናዳ ያቀና ሲሆን፣ በሰኔ 2008 (እ.ኤ.አ) ከኢህአዴግ መንግሥት ሊደርስብኝ ከሚችል ጥቃት በሚል የጥገኝነት መብት አግኝቶ ነበር። ነገር ግን ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ ለመጠየቅ በሂደት ላይ እያለ፣ በሚያዝያ 2017 የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት ከደርግ ሥርዓት ጋር በነበረው ግንኙነት እና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀሎች ተሳትፎ ምክንያት በካናዳ መኖር እንደማይችል በመወሰን ከሀገር እንዲባረር ትዕዛዝ አስተላልፈው ነበር።
የቶሮንቶ ፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኛ ጆን ኖሪስ በቅርቡ ባሳለፉት የፍርድ ውሳኔ ላይ እንደተገለጸው፣ ግለሰቡ በሰኔ 1989 (እ.ኤ.አ) በ17 ዓመቱ በአዲስ አበባ ውስጥ ለአካባቢው ቀበሌ እንዲሠራ በግዴታ ተመልምሎ ነበር። ለሁለት ዓመታት ያህል የኢህአዴግ (EPRDF) እና የኤርትራ ህዝብ ነጻነት ግንባር (EPLF) አባላት ናቸው ብሎ የጠረጠራቸውን ግለሰቦች መረጃ በመሰብሰብ ለሥርዓቱ አሳልፎ ሰጥቷል። ውሳኔው አክሎም "እሱ በጠቆመባቸው ሰዎች ላይ እስራት፣ ድብደባ እና ስቃይ ደርሶባቸዋል" ብሏል።
ኢህአዴግ በግንቦት 1991 ደርግን ከገለበጠ በኋላ፣ አቶ ማስረሻ ታስሮ ለአንድ ወር ያህል በማረፊያ ቤት ከቆየ በኋላ አምልጦ ወደ ካናዳ መግባቱ ተገልጿል።
ከካናዳ እንዲባረር ከተወሰነበት በኋላ አቶ መስረሻ በሰብዓዊነት እና ርህራሄ ምክንያቶች ውሳኔው እንዲነሳለት ጠይቆ ነበር። ለዚህም በካናዳ ያሳለፈውን መልካም ማህበራዊ ሕይወት፣ በአሜሪካ የምትገኘውን ልጁን ጥቅም፣ እንዲሁም ይህ ድርጊት የተፈጸመው በወጣትነቱ በግዴታ በተመለመለበት ወቅት መሆኑን በምክንያትነት አቅርቧል።
ሆኖም የካናዳ ኢሚግሬሽን፣ ስደተኞች እና ዜግነት (IRCC) ከፍተኛ ውሳኔ ሰጪ አካል ግለሰቡ ለሰራው ወንጀል ፀፀት አላሳየም፤ ይልቁንም "ምርጫ አልነበረኝም" በማለት ድርጊቱን ተከላክሏል በሚል ጥያቄውን ውድቅ አድርጎት ነበር።
ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከቱት ዳኛ ኖሪስ ግን የኢሚግሬሽን ኃላፊው ያሳለፈው ውሳኔ "ምክንያታዊነት የጎደለው" ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል። ዳኛው እንዳብራሩት፣ አቶ ማስረሻ ድርጊቱን ትክክል ነው ብሎ አላጸደቀም፤ የደርግ ሥርዓትም ሆነ የእሱ ድርጊት ስህተት መሆኑን አምኖ፣ ነገር ግን በወቅቱ በነበረበት የዕድሜ ክልል ምክንያት ሌላ አማራጭ እንዳልነበረው ነው ያስረዳው።
በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የኢሚግሬሽን ውሳኔ ሰጪው አካል የግለሰቡን መከራከሪያ በተሳሳተ መንገድ ተረድቶታል በማለት፣ አቶ መስረሻ አዳዲስ ማስረጃዎችን አቅርቦ ጉዳዩ በሌላ አዲስ የውሳኔ ሰጪ አካል በድጋሚ እንዲታይለት በማዘዝ በካናዳ የመቆየት ተጨማሪ ዕድል ሰጥቶታል።
5 hours ago
የእናንተም ሳቅ ይመለስ! ...
ድምፃዊ መቅደስ ኃይሉ ከቤልጅየም 🇧🇪
ሰይፉ ፋንታሁን፦
«እሳይ ስለ አንቺ... ከሞት የተረፍሽበት አጋጣሚ አለ። የቀዶ ጥገና በጉሮሮሽ ላይ ተደርጓል?»
መቅደስ ኃይሉ፦
«አድርጌያለሁ... አዎ። ምንድነው መሰለህ... በህይወት ውስጥ አንዳንድ ፈተናዎች ሲመጡ—ለአብነት ያህል አብዝቶ ሰውን ማመን፣ ከዛ እዚያ ላይ የሚመጣ ክህደት ወይም ደግሞ የማይጠበቅ ነገር በህይወቴ ውስጥ አጋጥሞኝ ያውቃል። እና ያ አሰናካይ ነገር... ሳቄን፣ ምቾቴን ያጣሁበት፣ ብዙ ዋጋ አስከፍሎኛል።
በቃ እንደዚያ ዓይነት ኮንዲሽን (ሁኔታ) ላይ ሆኜ ነው ሰርጀሪ (ቀዶ ጥገና) ያደረግኩት። ሰርጀሪው ደግሞ እጅግ ለሞት የሚያደርስ ነበረ... ይሄ የጉሮሮ ኢንፌክሽን ማለት ነው።
እና እንደዚያ ሁሉ ተደራርበው ቀኑ ያበቃ የመሰለኝ ጊዜ ነበረ። በትክክል እግዚአብሔርን ነበር የጠየቅኩት ያ ቀን እንዲያልፍ። እና በእርግጥ ለውጦኛል።
አንዳንድ ቻሌንጆች (ፈተናዎች) ለበጎ ነው የሚመጡት። ህይወትን ገጽታ ይቀይሩታል። ስለ ህይወት እንዲገባህ፣ ሁሉም ነገር እንደሚያልፍ እና እምነትህን በደንብ እግዚአብሔር ላይ እንድትጠባበቅ...
ሁለተኛ ቻንስ እንደተሰጠኝ ሆስፒታል ውስጥ ሆኜ ነው ያመንኩት። እና ያ ሁሉ ነገር ሲያልፍ ደግሞ አምላኬን ማመስገን ፈለግኩ። በቃ ሁሉም አለፈ፣ ለበጎ ነው... እና ሳቄ ተመለሰ። ከባድ ከባድ ሰዓቶች ስለነበሩ ማለት ነው።»
ሰይፉ ፋንታሁን፦
«የእናንተም ሳቅ ይመለስ እንግዲህ! ይሄ ሁሉ... እ?» (ለተመልካች)
https://youtu.be/C9FN3C3MZ...
ድምፃዊ መቅደስ ኃይሉ ከቤልጅየም 🇧🇪
ሰይፉ ፋንታሁን፦
«እሳይ ስለ አንቺ... ከሞት የተረፍሽበት አጋጣሚ አለ። የቀዶ ጥገና በጉሮሮሽ ላይ ተደርጓል?»
