ሰሜን ኮሪያ 10 የሚደርሱ ሚሳዔሎችን ወደ ጃፓን አስወነጨፈች።
ሚሳዔሎቹ ከሰናን ግዛት ተነስተው 350 ኪሎሜትር በመጓዝ በጃፓን ባህር አርፈዋል።
ፒዮንግያንግ ሚሳዔልቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካ እና ጃፓን የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በመቃወም ነው።
ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከሳምንታት በፊት ፓርቲያቸው ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።
ኪም ዋሽንግተን ለድርድር የፒዮንግያንግን ብሄራዊ ጥቅም አምና መቀበል እንዳለባት አሳስበዋል። #trtworld
seledadotio
seledadotio
ሚሳዔሎቹ ከሰናን ግዛት ተነስተው 350 ኪሎሜትር በመጓዝ በጃፓን ባህር አርፈዋል።
ፒዮንግያንግ ሚሳዔልቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካ እና ጃፓን የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በመቃወም ነው።
ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከሳምንታት በፊት ፓርቲያቸው ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።
ኪም ዋሽንግተን ለድርድር የፒዮንግያንግን ብሄራዊ ጥቅም አምና መቀበል እንዳለባት አሳስበዋል። #trtworld
seledadotio
seledadotio
5 months ago