የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 ጎፋ መብራት ኮንዶሚኒየም፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ናሰው ሪልስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ፣ ሀዋርያው ቸርች ፣ ኪዳነ-ምህረት ቤተ-ክርስቲያን እና አካባቢው፣
👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ቆሬ አደባባይ ፣ አሚጎ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ፋና ት/ቤት እና አካባቢው፣
✅ከረፋዱ 4፡00-11፡00
👉የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋራጅ አካባቢ፣ ማዕድን ሚኒስቴር ፣ ላምበረት መናሀሪያ እና አካባቢው፣
👉ጉርድ ሾላ ቴሌ ፣ የካ ሞሰብ ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ፣ ጃክሮስ አደባባይ ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡30
👉ባህርዳር ቀበሌ11፣ ማራኪ ቴሌ፣ ማራኪ ቀበሌ ቢሮ፣ ቀበሌ16፣ ሕዳሴ፣ መኮድ ኮንዶሚኒየም ፣ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ቀርሳ፣ ቁልቢ፣ ኮሮሚ፣ ላንጌ እና አካባቢው
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 ጎፋ መብራት ኮንዶሚኒየም፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ናሰው ሪልስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ፣ ሀዋርያው ቸርች ፣ ኪዳነ-ምህረት ቤተ-ክርስቲያን እና አካባቢው፣
👉መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ ቆሬ አደባባይ ፣ አሚጎ ኮንዶሚንየም በከፊል፣ ፋና ት/ቤት እና አካባቢው፣
✅ከረፋዱ 4፡00-11፡00
👉የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋራጅ አካባቢ፣ ማዕድን ሚኒስቴር ፣ ላምበረት መናሀሪያ እና አካባቢው፣
👉ጉርድ ሾላ ቴሌ ፣ የካ ሞሰብ ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ፣ ጃክሮስ አደባባይ ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡30
👉ባህርዳር ቀበሌ11፣ ማራኪ ቴሌ፣ ማራኪ ቀበሌ ቢሮ፣ ቀበሌ16፣ ሕዳሴ፣ መኮድ ኮንዶሚኒየም ፣ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ቀርሳ፣ ቁልቢ፣ ኮሮሚ፣ ላንጌ እና አካባቢው
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
5 hours ago