መቅደስ ኃይሉ፦
«አድርጌያለሁ... አዎ። ምንድነው መሰለህ... በህይወት ውስጥ አንዳንድ ፈተናዎች ሲመጡ—ለአብነት ያህል አብዝቶ ሰውን ማመን፣ ከዛ እዚያ ላይ የሚመጣ ክህደት ወይም ደግሞ የማይጠበቅ ነገር በህይወቴ ውስጥ አጋጥሞኝ ያውቃል። እና ያ አሰናካይ ነገር... ሳቄን፣ ምቾቴን ያጣሁበት፣ ብዙ ዋጋ አስከፍሎኛል።
በቃ እንደዚያ ዓይነት ኮንዲሽን (ሁኔታ) ላይ ሆኜ ነው ሰርጀሪ (ቀዶ ጥገና) ያደረግኩት። ሰርጀሪው ደግሞ እጅግ ለሞት የሚያደርስ ነበረ... ይሄ የጉሮሮ ኢንፌክሽን ማለት ነው።
እና እንደዚያ ሁሉ ተደራርበው ቀኑ ያበቃ የመሰለኝ ጊዜ ነበረ። በትክክል እግዚአብሔርን ነበር የጠየቅኩት ያ ቀን እንዲያልፍ። እና በእርግጥ ለውጦኛል።
አንዳንድ ቻሌንጆች (ፈተናዎች) ለበጎ ነው የሚመጡት። ህይወትን ገጽታ ይቀይሩታል። ስለ ህይወት እንዲገባህ፣ ሁሉም ነገር እንደሚያልፍ እና እምነትህን በደንብ እግዚአብሔር ላይ እንድትጠባበቅ...
ሁለተኛ ቻንስ እንደተሰጠኝ ሆስፒታል ውስጥ ሆኜ ነው ያመንኩት። እና ያ ሁሉ ነገር ሲያልፍ ደግሞ አምላኬን ማመስገን ፈለግኩ። በቃ ሁሉም አለፈ፣ ለበጎ ነው... እና ሳቄ ተመለሰ። ከባድ ከባድ ሰዓቶች ስለነበሩ ማለት ነው።»
ሰይፉ ፋንታሁን፦
«የእናንተም ሳቅ ይመለስ እንግዲህ! ይሄ ሁሉ... እ?» (ለተመልካች)
https://youtu.be/C9FN3C3MZ...
Sponsored by
Surafel
5 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለወራት ያህል በውዝግብ ውስጥ የቆየው አንበሳ ባንክ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ፡፡ በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው አድዋ መታሰቢያ ሙዚየም በተከናወነው በዚህ ጉባኤ አዳዲስ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተመርጠዋል፡፡ ባንኩ የዛሬ 9 ወር ገደማ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን መምረጡ የሚታወስ ነው፡፡ ይሁንና የምርጫውን ውጤት ተከትሎ የተወሰኑ ባንኩ ባለአክስዮኖች ለብሄራዊ ባንክ ቅሬታ ማስገባታቸውን ተከትሎ ብሄራዊ ባንክ ምርመራ አድርጎ ነበር፡፡ በምርመራውም በቦርዱ አባላት መካከል አለመግባባት መኖሩን መረዳቱን ጠቅሶ ይህም ‹‹የባንኩን ህልውና አደጋ ውስጥ የሚከትና የባለአክስዮኖችን ፍላጎት የሚጎዳ ነው›› በሚል ድጋሚ ምርጫ እንዲከናወን መመሪያ መስጠቱን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡
የትላንቱ ጠቅላላ ጉባኤ የተከናወነው ከዚህ በመነሳት ሲሆን በጉባኤው በተደረገው ምርጫ ከ9 ወር በፊት ተመርጠው የነበሩት 11ዱም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ከሀላፊነት ተነስተው በምትካቸው አዳዲስ ተመርጠዋል፡፡ ከአዲሶቹ የቦርድ አባላት መካከል 8ቱ ከባለአክስዮኖች መካከል የተመረጡ ሲሆን እነሱም መኮንን ገብረዋህድ፣ ፀበል ሀዱሽ፣ ካህሳይ ገብረሚካኤል፣ ግዛው አማረ፣ ካህሳይ ሀይሌ፣ ቴዎድሮስ አማረ፣ መኩሪያ አለማየሁና የባንኩ የብድር ክፍል ሀላፊ ፌቨን ቢኒያም ናቸው፡፡ ገለልተኛ የቦርድ አባል በመሆን ሀይለማሪያም ግደይ፣ ኪሮስ ሀብቱና አወት ብርሀኔ መመረጣቸውም ተገልጿል፡፡ አዲሱ ቦርድ ስራ ከመጀመሩ በፊት ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር እንዲሁም የኮሚቴ አባላትን እንደሚመርጥ ይጠበቃል፡፡
ከ9 ወር በፊት ተመርጠው የነበሩት የቦርድ አባላት በዚህኛው ምርጫ ላይ ያልተካተቱት ብሄራዊ ባንክ እገዳ የጣለባቸው በመሆኑ ነው፡፡ የባንኩ ማኔጅመንት የአዲሱን ቦርድ ምርጫ ደግፎታል፡፡ ላለፉት 4 አመታት ባንኩን በፕሬዝደንትነት እየመሩ ያሉት አቶ ዳንኤል ተከስተ አዲሶቹ የቦርድ አባላት የካበተ ሙያዊ ልምድና የትምህርት ዝግጅት ያላቸው መሆኑን ጠቅሰው ‹‹ይህ ለባንኩ መልካም እድል ነው›› ብለዋል፡፡ ከምርጫው በኋላ ለፎርቹን ጋዜጣ በሰጡት መግለጫ ሲናገሩ ‹‹ከአዲሱ ቦርድ ጋር በመሆን የባንኩን እድገት ዘላቂና ስትራቴጂውን የተከተለ እንዲሆን እናስችላለን የሚል ተስፋ አለን›› በማለት አስረድተዋል፡፡
የባንኩ ባለአክስዮኖች ግን የተለያየ ሀሳብ አላቸው፡፡ በባንኩ ውስጥ ከፍተኛ አክስዮን ያላቸው አቶ ገብረፃዲቅ ገብረኪዳን ሲናገሩ ‹‹አዲሱ ቦርድ ስለባንክና እንዴት ማስተዳደር እንደሚቻል እውቀት በሌላቸው ሰዎች የተሞላ ነው›› ካሉ በኋላ ከበፊቱ ቦርድ የተወሰኑ ሰዎች መካተት እንደነበረባቸው ገልፀዋል፡፡ ያልተካተቱት በተከፈተባቸው ‹‹ዘመቻ›› መሆኑን ጠቅሰው ‹‹የብሄራዊ ባንክ አካሄድ አንበሳ ባንክን የሚያጠፋ ነው፡፡ አዲሶቹ የቦርድ አባላትም በባንኩ ላይ ችግር የሚፈጥሩ ይሆናሉ›› ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል፡፡
ሌላኛው ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ከፍተኛ ባለአክስዮን ደግሞ ምርጫውን ደግፈዋል፡፡ ሲናገሩም ‹‹እኔ ከፍተኛ ረብሻ እንደይፈጠር ሰግቼ ነበር፡፡ ግን ያ አልሆነም›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹አዲሶቹ የቦርድ አባላት ጠንካራ ተቃውሞ እንደሚገጥማቸው አስቤ የነበረ ቢሆንም የተፈጠረው ግን ተቃራኒ ነው፡፡ ይህ ጥሩ ነገር ነው›› ሲሉ ገልፀዋል፡፡
