19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሰሜን ኮሪያ እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሞስኮ ተገናኝተው መወያየታቸውን ተከትሎ፣ ፕዮንግያንግ በዩክሬን ላይ ለምታካሂደው ጦርነት ለሞስኮ ያላትን ሙሉና ፅኑ ድጋፍ በድጋሚ ማረጋገጧን የሀገሪቱ መንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ይህ ስብሰባ የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በቅርቡ ክሬምሊንን ሊጎበኙ ይችላሉ የሚለውን ግምት ከፍ አድርጎታል።
በዲፕሎማሲው መስክ የተገለሉት ሰሜን ኮሪያ እና ሩሲያ፣ እ.ኤ.አ. በ2022 መጀመሪያ ላይ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ሙሉ በሙሉ ወታደራዊ ወረራ ከሰነዘረችበት ጊዜ ጀምሮ በመካከላቸው ያለውን ሁለንተናዊ ትብብር በከፍተኛ ፍጥነት እያሰፉት ይገኛሉ። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚያስረዱት፣ ፕዮንግያንግ የጦር ግንባር በሆነችው የሩሲያ ኩርስክ (Kursk) ግዛት ውስጥ የጦር ሰራዊት ያሰማራች ሲሆን፣ ለሞስኮም የተለያዩ የጦር መሣሪያ ሥርዓቶችን አቅርባለች። ሰሜን ኮሪያ ይህንን ያደረገችው ከሩሲያ የምታገኘውን የፋይናንስ ድጋፍ፣ የምግብ፣ የኃይል አቅርቦት እና የወታደራዊ ቴክኖሎጂ ሽግግር ዋስትና ለማረጋገጥ ነው።
የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቾይ ሶን ሁዪ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር በሞስኮ ካደረጉት ስብሰባ በኋላ፣ የሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት በረጅም ጊዜ እና በዘርፈ ብዙ መስኮች ይበልጥ ለማፋጠን ያላቸውን "የማይናወጥ የፖለቲካ ፍላጎት" በድጋሚ ማረጋገጣቸውን የፕዮንግያንግ መንግሥት ሚዲያ ዘግቧል። በሌላ በኩል ሩሲያ፣ ሰሜን ኮሪያ ሉዓላዊነቷን እና ደኅንነቷን ለመጠበቅ ለምታደርገው ጥረት ሙሉ ድጋፏን መግለጿ በሪፖርቱ ተመልክቷል።
በዲፕሎማሲው መስክ የተገለሉት ሰሜን ኮሪያ እና ሩሲያ፣ እ.ኤ.አ. በ2022 መጀመሪያ ላይ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ሙሉ በሙሉ ወታደራዊ ወረራ ከሰነዘረችበት ጊዜ ጀምሮ በመካከላቸው ያለውን ሁለንተናዊ ትብብር በከፍተኛ ፍጥነት እያሰፉት ይገኛሉ። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚያስረዱት፣ ፕዮንግያንግ የጦር ግንባር በሆነችው የሩሲያ ኩርስክ (Kursk) ግዛት ውስጥ የጦር ሰራዊት ያሰማራች ሲሆን፣ ለሞስኮም የተለያዩ የጦር መሣሪያ ሥርዓቶችን አቅርባለች። ሰሜን ኮሪያ ይህንን ያደረገችው ከሩሲያ የምታገኘውን የፋይናንስ ድጋፍ፣ የምግብ፣ የኃይል አቅርቦት እና የወታደራዊ ቴክኖሎጂ ሽግግር ዋስትና ለማረጋገጥ ነው።
የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቾይ ሶን ሁዪ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር በሞስኮ ካደረጉት ስብሰባ በኋላ፣ የሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት በረጅም ጊዜ እና በዘርፈ ብዙ መስኮች ይበልጥ ለማፋጠን ያላቸውን "የማይናወጥ የፖለቲካ ፍላጎት" በድጋሚ ማረጋገጣቸውን የፕዮንግያንግ መንግሥት ሚዲያ ዘግቧል። በሌላ በኩል ሩሲያ፣ ሰሜን ኮሪያ ሉዓላዊነቷን እና ደኅንነቷን ለመጠበቅ ለምታደርገው ጥረት ሙሉ ድጋፏን መግለጿ በሪፖርቱ ተመልክቷል።
2 months ago
ሺ ጂንፒንግ ሰሜን ኮሪያ ገቡ
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ የገቡ ሲሆን፥ በፒዮንግያንግ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከፍተኛና ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ይህ በሁለቱ መሪዎች መካከል የሚካሄደው ታሪካዊ ምክክር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበ ሲሆን፥ በቆይታቸውም ቀጣናዊ ደህንነትንና የሁለትዮሽ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው አበይት ጉዳዮች ላይ በስፋት ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#china #northkorea #xijinping #kimjongun #geopolitics #asiapacific #breakingnews
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ የገቡ ሲሆን፥ በፒዮንግያንግ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከፍተኛና ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ይህ በሁለቱ መሪዎች መካከል የሚካሄደው ታሪካዊ ምክክር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበ ሲሆን፥ በቆይታቸውም ቀጣናዊ ደህንነትንና የሁለትዮሽ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው አበይት ጉዳዮች ላይ በስፋት ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#china #northkorea #xijinping #kimjongun #geopolitics #asiapacific #breakingnews
3 months ago
የፕሬዚዳንት ኪም ትዕዛዝ
#ethiopia | ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን በደቡባዊ የአገራቸው ድንበር መከላከያው እንዲጠናከር ትዕዛዝ ሰጡ።
ከሰሜን ኮሪያ የተለያዩ ዕዞች ከተውጣጡ ወታደራዊ ሀላፊዎች ጋር ስለዝግጁነት መክረዋል ኪም ጆንግ ኡን።
ከዕዝና ብርጌድ አዛዦች ጋር የተወያዩት ኪም በደቡባዊ የሰሜን ኮሪያ ክፍል ያለው ድንበር ላይ ዝግጅት እንዲደረግ ማሳሰባቸው ለደቡብ ኮሪያ ፖለቲከኞች አዲስ ወታደራዊ ስጋት ጋርጦባቸዋል ።
ሊቀሰቀስ የሚችልን ማንኛውንም ጦርነት ለመቀልበስ የጦሩን ትጥቅ ማዘመን፣ቁልፍ ዕዞችን ማጠናከር እና መሰል ዝግጅቶች እንዲደረጉም ጥሪ ቀርቧል።
በደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ ትስስር ስጋት የሆነባቸው ኪሞቹ በተለያየ ጊዜ የሚፈፀምብንን ወታደራዊ ትንኮሳ መመከት አለብን የሚል ዕምነት አላቸውም ተብሏል።
በፒዮንግያንግ እና ሴዑል መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መልኩን እየለወጠ መምጣቱን የሚጠቁም ትዕዛዝ ሆኖም ተመዝግቧል።
ኪም ጆንግ ኡን አዳዲስ የጦር መሳሪያ ስርዓቶች ወደ ውጊያ አውድ እንዲገቡ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ መስጠታቸውም አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbcethiopia #skorea #leader #sk
#ethiopia | ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን በደቡባዊ የአገራቸው ድንበር መከላከያው እንዲጠናከር ትዕዛዝ ሰጡ።
ከሰሜን ኮሪያ የተለያዩ ዕዞች ከተውጣጡ ወታደራዊ ሀላፊዎች ጋር ስለዝግጁነት መክረዋል ኪም ጆንግ ኡን።
ከዕዝና ብርጌድ አዛዦች ጋር የተወያዩት ኪም በደቡባዊ የሰሜን ኮሪያ ክፍል ያለው ድንበር ላይ ዝግጅት እንዲደረግ ማሳሰባቸው ለደቡብ ኮሪያ ፖለቲከኞች አዲስ ወታደራዊ ስጋት ጋርጦባቸዋል ።
ሊቀሰቀስ የሚችልን ማንኛውንም ጦርነት ለመቀልበስ የጦሩን ትጥቅ ማዘመን፣ቁልፍ ዕዞችን ማጠናከር እና መሰል ዝግጅቶች እንዲደረጉም ጥሪ ቀርቧል።
በደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ ትስስር ስጋት የሆነባቸው ኪሞቹ በተለያየ ጊዜ የሚፈፀምብንን ወታደራዊ ትንኮሳ መመከት አለብን የሚል ዕምነት አላቸውም ተብሏል።
በፒዮንግያንግ እና ሴዑል መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መልኩን እየለወጠ መምጣቱን የሚጠቁም ትዕዛዝ ሆኖም ተመዝግቧል።
ኪም ጆንግ ኡን አዳዲስ የጦር መሳሪያ ስርዓቶች ወደ ውጊያ አውድ እንዲገቡ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ መስጠታቸውም አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #nbcethiopia #skorea #leader #sk
3 months ago
ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን በደቡባዊ የአገራቸው ድንበር መከላከያው እንዲጠናከር ትዕዛዝ ሰጡ።
ከሰሜን ኮሪያ የተለያዩ ዕዞች ከተውጣጡ ወታደራዊ ሀላፊዎች ጋር ስለዝግጁነት መክረዋል ኪም ጆንግ ኡን።
ከዕዝና ብርጌድ አዛዦች ጋር የተወያዩት ኪም በደቡባዊ የሰሜን ኮሪያ ክፍል ያለው ድንበር ላይ ዝግጅት እንዲደረግ ማሳሰባቸው ለደቡብ ኮሪያ ፖለቲከኞች አዲስ ወታደራዊ ስጋት ጋርጦባቸዋል ።
ሊቀሰቀስ የሚችልን ማንኛውንም ጦርነት ለመቀልበስ የጦሩን ትጥቅ ማዘመን፣ቁልፍ ዕዞችን ማጠናከር እና መሰል ዝግጅቶች እንዲደረጉም ጥሪ ቀርቧል።
በደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ ትስስር ስጋት የሆነባቸው ኪሞቹ በተለያየ ጊዜ የሚፈፀምብንን ወታደራዊ ትንኮሳ መመከት አለብን የሚል ዕምነት አላቸውም ተብሏል።
በፒዮንግያንግ እና ሴዑል መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መልኩን እየለወጠ መምጣቱን የሚጠቁም ትዕዛዝ ሆኖም ተመዝግቧል።
ኪም ጆንግ ኡን አዳዲስ የጦር መሳሪያ ስርዓቶች ወደ ውጊያ አውድ እንዲገቡ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ መስጠታቸውም አይዘነጋም።
seledadotio
seledadotio
ከሰሜን ኮሪያ የተለያዩ ዕዞች ከተውጣጡ ወታደራዊ ሀላፊዎች ጋር ስለዝግጁነት መክረዋል ኪም ጆንግ ኡን።
ከዕዝና ብርጌድ አዛዦች ጋር የተወያዩት ኪም በደቡባዊ የሰሜን ኮሪያ ክፍል ያለው ድንበር ላይ ዝግጅት እንዲደረግ ማሳሰባቸው ለደቡብ ኮሪያ ፖለቲከኞች አዲስ ወታደራዊ ስጋት ጋርጦባቸዋል ።
ሊቀሰቀስ የሚችልን ማንኛውንም ጦርነት ለመቀልበስ የጦሩን ትጥቅ ማዘመን፣ቁልፍ ዕዞችን ማጠናከር እና መሰል ዝግጅቶች እንዲደረጉም ጥሪ ቀርቧል።
በደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ ትስስር ስጋት የሆነባቸው ኪሞቹ በተለያየ ጊዜ የሚፈፀምብንን ወታደራዊ ትንኮሳ መመከት አለብን የሚል ዕምነት አላቸውም ተብሏል።
በፒዮንግያንግ እና ሴዑል መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት መልኩን እየለወጠ መምጣቱን የሚጠቁም ትዕዛዝ ሆኖም ተመዝግቧል።
ኪም ጆንግ ኡን አዳዲስ የጦር መሳሪያ ስርዓቶች ወደ ውጊያ አውድ እንዲገቡ ተደጋጋሚ ማሳሰቢያ መስጠታቸውም አይዘነጋም።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"ኪም ጆንግ ኡን ከተገደሉ ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ጥቃት ትሰነዝራለች:-አዲሱ ድንጋጌ‼️
የሰሜን ኮሪያ መንግስት በሕገ መንግስቱ ላይ ባደረገው አዲስ ማሻሻያ፣ መሪው ኪም ጆንግ ኡን በጠላት ሃይሎች ከተገደሉ ወይም የግድያ ሙከራ ከተፈጸመባቸው ወታደራዊ ሃይሉ አውቶማቲክ የሆነ የኒውክሌር አጸፋዊ ጥቃት እንዲሰነዝር አዝዟል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የአይሑድ እና የአሜሪካ ጥምረት በቴሕራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት የኢራኑ የበላይ መሪ አሊ ካሜኒ እና የቅርብ አማካሪዎቻቸው መገደላቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል።
ኪም ጆንግ ኡንም ተመሳሳይ “የአመራር ማጥፋት” (Decapitation Strike) ጥቃት ሊሰነዘርብኝ ይችላል በሚል ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተነግሯል።
በፒዮንግያንግ በተካሄደው 15ኛው የሰሜን ኮሪያ የሕዝብ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ በጸደቀው የኒውክሌር ፖሊሲ ሕግ አንቀጽ 3 ላይ እንደሰፈረው፣ የአገሪቱ የኒውክሌር ሃይል ዕዝ እና ቁጥጥር ስርዓት በጠላት ሃይሎች ጥቃት አደጋ ላይ ከወደቀ፣ የኒውክሌር ጥቃት “በአውቶማቲክ መንገድ እና ወዲያውኑ” ይፈጸማል።
ይህ ማለት መሪው ኪም ጆንግ ኡን ትዕዛዝ መስጠት በማይችሉበት ሁኔታ ላይ ቢሆኑ ወይም ቢገደሉ፣ ወታደራዊ መኮንኖቹ ያለምንም ተጨማሪ ትዕዛዝ አጸፋውን እንዲመልሱ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
seledadotio
seledadotio
የሰሜን ኮሪያ መንግስት በሕገ መንግስቱ ላይ ባደረገው አዲስ ማሻሻያ፣ መሪው ኪም ጆንግ ኡን በጠላት ሃይሎች ከተገደሉ ወይም የግድያ ሙከራ ከተፈጸመባቸው ወታደራዊ ሃይሉ አውቶማቲክ የሆነ የኒውክሌር አጸፋዊ ጥቃት እንዲሰነዝር አዝዟል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የአይሑድ እና የአሜሪካ ጥምረት በቴሕራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት የኢራኑ የበላይ መሪ አሊ ካሜኒ እና የቅርብ አማካሪዎቻቸው መገደላቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል።
ኪም ጆንግ ኡንም ተመሳሳይ “የአመራር ማጥፋት” (Decapitation Strike) ጥቃት ሊሰነዘርብኝ ይችላል በሚል ከፍተኛ ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተነግሯል።
በፒዮንግያንግ በተካሄደው 15ኛው የሰሜን ኮሪያ የሕዝብ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ በጸደቀው የኒውክሌር ፖሊሲ ሕግ አንቀጽ 3 ላይ እንደሰፈረው፣ የአገሪቱ የኒውክሌር ሃይል ዕዝ እና ቁጥጥር ስርዓት በጠላት ሃይሎች ጥቃት አደጋ ላይ ከወደቀ፣ የኒውክሌር ጥቃት “በአውቶማቲክ መንገድ እና ወዲያውኑ” ይፈጸማል።
ይህ ማለት መሪው ኪም ጆንግ ኡን ትዕዛዝ መስጠት በማይችሉበት ሁኔታ ላይ ቢሆኑ ወይም ቢገደሉ፣ ወታደራዊ መኮንኖቹ ያለምንም ተጨማሪ ትዕዛዝ አጸፋውን እንዲመልሱ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የሞስኮ እና ፒዮንግያንግ ድርና ማግ ሆነናል አሉ
#ethiopia | የሩሲያው መከላከያ ሚኒስትር አንድሬ ቤሎሶቭ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብር ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አስታውቀዋል።
ይህ ጉብኝት በቃላት ደረጃ ከሚገለጽ ዲፕሎማሲ ባለፈ፣ በተግባር የሚታይ ስልታዊ ዝግጅት የታየበት ነው።
ሁለቱ ሀገራት ከ2027 እስከ 2031 የሚዘልቅ የጋራ ወታደራዊ ግንኙነት ፍኖተ ካርታ ላይ ተስማምተዋል። ይህም ትብብራቸው ለረጅም ጊዜ የሚቆይ መሆኑን ያሳያል።
በሰኔ 2024 የተፈረመው ስምምነት አንዱ ሀገር ጥቃት ቢሰነዘርበት ሌላኛው ወታደራዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ያስገድዳል። ይህም ሰሜን ኮሪያን የሩሲያ ቀጥተኛ የጦር አጋር አድርጓታል።
ቤሎሶቭ ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን ጦርነት ወቅት ለሩሲያ ላሳየችው "ወንድማዊ ድጋፍ" እና በኩርስክ ክልል ለተሳተፉት የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና ሰጥተዋል።
ይህ ጥምረት በ"እጅ በእጅ" ግብይት ላይ የተመሰረተ ይመስላል። ምዕራባውያን እንደሚሉት ከሆነ፦
ወደ 14,000 የሚጠጉ ወታደሮችን እና የጦር መሣሪያዎችን ለሩሲያ ግንባር አሰልፋለች።
ሩሲያ ምን ትሰጣለች? በምላሹ ዘመናዊ የወታደራዊ ቴክኖሎጂ ድጋፍ፣ የምግብ ዋስትና እና የኃይል (ኢነርጂ) አቅርቦትን ለሰሜን ኮሪያ ታረጋግጣለች።
