ጦርነቱን እቀላቀላለሁ:-ኪም ጆንግ‼️
"አንድም የሰሜን ኮሪያ ዜጋ ቢነካ ጦርነቱን እቀላቀላለሁ!" __የኪም ጆንግ ኡን‼️
የዓለምን ፖለቲካ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መልኩ የለወጠ መግለጫ ከሰሜን ኮሪያ ተሰምቷል። የሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ጣልቃ ለመግባት የሚያስችል እጅግ አደገኛና ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
መሪው በይፋዊ መግለጫቸው እንዳሳወቁት፣ በኢራን ምድር የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ደህንነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርጉና "አንድም የሀገሬ ዜጋ ላይ ጉዳት ከደረሰ ሰሜን ኮሪያ ያለምንም ማመንታትና ቅድመ ሁኔታ ወደ ጦርነቱ ትገባለች" ሲሉ ዓለምን ያስደነገጠ ዛቻ ሰንዝረዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ንግግር በቀጠናው ያለውን ውጥረት ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ሊቀይረው ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ፈጥሯል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የፒዮንግያንግ ቁጣ ለኢራን ትልቅ ወታደራዊ የጀርባ አጥንት ሊሆን የሚችል ሲሆን፣ አሜሪካና አጋሮቿን ደግሞ ወደ ከፋ ወታደራዊ አጣብቂኝ ውስጥ የሚከት ነው።
seledadotio
seledadotio
"አንድም የሰሜን ኮሪያ ዜጋ ቢነካ ጦርነቱን እቀላቀላለሁ!" __የኪም ጆንግ ኡን‼️
የዓለምን ፖለቲካ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መልኩ የለወጠ መግለጫ ከሰሜን ኮሪያ ተሰምቷል። የሀገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ጣልቃ ለመግባት የሚያስችል እጅግ አደገኛና ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
መሪው በይፋዊ መግለጫቸው እንዳሳወቁት፣ በኢራን ምድር የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ ዜጎች ደህንነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር እንደማያደርጉና "አንድም የሀገሬ ዜጋ ላይ ጉዳት ከደረሰ ሰሜን ኮሪያ ያለምንም ማመንታትና ቅድመ ሁኔታ ወደ ጦርነቱ ትገባለች" ሲሉ ዓለምን ያስደነገጠ ዛቻ ሰንዝረዋል።
ይህ የኪም ጆንግ ኡን ንግግር በቀጠናው ያለውን ውጥረት ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ሊቀይረው ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ፈጥሯል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የፒዮንግያንግ ቁጣ ለኢራን ትልቅ ወታደራዊ የጀርባ አጥንት ሊሆን የሚችል ሲሆን፣ አሜሪካና አጋሮቿን ደግሞ ወደ ከፋ ወታደራዊ አጣብቂኝ ውስጥ የሚከት ነው።
seledadotio
seledadotio
5 months ago