የትላንቱ ጠቅላላ ጉባኤ የተከናወነው ከዚህ በመነሳት ሲሆን በጉባኤው በተደረገው ምርጫ ከ9 ወር በፊት ተመርጠው የነበሩት 11ዱም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ከሀላፊነት ተነስተው በምትካቸው አዳዲስ ተመርጠዋል፡፡ ከአዲሶቹ የቦርድ አባላት መካከል 8ቱ ከባለአክስዮኖች መካከል የተመረጡ ሲሆን እነሱም መኮንን ገብረዋህድ፣ ፀበል ሀዱሽ፣ ካህሳይ ገብረሚካኤል፣ ግዛው አማረ፣ ካህሳይ ሀይሌ፣ ቴዎድሮስ አማረ፣ መኩሪያ አለማየሁና የባንኩ የብድር ክፍል ሀላፊ ፌቨን ቢኒያም ናቸው፡፡ ገለልተኛ የቦርድ አባል በመሆን ሀይለማሪያም ግደይ፣ ኪሮስ ሀብቱና አወት ብርሀኔ መመረጣቸውም ተገልጿል፡፡ አዲሱ ቦርድ ስራ ከመጀመሩ በፊት ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር እንዲሁም የኮሚቴ አባላትን እንደሚመርጥ ይጠበቃል፡፡
ከ9 ወር በፊት ተመርጠው የነበሩት የቦርድ አባላት በዚህኛው ምርጫ ላይ ያልተካተቱት ብሄራዊ ባንክ እገዳ የጣለባቸው በመሆኑ ነው፡፡ የባንኩ ማኔጅመንት የአዲሱን ቦርድ ምርጫ ደግፎታል፡፡ ላለፉት 4 አመታት ባንኩን በፕሬዝደንትነት እየመሩ ያሉት አቶ ዳንኤል ተከስተ አዲሶቹ የቦርድ አባላት የካበተ ሙያዊ ልምድና የትምህርት ዝግጅት ያላቸው መሆኑን ጠቅሰው ‹‹ይህ ለባንኩ መልካም እድል ነው›› ብለዋል፡፡ ከምርጫው በኋላ ለፎርቹን ጋዜጣ በሰጡት መግለጫ ሲናገሩ ‹‹ከአዲሱ ቦርድ ጋር በመሆን የባንኩን እድገት ዘላቂና ስትራቴጂውን የተከተለ እንዲሆን እናስችላለን የሚል ተስፋ አለን›› በማለት አስረድተዋል፡፡
የባንኩ ባለአክስዮኖች ግን የተለያየ ሀሳብ አላቸው፡፡ በባንኩ ውስጥ ከፍተኛ አክስዮን ያላቸው አቶ ገብረፃዲቅ ገብረኪዳን ሲናገሩ ‹‹አዲሱ ቦርድ ስለባንክና እንዴት ማስተዳደር እንደሚቻል እውቀት በሌላቸው ሰዎች የተሞላ ነው›› ካሉ በኋላ ከበፊቱ ቦርድ የተወሰኑ ሰዎች መካተት እንደነበረባቸው ገልፀዋል፡፡ ያልተካተቱት በተከፈተባቸው ‹‹ዘመቻ›› መሆኑን ጠቅሰው ‹‹የብሄራዊ ባንክ አካሄድ አንበሳ ባንክን የሚያጠፋ ነው፡፡ አዲሶቹ የቦርድ አባላትም በባንኩ ላይ ችግር የሚፈጥሩ ይሆናሉ›› ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል፡፡
ሌላኛው ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ከፍተኛ ባለአክስዮን ደግሞ ምርጫውን ደግፈዋል፡፡ ሲናገሩም ‹‹እኔ ከፍተኛ ረብሻ እንደይፈጠር ሰግቼ ነበር፡፡ ግን ያ አልሆነም›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹አዲሶቹ የቦርድ አባላት ጠንካራ ተቃውሞ እንደሚገጥማቸው አስቤ የነበረ ቢሆንም የተፈጠረው ግን ተቃራኒ ነው፡፡ ይህ ጥሩ ነገር ነው›› ሲሉ ገልፀዋል፡፡
5 hours ago
u12e8u1215u12ddu1265 u12f5u121du1345 u12a8u1218u1223u122au12eb u1260u120bu12ed u1283u12edu120d u12a0u1208u12cd
#ebc #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የሕዝብ ድምፅ ከመሣሪያ በላይ ኃይል አለው
#ebc #ethiopia
6 hours ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1290u1210u1234 04/2018 u12d3.u121d
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ነሐሴ 04/2018 ዓ.ም
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia
6 hours ago
እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ?!
የስራ ሳምንቱን እነዚህን ባልትናዎች በማዘዝ ወይም ለሚፈልግ ሰው እንዲዳረስ ይሄን ማስታወቂያ ሼር በማድረግ እንጀምረው!
በአጋጣሚ የባህር ዳር ሽሮና በርበሬን ከቀመሳችሁ ከዛ በኃላ ሌላ ጣዕም ከጉሮሮአችሁ ለማውረድ እንደምትቸገሩ ታውቃላችሁ። ካላወቃችሁ ደግሞ እህታችን Yordi Wasihun እነዚህን ተወዳጅ ጣዕም ያላቸውን ባልትናዎች ከእናት ቤት በንፅህና በማዘጋጀት ወደ አዲስ አበባ አምጥታ መሸጥ ጀምራለች ሞክሩት።
✅️በርበሬ
✅️የባህርዳር ሽሮ
✅️የተነጠረ ቅቤ
✅️የተወቀጠ ኑግ
✅️ሰሊጥ
✅️ተልባ
✅️በሶ
ስትፈልጉ በ0986566696 ደውላችሁ እዘዟት!
በደስታ የምንጨርሰው ስኬታማ የስራ ሳምንት ይሁንልን🙏
የስራ ሳምንቱን እነዚህን ባልትናዎች በማዘዝ ወይም ለሚፈልግ ሰው እንዲዳረስ ይሄን ማስታወቂያ ሼር በማድረግ እንጀምረው!
በአጋጣሚ የባህር ዳር ሽሮና በርበሬን ከቀመሳችሁ ከዛ በኃላ ሌላ ጣዕም ከጉሮሮአችሁ ለማውረድ እንደምትቸገሩ ታውቃላችሁ። ካላወቃችሁ ደግሞ እህታችን Yordi Wasihun እነዚህን ተወዳጅ ጣዕም ያላቸውን ባልትናዎች ከእናት ቤት በንፅህና በማዘጋጀት ወደ አዲስ አበባ አምጥታ መሸጥ ጀምራለች ሞክሩት።
✅️በርበሬ
✅️የባህርዳር ሽሮ
✅️የተነጠረ ቅቤ
✅️የተወቀጠ ኑግ
✅️ሰሊጥ
✅️ተልባ
✅️በሶ
ስትፈልጉ በ0986566696 ደውላችሁ እዘዟት!