ይህ ጥምረት በምዕራባውያን ዘንድ ከፍተኛ ስጋት የፈጠረው ሰሜን ኮሪያ በምትገኝበት ቀጠና (ምስራቅ እስያ) ያለውን የኃይል ሚዛን ሊያናጋ ስለሚችል እና የዩክሬን ጦርነትን መልክ ሊቀይር ስለሚችል ነው።
የሩሲያ ቴክኖሎጂ እና የሰሜን ኮሪያ የሰው ኃይል መቀላቀል ለኔቶ (NATO) አባላት ቀላል የማይባል የቤት ስራ ሆኖባቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ሩሲያ #ሰሜንኮሪያ #ወታደራዊትብብር #ኪምጆንግኡን #አንድሬቤሎሶቭ #የዓለምፖለቲካ #ዩክሬን #ዜና
#ethiopia | የሩሲያው መከላከያ ሚኒስትር አንድሬ ቤሎሶቭ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብር ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አስታውቀዋል።
ይህ ጉብኝት በቃላት ደረጃ ከሚገለጽ ዲፕሎማሲ ባለፈ፣ በተግባር የሚታይ ስልታዊ ዝግጅት የታየበት ነው።
ሁለቱ ሀገራት ከ2027 እስከ 2031 የሚዘልቅ የጋራ ወታደራዊ ግንኙነት ፍኖተ ካርታ ላይ ተስማምተዋል። ይህም ትብብራቸው ለረጅም ጊዜ የሚቆይ መሆኑን ያሳያል።
በሰኔ 2024 የተፈረመው ስምምነት አንዱ ሀገር ጥቃት ቢሰነዘርበት ሌላኛው ወታደራዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ያስገድዳል። ይህም ሰሜን ኮሪያን የሩሲያ ቀጥተኛ የጦር አጋር አድርጓታል።
ቤሎሶቭ ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን ጦርነት ወቅት ለሩሲያ ላሳየችው "ወንድማዊ ድጋፍ" እና በኩርስክ ክልል ለተሳተፉት የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና ሰጥተዋል።
ይህ ጥምረት በ"እጅ በእጅ" ግብይት ላይ የተመሰረተ ይመስላል። ምዕራባውያን እንደሚሉት ከሆነ፦
ወደ 14,000 የሚጠጉ ወታደሮችን እና የጦር መሣሪያዎችን ለሩሲያ ግንባር አሰልፋለች።
ሩሲያ ምን ትሰጣለች? በምላሹ ዘመናዊ የወታደራዊ ቴክኖሎጂ ድጋፍ፣ የምግብ ዋስትና እና የኃይል (ኢነርጂ) አቅርቦትን ለሰሜን ኮሪያ ታረጋግጣለች።
ይህ ጥምረት በምዕራባውያን ዘንድ ከፍተኛ ስጋት የፈጠረው ሰሜን ኮሪያ በምትገኝበት ቀጠና (ምስራቅ እስያ) ያለውን የኃይል ሚዛን ሊያናጋ ስለሚችል እና የዩክሬን ጦርነትን መልክ ሊቀይር ስለሚችል ነው።
የሩሲያ ቴክኖሎጂ እና የሰሜን ኮሪያ የሰው ኃይል መቀላቀል ለኔቶ (NATO) አባላት ቀላል የማይባል የቤት ስራ ሆኖባቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ሩሲያ #ሰሜንኮሪያ #ወታደራዊትብብር #ኪምጆንግኡን #አንድሬቤሎሶቭ #የዓለምፖለቲካ #ዩክሬን #ዜና
4 months ago
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክር የጠመንጃ ስጦታ አበረከቱላቸው
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በፒዮንግያንግ የጓደኝነት ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጠመንጃ በስጦታ ማበርከታቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሁለቱም መሪዎች ሩሲያ በዩክሬን የምታካሂደው ጦርነት ቁልፍ ደጋፊዎች ሲሆኑ፤በቅርበት ለመተባበር እና ከምዕራባውያን የሚመጣባቸውን ጫና ለመቋቋም ተስማምተዋል።
የቤላሩስ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን በለቀቁት ቪዲዮ፤ሉካሼንኮ ለኪም አውቶማቲክ ጠመንጃውን ሲያበረክቱ ‹‹ጠላቶች ቢመጡ በሚል ነው›› ሲሉ በቀልድ መልክ ተናግረዋል።
በምላሹም ኪም ለሉካሼንኮ ሰይፍ እና የቤላሩስ መሪ ምስል ያለበት የአበባ ማስቀመጫ በስጦታ ሰጥተዋል።
ሉካሼንኮ ለኪም እንደተናገሩት፤"እንደ ጓደኛ በዚህ ዓለም ውስጥ ሁሉንም ነገር እንዳየ ሰው ልነግርህ የምችለው ነገር ቢኖር፤ ይህንን ታታሪ እና ስነ-ስርዓት ያለው ህዝብ ይዘህ ሀገርህን ታላቅ ታደርጋታለህ " ማለታቸውን የቤላሩስ ዜና አገልግሎት ቤልታ ዘግቧል።
አክለውም "የዓለም አቀፍ ህግጋት በኃያላን መንግስታት በግልጽ ችላ በሚባሉበት እና በሚጣሱበት በዚህ ወቅት ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን ለመጠበቅ እና የዜጎቻቸውን ደህንነት ለማሻሻል መተባበር አለባቸው ብለዋል።
ሉካሼንኮ የጓደኝነት ስምምነቱን ‹‹መሰረታዊ›› ሲሉ የገለጹት ሲሆን፤ኪም በበኩላቸው ስምምነቱ "የሁለትዮሽ ግንኙነቱ የተረጋጋ እድገት እንዲኖረው ዋስትና ይሰጣል" ማለታቸውን ቤልታ ዘግቧል።
በተጨማሪም ሁለቱ መሪዎች ከግብርና እስከ መረጃ ቴክኖሎጂ እና የህዝብ ጤና ባሉ ዘርፎች ላይ ለመተባበር ተስማምተዋል።
ሰሜን ኮሪያ እና ቤላሩስ በሰብዓዊ መብት ጥሰት እና ሩሲያን በዩክሬን ጦርነት በመደገፋቸው በምዕራባውያን ከባድ ማዕቀብ ተጥሎባቸዋል።
በዚህ ወቅት ፒዮንግያንግ ለሩሲያ ጦር ወታደሮችን እያቀረበች ሲሆን፤ ባለፈው ዓመት የምዕራባውያን ባለስልጣናት ለቢቢሲ እንደተናገሩት በዩክሬን ጦርነት የመጀመሪያዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ 1 ሺህ የሚገመቱ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች ተገድለዋል።
ዩክሬን በበኩሏ ሩሲያ በዩክሬን ኢላማዎች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር የቤላሩስን ግዛት እንደ ጦር ሰፈር ትጠቀማለች ስትል ከሳለች።
ሀና ሰይፉ
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በፒዮንግያንግ የጓደኝነት ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጠመንጃ በስጦታ ማበርከታቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሁለቱም መሪዎች ሩሲያ በዩክሬን የምታካሂደው ጦርነት ቁልፍ ደጋፊዎች ሲሆኑ፤በቅርበት ለመተባበር እና ከምዕራባውያን የሚመጣባቸውን ጫና ለመቋቋም ተስማምተዋል።
የቤላሩስ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን በለቀቁት ቪዲዮ፤ሉካሼንኮ ለኪም አውቶማቲክ ጠመንጃውን ሲያበረክቱ ‹‹ጠላቶች ቢመጡ በሚል ነው›› ሲሉ በቀልድ መልክ ተናግረዋል።
በምላሹም ኪም ለሉካሼንኮ ሰይፍ እና የቤላሩስ መሪ ምስል ያለበት የአበባ ማስቀመጫ በስጦታ ሰጥተዋል።
ሉካሼንኮ ለኪም እንደተናገሩት፤"እንደ ጓደኛ በዚህ ዓለም ውስጥ ሁሉንም ነገር እንዳየ ሰው ልነግርህ የምችለው ነገር ቢኖር፤ ይህንን ታታሪ እና ስነ-ስርዓት ያለው ህዝብ ይዘህ ሀገርህን ታላቅ ታደርጋታለህ " ማለታቸውን የቤላሩስ ዜና አገልግሎት ቤልታ ዘግቧል።
አክለውም "የዓለም አቀፍ ህግጋት በኃያላን መንግስታት በግልጽ ችላ በሚባሉበት እና በሚጣሱበት በዚህ ወቅት ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን ለመጠበቅ እና የዜጎቻቸውን ደህንነት ለማሻሻል መተባበር አለባቸው ብለዋል።
ሉካሼንኮ የጓደኝነት ስምምነቱን ‹‹መሰረታዊ›› ሲሉ የገለጹት ሲሆን፤ኪም በበኩላቸው ስምምነቱ "የሁለትዮሽ ግንኙነቱ የተረጋጋ እድገት እንዲኖረው ዋስትና ይሰጣል" ማለታቸውን ቤልታ ዘግቧል።
በተጨማሪም ሁለቱ መሪዎች ከግብርና እስከ መረጃ ቴክኖሎጂ እና የህዝብ ጤና ባሉ ዘርፎች ላይ ለመተባበር ተስማምተዋል።
ሰሜን ኮሪያ እና ቤላሩስ በሰብዓዊ መብት ጥሰት እና ሩሲያን በዩክሬን ጦርነት በመደገፋቸው በምዕራባውያን ከባድ ማዕቀብ ተጥሎባቸዋል።
በዚህ ወቅት ፒዮንግያንግ ለሩሲያ ጦር ወታደሮችን እያቀረበች ሲሆን፤ ባለፈው ዓመት የምዕራባውያን ባለስልጣናት ለቢቢሲ እንደተናገሩት በዩክሬን ጦርነት የመጀመሪያዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ 1 ሺህ የሚገመቱ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች ተገድለዋል።
ዩክሬን በበኩሏ ሩሲያ በዩክሬን ኢላማዎች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር የቤላሩስን ግዛት እንደ ጦር ሰፈር ትጠቀማለች ስትል ከሳለች።
ሀና ሰይፉ
4 months ago
⚠️ የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን አሜሪካን "የሽብርተኛ ሀገር" ሲሉ ወነጀሉ!
የሰሜን ኮሪያው ከፍተኛ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በቅርቡ በሰጡት መግለጫ አሜሪካን "የሽብርተኛ ሀገር" (Terrorist State) በማለት የጠሩ ሲሆን፣ ዋሽንግተን በመላው ዓለም ሰላምን እያደፈረሰች መሆኗን በጽኑ ተችተዋል። መሪው አክለውም አሜሪካ በዓለም ዙሪያ የምታደርገው ጣልቃ ገብነት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለዓለም አቀፋዊ ሰላምና ደህንነት ትልቅ ስጋት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ጠንካራ መግለጫ የመጣው በፒዮንግያንግ እና በዋሽንግተን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በጨመረበት ወቅት ነው። ሰሜን ኮሪያ አሜሪካ በኮሪያ ልሳነ ምድር የምታደርገውን ወታደራዊ ልምምድ እና የምትጥለውን ማዕቀብ እንደ ጠብ ጫሪነት እንደምትመለከተው በተደጋጋሚ ስትገልጽ ቆይታለች። አሁን የቀረበው ክስም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል የጂኦ-ፖለቲካ ባለሙያዎች ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
መሪው በንግግራቸው ወቅት አሜሪካ የራሷን ጥቅም ለማስጠበቅ ስትል የተለያዩ ሀገራትን ሉዓላዊነት እየጣሰች እንደሆነ እና ይህ ድርጊቷም በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የሰላም መደፍረስ እያመጣ መሆኑን አስረድተዋል።
ይህ ንግግር ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና ሚሳኤል አቅሟን እያሳደገች ባለችበት ወቅት መሰማቱ፣ በምስራቅ እስያ ቀጠና ያለውን የኃይል ሚዛን እና የጸጥታ ሁኔታ ይበልጥ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል።
seledadotio
seledadotio
የሰሜን ኮሪያው ከፍተኛ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በቅርቡ በሰጡት መግለጫ አሜሪካን "የሽብርተኛ ሀገር" (Terrorist State) በማለት የጠሩ ሲሆን፣ ዋሽንግተን በመላው ዓለም ሰላምን እያደፈረሰች መሆኗን በጽኑ ተችተዋል። መሪው አክለውም አሜሪካ በዓለም ዙሪያ የምታደርገው ጣልቃ ገብነት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለዓለም አቀፋዊ ሰላምና ደህንነት ትልቅ ስጋት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ጠንካራ መግለጫ የመጣው በፒዮንግያንግ እና በዋሽንግተን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በጨመረበት ወቅት ነው። ሰሜን ኮሪያ አሜሪካ በኮሪያ ልሳነ ምድር የምታደርገውን ወታደራዊ ልምምድ እና የምትጥለውን ማዕቀብ እንደ ጠብ ጫሪነት እንደምትመለከተው በተደጋጋሚ ስትገልጽ ቆይታለች። አሁን የቀረበው ክስም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል የጂኦ-ፖለቲካ ባለሙያዎች ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
መሪው በንግግራቸው ወቅት አሜሪካ የራሷን ጥቅም ለማስጠበቅ ስትል የተለያዩ ሀገራትን ሉዓላዊነት እየጣሰች እንደሆነ እና ይህ ድርጊቷም በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የሰላም መደፍረስ እያመጣ መሆኑን አስረድተዋል።
ይህ ንግግር ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና ሚሳኤል አቅሟን እያሳደገች ባለችበት ወቅት መሰማቱ፣ በምስራቅ እስያ ቀጠና ያለውን የኃይል ሚዛን እና የጸጥታ ሁኔታ ይበልጥ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ሉካሼንኮ ለኪም ጆንግ ኡን የጦር መሳሪያ በስጦታ አበረከቱ
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ባደረጉት ጉብኝት ለሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን አውቶማቲክ ጠመንጃ በስጦታ አበረከቱ።
ሉካሼንኮ ስጦታውን ሲያስረክቡ "ጠላቶች ቢመጡ ትጠቀምበታለህ" በማለት በቀልድ መልክ መናገራቸው ተዘግቧል። ኪም ጆንግ ኡንም በምላሹ የራሳቸው ምስል ያለበትና ከባህር ዛጎል የተሰራ ትልቅ የአበባ ማስቀመጫ ሰጥተዋል።
ሁለቱ መሪዎች በምዕራባውያን ላይ ያላቸውን ተቃውሞ በመግለጽ የ"ወዳጅነትና ትብብር" ስምምነት ተፈራርመዋል።
ቤላሩስና ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን ጦርነት ሩሲያን በግልጽ የሚደግፉ ሲሆን፣ ጉብኝታቸውም አዲስ የትብብር ምዕራፍ መክፈቻ መሆኑ ተገልጿል።
ስምምነቱ ከግብርና እስከ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ያሉ ዘርፎችን ያጠቃልላል።
ምንጭ፦ AFP
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ባደረጉት ጉብኝት ለሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን አውቶማቲክ ጠመንጃ በስጦታ አበረከቱ።
ሉካሼንኮ ስጦታውን ሲያስረክቡ "ጠላቶች ቢመጡ ትጠቀምበታለህ" በማለት በቀልድ መልክ መናገራቸው ተዘግቧል። ኪም ጆንግ ኡንም በምላሹ የራሳቸው ምስል ያለበትና ከባህር ዛጎል የተሰራ ትልቅ የአበባ ማስቀመጫ ሰጥተዋል።
ሁለቱ መሪዎች በምዕራባውያን ላይ ያላቸውን ተቃውሞ በመግለጽ የ"ወዳጅነትና ትብብር" ስምምነት ተፈራርመዋል።
ቤላሩስና ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን ጦርነት ሩሲያን በግልጽ የሚደግፉ ሲሆን፣ ጉብኝታቸውም አዲስ የትብብር ምዕራፍ መክፈቻ መሆኑ ተገልጿል።
ስምምነቱ ከግብርና እስከ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ያሉ ዘርፎችን ያጠቃልላል።
ምንጭ፦ AFP
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ኪም ጆንግ ኡን እና ልጃቸው በአዲሱ የጦር ታንክ ልምምድ ላይ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ታዳጊ ሴት ልጃቸውን ጁ ኤን አስከትለው አዲስ የተመረተውን ዘመናዊ የጦር ታንክ ሲያስመርቁና ሲያስፈትኑ ታይተዋል። የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን (KCNA) ዛሬ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ ታዳጊዋ ጁ ኤ አባቷ በቅርብ ርቀት ሆኖ እየተከታተላት የጦር ታንኩን በብቃት ስታሽከረክር ታይታለች።
የአዲሱ ታንክ ልዩ ባህሪያት
ይህ አዲስ ታንክ የሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ ቴክኖሎጂ ምን ያህል እንደገፋ የሚያሳይ ነው ተብሏል። ዋና ዋናዎቹም፦
* የላቀ የመንቀሳቀስ ብቃት፦ በማንኛውም አስቸጋሪ መሬት ላይ በፍጥነት መጓዝ የሚችል፤
* ከፍተኛ የተኩስ ኃይል፦ ኢላማዎችን በከፍተኛ ጥራት መምታት የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀ፤
* የመከላከያ ዘዴ፦ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን የመመከት ልዩ አቅም ያለው መሆኑ ተገልጿል።
የጊዜው ስልታዊ መልዕክት
ይህ ወታደራዊ ትርኢት በአጋጣሚ የተከናወነ አይደለም። አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ "Freedom Shield" የተሰኘውን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ልምምድ ባጠናቀቁ ማግስት የተደረገ በመሆኑ፣ ፒዮንግያንግ ለጠላቶቿ የሰጠችው ቀጥተኛ ማስጠንቀቂያ እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
የጁ ኤ መገኘት ምን ያሳያል?
