Logo
SeledaPost
ሰሜን ኮሪያ 10 የሚደርሱ ሚሳዔሎችን ወደ ጃፓን አስወነጨፈች።

ሚሳዔሎቹ ከሰናን ግዛት ተነስተው 350 ኪሎሜትር በመጓዝ በጃፓን ባህር አርፈዋል።

ፒዮንግያንግ ሚሳዔልቹን ያስወነጨፈችው አሜሪካ እና ጃፓን የሚያካሂዱትን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በመቃወም ነው።

ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከሳምንታት በፊት ፓርቲያቸው ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።

ኪም ዋሽንግተን ለድርድር የፒዮንግያንግን ብሄራዊ ጥቅም አምና መቀበል እንዳለባት አሳስበዋል። #trtworld

seledadotio
seledadotio
5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.