በደስታ የምንጨርሰው ስኬታማ የስራ ሳምንት ይሁንልን🙏
7 hours ago
አገልግሎቱ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ የዱቤ ክፍያ ወለድ ሙሉ ለመሉ አነሳ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች የሚጣለውን የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንደገለጹት፣ የወለድ ክፍያው መነሳቱ የአዲስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ፍላጎት ያላቸው ሆነው የማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርግ ነው።
በቅርቡ ሥራ ላይ በዋለው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር ከሰኔ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ብቻ 19 ሺህ 231 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል።
አሰራሩ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች ክፍያውን በተወሰነ ጊዜ ተከፋፍለው እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ ነው።
እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ቀደም ሲል የክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት የሚደርስ ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ ወለድ ይታሰብ ነበር። አሁን ይህ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።
የወለድ ክፍያው መነሳቱ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ደንበኞች ትልቅ የምስራች መሆኑን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል።
በዚህ ውሳኔ ደንበኞች ያለባቸውን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል፣ በዱቤ ክፍያ ሥርዓት አማካኝነት አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ይችላሉ።
ይህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኃይልን ለበለጠ የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ፣ ዜጎች ከኤሌክትሪክ ኃይል የሚገኘውን ጥቅም እንዲያገኙ ለማስቻልና የደንበኛ ተኮር አገልግሎቱን ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።
ይህ አሰራር የዜጎችን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና የአዲስ ደንበኞችን ቁጥር ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች የሚጣለውን የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንደገለጹት፣ የወለድ ክፍያው መነሳቱ የአዲስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ፍላጎት ያላቸው ሆነው የማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርግ ነው።
በቅርቡ ሥራ ላይ በዋለው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር ከሰኔ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ብቻ 19 ሺህ 231 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል።
አሰራሩ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች ክፍያውን በተወሰነ ጊዜ ተከፋፍለው እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ ነው።
እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ቀደም ሲል የክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት የሚደርስ ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ ወለድ ይታሰብ ነበር። አሁን ይህ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።
የወለድ ክፍያው መነሳቱ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ደንበኞች ትልቅ የምስራች መሆኑን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል።
በዚህ ውሳኔ ደንበኞች ያለባቸውን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል፣ በዱቤ ክፍያ ሥርዓት አማካኝነት አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ይችላሉ።
ይህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኃይልን ለበለጠ የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ፣ ዜጎች ከኤሌክትሪክ ኃይል የሚገኘውን ጥቅም እንዲያገኙ ለማስቻልና የደንበኛ ተኮር አገልግሎቱን ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።
ይህ አሰራር የዜጎችን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና የአዲስ ደንበኞችን ቁጥር ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
7 hours ago
ካለን ላይ በማካፈል ለተቸገሩ እንድረስ፣የበረከት ስራን እንስራ🙏
ታላቁ ጻድቅ አባት አባ ሣሉሲ ዜና ሕይወታቸው እጅግ ከሚያስገርሙ ገዳማውያን አንዱ ናቸው። መጽሐፈ ስንክሳር እንደሚገልጸው የዘመነ ከዋክብት ፍሬ ከሚባሉት ጻድቃን አንዱ ሲሆኑ በነበሩበት ገዳም የሚታወቁት ግን 'የማይጾመው፣ የማይጸልየው፣ ሥራ ፈቱ መነኩሴ' በሚል ነበር።
ገዳሙ ውስጥ ከሚኖሩ መነኮሳት መካከል አንድም ቀን ቢሆን አባ ሣሉሲ ሲጸልዩና ሲሰግዱ ያያቸው የለም። ሁሌ ብቻ እንደ ሞኝ ቁጭ ብለው ያኝካሉ። በዚህ ምክንያትም ሥጋ ወደሙን ወስደው አያውቁም።
አንድ ቀን ግን በገዳሙ በዓል ላይ አበምኔቱና መነኮሳቱ መከሩ። "አባ ሣሉሲን አሥረን አውለን ቢያንስ ለቁርባን እናብቃቸው።" ሲሉ ወሰኑ። በውሳኔው መሠረትም በጧት ሒደው ጻድቁን አሠሯቸው።
አባ ሣሉሲም "ፍቱኝ ቁርሴን ልብላበት?" ሲሉ ተቆጡ። መነኮሳቱ ግን "ሳትቆርብ አንለቅህም።" አሏቸው። በዚህ ጊዜ ጻድቁ ቆባቸውን አውልቀው "እመቤቴ የሰው ልጅስ ጨካኝ ነው። አንቺ ግን ርኅርኅት ነሽ።" ብለው በቆባቸው ግድግዳውን ቢመቱት ለሁለት ተሰነጠቀ።
እርሳቸውም ሁለት ክንፍ አውጥተው በረው ተሰወሩ። ባዩት ነገር የደነገጡ መነኮሳት እያለቀሱ ሦስት መቶ ጊዜ "እግዚኦ....." አሉ። በዚህ ጊዜ የጻድቁን ቆብ አገኙ። በዚህች ቆብም አጋንንትን አሳደዱ ተአምራትንም ሠሩ።
አባ ሣሉሲ ግን ሃያ አራት ሰዓት ሙሉ በተመስጦ በልባቸው ስለሚጸልዩና ይህ ቅድስናቸው እንዳይታወቅ ነበር የሚጥሩት፡፡ በጧት ተነስተው የሚያኝኩትም ደረቅ ሣር እንጂ ምግብ አልነበረም። ከውዳሴ ከንቱ መራቅ ማለት ይሔው ነው።