ታዳጊዋ ጁ ኤ በጦር ሜዳ ልምምዶች እና በከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጅቶች ላይ በብዛት መታየቷ፣ የሰሜን ኮሪያ ቀጣይ መሪ ለመሆን እየተዘጋጀች እንደሆነ ፍንጭ ይሰጣል። መሪው ኪም ጆንግ ኡን ልጃቸው በታንክ አሽከርካሪነት መቀመጫ ላይ ሆና ልምምድ ስታደርግ በኩራት ሲመለከቱ የሚያሳዩት ምስሎች፣ የቤተሰቡን የሥልጣን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ተምሳሌታዊ ትርጉም አለው ተብሎ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ጁኤ #የጦርታንክ #ወታደራዊልምምድ #ጂኦፖለቲካ #northkorea #kimjongun
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ታዳጊ ሴት ልጃቸውን ጁ ኤን አስከትለው አዲስ የተመረተውን ዘመናዊ የጦር ታንክ ሲያስመርቁና ሲያስፈትኑ ታይተዋል። የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን (KCNA) ዛሬ ባወጣው መረጃ መሰረት፣ ታዳጊዋ ጁ ኤ አባቷ በቅርብ ርቀት ሆኖ እየተከታተላት የጦር ታንኩን በብቃት ስታሽከረክር ታይታለች።
የአዲሱ ታንክ ልዩ ባህሪያት
ይህ አዲስ ታንክ የሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ ቴክኖሎጂ ምን ያህል እንደገፋ የሚያሳይ ነው ተብሏል። ዋና ዋናዎቹም፦
* የላቀ የመንቀሳቀስ ብቃት፦ በማንኛውም አስቸጋሪ መሬት ላይ በፍጥነት መጓዝ የሚችል፤
* ከፍተኛ የተኩስ ኃይል፦ ኢላማዎችን በከፍተኛ ጥራት መምታት የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀ፤
* የመከላከያ ዘዴ፦ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን የመመከት ልዩ አቅም ያለው መሆኑ ተገልጿል።
የጊዜው ስልታዊ መልዕክት
ይህ ወታደራዊ ትርኢት በአጋጣሚ የተከናወነ አይደለም። አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ "Freedom Shield" የተሰኘውን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ልምምድ ባጠናቀቁ ማግስት የተደረገ በመሆኑ፣ ፒዮንግያንግ ለጠላቶቿ የሰጠችው ቀጥተኛ ማስጠንቀቂያ እንደሆነ ተንታኞች ይገልጻሉ።
የጁ ኤ መገኘት ምን ያሳያል?
ታዳጊዋ ጁ ኤ በጦር ሜዳ ልምምዶች እና በከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጅቶች ላይ በብዛት መታየቷ፣ የሰሜን ኮሪያ ቀጣይ መሪ ለመሆን እየተዘጋጀች እንደሆነ ፍንጭ ይሰጣል። መሪው ኪም ጆንግ ኡን ልጃቸው በታንክ አሽከርካሪነት መቀመጫ ላይ ሆና ልምምድ ስታደርግ በኩራት ሲመለከቱ የሚያሳዩት ምስሎች፣ የቤተሰቡን የሥልጣን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ተምሳሌታዊ ትርጉም አለው ተብሎ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ጁኤ #የጦርታንክ #ወታደራዊልምምድ #ጂኦፖለቲካ #northkorea #kimjongun
5 months ago
ኪም ጆንግ ኡን እንዲህ ብለዋል‼️
"ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ኢራንን የሚወጋው ያቺ ሀገር ልትቋቋመው እንደማትችል ስላመነ ነው። የእኔን ሀገር ሰሜን ኮሪያን፣ ቻይናን ወይም ሩሲያን ለመተንኮስ የማይደፍረውም ለዚህ ነው፤ ምክንያቱም የእኛን ኃይልና ሚሳኤሎቻችንን በሚገባ ያውቃል።
እኛ መላዋን አሜሪካ በአንድ ሚሳኤል ብቻ ከምድረ-ገጽ ማጥፋት እንችላለን። እሱ ግጭት የሚፈልገው አጸፋ መመለስ እንደማይችሉ ከሚያምንባቸው አገራት ጋር ነው።
ነገር ግን ኢራን በእውነት ከፈለገች አብዛኛውን የአሜሪካ ክፍል በቦምብ መደብደብ ትችላለች። ጥቃት የማታደርሰው ግን የብዙ አሜሪካውያን ንጹሐን ዜጎች ሕይወት እንዳይጠፋ በመፍራት ብቻ ነው።"
ዛቻ ኃይልን አያረጋግጥም። የአንድ ሀገር እውነተኛ ታላቅነት የሚታየው በሰላም፣ በፍትህ እና ለሰው ልጅ ሕይወት በሚሰጥ ክብር ነው"ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
"ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ኢራንን የሚወጋው ያቺ ሀገር ልትቋቋመው እንደማትችል ስላመነ ነው። የእኔን ሀገር ሰሜን ኮሪያን፣ ቻይናን ወይም ሩሲያን ለመተንኮስ የማይደፍረውም ለዚህ ነው፤ ምክንያቱም የእኛን ኃይልና ሚሳኤሎቻችንን በሚገባ ያውቃል።
እኛ መላዋን አሜሪካ በአንድ ሚሳኤል ብቻ ከምድረ-ገጽ ማጥፋት እንችላለን። እሱ ግጭት የሚፈልገው አጸፋ መመለስ እንደማይችሉ ከሚያምንባቸው አገራት ጋር ነው።
ነገር ግን ኢራን በእውነት ከፈለገች አብዛኛውን የአሜሪካ ክፍል በቦምብ መደብደብ ትችላለች። ጥቃት የማታደርሰው ግን የብዙ አሜሪካውያን ንጹሐን ዜጎች ሕይወት እንዳይጠፋ በመፍራት ብቻ ነው።"
ዛቻ ኃይልን አያረጋግጥም። የአንድ ሀገር እውነተኛ ታላቅነት የሚታየው በሰላም፣ በፍትህ እና ለሰው ልጅ ሕይወት በሚሰጥ ክብር ነው"ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ሰሜን ኮሪያ 10 የሚደርሱ ሚሳዔሎችን ወደ ጃፓን አስወነጨፈች።
ሚሳዔሎቹ ከሰናን ግዛት ተነስተው 350 ኪሎሜትር በመጓዝ በጃፓን ባህር አርፈዋል።
ፒዮንግያንግ ሚሳዔልቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካ እና ጃፓን የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በመቃወም ነው።
ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከሳምንታት በፊት ፓርቲያቸው ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።
ኪም ዋሽንግተን ለድርድር የፒዮንግያንግን ብሄራዊ ጥቅም አምና መቀበል እንዳለባት አሳስበዋል። #trtworld
seledadotio
seledadotio
ሚሳዔሎቹ ከሰናን ግዛት ተነስተው 350 ኪሎሜትር በመጓዝ በጃፓን ባህር አርፈዋል።
ፒዮንግያንግ ሚሳዔልቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካ እና ጃፓን የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በመቃወም ነው።
ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከሳምንታት በፊት ፓርቲያቸው ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።
ኪም ዋሽንግተን ለድርድር የፒዮንግያንግን ብሄራዊ ጥቅም አምና መቀበል እንዳለባት አሳስበዋል። #trtworld
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ቀጭን ማስጠንቀቂያ ሰጡ
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በአሁኑ ወቅት በኢራን ውስጥ በሚገኙ ዜጎቻቸው ላይ ማንኛውም አይነት ጉዳት ቢደርስ ሀገራቸው በቀጥታ ወደ ጦርነቱ እንደምትገባ ለአለም አቀፉ ጥምረት ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። መሪው የዜጎቻቸው በሰላም መመለስ "ለድርድር የማይቀርብ" ጉዳይ መሆኑን ገልጸውንይህም ቀጣናዊ ግጭቱን ወደ ኑክሌር ኃያላን ፍጥጫ ሊቀይረው የሚችል አደገኛ ሁኔታ መፍጠሩ ተነግሯል።
ይህ ማስጠንቀቂያ የተሰማው የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ "ኢራን ማለት 50 ሰሜን ኮሪያ ማለት ናት" በማለት የቀጣናውን ስጋት ከገለጹ በኋላ ነው ይህ አባባል በተፋላሚ ወገኖች መካከል ያለውን ጥልቅ የርዕዮተ-ዓለም ልዩነት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
ኢኮኖሚያዊ እና ወታደራዊ ቀውሶች
የዓለም ጦርነት ስጋት እያየለ በመጣበት በዚህ ወቅት
* ኳታር፦ በሀገሪቱ የድንገተኛ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን የጋዝ ምርት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል።
* ስፔን፦ ከአሜሪካ ጋር ለትብብር የተስማማችው በንግድ ታሪፍ (tariffs) ከፍተኛ ጫና ከደረሰባት በኋላ እንደሆነ ተገልጿል።
* ወታደራዊ ኪሳራ፦ በኢራን የባህር ኃይል ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት ቀጥሏል። በተለይም የኢራን የጦር መርከብ እና IRIS Fateh የተሰኘችው ሰርጓጅ መርከብ መጥለቃቸው ወታደራዊ ውጥረቱን ጣሪያ አስነክቶታል።
*ምንም እንኳን የአሜሪካ ኮንግረስ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለማገድ ድምጽ ቢሰጥም ፔንታጎን ለደረሰበት የ2 ቢሊዮን ዶላር የመሳሪያ ኪሳራ ማካካሻ 50 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ በጀት እየጠየቀ ይገኛል።
የሩሲያ እና የናቶ (NATO) እንቅስቃሴ
ሩሲያ ከቴህራን መሪዎች ጋር ያላት ግንኙነት በመቋረጡ የኢራንን የኑክሌር ጣቢያዎች ለመቆጣጠር ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተሰምቷል። በሌላ በኩል በቱርክ የሚገኘው የናቶ የአየር መከላከያ ሥርዓት የባሊስቲክ ሚሳኤል ካከሸፈ በኋላ ከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ ይገኛል።
በአሁኑ ወቅት "ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ" ከቀጣናዊ ጣልቃ ገብነት ወደ ዓለም አቀፋዊ ግጭት የመሸጋገር አዝማሚያ እያሳየ ነው። በኢራን የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ጉዳይ ለዚህ ግዙፍ ጦርነት መቀስቀሻ ሊሆን እንደሚችል ተሰግቷል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በአሁኑ ወቅት በኢራን ውስጥ በሚገኙ ዜጎቻቸው ላይ ማንኛውም አይነት ጉዳት ቢደርስ ሀገራቸው በቀጥታ ወደ ጦርነቱ እንደምትገባ ለአለም አቀፉ ጥምረት ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። መሪው የዜጎቻቸው በሰላም መመለስ "ለድርድር የማይቀርብ" ጉዳይ መሆኑን ገልጸውንይህም ቀጣናዊ ግጭቱን ወደ ኑክሌር ኃያላን ፍጥጫ ሊቀይረው የሚችል አደገኛ ሁኔታ መፍጠሩ ተነግሯል።
ይህ ማስጠንቀቂያ የተሰማው የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ "ኢራን ማለት 50 ሰሜን ኮሪያ ማለት ናት" በማለት የቀጣናውን ስጋት ከገለጹ በኋላ ነው ይህ አባባል በተፋላሚ ወገኖች መካከል ያለውን ጥልቅ የርዕዮተ-ዓለም ልዩነት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
ኢኮኖሚያዊ እና ወታደራዊ ቀውሶች
የዓለም ጦርነት ስጋት እያየለ በመጣበት በዚህ ወቅት
* ኳታር፦ በሀገሪቱ የድንገተኛ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን የጋዝ ምርት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል።
* ስፔን፦ ከአሜሪካ ጋር ለትብብር የተስማማችው በንግድ ታሪፍ (tariffs) ከፍተኛ ጫና ከደረሰባት በኋላ እንደሆነ ተገልጿል።
* ወታደራዊ ኪሳራ፦ በኢራን የባህር ኃይል ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት ቀጥሏል። በተለይም የኢራን የጦር መርከብ እና IRIS Fateh የተሰኘችው ሰርጓጅ መርከብ መጥለቃቸው ወታደራዊ ውጥረቱን ጣሪያ አስነክቶታል።
*ምንም እንኳን የአሜሪካ ኮንግረስ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለማገድ ድምጽ ቢሰጥም ፔንታጎን ለደረሰበት የ2 ቢሊዮን ዶላር የመሳሪያ ኪሳራ ማካካሻ 50 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ በጀት እየጠየቀ ይገኛል።
የሩሲያ እና የናቶ (NATO) እንቅስቃሴ
ሩሲያ ከቴህራን መሪዎች ጋር ያላት ግንኙነት በመቋረጡ የኢራንን የኑክሌር ጣቢያዎች ለመቆጣጠር ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተሰምቷል። በሌላ በኩል በቱርክ የሚገኘው የናቶ የአየር መከላከያ ሥርዓት የባሊስቲክ ሚሳኤል ካከሸፈ በኋላ ከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ ይገኛል።
በአሁኑ ወቅት "ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ" ከቀጣናዊ ጣልቃ ገብነት ወደ ዓለም አቀፋዊ ግጭት የመሸጋገር አዝማሚያ እያሳየ ነው። በኢራን የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ጉዳይ ለዚህ ግዙፍ ጦርነት መቀስቀሻ ሊሆን እንደሚችል ተሰግቷል።
5 months ago
ጦርነቱን እቀላቀላለሁ:-ኪም ጆንግ‼️
"አንድም የሰሜን ኮሪያ ዜጋ ቢነካ ጦርነቱን እቀላቀላለሁ!" __የኪም ጆንግ ኡን‼️
የዓለምን ፖለቲካ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መልኩ የለወጠ መግለጫ ከሰሜን ኮሪያ ተሰምቷል። የሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ጣልቃ ለመግባት የሚያስችል እጅግ አደገኛና ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
መሪው በይፋዊ መግለጫቸው እንዳሳወቁት፣ በኢራን ምድር የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ደህንነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርጉና "አንድም የሀገሬ ዜጋ ላይ ጉዳት ከደረሰ ሰሜን ኮሪያ ያለምንም ማመንታትና ቅድመ ሁኔታ ወደ ጦርነቱ ትገባለች" ሲሉ ዓለምን ያስደነገጠ ዛቻ ሰንዝረዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ንግግር በቀጠናው ያለውን ውጥረት ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ሊቀይረው ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ፈጥሯል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የፒዮንግያንግ ቁጣ ለኢራን ትልቅ ወታደራዊ የጀርባ አጥንት ሊሆን የሚችል ሲሆን፣ አሜሪካና አጋሮቿን ደግሞ ወደ ከፋ ወታደራዊ አጣብቂኝ ውስጥ የሚከት ነው።
seledadotio
seledadotio
"አንድም የሰሜን ኮሪያ ዜጋ ቢነካ ጦርነቱን እቀላቀላለሁ!" __የኪም ጆንግ ኡን‼️
የዓለምን ፖለቲካ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መልኩ የለወጠ መግለጫ ከሰሜን ኮሪያ ተሰምቷል። የሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ጣልቃ ለመግባት የሚያስችል እጅግ አደገኛና ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
መሪው በይፋዊ መግለጫቸው እንዳሳወቁት፣ በኢራን ምድር የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ደህንነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርጉና "አንድም የሀገሬ ዜጋ ላይ ጉዳት ከደረሰ ሰሜን ኮሪያ ያለምንም ማመንታትና ቅድመ ሁኔታ ወደ ጦርነቱ ትገባለች" ሲሉ ዓለምን ያስደነገጠ ዛቻ ሰንዝረዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ንግግር በቀጠናው ያለውን ውጥረት ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ሊቀይረው ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ፈጥሯል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የፒዮንግያንግ ቁጣ ለኢራን ትልቅ ወታደራዊ የጀርባ አጥንት ሊሆን የሚችል ሲሆን፣ አሜሪካና አጋሮቿን ደግሞ ወደ ከፋ ወታደራዊ አጣብቂኝ ውስጥ የሚከት ነው።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ሰሜን ኮሪያ በኢራን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዘች፤ የኪም ጆንግ ኡን “አወዛጋቢ” ንግግር ግን ውሸት ሳይሆን አልቀረም
የሰሜን ኮሪያ መንግሥት አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘሩትን ወታደራዊ ጥቃት “ሉዓላዊነትን የጣሰ የጥቃት ድርጊት” ሲል በጽኑ አውግዟል።
የፒዮንግያንግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አሜሪካን ለአለም ሰላም ጠንቅ የሆነች “ቀስቃሽ” ብሏታል።
ይሁን እንጂ ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በኢንተርኔት ላይ የተሰራጨውና የኪም ጆንግ ኡን ነው የተባለው “አንድ ሚሳይል እስራኤልን ከካርታ ለማጥፋት ይበቃል” የሚለው ንግግር በገለልተኛ ወገን አልተረጋገጠም።
የሰሜን ኮሪያ መንግሥታዊ የዜና ወኪል (KCNA) እንዲህ ያለ መግለጫ አላወጣም።
እንደ እውነቱ ከሆነ፣ ሰሜን ኮሪያ ለኢራን ያላትን ድጋፍ ብትገልጽም፣ በቀጥታ ግጭት ውስጥ ላለመግባት በመጠኑ “የተገደበ” የቃላት አጠቃቀም መምረጧ ተስተውሏል።
ይህም በክልሉ ያለውን ውጥረት ከማባባስ ይልቅ ሁኔታውን በንቃት ለመከታተል የፈለገች ይመስላል።
የሰሜን ኮሪያ መንግሥት አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘሩትን ወታደራዊ ጥቃት “ሉዓላዊነትን የጣሰ የጥቃት ድርጊት” ሲል በጽኑ አውግዟል።
የፒዮንግያንግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አሜሪካን ለአለም ሰላም ጠንቅ የሆነች “ቀስቃሽ” ብሏታል።
ይሁን እንጂ ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በኢንተርኔት ላይ የተሰራጨውና የኪም ጆንግ ኡን ነው የተባለው “አንድ ሚሳይል እስራኤልን ከካርታ ለማጥፋት ይበቃል” የሚለው ንግግር በገለልተኛ ወገን አልተረጋገጠም።
የሰሜን ኮሪያ መንግሥታዊ የዜና ወኪል (KCNA) እንዲህ ያለ መግለጫ አላወጣም።
እንደ እውነቱ ከሆነ፣ ሰሜን ኮሪያ ለኢራን ያላትን ድጋፍ ብትገልጽም፣ በቀጥታ ግጭት ውስጥ ላለመግባት በመጠኑ “የተገደበ” የቃላት አጠቃቀም መምረጧ ተስተውሏል።
ይህም በክልሉ ያለውን ውጥረት ከማባባስ ይልቅ ሁኔታውን በንቃት ለመከታተል የፈለገች ይመስላል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
‹‹ኢራን 50 ሰሜን ኮሪያዎችን ትሆናለች›› የኔታንያሁ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ አዲስና አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተሰምቷል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እርስ በእርስ የሚወራወሯቸው ጠንካራ ቃላት፣ ዓለምን ለከፋ ስጋት ዳርገዋል።
ኔታንያሁ ለምን ኢራንን ከሰሜን ኮሪያ ጋር አነጻጸሩ?
ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ባስተላለፉት የቪዲዮ መልዕክት፣ ኢራን ለዓለም ሰላም ካላት አደገኝነት አንጻር "50 ሰሜን ኮሪያዎችን ትሆናለች" ሲሉ ገልጸዋል። እንደ ኔታንያሁ ገለጻ፣ ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና የባለስቲክ ሚሳኤል አቅም ቢኖራትም፣ እንደ ኢራን ግን "ሞት ለአሜሪካ" የሚል ግልጽ የጥፋት ርዕዮተ ዓለም አትከተልም።
"ኢራን የአሜሪካን እና የእስራኤልን መጥፋት እንደ ዋና ግብ ይዛ የተነሳች በመሆኗ፣ አጥፊነቷ ከሰሜን ኮሪያ በብዙ እጥፍ ይበልጣል" — ቤንያሚን ኔታንያሁ
የሰሜን ኮሪያው ምላሽ፦ "እስራኤልን ለማጥፋት አንድ ሚሳኤል ይበቃል"
የኔታንያሁ ንግግር ያልተዋጠላቸው የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ለቴህራን ያላቸውን ወታደራዊ ድጋፍ በይፋ አረጋግጠዋል። እስራኤልን ከዓለም ካርታ ላይ ለማጥፋት "አንድ ሚሳኤል ብቻ" በቂ እንደሆነ የገለጹት መሪው፣ አስፈላጊ ከሆነም የላቁ ሚሳኤሎችን ለኢራን ለማቅረብ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ይህ የፒዮንግያንግ መግለጫ የወጣው በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች መሆኑ ይነገራል፡-
* አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት "ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ" (Operation Epic Fury) መጠናከሩ።
* የኢራኑ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ መገደላቸው መረጋገጡ።
አዲሱ የኃይል አሰላለፍ እና የዓለም ስጋት
በኢራን፣ ሩሲያ፣ ቻይና እና ሰሜን ኮሪያ መካከል እየተፈጠረ ያለው ወታደራዊ ጥምረት፣ ግጭቱን ከቀጣናዊነት አልፎ ዓለም አቀፍ ጦርነት ሊያደርገው ይችላል የሚል ስጋት አንዣብቧል።
* የቻይና ሚና፦ ቻይና ለኢራን የላቁ ሚሳኤሎችን እያቀረበች ነው የሚሉ ዘገባዎች ቢወጡም፣ ቤጂንግ ግን ውንጀላውን አስተባብላለች።
* የትራምፕ ማስጠንቀቂያ፦ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቀደም ሲል "ትልቁ ጦርነት ሊመጣ ይችላል" ሲሉ የሰጡት ማስጠንቀቂያ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር እየተገጣጠመ ይገኛል።
ይህ ወታደራዊ ውጥረት በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ መናወጥን የፈጠረ ሲሆን፣ የጂኦ-ፖለቲካዊ መረጋጋትንም ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከትቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiofm #middleeastcrisis #israeliranconflict #netanyahu #kimjongun #globalsecurity #operationepic Fury #breakingnews
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ አዲስና አደገኛ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተሰምቷል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እርስ በእርስ የሚወራወሯቸው ጠንካራ ቃላት፣ ዓለምን ለከፋ ስጋት ዳርገዋል።
ኔታንያሁ ለምን ኢራንን ከሰሜን ኮሪያ ጋር አነጻጸሩ?
ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ባስተላለፉት የቪዲዮ መልዕክት፣ ኢራን ለዓለም ሰላም ካላት አደገኝነት አንጻር "50 ሰሜን ኮሪያዎችን ትሆናለች" ሲሉ ገልጸዋል። እንደ ኔታንያሁ ገለጻ፣ ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና የባለስቲክ ሚሳኤል አቅም ቢኖራትም፣ እንደ ኢራን ግን "ሞት ለአሜሪካ" የሚል ግልጽ የጥፋት ርዕዮተ ዓለም አትከተልም።
"ኢራን የአሜሪካን እና የእስራኤልን መጥፋት እንደ ዋና ግብ ይዛ የተነሳች በመሆኗ፣ አጥፊነቷ ከሰሜን ኮሪያ በብዙ እጥፍ ይበልጣል" — ቤንያሚን ኔታንያሁ
የሰሜን ኮሪያው ምላሽ፦ "እስራኤልን ለማጥፋት አንድ ሚሳኤል ይበቃል"
የኔታንያሁ ንግግር ያልተዋጠላቸው የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ለቴህራን ያላቸውን ወታደራዊ ድጋፍ በይፋ አረጋግጠዋል። እስራኤልን ከዓለም ካርታ ላይ ለማጥፋት "አንድ ሚሳኤል ብቻ" በቂ እንደሆነ የገለጹት መሪው፣ አስፈላጊ ከሆነም የላቁ ሚሳኤሎችን ለኢራን ለማቅረብ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ይህ የፒዮንግያንግ መግለጫ የወጣው በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች መሆኑ ይነገራል፡-
* አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት "ኦፕሬሽን ኤፒክ ፉሪ" (Operation Epic Fury) መጠናከሩ።
* የኢራኑ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ መገደላቸው መረጋገጡ።
አዲሱ የኃይል አሰላለፍ እና የዓለም ስጋት
በኢራን፣ ሩሲያ፣ ቻይና እና ሰሜን ኮሪያ መካከል እየተፈጠረ ያለው ወታደራዊ ጥምረት፣ ግጭቱን ከቀጣናዊነት አልፎ ዓለም አቀፍ ጦርነት ሊያደርገው ይችላል የሚል ስጋት አንዣብቧል።
* የቻይና ሚና፦ ቻይና ለኢራን የላቁ ሚሳኤሎችን እያቀረበች ነው የሚሉ ዘገባዎች ቢወጡም፣ ቤጂንግ ግን ውንጀላውን አስተባብላለች።
* የትራምፕ ማስጠንቀቂያ፦ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቀደም ሲል "ትልቁ ጦርነት ሊመጣ ይችላል" ሲሉ የሰጡት ማስጠንቀቂያ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር እየተገጣጠመ ይገኛል።
ይህ ወታደራዊ ውጥረት በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ መናወጥን የፈጠረ ሲሆን፣ የጂኦ-ፖለቲካዊ መረጋጋትንም ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከትቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiofm #middleeastcrisis #israeliranconflict #netanyahu #kimjongun #globalsecurity #operationepic Fury #breakingnews
5 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ደቡብ ኮሪያን "ልናጠፋት እንችላለን" ሲሉ ዛቱ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ጎረቤታቸው ደቡብ ኮሪያ የሀገራቸውን ጸጥታ የምታውክ ከሆነ "ደብዛዋን ልናጠፋት እንችላለን" የሚል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ። መሪው ይህንን ያሉት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበረውን የፖሊሲ አቅጣጫ ይፋ ባደረጉበት የገዥው ፓርቲ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ነው።
ከደቡብ ጋር ፍቺ፤ ከዋሽንግተን ጋር ድርድር?
ኪም ጆንግ ኡን ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበረውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። እንደ ባለሥልጣናቱ ገለጻ፦
* ከሴኡል (ደቡብ ኮሪያ) መንግሥት ጋር ለመነጋገር ምንም ዓይነት ፍላጎት የላቸውም።
* በተቃራኒው ግን፣ ከዋሽንግተን (አሜሪካ) ጋር ለሚደረግ ንግግር በራቸውን ክፍት አድርገዋል።
ወታደራዊ ዝግጅት እና አዳዲስ መሣሪያዎች
ሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ አቅሟን ለማጠናከር ከፍተኛ በጀትና ትኩረት እየሰጠች ትገኛለች። መሪው ኪም የሚከተሉት የጦር መሣሪያዎች እንዲዘረጉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል፦
* ከባሕር ውስጥ የሚተኮሱ አህጉር አቀፍ ባሊስቲክ ሚሳኤሎች (ICBMs)።
* ታክቲካል የኑክሌር መሣሪያዎች (በተለይ በደቡብ ኮሪያ ላይ ያነጣጠሩ)።
* የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችና ዘመናዊ የመድፍ ጥቃቶች።
የደቡብ ኮሪያ ምላሽ
የደቡብ ኮሪያ የውህደት ሚኒስቴር በበኩሉ ሰሜን ኮሪያ "ጠላትነትን" ምርጫዋ ማድረጓ በእጅጉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ሆኖም ግን ሴኡል በሁለቱ ሀገራት መካከል ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት "በትዕግሥት" እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜን_ኮሪያ #ደቡብ_ኮሪያ #ኪም_ጆንግ_ኡን #የኒውክሌር_ጦር_መሣሪያ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #የኮሪያ_ውጥረት
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ጎረቤታቸው ደቡብ ኮሪያ የሀገራቸውን ጸጥታ የምታውክ ከሆነ "ደብዛዋን ልናጠፋት እንችላለን" የሚል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጡ። መሪው ይህንን ያሉት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበረውን የፖሊሲ አቅጣጫ ይፋ ባደረጉበት የገዥው ፓርቲ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ነው።
ከደቡብ ጋር ፍቺ፤ ከዋሽንግተን ጋር ድርድር?