ስንቶቻችን ጥቂቷን በጎነታችን ሰው ሁሉ እንዲያውቅልን ስንጥር ገዳማውያን ግን ጤዛ ልሰው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ግርማ ሌሊቱን ጸብአ አራዊቱን ታግሰው ሀገርንና ሕዝብን ሌት ተቀን በጸሎት ሊያስምሩ እየተጉ መንፈሳዊ ጸጋና ክብር ሲያገኙ ትሕትናቸው ይበልጥ ከፍ ይላል፡፡
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ሆነው ድጋፋችንን እየጠበቁ ነውና የድጋፍ እጃችንን እንዘርጋላቸው።
በረሃብ ውስጥ መኖር የዕለት እንጀራን ብቻ ማጣት ሳይሆን ጤናን፣ ክብርንና ተስፋን የሚፈታተን አስከፊ ሕይወት ነውና ካለን ላይ በማካፈል ገዳማዊያኑን እንርዳ፣ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
ታላቁ ጻድቅ አባት አባ ሣሉሲ ዜና ሕይወታቸው እጅግ ከሚያስገርሙ ገዳማውያን አንዱ ናቸው። መጽሐፈ ስንክሳር እንደሚገልጸው የዘመነ ከዋክብት ፍሬ ከሚባሉት ጻድቃን አንዱ ሲሆኑ በነበሩበት ገዳም የሚታወቁት ግን 'የማይጾመው፣ የማይጸልየው፣ ሥራ ፈቱ መነኩሴ' በሚል ነበር።
ገዳሙ ውስጥ ከሚኖሩ መነኮሳት መካከል አንድም ቀን ቢሆን አባ ሣሉሲ ሲጸልዩና ሲሰግዱ ያያቸው የለም። ሁሌ ብቻ እንደ ሞኝ ቁጭ ብለው ያኝካሉ። በዚህ ምክንያትም ሥጋ ወደሙን ወስደው አያውቁም።
አንድ ቀን ግን በገዳሙ በዓል ላይ አበምኔቱና መነኮሳቱ መከሩ። "አባ ሣሉሲን አሥረን አውለን ቢያንስ ለቁርባን እናብቃቸው።" ሲሉ ወሰኑ። በውሳኔው መሠረትም በጧት ሒደው ጻድቁን አሠሯቸው።
አባ ሣሉሲም "ፍቱኝ ቁርሴን ልብላበት?" ሲሉ ተቆጡ። መነኮሳቱ ግን "ሳትቆርብ አንለቅህም።" አሏቸው። በዚህ ጊዜ ጻድቁ ቆባቸውን አውልቀው "እመቤቴ የሰው ልጅስ ጨካኝ ነው። አንቺ ግን ርኅርኅት ነሽ።" ብለው በቆባቸው ግድግዳውን ቢመቱት ለሁለት ተሰነጠቀ።
እርሳቸውም ሁለት ክንፍ አውጥተው በረው ተሰወሩ። ባዩት ነገር የደነገጡ መነኮሳት እያለቀሱ ሦስት መቶ ጊዜ "እግዚኦ....." አሉ። በዚህ ጊዜ የጻድቁን ቆብ አገኙ። በዚህች ቆብም አጋንንትን አሳደዱ ተአምራትንም ሠሩ።
አባ ሣሉሲ ግን ሃያ አራት ሰዓት ሙሉ በተመስጦ በልባቸው ስለሚጸልዩና ይህ ቅድስናቸው እንዳይታወቅ ነበር የሚጥሩት፡፡ በጧት ተነስተው የሚያኝኩትም ደረቅ ሣር እንጂ ምግብ አልነበረም። ከውዳሴ ከንቱ መራቅ ማለት ይሔው ነው።
ስንቶቻችን ጥቂቷን በጎነታችን ሰው ሁሉ እንዲያውቅልን ስንጥር ገዳማውያን ግን ጤዛ ልሰው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ግርማ ሌሊቱን ጸብአ አራዊቱን ታግሰው ሀገርንና ሕዝብን ሌት ተቀን በጸሎት ሊያስምሩ እየተጉ መንፈሳዊ ጸጋና ክብር ሲያገኙ ትሕትናቸው ይበልጥ ከፍ ይላል፡፡
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ሆነው ድጋፋችንን እየጠበቁ ነውና የድጋፍ እጃችንን እንዘርጋላቸው።
በረሃብ ውስጥ መኖር የዕለት እንጀራን ብቻ ማጣት ሳይሆን ጤናን፣ ክብርንና ተስፋን የሚፈታተን አስከፊ ሕይወት ነውና ካለን ላይ በማካፈል ገዳማዊያኑን እንርዳ፣ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
7 hours ago
Discover the elegant new terminal at Bahir Dar Dejazmach Belay Zeleke International Airport!
#ethiopianairlines #bahirdar ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
Discover the elegant new terminal at Bahir Dar Dejazmach Belay Zeleke International Airport!
#ethiopianairlines #bahirdar
8 hours ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb u2026 u1290u1210u1234 04/2018 u12d3.u121d
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዜና ኢትዮጵያ … ነሐሴ 04/2018 ዓ.ም
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia
Sponsored by
Surafel
8 hours ago
አገራት የሚፈርሱት በኢኮኖሚ
ሳይሆን በእምነት ማጣት ነው!
“መታመን ከመሥዋዕትነት ይበልጣል!” — ማርክ ካርኒ
እንደ መግቢያ
#ethiopia | ይሄን መፅሐፍ ከሶስት ዓመት በፊት ገደማ አግኝቼ የተወሰነ ካነበብኩት በኋላ፣ በአንዱ ላይ ሌላውን እየደራረበ የሚቀጣጥለው የማያቋርጥ ሰበካና የጭብጦች መዓት አሰለቸኝ። ከሰላ ብዕረኛነት ወይ ከአሳማኝ ምሁራዊ ድርሰት ይልቅ፣ የካድሬ ዓይነት ወይ የቢሮክራት ዓይነት ዲስኩር መሠለኝ።
አላውቅም—ለምን እንደዚያ ሆኖ እንደታየኝ! በመሆኑም የሰውየውን እሴትን ያማከለ የመሪነት (Value-based Leadership) አስተሳሰብ፣ ጠንካራ የሞራል ሰብዕና፣ እንዲሁም የሰፋ ዕውቀቱንና ልምዱን አድንቄ መፅሐፉን አስቀመጥኩት። ባጭሩ፣ ማንበቡን ገታሁት።
ነገር ግን አሁን ድጋሚ አገኘሁት። መልሼ እያነበብኩት መደነቄ አልቀረም። የሚገርም ኤክስፐርት ነው! የተደነቀ የሃርቫርድና ኦክስፎርድ ዶክተር—ኢኮኖሚስት። በዓለማቀፍ ተቋማት ውስጥ ተረጋግቶ ማረጋጋትን በሚጠይቁ ትላልቅ ኃላፊነቶች ላይ ሠርቶ ብቃቱን ያስመሰከረ፣ ታምኖ የተከበረ ሰው ነው።
በማዕበል ውስጥ የቆመው መሪ
የ2008ቱ የምዕራቡ ዓለም የኢኮኖሚ ቀውስ ሲመጣ፣ የካናዳ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ሆኖ ካናዳን ከኢኮኖሚ መቅሰፍቱ በሽልም አወጣት። በ2018 ደግሞ የኮቪድ ምስቅልቅልና የብሬግዚት የኢኮኖሚ ገሞራ የእንግሊዝን ህልውና ሲያናውጠው፣ የባንክ ኦፍ ኢንግላንድ ገዢ ሆኖ በማዕበሉ ከመወሰድ አዳናቸው።
አሁን ደግሞ ከትራምፕ የሚመጣባቸው የኢኮኖሚ ነውጥና ተከታይ አደጋ ከፊታቸው ሲደቀን፣ ከእንግሊዝ አምጥተው የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አደረጉት። በሚዋከብና በሚለዋወጥ ማዕበል ውስጥ ቀጥ አድርጎ፣ አረጋግቶ እየመራት ነው። እንዴ? እንዲህ ዓይነት ሰው ከየትኛው ፕላኔት ፈልገህ የምታገኘው ነው? ማርክ ካርኒ ነው ስሙ — ዶክተር ማርክ ካርኒ! ጉድ እኮ ነው።
አሁን ይሄን መፅሐፍ በሶስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አንስቼው እንዴት ልላቀቅ? ከኤአይ (AI) ቴክኖሎጂ እስከ ግዙፋን የንግድ ድርጅቶች፣ ከሰው ልጅ ስነልቦና እስከ ድኅረ-ዘመናዊ አስተሳሰቦች፣ ከተራቀቁ የሶሻል ሚዲያ አልጎሪዝሞች እስከ ክላሲካል ታሪክ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ፖለቲካና ማህበራዊ ቲዎሪዎች — ሰውየው ሁሉንም ጠጥቶታል።
የቀደመውን መልክና ቁመናው፣ ንግግሩና ትህትናው ያማረውን መሪያቸውን ጀስቲን ትሩዶን ከዚህ የዚህችን ዓለም ፅድቅና ኩነኔ ምጥጥ አድርጎ ከበላ የዕውቀት ቀበኛ ሰው ጋር ስታነፃፅረው—አንድ ህፃን ልጅንና አንድ የታወቀ ፕሮፌሰርን ጎን ለጎን ቁጭ አድርገህ እንደማነፃፀር ያህል ሆኖ ይሰማሃል።
የውድቀትና የስኬት አከርካሪ — እምነት!