ኪም ጆንግ ኡን ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበረውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። እንደ ባለሥልጣናቱ ገለጻ፦
* ከሴኡል (ደቡብ ኮሪያ) መንግሥት ጋር ለመነጋገር ምንም ዓይነት ፍላጎት የላቸውም።
* በተቃራኒው ግን፣ ከዋሽንግተን (አሜሪካ) ጋር ለሚደረግ ንግግር በራቸውን ክፍት አድርገዋል።
ወታደራዊ ዝግጅት እና አዳዲስ መሣሪያዎች
ሰሜን ኮሪያ ወታደራዊ አቅሟን ለማጠናከር ከፍተኛ በጀትና ትኩረት እየሰጠች ትገኛለች። መሪው ኪም የሚከተሉት የጦር መሣሪያዎች እንዲዘረጉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል፦
* ከባሕር ውስጥ የሚተኮሱ አህጉር አቀፍ ባሊስቲክ ሚሳኤሎች (ICBMs)።
* ታክቲካል የኑክሌር መሣሪያዎች (በተለይ በደቡብ ኮሪያ ላይ ያነጣጠሩ)።
* የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችና ዘመናዊ የመድፍ ጥቃቶች።
የደቡብ ኮሪያ ምላሽ
የደቡብ ኮሪያ የውህደት ሚኒስቴር በበኩሉ ሰሜን ኮሪያ "ጠላትነትን" ምርጫዋ ማድረጓ በእጅጉ እንደሚያሳዝነው ገልጿል። ሆኖም ግን ሴኡል በሁለቱ ሀገራት መካከል ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት "በትዕግሥት" እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜን_ኮሪያ #ደቡብ_ኮሪያ #ኪም_ጆንግ_ኡን #የኒውክሌር_ጦር_መሣሪያ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #የኮሪያ_ውጥረት
6 months ago
ኪም ጆንግ ኡን በ100% ድምፅ በማሸነፍ የፒዮንግያንግ በትረ ስልጣን አስጠበቁ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ በሀገሪቱ በተካሄደው የቅርብ ጊዜ ምርጫ መቶ በመቶ (100%) ድምፅ በማግኘት በስልጣናቸው ላይ መቀጠላቸው ታወቀ። ምንም እንኳን እንዲህ ዓይነት የድምፅ ውጤቶች በዲሞክራሲያዊው ዓለም ብርቅ ቢሆኑም፣ በሰሜን ኮሪያ ግን ለመሪው ያላቸውን "ፍጹም ታማኝነት" ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
የምርጫው ዋና ዋና ነጥቦች
* የድምፅ መጠን፦ መሪው ምንም አይነት ተቃዋሚ ድምፅ ሳይገጥማቸው በሙሉ ድምፅ ተመርጠዋል።
* የስልጣን ዘመን፦ ኪም ጆንግ ኡን እ.ኤ.አ በ2011 ስልጣን ከያዙ በኋላ፣ አሁን በ2026 ለ14 ተከታታይ ዓመታት ሀገሪቱን እየመሩ ይገኛሉ።
* የመሪው ዕድሜ፦ የ42 ዓመቱ መሪ አሁንም የሰሜን ኮሪያ የሰራተኞች ፓርቲ እና የመንግስት የበላይ መሪ ሆነው ይቀጥላሉ።
ከአስር ዓመት በላይ በቤተሰባዊ አገዛዝ
ኪም ጆንግ ኡን ስልጣን የተረከቡት አባታቸው ኪም ጆንግ ኢል ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ነበር። ባለፉት 14 ዓመታት ውስጥ መሪው የሀገሪቱን ወታደራዊ አቅም ወደ አዲስ ምዕራፍ ማሸጋገራቸው ይነገራል። በተለይም የኒውክሌር መርሃ-ግብር ማስፋፋት የዘመናቸው ዋነኛ መገለጫ ሲሆን፣ በአዲሱ የስልጣን ዘመናቸውም ይሄው ወታደራዊ ጡንቻን የማፈርጠም ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
የሀገሪቱ የዜና ወኪሎች ውጤቱን አስመልክቶ ሲዘግቡ፣ ይህ "ታሪካዊ" ድምፅ በህዝቡ እና በመሪው መካከል ያለውን የማይበጠስ አንድነት የሚያሳይ ነው ብለውታል። እርግጥ ነው፣ 100 በመቶ ድምፅ ማግኘት በሂሳብ ስሌትም ሆነ በፖለቲካው ዓለም እጅግ ብርቅዬ ቢሆንም፣ በፒዮንግያንግ ግን ሌላ አማራጭ ማሰብም ቢሆን የተለመደ አይደለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ምርጫ2026 #ዓለምአቀፍዜና #ፒዮንግያንግ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ በሀገሪቱ በተካሄደው የቅርብ ጊዜ ምርጫ መቶ በመቶ (100%) ድምፅ በማግኘት በስልጣናቸው ላይ መቀጠላቸው ታወቀ። ምንም እንኳን እንዲህ ዓይነት የድምፅ ውጤቶች በዲሞክራሲያዊው ዓለም ብርቅ ቢሆኑም፣ በሰሜን ኮሪያ ግን ለመሪው ያላቸውን "ፍጹም ታማኝነት" ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
የምርጫው ዋና ዋና ነጥቦች
* የድምፅ መጠን፦ መሪው ምንም አይነት ተቃዋሚ ድምፅ ሳይገጥማቸው በሙሉ ድምፅ ተመርጠዋል።
* የስልጣን ዘመን፦ ኪም ጆንግ ኡን እ.ኤ.አ በ2011 ስልጣን ከያዙ በኋላ፣ አሁን በ2026 ለ14 ተከታታይ ዓመታት ሀገሪቱን እየመሩ ይገኛሉ።
* የመሪው ዕድሜ፦ የ42 ዓመቱ መሪ አሁንም የሰሜን ኮሪያ የሰራተኞች ፓርቲ እና የመንግስት የበላይ መሪ ሆነው ይቀጥላሉ።
ከአስር ዓመት በላይ በቤተሰባዊ አገዛዝ
ኪም ጆንግ ኡን ስልጣን የተረከቡት አባታቸው ኪም ጆንግ ኢል ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ነበር። ባለፉት 14 ዓመታት ውስጥ መሪው የሀገሪቱን ወታደራዊ አቅም ወደ አዲስ ምዕራፍ ማሸጋገራቸው ይነገራል። በተለይም የኒውክሌር መርሃ-ግብር ማስፋፋት የዘመናቸው ዋነኛ መገለጫ ሲሆን፣ በአዲሱ የስልጣን ዘመናቸውም ይሄው ወታደራዊ ጡንቻን የማፈርጠም ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
የሀገሪቱ የዜና ወኪሎች ውጤቱን አስመልክቶ ሲዘግቡ፣ ይህ "ታሪካዊ" ድምፅ በህዝቡ እና በመሪው መካከል ያለውን የማይበጠስ አንድነት የሚያሳይ ነው ብለውታል። እርግጥ ነው፣ 100 በመቶ ድምፅ ማግኘት በሂሳብ ስሌትም ሆነ በፖለቲካው ዓለም እጅግ ብርቅዬ ቢሆንም፣ በፒዮንግያንግ ግን ሌላ አማራጭ ማሰብም ቢሆን የተለመደ አይደለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ምርጫ2026 #ዓለምአቀፍዜና #ፒዮንግያንግ
6 months ago
ኪም ጆንግ ኡን የሰሜን ኮሪያ ገዢ ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ሆነው እንደገና ተመረጡ
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በሀገሪቱ ገዢ በሆነው የኮሪያ ሰራተኞች ፓርቲ (WPK) ዋና ጸሐፊነት በድጋሚ መመረጣቸውን የሀገሪቱ ይፋዊ የዜና ወኪል KCNA ዘግቧል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ቅዳሜ ዕለት በተካሄደው ስምንተኛው የፓርቲው ጉባኤ ላይ ነው።
የኪም ጆንግ ኡን በድጋሚ መመረጥ ዋና ዓላማ የፓርቲውን መዋቅር ይበልጥ ለማጠናከር እና የሀገሪቱን እድገት ለማረጋገጥ እንደሆነ ተገልጿል።
ጉባኤው መሪው ላለፉት ዓመታት ላሳዩት "ልዩ አመራር" ከፍተኛ እውቅና ሰጥቷል።
ይህ ሹመት ኪም ጆንግ ኡን በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መዋቅር ላይ ያላቸውን ፍጹም ቁጥጥር የሚያጠናክር ሲሆን፣ በኢኮኖሚ እና በውጭ ግንኙነት ረገድ አዳዲስ ስልቶችን ለመንደፍ እንደሚያግዝ ይጠበቃል። በጉባኤው ላይ የሀገሪቱን የመከላከያ አቅም ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይም ውይይት ተደርጓል።
ይህ የፓርቲው ጉባኤ በሰሜን ኮሪያ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ሲሆን፣ በቀጣይ ዓመታት ሀገሪቱ የምትከተለውን አቅጣጫ አመላካች ተደርጎ ተወስዷል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በሀገሪቱ ገዢ በሆነው የኮሪያ ሰራተኞች ፓርቲ (WPK) ዋና ጸሐፊነት በድጋሚ መመረጣቸውን የሀገሪቱ ይፋዊ የዜና ወኪል KCNA ዘግቧል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ቅዳሜ ዕለት በተካሄደው ስምንተኛው የፓርቲው ጉባኤ ላይ ነው።
የኪም ጆንግ ኡን በድጋሚ መመረጥ ዋና ዓላማ የፓርቲውን መዋቅር ይበልጥ ለማጠናከር እና የሀገሪቱን እድገት ለማረጋገጥ እንደሆነ ተገልጿል።
ጉባኤው መሪው ላለፉት ዓመታት ላሳዩት "ልዩ አመራር" ከፍተኛ እውቅና ሰጥቷል።
ይህ ሹመት ኪም ጆንግ ኡን በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ወታደራዊ መዋቅር ላይ ያላቸውን ፍጹም ቁጥጥር የሚያጠናክር ሲሆን፣ በኢኮኖሚ እና በውጭ ግንኙነት ረገድ አዳዲስ ስልቶችን ለመንደፍ እንደሚያግዝ ይጠበቃል። በጉባኤው ላይ የሀገሪቱን የመከላከያ አቅም ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይም ውይይት ተደርጓል።
ይህ የፓርቲው ጉባኤ በሰሜን ኮሪያ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ሲሆን፣ በቀጣይ ዓመታት ሀገሪቱ የምትከተለውን አቅጣጫ አመላካች ተደርጎ ተወስዷል።
6 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ለዘማች ቤተሰቦች የቤት ቁልፍ አበረከቱ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ከሩሲያ ጎን ተሰልፈው በዩክሬን ጦርነት ህይወታቸውን ላጡ ወታደሮች ቤተሰቦች በዋና ከተማዋ ፒዮንግያንግ አዳዲስ የመኖሪያ ቤቶችን አስገንብተው አስረክበዋል።
ኪም በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ መንግስታቸው ለዘማች ቤተሰቦች የሚያደርገውን አስፈላጊ ድጋፍ እና እንክብካቤ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ለሞስኮ ያላትን የጸና ወታደራዊ አጋርነት እና ለጦርነቱ የከፈለችውን መስዋዕትነት የሚያሳይ ነው ተብሏል።
የክፍለ ጦሩ ተሳትፎ በቁጥር ሲታይ፦
* ወደ ሩሲያ የተላኩ ወታደሮች፦ 15,000
* በጦርነቱ ህይወታቸውን ያጡ፦ 2,000 ገደማ
* የተሰጠው ማበረታቻ፦ በዋና ከተማዋ ፒዮንግያንግ ውስጥ የተሰሩ ዘመናዊ ቤቶች።
ይህ የቤቶች ስርጭት ለቤተሰቦቹ እንደ መጽናኛ ቢታይም፣ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች በሩቅ ምስራቅ አውሮፓ እየከፈሉት ያለው የህይወት ዋጋ ግን ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #northkorea #kimjongun #russiaukrainewar #pyongyang #worldnews #militaryalliance #ethiopia #thiqaheth #upi
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ከሩሲያ ጎን ተሰልፈው በዩክሬን ጦርነት ህይወታቸውን ላጡ ወታደሮች ቤተሰቦች በዋና ከተማዋ ፒዮንግያንግ አዳዲስ የመኖሪያ ቤቶችን አስገንብተው አስረክበዋል።
ኪም በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ መንግስታቸው ለዘማች ቤተሰቦች የሚያደርገውን አስፈላጊ ድጋፍ እና እንክብካቤ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ለሞስኮ ያላትን የጸና ወታደራዊ አጋርነት እና ለጦርነቱ የከፈለችውን መስዋዕትነት የሚያሳይ ነው ተብሏል።
የክፍለ ጦሩ ተሳትፎ በቁጥር ሲታይ፦
* ወደ ሩሲያ የተላኩ ወታደሮች፦ 15,000
* በጦርነቱ ህይወታቸውን ያጡ፦ 2,000 ገደማ
* የተሰጠው ማበረታቻ፦ በዋና ከተማዋ ፒዮንግያንግ ውስጥ የተሰሩ ዘመናዊ ቤቶች።
ይህ የቤቶች ስርጭት ለቤተሰቦቹ እንደ መጽናኛ ቢታይም፣ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች በሩቅ ምስራቅ አውሮፓ እየከፈሉት ያለው የህይወት ዋጋ ግን ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #northkorea #kimjongun #russiaukrainewar #pyongyang #worldnews #militaryalliance #ethiopia #thiqaheth #upi
6 months ago
ኪም ጁ ኤ ወደ ሥልጣን ማማው እየተቃረበች ነው?