ያም ተባለ ይህ፣ ይሄ ደራሲ (እና ማዕበሉን ፀጥ የሚያደርገው ተዓምረኛ ሰው) ማርክ ካርኒ፣ በዚህ መፅሐፉ የሚዘረዝራቸውን የሕዝብና የመንግሥት አለመተማመን፣ የሀገር ውድመትና የኢኮኖሚ ክስረት ምክንያቶች ስታነብ ፈዝዘህ ትቀራለህ!
ምንጩ በትክክል ተፈላጊ በሆኑና በማያወላዱ እሴቶች ላይ ተመርኩዞ ሀገርን ለመምራት ያለመቻል — ባጭሩ የመሪነት ብቃት ማነስ — መሆኑን በምሁራዊ ኤክስፐርት ደረጃ የሚተነትንበት መንገድ በራሱ ለብቻው አንድ ትልቅ መፅሐፍ የሚወጣው ነው!
ለነገሩ ከካርኒ በፊትም ዴቪድ ጆንስተን የተባለው የቀድሞው የካናዳ ገቨርነር ጄነራል "Trust" በሚል መፅሐፉ ዘርዝሮ የፃፈው ነበረ። ግን ያ ይበልጥ ከግል ተሞክሮው ተነስቶ ለፖለቲካኞችና ለሀገር አስተዳዳሪዎች የሰጠው ምክር ነበር። “ትልቁ ነገር ዜጋችሁ እናንተን ያምናችኋል ወይ?” በማለት ነበር የሚያስረዳው። ዜጎች ባንተ ላይ ዕምነት ካጡ፣ በወስፌ ቅቤ ውጉልኝ ብትል እንኳ ይለግሙብሃል።
ማርክ ካርኒም ያንኑ ቁልፍ የአመራርነት አከርካሪ አጥንት ነው ደጋግሞ የሚያመላክተው። ግን በምሁራዊ በጥልቀት ነው፤ የተለያዩ ሞዴሎችን እያቀረበ፣ በሌሎች ተሞክሮ የሠራና የከሸፈን አካሄድ ከዓለም የቅርብና የሩቅ ታሪክ እያወጣ፣ ከራሱ ጥልቅ ልምድ ጋር አያይዞ ይተነትንልሃል። ፓ! ሲያስቀና! እኛ እንዲህ የሚገላግለን ሰው ከየት ይሆን አፈላልገን የምናገኘው?
Assaf Hailu
ሳይሆን በእምነት ማጣት ነው!
“መታመን ከመሥዋዕትነት ይበልጣል!” — ማርክ ካርኒ
እንደ መግቢያ
#ethiopia | ይሄን መፅሐፍ ከሶስት ዓመት በፊት ገደማ አግኝቼ የተወሰነ ካነበብኩት በኋላ፣ በአንዱ ላይ ሌላውን እየደራረበ የሚቀጣጥለው የማያቋርጥ ሰበካና የጭብጦች መዓት አሰለቸኝ። ከሰላ ብዕረኛነት ወይ ከአሳማኝ ምሁራዊ ድርሰት ይልቅ፣ የካድሬ ዓይነት ወይ የቢሮክራት ዓይነት ዲስኩር መሠለኝ።
አላውቅም—ለምን እንደዚያ ሆኖ እንደታየኝ! በመሆኑም የሰውየውን እሴትን ያማከለ የመሪነት (Value-based Leadership) አስተሳሰብ፣ ጠንካራ የሞራል ሰብዕና፣ እንዲሁም የሰፋ ዕውቀቱንና ልምዱን አድንቄ መፅሐፉን አስቀመጥኩት። ባጭሩ፣ ማንበቡን ገታሁት።
ነገር ግን አሁን ድጋሚ አገኘሁት። መልሼ እያነበብኩት መደነቄ አልቀረም። የሚገርም ኤክስፐርት ነው! የተደነቀ የሃርቫርድና ኦክስፎርድ ዶክተር—ኢኮኖሚስት። በዓለማቀፍ ተቋማት ውስጥ ተረጋግቶ ማረጋጋትን በሚጠይቁ ትላልቅ ኃላፊነቶች ላይ ሠርቶ ብቃቱን ያስመሰከረ፣ ታምኖ የተከበረ ሰው ነው።
በማዕበል ውስጥ የቆመው መሪ
የ2008ቱ የምዕራቡ ዓለም የኢኮኖሚ ቀውስ ሲመጣ፣ የካናዳ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ሆኖ ካናዳን ከኢኮኖሚ መቅሰፍቱ በሽልም አወጣት። በ2018 ደግሞ የኮቪድ ምስቅልቅልና የብሬግዚት የኢኮኖሚ ገሞራ የእንግሊዝን ህልውና ሲያናውጠው፣ የባንክ ኦፍ ኢንግላንድ ገዢ ሆኖ በማዕበሉ ከመወሰድ አዳናቸው።
አሁን ደግሞ ከትራምፕ የሚመጣባቸው የኢኮኖሚ ነውጥና ተከታይ አደጋ ከፊታቸው ሲደቀን፣ ከእንግሊዝ አምጥተው የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አደረጉት። በሚዋከብና በሚለዋወጥ ማዕበል ውስጥ ቀጥ አድርጎ፣ አረጋግቶ እየመራት ነው። እንዴ? እንዲህ ዓይነት ሰው ከየትኛው ፕላኔት ፈልገህ የምታገኘው ነው? ማርክ ካርኒ ነው ስሙ — ዶክተር ማርክ ካርኒ! ጉድ እኮ ነው።
አሁን ይሄን መፅሐፍ በሶስት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ አንስቼው እንዴት ልላቀቅ? ከኤአይ (AI) ቴክኖሎጂ እስከ ግዙፋን የንግድ ድርጅቶች፣ ከሰው ልጅ ስነልቦና እስከ ድኅረ-ዘመናዊ አስተሳሰቦች፣ ከተራቀቁ የሶሻል ሚዲያ አልጎሪዝሞች እስከ ክላሲካል ታሪክ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ፖለቲካና ማህበራዊ ቲዎሪዎች — ሰውየው ሁሉንም ጠጥቶታል።
የቀደመውን መልክና ቁመናው፣ ንግግሩና ትህትናው ያማረውን መሪያቸውን ጀስቲን ትሩዶን ከዚህ የዚህችን ዓለም ፅድቅና ኩነኔ ምጥጥ አድርጎ ከበላ የዕውቀት ቀበኛ ሰው ጋር ስታነፃፅረው—አንድ ህፃን ልጅንና አንድ የታወቀ ፕሮፌሰርን ጎን ለጎን ቁጭ አድርገህ እንደማነፃፀር ያህል ሆኖ ይሰማሃል።
የውድቀትና የስኬት አከርካሪ — እምነት!
ያም ተባለ ይህ፣ ይሄ ደራሲ (እና ማዕበሉን ፀጥ የሚያደርገው ተዓምረኛ ሰው) ማርክ ካርኒ፣ በዚህ መፅሐፉ የሚዘረዝራቸውን የሕዝብና የመንግሥት አለመተማመን፣ የሀገር ውድመትና የኢኮኖሚ ክስረት ምክንያቶች ስታነብ ፈዝዘህ ትቀራለህ!