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ወጣቷን ልጃቸውን ኪም ጁ ኤን ለቀጣዩ የአገሪቱ መሪነት በልዩ ሁኔታ እያዘጋጁ መሆናቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎች በስፋት እየወጡ ይገኛሉ። ምንም እንኳ የሀገሪቱ የሥልጣን ታሪክ በወንዶች መስመር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም፣ የልጃቸው በወሳኝ መድረኮች ላይ ብቅ ማለት ግን ይህንን ወግ ሊሰብር እንደሚችል ተገምቷል።
ከሚሳይል ምረቃ እስከ ወታደራዊ ሰልፍ
ኪም ጁ ኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን እይታ ውስጥ የገባችው እ.ኤ.አ. በ2022 መጨረሻ ላይ ከአባቷ ጋር ሚሳይል ሲተኮስ በመገኘት ነበር። ከዚያ በኋላ ግን ተሳትፎዋ በዝቶ ቀጥሏል፦
* በታላላቅ ወታደራዊ የክብር ሰልፎች ላይ ከአባቷ ጎን ትታያለች።
* የሀገሪቱ ሚዲያዎች "ተወዳጇ" እና "ክቡር የሆነችው ልጅ" በሚሉ የከበሩ ስሞች ይጠሯታል።
* በከፍተኛ የመንግሥት ግብዣዎች ላይ ከወታደራዊ መኮንኖች ጋር በክብር ትሰለፋለች።
የስትራቴጂው ምስጢር
የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ኪም ጆንግ ኡን ልጃቸውን ገና በለጋነቷ ለሕዝብና ለሠራዊቱ እያስተዋወቁ ያሉት በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ነው ተብሎ ይታመናል፦
* ቅቡልነትን ማግኘት፦ የሥልጣን ሽግግሩ በሚከናወንበት ወቅት ሊነሳ የሚችለውን ማንኛውንም ተቃውሞ ለማስቀረት እና ሕዝቡ ከወዲሁ እንዲላመዳት ለማድረግ።
* የሥርወ-መንግሥቱ ቀጣይነት፦ የኪም ቤተሰብ አገሪቱን የመምራት ታሪክ ለአራተኛ ትውልድ እንደሚቀጥል ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ግልጽ መልእክት ለማስተላለፍ።
ይህ እርምጃ በዝግቷ ሀገር ሰሜን ኮሪያ ውስጥ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ሊከፍት እንደሚችል ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ኪምጁኤ #የሥልጣንሽግግር #ዓለምአቀፍዜና #northkorea #kimjongun #kimjuae
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ወጣቷን ልጃቸውን ኪም ጁ ኤን ለቀጣዩ የአገሪቱ መሪነት በልዩ ሁኔታ እያዘጋጁ መሆናቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎች በስፋት እየወጡ ይገኛሉ። ምንም እንኳ የሀገሪቱ የሥልጣን ታሪክ በወንዶች መስመር ላይ የተመሠረተ ቢሆንም፣ የልጃቸው በወሳኝ መድረኮች ላይ ብቅ ማለት ግን ይህንን ወግ ሊሰብር እንደሚችል ተገምቷል።
ከሚሳይል ምረቃ እስከ ወታደራዊ ሰልፍ
ኪም ጁ ኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን እይታ ውስጥ የገባችው እ.ኤ.አ. በ2022 መጨረሻ ላይ ከአባቷ ጋር ሚሳይል ሲተኮስ በመገኘት ነበር። ከዚያ በኋላ ግን ተሳትፎዋ በዝቶ ቀጥሏል፦
* በታላላቅ ወታደራዊ የክብር ሰልፎች ላይ ከአባቷ ጎን ትታያለች።
* የሀገሪቱ ሚዲያዎች "ተወዳጇ" እና "ክቡር የሆነችው ልጅ" በሚሉ የከበሩ ስሞች ይጠሯታል።
* በከፍተኛ የመንግሥት ግብዣዎች ላይ ከወታደራዊ መኮንኖች ጋር በክብር ትሰለፋለች።
የስትራቴጂው ምስጢር
የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ኪም ጆንግ ኡን ልጃቸውን ገና በለጋነቷ ለሕዝብና ለሠራዊቱ እያስተዋወቁ ያሉት በሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ነው ተብሎ ይታመናል፦
* ቅቡልነትን ማግኘት፦ የሥልጣን ሽግግሩ በሚከናወንበት ወቅት ሊነሳ የሚችለውን ማንኛውንም ተቃውሞ ለማስቀረት እና ሕዝቡ ከወዲሁ እንዲላመዳት ለማድረግ።
* የሥርወ-መንግሥቱ ቀጣይነት፦ የኪም ቤተሰብ አገሪቱን የመምራት ታሪክ ለአራተኛ ትውልድ እንደሚቀጥል ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ግልጽ መልእክት ለማስተላለፍ።
ይህ እርምጃ በዝግቷ ሀገር ሰሜን ኮሪያ ውስጥ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ሊከፍት እንደሚችል ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ሰሜንኮሪያ #ኪምጆንግኡን #ኪምጁኤ #የሥልጣንሽግግር #ዓለምአቀፍዜና #northkorea #kimjongun #kimjuae
7 months ago
የኪም ጆንግ ኡን ሚስጥራዊ ልጅ በሰሜን ኮሪያ የሥልጣን ተተኪ ልትሆን እንደምትችል የሚያሳዩ ምልክቶች እየታዩ ነው
ለወደፊት ሥልጣን ለመረከብ እየተዘጋጀች እንደሆነ የሚታመነው የሰሜን ኮሪያው መሪ የኪም ጆንግ ኡን ልጅ፣ የወደፊት ተተኪነቷ በይፋ ሊረጋገጥ ከሚችልበት ኩነት ቀደም ብሎ፣ በኩምሱሳን መካነ መቃብር ጉብኝት ወቅት ከወላጆቿ ጋር በመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ታይታለች።
የሀገሪቱ የዜና ወኪል (KCNA) የለቀቃቸው ፎቶዎች እንደሚያሳዩት፣ ኪም ጆንግ ኡን ታህሰስ 23 ቀን ባደረጉት ጉብኝት ከባለቤታቸው ሪ ሶል-ጁ እና ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ታይተዋል።
በኩምሱሳን የፀሐይ ቤተ መንግሥት ዋና አዳራሽ ውስጥም ኪም ጁ-አይ በወላጆቿ መካከል ተቀምጣ ትታያለች።
የሰሜን ኮሪያ መሪ በዓመታዊ መታሰቢያዎች ወቅት ለሀገሪቱ መስራች አያታቸው ኪም ኢል-ሱንግ እና ለአባታቸው ኪም ጆንግ-ኢል ክብር ለመስጠት ኩምሱሳን ይጎበኛሉ።
ኪም ጁ-አይ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደጋግማ መታየቷ፣ እሷ አራተኛው ትውልድ አምባገነን መሪ ልትሆን ትችላለች የሚል ግምት በተንታኞች እና በደቡብ ኮሪያ የስለላ ተቋም ዘንድ እንዲፈጠር አድርጓል።
የሴጆንግ ኢንስቲትዩት ምክትል ፕሬዝዳንት ቼንግ ሴኦንግ-ቻንግ እንደተናገሩት፣ የጁ-አይ የመጀመሪያው የኩምሱሳን ቤተ መንግሥት ጉብኝት፣ ተተኪነቷ በይፋ ሊረጋገጥ በሚችልበት በሚቀጥለው የገዢው ፓርቲ ጉባኤ ዋዜማ በአባቷ የታቀደ እርምጃ ነው።
በኮሪያ ብሔራዊ አንድነት ኢንስቲትዩት የሰሜን ኮሪያ ባለሙያ የሆኑት ሆንግ ሚን በበኩላቸው፣ ሀገሪቱ በታላላቅ ኩነቶች ላይ የኪምን ባለቤት እና ልጅ በማሳየት "የተረጋጋ ቤተሰብ" እንዳላቸው ለመግለጽ ትፈልጋለች ብለዋል።
"ገና 13 ዓመቷ እንደሆነ የሚታመነውን እና የሰራተኞች ፓርቲን ለመቀላቀል እንኳን ዕድሜዋ ያልደረሰውን ኪም ጁ-አይን በይፋ ተተኪ አድርጎ መሾም በተግባር የማይቻል ነው" ብለዋል ሆንግ።
እንደ መንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘገባ፣ በ2010ዎቹ መጀመሪያ ላይ እንደተወለደች የሚታመነው ኪም ጁ-አይ፣ የዘንድሮውን የአዲስ ዓመት አቀባበል በዓል ላይ ተገኝታለች። ባለፈው መስከረም ወር ደግሞ ከመጀመሪያ የውጭ ሀገር ጉዞዋ ተደርጎ የሚቆጠረውን የቤጂንግ ጉዞ ከአባቷ ጋር አድርጋለች።
ሰሜን ኮሪያ እስካሁን የልጅቷን ዕድሜ በይፋ አላረጋገጠችም።
ለወደፊት ሥልጣን ለመረከብ እየተዘጋጀች እንደሆነ የሚታመነው የሰሜን ኮሪያው መሪ የኪም ጆንግ ኡን ልጅ፣ የወደፊት ተተኪነቷ በይፋ ሊረጋገጥ ከሚችልበት ኩነት ቀደም ብሎ፣ በኩምሱሳን መካነ መቃብር ጉብኝት ወቅት ከወላጆቿ ጋር በመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ታይታለች።
የሀገሪቱ የዜና ወኪል (KCNA) የለቀቃቸው ፎቶዎች እንደሚያሳዩት፣ ኪም ጆንግ ኡን ታህሰስ 23 ቀን ባደረጉት ጉብኝት ከባለቤታቸው ሪ ሶል-ጁ እና ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ታይተዋል።
በኩምሱሳን የፀሐይ ቤተ መንግሥት ዋና አዳራሽ ውስጥም ኪም ጁ-አይ በወላጆቿ መካከል ተቀምጣ ትታያለች።
የሰሜን ኮሪያ መሪ በዓመታዊ መታሰቢያዎች ወቅት ለሀገሪቱ መስራች አያታቸው ኪም ኢል-ሱንግ እና ለአባታቸው ኪም ጆንግ-ኢል ክብር ለመስጠት ኩምሱሳን ይጎበኛሉ።
ኪም ጁ-አይ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደጋግማ መታየቷ፣ እሷ አራተኛው ትውልድ አምባገነን መሪ ልትሆን ትችላለች የሚል ግምት በተንታኞች እና በደቡብ ኮሪያ የስለላ ተቋም ዘንድ እንዲፈጠር አድርጓል።
የሴጆንግ ኢንስቲትዩት ምክትል ፕሬዝዳንት ቼንግ ሴኦንግ-ቻንግ እንደተናገሩት፣ የጁ-አይ የመጀመሪያው የኩምሱሳን ቤተ መንግሥት ጉብኝት፣ ተተኪነቷ በይፋ ሊረጋገጥ በሚችልበት በሚቀጥለው የገዢው ፓርቲ ጉባኤ ዋዜማ በአባቷ የታቀደ እርምጃ ነው።
በኮሪያ ብሔራዊ አንድነት ኢንስቲትዩት የሰሜን ኮሪያ ባለሙያ የሆኑት ሆንግ ሚን በበኩላቸው፣ ሀገሪቱ በታላላቅ ኩነቶች ላይ የኪምን ባለቤት እና ልጅ በማሳየት "የተረጋጋ ቤተሰብ" እንዳላቸው ለመግለጽ ትፈልጋለች ብለዋል።
"ገና 13 ዓመቷ እንደሆነ የሚታመነውን እና የሰራተኞች ፓርቲን ለመቀላቀል እንኳን ዕድሜዋ ያልደረሰውን ኪም ጁ-አይን በይፋ ተተኪ አድርጎ መሾም በተግባር የማይቻል ነው" ብለዋል ሆንግ።
እንደ መንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘገባ፣ በ2010ዎቹ መጀመሪያ ላይ እንደተወለደች የሚታመነው ኪም ጁ-አይ፣ የዘንድሮውን የአዲስ ዓመት አቀባበል በዓል ላይ ተገኝታለች። ባለፈው መስከረም ወር ደግሞ ከመጀመሪያ የውጭ ሀገር ጉዞዋ ተደርጎ የሚቆጠረውን የቤጂንግ ጉዞ ከአባቷ ጋር አድርጋለች።
ሰሜን ኮሪያ እስካሁን የልጅቷን ዕድሜ በይፋ አላረጋገጠችም።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
ሰሜን ኮሪያ እና ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ ደምን፣ ሕይወትን እና ሞትን ተጋርተዋል ሲሉ ኪም ጆንግ ኡን ተናገሩ
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ባስተላለፉት የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ሰሜን ኮሪያና ሩሲያ በዩክሬኑ ጦርነት ውስጥ "የደም፣ የሕይወት እና የሞት" ትስስር አላቸው ብለዋል።
በሰሜን ኮሪያ የዜና ወኪል በታተመው በዚህ መልዕክት፤ ኪም 2025 በፒዮንግያንግ እና በሞስኮ መካከል ያለው ጥምረት "በአንድ ቦይ ውስጥ በጋራ በፈሰሰ ደም፣ በሕይወት እና በሞት" የጠነከረበት "በእውነትም ትርጉም ያለው ዓመት" ነው ብለዋል።
የደቡብ ኮሪያ እና የምዕራባውያን የስለላ ድርጅቶች ፒዮንግያንግ በዩክሬን ጦርነት ከሞስኮ ጎን ተሰልፈው እንዲዋጉ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን መላኳን ቀድመው ዘግበው ነበር። ሰሜን ኮሪያ ባለፈው አመት ሚያዚያ ወር ላይ ወታደሮቿ የሩሲያን ወታደራዊ ዘመቻ ለመደገፍ መሰማራታቸውን እና አንዳንዶቹም በውጊያው ላይ መገደላቸውን አረጋግጣለች።
በታህሳስ ወር መጀመሪያ ላይ ፒዮንግያንግ በነሐሴ ወር ውስጥ ከዩክሬን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው የኩርስክ ክልል ፈንጂዎችን ለማጽዳት ወታደሮችን ልካ እንደነበር አምናለች።
ወታደራዊ ክፍሉ ወደ ሀገር ሲመለስ ታህሳስ 4 ቀን ኪም ባደረጉት ንግግር፥ በ120 ቀናት ቆይታቸው ቢያንስ ዘጠኝ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች መገደላቸውን ተናግረዋል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ባስተላለፉት የአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ሰሜን ኮሪያና ሩሲያ በዩክሬኑ ጦርነት ውስጥ "የደም፣ የሕይወት እና የሞት" ትስስር አላቸው ብለዋል።
በሰሜን ኮሪያ የዜና ወኪል በታተመው በዚህ መልዕክት፤ ኪም 2025 በፒዮንግያንግ እና በሞስኮ መካከል ያለው ጥምረት "በአንድ ቦይ ውስጥ በጋራ በፈሰሰ ደም፣ በሕይወት እና በሞት" የጠነከረበት "በእውነትም ትርጉም ያለው ዓመት" ነው ብለዋል።
የደቡብ ኮሪያ እና የምዕራባውያን የስለላ ድርጅቶች ፒዮንግያንግ በዩክሬን ጦርነት ከሞስኮ ጎን ተሰልፈው እንዲዋጉ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን መላኳን ቀድመው ዘግበው ነበር። ሰሜን ኮሪያ ባለፈው አመት ሚያዚያ ወር ላይ ወታደሮቿ የሩሲያን ወታደራዊ ዘመቻ ለመደገፍ መሰማራታቸውን እና አንዳንዶቹም በውጊያው ላይ መገደላቸውን አረጋግጣለች።
በታህሳስ ወር መጀመሪያ ላይ ፒዮንግያንግ በነሐሴ ወር ውስጥ ከዩክሬን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው የኩርስክ ክልል ፈንጂዎችን ለማጽዳት ወታደሮችን ልካ እንደነበር አምናለች።
ወታደራዊ ክፍሉ ወደ ሀገር ሲመለስ ታህሳስ 4 ቀን ኪም ባደረጉት ንግግር፥ በ120 ቀናት ቆይታቸው ቢያንስ ዘጠኝ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች መገደላቸውን ተናግረዋል።
8 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ለጦርነት ዝግጁነት የሚውሉ ሚሳይሎች በከፍተኛ መጠን እንዲመረቱ አዘዙ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸው ሊሰነዘርባት የሚችለውን ማንኛውንም ወታደራዊ ጥቃት ለመመከትና እንደ "ጦርነት መከላከያ" የሚያገለግሉ ሚሳይሎች በከፍተኛ መጠን እንዲመረቱ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፈዋል።
መሪው ይህንን ትዕዛዝ የሰጡት ዋና ዋና የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካዎችን በጎበኙበት ወቅት እንደሆነ የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
የኪም ጆንግ ኡን ጉብኝት ትኩረት ያደረገው ስልታዊ ሚሳይሎችን፣ የሮኬት ማስወንጨፊያዎችን እና ሌሎች የጦር ሜዳ መሣሪያዎችን በሚያመርቱ ተቋማት ላይ ነው። መሪው በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት፣ ሰሜን ኮሪያ ጠላቶቿን ሊያስደነግጥ የሚችል እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ ወታደራዊ አቅም መገንባት ይኖርባታል።
ይህ የጦር መሣሪያ ምርት ማሳደጊያ እቅድ ሀገሪቱ ማንኛውንም የጠላት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለመመከትና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም አጥቂ ኃይሎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የሚያስችል ዝግጁነት እንዲኖራት ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ እንቅስቃሴ የተጀመረው አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በጋራ የሚያካሂዱትን ወታደራዊ ልምምድ ተከትሎ እንደሆነ ይገመታል። ሰሜን ኮሪያ እነዚህን የጋራ ወታደራዊ ልምምዶች ለወረራ እንደታቀዱ የዝግጅት እርምጃዎች አድርጋ ስለምትመለከታቸው፣ የሚሳይል ምርቷን ማሳደጓ ለነዚህ እንቅስቃሴዎች የሚሰጥ ምላሽ መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ።
በተጨማሪም ኪም ጆንግ ኡን በፋብሪካዎቹ በነበራቸው ቆይታ፣ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በጦር መሣሪያ ምርት ላይ እንዲካተቱ እና የማምረት አቅሙን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የላቁ የኢንጂነሪንግ ስራዎች እንዲከናወኑ አሳስበዋል። ይህ የፒዮንግያንግ አቋም በኮሪያ ልሳነ ምድር ያለውን ውጥረት ይበልጥ ሊያባብሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም የምዕራባውያን አገራት የሰሜን ኮሪያን የሚሳይል ምርት ማሳደግ እና ተደጋጋሚ ሙከራዎችን አጥብቀው እያወገዙ ይገኛሉ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰሜን ኮሪያ ላይ የጣለው ማዕቀብ አሁንም እንደቀጠለ ቢሆንም፣ ሀገሪቱ ግን የሚሳይል እና የኒውክሌር ፕሮግራሟን ከማስፋፋት ወደኋላ አላለም።
#menaharia_fm
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸው ሊሰነዘርባት የሚችለውን ማንኛውንም ወታደራዊ ጥቃት ለመመከትና እንደ "ጦርነት መከላከያ" የሚያገለግሉ ሚሳይሎች በከፍተኛ መጠን እንዲመረቱ ጥብቅ መመሪያ አስተላልፈዋል።
መሪው ይህንን ትዕዛዝ የሰጡት ዋና ዋና የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካዎችን በጎበኙበት ወቅት እንደሆነ የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
የኪም ጆንግ ኡን ጉብኝት ትኩረት ያደረገው ስልታዊ ሚሳይሎችን፣ የሮኬት ማስወንጨፊያዎችን እና ሌሎች የጦር ሜዳ መሣሪያዎችን በሚያመርቱ ተቋማት ላይ ነው። መሪው በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት፣ ሰሜን ኮሪያ ጠላቶቿን ሊያስደነግጥ የሚችል እጅግ ዘመናዊና ግዙፍ ወታደራዊ አቅም መገንባት ይኖርባታል።
ይህ የጦር መሣሪያ ምርት ማሳደጊያ እቅድ ሀገሪቱ ማንኛውንም የጠላት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለመመከትና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም አጥቂ ኃይሎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የሚያስችል ዝግጁነት እንዲኖራት ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ እንቅስቃሴ የተጀመረው አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በጋራ የሚያካሂዱትን ወታደራዊ ልምምድ ተከትሎ እንደሆነ ይገመታል። ሰሜን ኮሪያ እነዚህን የጋራ ወታደራዊ ልምምዶች ለወረራ እንደታቀዱ የዝግጅት እርምጃዎች አድርጋ ስለምትመለከታቸው፣ የሚሳይል ምርቷን ማሳደጓ ለነዚህ እንቅስቃሴዎች የሚሰጥ ምላሽ መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ።
በተጨማሪም ኪም ጆንግ ኡን በፋብሪካዎቹ በነበራቸው ቆይታ፣ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በጦር መሣሪያ ምርት ላይ እንዲካተቱ እና የማምረት አቅሙን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የላቁ የኢንጂነሪንግ ስራዎች እንዲከናወኑ አሳስበዋል። ይህ የፒዮንግያንግ አቋም በኮሪያ ልሳነ ምድር ያለውን ውጥረት ይበልጥ ሊያባብሰው እንደሚችል ተሰግቷል።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ በተለይም የምዕራባውያን አገራት የሰሜን ኮሪያን የሚሳይል ምርት ማሳደግ እና ተደጋጋሚ ሙከራዎችን አጥብቀው እያወገዙ ይገኛሉ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰሜን ኮሪያ ላይ የጣለው ማዕቀብ አሁንም እንደቀጠለ ቢሆንም፣ ሀገሪቱ ግን የሚሳይል እና የኒውክሌር ፕሮግራሟን ከማስፋፋት ወደኋላ አላለም።
#menaharia_fm
8 months ago
አሜሪካን ማጥቃት እንችላለን !/ኪም ጆንግ ኡን/
የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን
የአየር ኃይሉን እና የገዥውን የሠራተኞች ፓርቲ (WPK) የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት በማክበር ላይ የሚገኙት የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊደርስ የሚችል ሚሳኤል እንዳላት መናገራቸው ተሰማ ።
የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የአየር ኃይሉን 80ኛ ዓመት ከትንሽ ሴት ልጁ ጋር ሲያከብሩ የአየር ኃይሉን በኑክሌር ጦርነት መከላከያ ተግባር ውስጥ ያለውን ሚና አጉልተው ገልጸዋል ሲል የመንግስት ሚዲያ እሁድ እለት ዘግቧል።
በሰሜን ኮሪያ ሮዶንግ ሲንሙን ጋዜጣ የተለቀቁ ፎቶዎች ኪም ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና የሞባይል ሚሳይል ማስጀመሪያዎችን እና ሌሎችንም ሲመለከቱ አሳይተዋል።
"የአየር ኃይሉ ሁሉንም አይነት የስለላ ድርጊቶች እና የጠላት ወታደራዊ ቅስቀሳዎችን በቆራጥነት መቃወም እና መቆጣጠር አለበት" ሲሉ ኪም ተናግረዋል ሲል ኬሲኤንኤ ዘግቧል።
ኪም የአየር ኃይሉ አዲስ ስትራቴጂካዊ መሳርያዎችን መታጠቁንም አክለዋል።
በዚህ ሳምንት ሰሜን ኮርያን የጎበኙት የሩሲያ ሕግ አውጪዎች እንደሚሉት ኮርያ እስከ ዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊደርስ የሚችል ሚሳኤል በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለመሞከር አቅዳለች። ብለዋል
"ለረጅም ርቀት የሚሳኤል አዳዲስ ሙከራዎችን እያዘጋጁ ነው። ሚሳኤላቸው የዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊመታ እንደሚችል የሚያረጋግጡ የሂሳብ ስሌቶችን እንኳን ሰጥተውናል" ሲሉ የሩሲያ ዱማ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሚቴ አባል የሆኑት አንቶን ሞሮዞቭ ለRIA የዜና ወኪል ተናግረዋል።
"በአጠቃላይ [የሰሜን ኮሪያ] ስሜት በጣም ጠበኛ ነው" ሲሉ የተናገሩት ሞሮዞቭ አክለውም "ሁኔታው በእርግጥ ሰፊ ወታደራዊ እርምጃን ለመከላከል በተለይም በክልሉ ውስጥ የተወከሉትን ሁሉንም ፍላጎት ያላቸውን ሀገራት ፈጣን ጣልቃ ገብነት ይጠይቃል።" ብለዋል ።
ሲአይኤ በበኩሉ፣ የኑክሌር ሙከራ ወይም የሚሳኤል ማስወንጨፍ ልታደርግ እንደምትችል አንዳንዶች የሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎች በአሜሪካ ዋና መሬት ላይ ኢላማዎችን የመምታት አቅም እንዳላቸውና አህጉራዊ አህጉራዊ አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል (ICBM) ጨምሮ አሜሪካን ማደባየት የሚችሉ የኑክሌር ጦር መሳሪያ የታጠቀ ICBM ወደታሰበው መድረሻ በተሳካ ሁኔታ እንዲደርስ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አዘጋጅታለች ብሏል።
በሌላም በኩል "ሰሜን ኮሪያ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያለውን ርቀት የሚሸፍን ሚሳኤል የመገንባት አቅም እንዳላት ግልጽ ነው፣ ነገር ግን ሰሜን ኮሪያ ዩናይትድ ስቴትስን በኑክሌር ጦር መሳሪያ ኢላማ ለማድረግ እና ለመምታት የሚያስፈልገውን ቴክኖሎጂ እና አቅም እንዳላት እስካሁን አላሳየችም" ሲሉ የጋራ የጦር ኃይሎች ምክትል ሊቀመንበር ጄኔራል ፖል ሴልቫ ተናግረዋል።
ትራምፕ ኪምን "የሮኬት ሰው" ብለው ከጠሩት እና ሰሜን ኮሪያን "ሙሉ በሙሉ እንደሚያጠፉ" ካስፈራሩ በኋላ፣ የሰሜን ኮሪያው መሪ የአሜሪካን ፕሬዝዳንት "አእምሮ የተዛባ አንባገነን " ሲሉ ገልጸውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ድንበር የምትጋራው ሩሲያ ስለሁኔታው የበለጠ ትኩረት ሰጥታቱች። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ዲፕሎማሲያዊ እርምጃን እንዲቀበሉ አሳስበዋል።
#የኔታ_ቲዩብ
የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን
የአየር ኃይሉን እና የገዥውን የሠራተኞች ፓርቲ (WPK) የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት በማክበር ላይ የሚገኙት የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊደርስ የሚችል ሚሳኤል እንዳላት መናገራቸው ተሰማ ።
የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የአየር ኃይሉን 80ኛ ዓመት ከትንሽ ሴት ልጁ ጋር ሲያከብሩ የአየር ኃይሉን በኑክሌር ጦርነት መከላከያ ተግባር ውስጥ ያለውን ሚና አጉልተው ገልጸዋል ሲል የመንግስት ሚዲያ እሁድ እለት ዘግቧል።
በሰሜን ኮሪያ ሮዶንግ ሲንሙን ጋዜጣ የተለቀቁ ፎቶዎች ኪም ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና የሞባይል ሚሳይል ማስጀመሪያዎችን እና ሌሎችንም ሲመለከቱ አሳይተዋል።
"የአየር ኃይሉ ሁሉንም አይነት የስለላ ድርጊቶች እና የጠላት ወታደራዊ ቅስቀሳዎችን በቆራጥነት መቃወም እና መቆጣጠር አለበት" ሲሉ ኪም ተናግረዋል ሲል ኬሲኤንኤ ዘግቧል።
ኪም የአየር ኃይሉ አዲስ ስትራቴጂካዊ መሳርያዎችን መታጠቁንም አክለዋል።
በዚህ ሳምንት ሰሜን ኮርያን የጎበኙት የሩሲያ ሕግ አውጪዎች እንደሚሉት ኮርያ እስከ ዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊደርስ የሚችል ሚሳኤል በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለመሞከር አቅዳለች። ብለዋል
"ለረጅም ርቀት የሚሳኤል አዳዲስ ሙከራዎችን እያዘጋጁ ነው። ሚሳኤላቸው የዩናይትድ ስቴትስን ምዕራብ ጠረፍ ሊመታ እንደሚችል የሚያረጋግጡ የሂሳብ ስሌቶችን እንኳን ሰጥተውናል" ሲሉ የሩሲያ ዱማ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሚቴ አባል የሆኑት አንቶን ሞሮዞቭ ለRIA የዜና ወኪል ተናግረዋል።
"በአጠቃላይ [የሰሜን ኮሪያ] ስሜት በጣም ጠበኛ ነው" ሲሉ የተናገሩት ሞሮዞቭ አክለውም "ሁኔታው በእርግጥ ሰፊ ወታደራዊ እርምጃን ለመከላከል በተለይም በክልሉ ውስጥ የተወከሉትን ሁሉንም ፍላጎት ያላቸውን ሀገራት ፈጣን ጣልቃ ገብነት ይጠይቃል።" ብለዋል ።
ሲአይኤ በበኩሉ፣ የኑክሌር ሙከራ ወይም የሚሳኤል ማስወንጨፍ ልታደርግ እንደምትችል አንዳንዶች የሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎች በአሜሪካ ዋና መሬት ላይ ኢላማዎችን የመምታት አቅም እንዳላቸውና አህጉራዊ አህጉራዊ አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል (ICBM) ጨምሮ አሜሪካን ማደባየት የሚችሉ የኑክሌር ጦር መሳሪያ የታጠቀ ICBM ወደታሰበው መድረሻ በተሳካ ሁኔታ እንዲደርስ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አዘጋጅታለች ብሏል።
በሌላም በኩል "ሰሜን ኮሪያ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያለውን ርቀት የሚሸፍን ሚሳኤል የመገንባት አቅም እንዳላት ግልጽ ነው፣ ነገር ግን ሰሜን ኮሪያ ዩናይትድ ስቴትስን በኑክሌር ጦር መሳሪያ ኢላማ ለማድረግ እና ለመምታት የሚያስፈልገውን ቴክኖሎጂ እና አቅም እንዳላት እስካሁን አላሳየችም" ሲሉ የጋራ የጦር ኃይሎች ምክትል ሊቀመንበር ጄኔራል ፖል ሴልቫ ተናግረዋል።
ትራምፕ ኪምን "የሮኬት ሰው" ብለው ከጠሩት እና ሰሜን ኮሪያን "ሙሉ በሙሉ እንደሚያጠፉ" ካስፈራሩ በኋላ፣ የሰሜን ኮሪያው መሪ የአሜሪካን ፕሬዝዳንት "አእምሮ የተዛባ አንባገነን " ሲሉ ገልጸውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ድንበር የምትጋራው ሩሲያ ስለሁኔታው የበለጠ ትኩረት ሰጥታቱች። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ዲፕሎማሲያዊ እርምጃን እንዲቀበሉ አሳስበዋል።
#የኔታ_ቲዩብ
9 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ፕሪሚየር ሊጉ በሀገራቸው እንዲታይ ፈቃድ ሰጡ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሀገራቸው እንዲተላለፍ ፈቃድ መስጠታቸው ይፋ ሆኗል።
ጨዋታዎቹ የቀጥታ ስርጭት እንዳያገኙ ቀድመው እገዳ ጥለው የነበሩት ኪም አሁን ፈቃድ ሰጥተዋል።
የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች አሁንም ቢሆን በቀጥታ ስርጭት ሳይሆን የማያስፈልጉ ጉዳዮች እንዲወጡ ከተደረገ በኋላ ይተላለፋሉ ተብሏል።
ኪም ይፋ እንዳደረጉት ከሆነ በሊጉ የሚጫወቱ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች በፍጹም መታየት የለባቸውም።
የብሬንትፎርዱ ኪም ጂሶ እና እና የዎልቭሱ ህዋንግ ሂ ቻን በሊጉ የሚገኙ ብቸኛ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች ናቸው።
የ90 ደቂቃ ፍጆታ ያለው አንድ ጨዋታ ወደ 60 ደቂቃ እንዲያጥር ተደርጎ ለተመልካች እንደሚደርስም ይፋ ሆኗል።
#ebc
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሀገራቸው እንዲተላለፍ ፈቃድ መስጠታቸው ይፋ ሆኗል።
ጨዋታዎቹ የቀጥታ ስርጭት እንዳያገኙ ቀድመው እገዳ ጥለው የነበሩት ኪም አሁን ፈቃድ ሰጥተዋል።
የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች አሁንም ቢሆን በቀጥታ ስርጭት ሳይሆን የማያስፈልጉ ጉዳዮች እንዲወጡ ከተደረገ በኋላ ይተላለፋሉ ተብሏል።
ኪም ይፋ እንዳደረጉት ከሆነ በሊጉ የሚጫወቱ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች በፍጹም መታየት የለባቸውም።
የብሬንትፎርዱ ኪም ጂሶ እና እና የዎልቭሱ ህዋንግ ሂ ቻን በሊጉ የሚገኙ ብቸኛ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች ናቸው።
የ90 ደቂቃ ፍጆታ ያለው አንድ ጨዋታ ወደ 60 ደቂቃ እንዲያጥር ተደርጎ ለተመልካች እንደሚደርስም ይፋ ሆኗል።
#ebc
9 months ago
ኪም ጆንግ ኡን ፕሪሚየር ሊጉ በሀገራቸው እንዲታይ ፈቃድ ሰጡ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሀገራቸው እንዲተላለፍ ፈቃድ መስጠታቸው ይፋ ሆኗል።
ጨዋታዎቹ የቀጥታ ስርጭት እንዳያገኙ ቀድመው እገዳ ጥለው የነበሩት ኪም አሁን ፈቃድ ሰጥተዋል።
የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች አሁንም ቢሆን በቀጥታ ስርጭት ሳይሆን የማያስፈልጉ ጉዳዮች እንዲወጡ ከተደረገ በኋላ ይተላለፋሉ ተብሏል።