ምንጩ በትክክል ተፈላጊ በሆኑና በማያወላዱ እሴቶች ላይ ተመርኩዞ ሀገርን ለመምራት ያለመቻል — ባጭሩ የመሪነት ብቃት ማነስ — መሆኑን በምሁራዊ ኤክስፐርት ደረጃ የሚተነትንበት መንገድ በራሱ ለብቻው አንድ ትልቅ መፅሐፍ የሚወጣው ነው!
ለነገሩ ከካርኒ በፊትም ዴቪድ ጆንስተን የተባለው የቀድሞው የካናዳ ገቨርነር ጄነራል "Trust" በሚል መፅሐፉ ዘርዝሮ የፃፈው ነበረ። ግን ያ ይበልጥ ከግል ተሞክሮው ተነስቶ ለፖለቲካኞችና ለሀገር አስተዳዳሪዎች የሰጠው ምክር ነበር። “ትልቁ ነገር ዜጋችሁ እናንተን ያምናችኋል ወይ?” በማለት ነበር የሚያስረዳው። ዜጎች ባንተ ላይ ዕምነት ካጡ፣ በወስፌ ቅቤ ውጉልኝ ብትል እንኳ ይለግሙብሃል።
ማርክ ካርኒም ያንኑ ቁልፍ የአመራርነት አከርካሪ አጥንት ነው ደጋግሞ የሚያመላክተው። ግን በምሁራዊ በጥልቀት ነው፤ የተለያዩ ሞዴሎችን እያቀረበ፣ በሌሎች ተሞክሮ የሠራና የከሸፈን አካሄድ ከዓለም የቅርብና የሩቅ ታሪክ እያወጣ፣ ከራሱ ጥልቅ ልምድ ጋር አያይዞ ይተነትንልሃል። ፓ! ሲያስቀና! እኛ እንዲህ የሚገላግለን ሰው ከየት ይሆን አፈላልገን የምናገኘው?
Assaf Hailu
8 hours ago
የኤሌክትሪክ ኃይል አዲስ ኃይል ማስገቢያ የዱቤ ክፍያ ወለድ ሙሉ በሙሉ ተነሳ‼️
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስገቢያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች ይጠየቅ የነበረውን ከ3 እስከ 9 በመቶ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ቀደም ሲል የዱቤ ክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ወለድ ይጣል ነበር።
አሁን ወለዱ መነሳቱ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ዜጎች የምስራች መሆኑንና አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ከሰኔ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በተጀመረው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር በሁለት ሳምንታት ብቻ 19,231 አዳዲስ ደንበኞች ኤሌክትሪክ ማግኘት ችለዋል።
ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664,505 አዳዲስ ደንበኞችን ያገናኘ ሲሆን፣ በ2019 ዓ.ም. ደግሞ 1.1 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን ለማገናኘት አቅዷል።
ኢንጅነር ጌቱ እንደገለጹት፣ አገልግሎቱ በ70 ዓመታት ታሪኩ 5.88 ሚሊዮን ደንበኞችን ማገናኘት ችሏል፤ አሁን ግን በዓመት እስከ 1 ሚሊዮን ደንበኞችን የማገናኘት አቅም ላይ ደርሷል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስገቢያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች ይጠየቅ የነበረውን ከ3 እስከ 9 በመቶ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ቀደም ሲል የዱቤ ክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ወለድ ይጣል ነበር።
አሁን ወለዱ መነሳቱ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ዜጎች የምስራች መሆኑንና አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ከሰኔ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በተጀመረው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር በሁለት ሳምንታት ብቻ 19,231 አዳዲስ ደንበኞች ኤሌክትሪክ ማግኘት ችለዋል።
ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664,505 አዳዲስ ደንበኞችን ያገናኘ ሲሆን፣ በ2019 ዓ.ም. ደግሞ 1.1 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን ለማገናኘት አቅዷል።
ኢንጅነር ጌቱ እንደገለጹት፣ አገልግሎቱ በ70 ዓመታት ታሪኩ 5.88 ሚሊዮን ደንበኞችን ማገናኘት ችሏል፤ አሁን ግን በዓመት እስከ 1 ሚሊዮን ደንበኞችን የማገናኘት አቅም ላይ ደርሷል።
Seledadotio
Seledadotio
8 hours ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምዝገባ ተጀመረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ እና የአውሮፕላን ጥገና ቦታዎች ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል።
እስከ ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ በኦንላይን ምዝገባ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እና መታወቂያቸውን በተለዩ ሁለት የፒዲኤፍ (PDF) ፋይሎች አዘጋጅተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የምዝገባ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔት የሚከናወን ቢሆንም የጽሁፍ ፈተና እና የኢንተርቪው ሂደቶች በአዲስ አበባ ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው የክፍለ ሀገር አመልካቾች ይህንን ታሳቢ ማድረግ አለባቸው።
የፋይል መጠኑም ከ1 ሜጋባይት መብለጥ የሌለበት ሲሆን ዝርዝር መረጃዎችን እና የአመዘጋገብ ቅደም ተከተሎችን በኩባንያው ይፋዊ ድረ-ገጽ ይከታተሉ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ እና የአውሮፕላን ጥገና ቦታዎች ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል።
እስከ ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ በኦንላይን ምዝገባ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን እና መታወቂያቸውን በተለዩ ሁለት የፒዲኤፍ (PDF) ፋይሎች አዘጋጅተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የምዝገባ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ በኢንተርኔት የሚከናወን ቢሆንም የጽሁፍ ፈተና እና የኢንተርቪው ሂደቶች በአዲስ አበባ ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው የክፍለ ሀገር አመልካቾች ይህንን ታሳቢ ማድረግ አለባቸው።
የፋይል መጠኑም ከ1 ሜጋባይት መብለጥ የሌለበት ሲሆን ዝርዝር መረጃዎችን እና የአመዘጋገብ ቅደም ተከተሎችን በኩባንያው ይፋዊ ድረ-ገጽ ይከታተሉ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 hours ago
አገልግሎቱ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ የዱቤ ክፍያ ወለድ ሙሉ ለመሉ አነሳ
********************
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች የሚጣለውን የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንደገለጹት፣ የወለድ ክፍያው መነሳቱ የአዲስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ፍላጎት ያላቸው ሆነው የማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርግ ነው።
በቅርቡ ሥራ ላይ በዋለው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር ከሰኔ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ብቻ 19 ሺህ 231 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል።
አሰራሩ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች ክፍያውን በተወሰነ ጊዜ ተከፋፍለው እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ ነው።
እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ቀደም ሲል የክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት የሚደርስ ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ ወለድ ይታሰብ ነበር። አሁን ይህ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።
የወለድ ክፍያው መነሳቱ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ደንበኞች ትልቅ የምስራች መሆኑን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል።
በዚህ ውሳኔ ደንበኞች ያለባቸውን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል፣ በዱቤ ክፍያ ሥርዓት አማካኝነት አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ይችላሉ።
ይህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኃይልን ለበለጠ የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ፣ ዜጎች ከኤሌክትሪክ ኃይል የሚገኘውን ጥቅም እንዲያገኙ ለማስቻልና የደንበኛ ተኮር አገልግሎቱን ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።
ይህ አሰራር የዜጎችን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና የአዲስ ደንበኞችን ቁጥር ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2019 በጀት ዓመት 1.1 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ ይዟል። ይህም ተቋሙ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ ካለው ሥራ አንዱ አካል ነው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንዳብራሩት፣ ተቋሙ በ70 ዓመታት ታሪኩ ማገናኘት የቻለው የደንበኞች ቁጥር 5.88 ሚሊዮን ያህል ሲሆን፣ አሁን ላይ ግን በየዓመቱ ወደ 1 ሚሊዮን ደንበኞችን የማገናኘት አቅም ላይ ደርሷል።
በተያያዘም ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664 ሺህ 505 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል። ይህ አፈጻጸም ተቋሙ አዳዲስ ደንበኞችን በማገናኘት ያለውን አቅም ያሳያል።
********************
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች የሚጣለውን የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው አስታወቁ።
ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንደገለጹት፣ የወለድ ክፍያው መነሳቱ የአዲስ ኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ፍላጎት ያላቸው ሆነው የማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርግ ነው።
በቅርቡ ሥራ ላይ በዋለው የአዲስ ቆጣሪ የዱቤ አሰራር ከሰኔ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ብቻ 19 ሺህ 231 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል።
አሰራሩ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያውን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ ደንበኞች ክፍያውን በተወሰነ ጊዜ ተከፋፍለው እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ ነው።
እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ቀደም ሲል የክፍያ ጊዜው እስከ 24 ወራት የሚደርስ ሲሆን፣ ከ6 ወራት በላይ ለሚቆይ ክፍያ ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ ወለድ ይታሰብ ነበር። አሁን ይህ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።
የወለድ ክፍያው መነሳቱ በተለይ የአዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መፈጸም ለማይችሉ ደንበኞች ትልቅ የምስራች መሆኑን ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል።
በዚህ ውሳኔ ደንበኞች ያለባቸውን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል፣ በዱቤ ክፍያ ሥርዓት አማካኝነት አዲስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስገባት ይችላሉ።
ይህም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኃይልን ለበለጠ የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ፣ ዜጎች ከኤሌክትሪክ ኃይል የሚገኘውን ጥቅም እንዲያገኙ ለማስቻልና የደንበኛ ተኮር አገልግሎቱን ለማጠናከር ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።
ይህ አሰራር የዜጎችን የአንድ ጊዜ የክፍያ ጫና በማቃለል የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና የአዲስ ደንበኞችን ቁጥር ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2019 በጀት ዓመት 1.1 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ ይዟል። ይህም ተቋሙ የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋትና በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ ካለው ሥራ አንዱ አካል ነው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እንዳብራሩት፣ ተቋሙ በ70 ዓመታት ታሪኩ ማገናኘት የቻለው የደንበኞች ቁጥር 5.88 ሚሊዮን ያህል ሲሆን፣ አሁን ላይ ግን በየዓመቱ ወደ 1 ሚሊዮን ደንበኞችን የማገናኘት አቅም ላይ ደርሷል።
በተያያዘም ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 664 ሺህ 505 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል። ይህ አፈጻጸም ተቋሙ አዳዲስ ደንበኞችን በማገናኘት ያለውን አቅም ያሳያል።
10 hours ago
ከ2010 በኋላ የወጡ አብዛኛዎቹ አዋጆች በችኮላ የተዘጋጁ በመሆናቸው በተደጋጋሚ እንዲሸሻሉ መደረጋቸው በጥናት ተመላከተ
ከ2010 ዓ.ም. በኋላ የወጡ አብዛኛዎቹ አዋጆች በችኮላ የተዘጋጁ በመሆናቸው ለተደጋጋሚ ማሻሻያ መጋለጣቸውንና ከአዋጆቹ ድንጋጌዎች ጋር የሚጋጩ ደንቦችና መመሪያዎች እንዲወጡ ምክንያት መሆናቸውን የፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ጥናት አመላከተ።
ኢንስቲትዩቱ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር ባካሄዳቸው አምስት ጥናቶች ላይ ባደረገው የማጽደቂያ ዓውደ ጥናት ግኝቶቹን አቅርቧል።
ጥናቱ ከ2010 እስከ 2018 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጡ ሁሉንም አዋጆች የሸፈነ ሲሆን፣ በሀገሪቱ የሕግ አወጣጥ ሥርዓት መረጋጋትን የሚመለከት የተለየ ፖሊሲ እንደሌለ ጠቁሟል።
ለአብነትም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የወጣው አዋጅ በተመሳሳይ ዓመት በሌላ አዋጅ መሻሻሉንና ከሁለት ዓመት በኋላም በ2015 ዓ.ም. እንደገና መሻሻሉን ጥናቱ አመላክቷል።
በተጨማሪም አንዳንድ አዋጆች ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጩ ድንጋጌዎች እንዳሏቸው ጥናቱ ጠቁሟል።
በሕገ መንግሥቱ ውስጥም አሻሚ ቃላት፣ ግልጽነት የጎደላቸው አንቀጾችና አንዳንድ የሚጋጩ መርሆዎች መኖራቸውን ጥናቱ አመላክቶ፣ የሕገ መንግሥቱ ትርጓሜ ጉዳይ በጥናት እንዲታይ ምክረ ሃሳብ አቅርቧል።
ደንቦችና መመሪያዎች በየጊዜው ሲሻሻሉም በቂ ጥናትና ትኩረት ሊደረግባቸው እንደሚገባ ጥናቱ አሳስቧል።ዘገባው የሪፖርተር ነው።
Seledadotio
Seledadotio
ከ2010 ዓ.ም. በኋላ የወጡ አብዛኛዎቹ አዋጆች በችኮላ የተዘጋጁ በመሆናቸው ለተደጋጋሚ ማሻሻያ መጋለጣቸውንና ከአዋጆቹ ድንጋጌዎች ጋር የሚጋጩ ደንቦችና መመሪያዎች እንዲወጡ ምክንያት መሆናቸውን የፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ጥናት አመላከተ።
ኢንስቲትዩቱ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር ባካሄዳቸው አምስት ጥናቶች ላይ ባደረገው የማጽደቂያ ዓውደ ጥናት ግኝቶቹን አቅርቧል።
ጥናቱ ከ2010 እስከ 2018 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጡ ሁሉንም አዋጆች የሸፈነ ሲሆን፣ በሀገሪቱ የሕግ አወጣጥ ሥርዓት መረጋጋትን የሚመለከት የተለየ ፖሊሲ እንደሌለ ጠቁሟል።
ለአብነትም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የወጣው አዋጅ በተመሳሳይ ዓመት በሌላ አዋጅ መሻሻሉንና ከሁለት ዓመት በኋላም በ2015 ዓ.ም. እንደገና መሻሻሉን ጥናቱ አመላክቷል።
በተጨማሪም አንዳንድ አዋጆች ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጩ ድንጋጌዎች እንዳሏቸው ጥናቱ ጠቁሟል።
በሕገ መንግሥቱ ውስጥም አሻሚ ቃላት፣ ግልጽነት የጎደላቸው አንቀጾችና አንዳንድ የሚጋጩ መርሆዎች መኖራቸውን ጥናቱ አመላክቶ፣ የሕገ መንግሥቱ ትርጓሜ ጉዳይ በጥናት እንዲታይ ምክረ ሃሳብ አቅርቧል።
ደንቦችና መመሪያዎች በየጊዜው ሲሻሻሉም በቂ ጥናትና ትኩረት ሊደረግባቸው እንደሚገባ ጥናቱ አሳስቧል።ዘገባው የሪፖርተር ነው።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
11 hours ago
Comments