ኪም ይፋ እንዳደረጉት ከሆነ በሊጉ የሚጫወቱ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች በፍጹም መታየት የለባቸውም።
የብሬንትፎርዱ ኪም ጂሶ እና እና የዎልቭሱ ህዋንግ ሂ ቻን በሊጉ የሚገኙ ብቸኛ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች ናቸው።
የ90 ደቂቃ ፍጆታ ያለው አንድ ጨዋታ ወደ 60 ደቂቃ እንዲያጥር ተደርጎ ለተመልካች እንደሚደርስም ይፋ ሆኗል።
#ebc
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሀገራቸው እንዲተላለፍ ፈቃድ መስጠታቸው ይፋ ሆኗል።
ጨዋታዎቹ የቀጥታ ስርጭት እንዳያገኙ ቀድመው እገዳ ጥለው የነበሩት ኪም አሁን ፈቃድ ሰጥተዋል።
የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች አሁንም ቢሆን በቀጥታ ስርጭት ሳይሆን የማያስፈልጉ ጉዳዮች እንዲወጡ ከተደረገ በኋላ ይተላለፋሉ ተብሏል።
ኪም ይፋ እንዳደረጉት ከሆነ በሊጉ የሚጫወቱ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች በፍጹም መታየት የለባቸውም።
የብሬንትፎርዱ ኪም ጂሶ እና እና የዎልቭሱ ህዋንግ ሂ ቻን በሊጉ የሚገኙ ብቸኛ የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች ናቸው።
የ90 ደቂቃ ፍጆታ ያለው አንድ ጨዋታ ወደ 60 ደቂቃ እንዲያጥር ተደርጎ ለተመልካች እንደሚደርስም ይፋ ሆኗል።
#ebc
9 months ago
የሦስቱን ኪሞች ‘ስመ-ርዕሰ መስተዳድር’ ያገለገሉት አንጋፋ ባለስልጣን በ97 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያ ‘ስመ-ርዕሰ መስተዳድር’ (Nominal Head of State) በመሆን ለረጅም ጊዜ ያገለገሉት እና የሀገሪቱን ሶስቱን መሪዎች ኪም ኢል ሱንግ፣ ልጃቸው ኪም ጆንግ ኢል እና የልጅ ልጃቸው ኪም ጆንግ ኡንን በታማኝነት ያገለገሉት አንጋፋው ባለስልጣን በ97 ዓመታቸው ማረፋቸውን የሀገሪቱ የመንግስት ሚዲያዎች አስታወቁ።
ሟቹ ባለስልጣን የኮሪያን ህዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከፍተኛ የህዝብ ምክር ቤት ፕሬዚዲየም ፕሬዚዳንት በመሆን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ያገለገሉ ሲሆን፣ ይህ ስልጣን በውጭ ሀገራት የሰሜን ኮሪያን ወክሎ የሚንቀሳቀስ ‘የስም ርዕሰ መስተዳድር’ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሰሜን ኮሪያ ውስጥ እውነተኛው ስልጣን ሁልጊዜም በኪም ቤተሰብ ውስጥ ቢሆንም፣ ሟቹ ባለስልጣን በሀገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ላይ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው እና ከኪም ኢል ሱንግ ዘመን ጀምሮ እስከ ኪም ጆንግ ኡን ዘመን ድረስ በከፍተኛ የመንግስት እርከኖች ውስጥ የቆዩ ብርቅዬ ምስክር ነበሩ ተብሏል።
የሞት መንስኤ በይፋ ባይገለጽም፣ የሰሜን ኮሪያ ሚዲያ የሟቹን “ለፓርቲ እና ለመሪዎች ያሳዩትን ታማኝነት” አድንቆ፣ ሀገሪቱ ታላቅ አርበኛ ማጣቷን ዘግቧል።
#ethiopia | የሰሜን ኮሪያ ‘ስመ-ርዕሰ መስተዳድር’ (Nominal Head of State) በመሆን ለረጅም ጊዜ ያገለገሉት እና የሀገሪቱን ሶስቱን መሪዎች ኪም ኢል ሱንግ፣ ልጃቸው ኪም ጆንግ ኢል እና የልጅ ልጃቸው ኪም ጆንግ ኡንን በታማኝነት ያገለገሉት አንጋፋው ባለስልጣን በ97 ዓመታቸው ማረፋቸውን የሀገሪቱ የመንግስት ሚዲያዎች አስታወቁ።
ሟቹ ባለስልጣን የኮሪያን ህዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከፍተኛ የህዝብ ምክር ቤት ፕሬዚዲየም ፕሬዚዳንት በመሆን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ያገለገሉ ሲሆን፣ ይህ ስልጣን በውጭ ሀገራት የሰሜን ኮሪያን ወክሎ የሚንቀሳቀስ ‘የስም ርዕሰ መስተዳድር’ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሰሜን ኮሪያ ውስጥ እውነተኛው ስልጣን ሁልጊዜም በኪም ቤተሰብ ውስጥ ቢሆንም፣ ሟቹ ባለስልጣን በሀገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ላይ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው እና ከኪም ኢል ሱንግ ዘመን ጀምሮ እስከ ኪም ጆንግ ኡን ዘመን ድረስ በከፍተኛ የመንግስት እርከኖች ውስጥ የቆዩ ብርቅዬ ምስክር ነበሩ ተብሏል።
የሞት መንስኤ በይፋ ባይገለጽም፣ የሰሜን ኮሪያ ሚዲያ የሟቹን “ለፓርቲ እና ለመሪዎች ያሳዩትን ታማኝነት” አድንቆ፣ ሀገሪቱ ታላቅ አርበኛ ማጣቷን ዘግቧል።
9 months ago
🇰🇵 የቀድሞው የሰሜን ኮሪያ መሪ አረፉ
የሰሜን ኮሪያ የቀድሞ የሀገር መሪ እና ለኪም ቤተሰብ ቅርብ አጋር የነበሩት ኪም ዮንግ-ናም አረፉ። እሳቸው ያረፉት ሰኞ ሲሆን ዕድሜያቸውም 97 ዓመት ነበር። ለሞታቸው ምክንያት የሆነው ከካንሰር ጋር በተያያዘ በተከሰተ ውስብስብ ችግር ምክንያት የበርካታ የአካል ክፍሎች ሥራ መቋረጥ እንደሆነ ተነግሯል።
አልጀዚራ ይህንን መረጃ ዛሬ የሀገሪቱን የመንግስት ሚዲያ ጠቅሶ ዘግቧል።
የኮሪያ ማዕከላዊ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው ከሆነ የ97 ዓመቱ ፖለቲከኛ ሰኞ ዕለት ከካንሰር ጋር በተያያዙ ችግሮች ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል።
ኬሲኤንኤ "ጓድ ኪም ዮንግ-ናም ለፓርቲያችንና ለሀገራችን ታሪክ አስተዋፅዖ ያደረጉ የድሮው ትውልድ አብዮተኛ ነበሩ። የክብርት ሕይወታቸውን በ97 ዓመታቸው አጠናቀዋል" ብሏል።
የዜና አገልግሎቱ በተጨማሪም የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ማክሰኞ ጠዋት ወደ ኪም ዮንግ-ናም አስከሬን በመሄድ ሐዘናቸውን ለመግለጽና አክብሮታቸውን ለመስጠት እንደጎበኙ ዘግቧል። የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በሚቀጥለው ሐሙስ ይፈጸማል።
ከሁለት አሥርተ ዓመታት በላይ የሰሜን ኮሪያን ፓርላማ የመሩት ኪም ዮንግ-ናም ከፍተኛ ዲፕሎማት እና ለኪም ቤተሰብ ቅርብ አባል ነበሩ።
ጥልቅና ኃይለኛ ድምፅ የሚያቀርቧቸው የፕሮፓጋንዳ ንግግሮች ይታወቃሉ። ብዙውን ጊዜ በኪም ጆንግ ኡን እና በሟቹ አባታቸው ኪም ጆንግ ኢል ስም የውጭ እንግዶችን ሲቀበሉ ይስተዋሉ ነበር።
የሰሜን ኮሪያ የቀድሞ የሀገር መሪ እና ለኪም ቤተሰብ ቅርብ አጋር የነበሩት ኪም ዮንግ-ናም አረፉ። እሳቸው ያረፉት ሰኞ ሲሆን ዕድሜያቸውም 97 ዓመት ነበር። ለሞታቸው ምክንያት የሆነው ከካንሰር ጋር በተያያዘ በተከሰተ ውስብስብ ችግር ምክንያት የበርካታ የአካል ክፍሎች ሥራ መቋረጥ እንደሆነ ተነግሯል።
አልጀዚራ ይህንን መረጃ ዛሬ የሀገሪቱን የመንግስት ሚዲያ ጠቅሶ ዘግቧል።
የኮሪያ ማዕከላዊ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው ከሆነ የ97 ዓመቱ ፖለቲከኛ ሰኞ ዕለት ከካንሰር ጋር በተያያዙ ችግሮች ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል።
ኬሲኤንኤ "ጓድ ኪም ዮንግ-ናም ለፓርቲያችንና ለሀገራችን ታሪክ አስተዋፅዖ ያደረጉ የድሮው ትውልድ አብዮተኛ ነበሩ። የክብርት ሕይወታቸውን በ97 ዓመታቸው አጠናቀዋል" ብሏል።
የዜና አገልግሎቱ በተጨማሪም የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ማክሰኞ ጠዋት ወደ ኪም ዮንግ-ናም አስከሬን በመሄድ ሐዘናቸውን ለመግለጽና አክብሮታቸውን ለመስጠት እንደጎበኙ ዘግቧል። የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በሚቀጥለው ሐሙስ ይፈጸማል።
ከሁለት አሥርተ ዓመታት በላይ የሰሜን ኮሪያን ፓርላማ የመሩት ኪም ዮንግ-ናም ከፍተኛ ዲፕሎማት እና ለኪም ቤተሰብ ቅርብ አባል ነበሩ።
ጥልቅና ኃይለኛ ድምፅ የሚያቀርቧቸው የፕሮፓጋንዳ ንግግሮች ይታወቃሉ። ብዙውን ጊዜ በኪም ጆንግ ኡን እና በሟቹ አባታቸው ኪም ጆንግ ኢል ስም የውጭ እንግዶችን ሲቀበሉ ይስተዋሉ ነበር።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ትራምፕ ደቡብ ኮሪያ ከመድረሳቸው በፊት ሰሜን ኮሪያ ተቃውሞዋን ለማሳየት ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእስያ-ፓስፊክ የኢኮኖሚ ትብብር (APEC) ጉባኤ በደቡብ ኮሪያ እንደደረሱ ወዲያውኑ፣ ሰሜን ኮሪያ ስትራቴጂካዊ የክሩዝ ሚሳኤሎችን ከባሕር ወደ ምድር የማስወንጨፍ ሙከራ ማድረጓን የመንግስት ሚዲያዋ ኬሲኤንኤ (KCNA) ዘገበ።
ሙከራው የተካሄደው ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ በ3:00 ሰዓት (በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር) አካባቢ ሲሆን፣ ሚሳኤሎቹ የተተኮሱት ከኮሪያ ልሳነ ምድር ምዕራባዊ ክፍል በሚገኘው ቢጫ ባህር (Yellow Sea) ውስጥ ነው። የሰሜን ኮሪያ የመንግስት ሚዲያ እንዳለው፣ ሚሳኤሎቹ በተወሰነላቸው መስመር ላይ ከሁለት ሰዓት በላይ (ከ7,800 ሰከንድ በላይ) በአየር ላይ ከበረሩ በኋላ ኢላማቸውን በትክክል መምታት ችለዋል። የደቡብ ኮሪያ ተንታኞች እንደሚገምቱት፣ እነዚህ ሚሳኤሎች እስከ 1,500 ኪሎ ሜትር የመምታት አቅም አላቸው።
ፒዮንግያንግ ይህንን የጦር መሳሪያ ሙከራ ያከናወነችው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በደቡብ ኮሪያ የጎበኙበትን ጊዜ በመምረጥ የግልጽ ተቃውሞና ንቀት ለማሳየት ነው። የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣን ፓክ ጆንግ ቾን እንደተናገሩት፣ ሙከራው የተካሄደው የሀገሪቱን የጦርነት መከላከያ አቅም የሚያሳድገውን "የኑክሌር ኃይል" በተግባር ላይ በማዋል፣ በጠላቶች ላይ ወታደራዊ ችሎታን ለማሳየት እና አስተማማኝነታቸውን ለመፈተሽ ነው። ይህ ተግባር በ2019 ዓ.ም በትራምፕ እና በኪም ጆንግ ኡን መካከል የተጀመረው የኒውክሌር ድርድር ከተበተነ በኋላ በዋሽንግተን ላይ የተሰነዘረ ሌላ ወታደራዊ ማስጠንቀቂያ እንደሆነ ተገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የደቡብ ኮሪያ የጋራ ኤታማዦር ሹሞች (JCS) ሚሳኤል ማስወንጨፉን መለየታቸውን አረጋግጠው፣ ዝርዝር ትንተና በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። በበኩላቸው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግን ከጃፓን ወደ ደቡብ ኮሪያ በሚያደርጉት የበረራ ጉዞ ላይ ሳሉ ስለ ማስወንጨፉ ተጠይቀው አቅልለው ተመልክተዉታል። "እሱ (ኪም ጆንግ ኡን) ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሚሳኤሎችን ሲያስወንጭፍ ቆይቷል አይደል?" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። አክለውም፣ ኪም ጆንግ ኡንን ለመገናኘት አሁንም ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በአጠቃላይ፣ የሰሜን ኮሪያ ድርጊት አሜሪካ እና ቻይና በፓስፊክ ክልል የንግድ እና የደኅንነት ውጥረቶችን ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን በሚያደርጉበት ወቅት መፈጸሙ፣ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፒዮንግያንግን ጉልህ ስፍራ እንዲይዝ ማድረጉን ታዛቢዎች ይገልጻሉ ሲል የዘገበው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእስያ-ፓስፊክ የኢኮኖሚ ትብብር (APEC) ጉባኤ በደቡብ ኮሪያ እንደደረሱ ወዲያውኑ፣ ሰሜን ኮሪያ ስትራቴጂካዊ የክሩዝ ሚሳኤሎችን ከባሕር ወደ ምድር የማስወንጨፍ ሙከራ ማድረጓን የመንግስት ሚዲያዋ ኬሲኤንኤ (KCNA) ዘገበ።
ሙከራው የተካሄደው ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ በ3:00 ሰዓት (በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር) አካባቢ ሲሆን፣ ሚሳኤሎቹ የተተኮሱት ከኮሪያ ልሳነ ምድር ምዕራባዊ ክፍል በሚገኘው ቢጫ ባህር (Yellow Sea) ውስጥ ነው። የሰሜን ኮሪያ የመንግስት ሚዲያ እንዳለው፣ ሚሳኤሎቹ በተወሰነላቸው መስመር ላይ ከሁለት ሰዓት በላይ (ከ7,800 ሰከንድ በላይ) በአየር ላይ ከበረሩ በኋላ ኢላማቸውን በትክክል መምታት ችለዋል። የደቡብ ኮሪያ ተንታኞች እንደሚገምቱት፣ እነዚህ ሚሳኤሎች እስከ 1,500 ኪሎ ሜትር የመምታት አቅም አላቸው።
ፒዮንግያንግ ይህንን የጦር መሳሪያ ሙከራ ያከናወነችው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በደቡብ ኮሪያ የጎበኙበትን ጊዜ በመምረጥ የግልጽ ተቃውሞና ንቀት ለማሳየት ነው። የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣን ፓክ ጆንግ ቾን እንደተናገሩት፣ ሙከራው የተካሄደው የሀገሪቱን የጦርነት መከላከያ አቅም የሚያሳድገውን "የኑክሌር ኃይል" በተግባር ላይ በማዋል፣ በጠላቶች ላይ ወታደራዊ ችሎታን ለማሳየት እና አስተማማኝነታቸውን ለመፈተሽ ነው። ይህ ተግባር በ2019 ዓ.ም በትራምፕ እና በኪም ጆንግ ኡን መካከል የተጀመረው የኒውክሌር ድርድር ከተበተነ በኋላ በዋሽንግተን ላይ የተሰነዘረ ሌላ ወታደራዊ ማስጠንቀቂያ እንደሆነ ተገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የደቡብ ኮሪያ የጋራ ኤታማዦር ሹሞች (JCS) ሚሳኤል ማስወንጨፉን መለየታቸውን አረጋግጠው፣ ዝርዝር ትንተና በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። በበኩላቸው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ግን ከጃፓን ወደ ደቡብ ኮሪያ በሚያደርጉት የበረራ ጉዞ ላይ ሳሉ ስለ ማስወንጨፉ ተጠይቀው አቅልለው ተመልክተዉታል። "እሱ (ኪም ጆንግ ኡን) ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሚሳኤሎችን ሲያስወንጭፍ ቆይቷል አይደል?" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። አክለውም፣ ኪም ጆንግ ኡንን ለመገናኘት አሁንም ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
በአጠቃላይ፣ የሰሜን ኮሪያ ድርጊት አሜሪካ እና ቻይና በፓስፊክ ክልል የንግድ እና የደኅንነት ውጥረቶችን ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን በሚያደርጉበት ወቅት መፈጸሙ፣ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፒዮንግያንግን ጉልህ ስፍራ እንዲይዝ ማድረጉን ታዛቢዎች ይገልጻሉ ሲል የዘገበው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
Comments