Logo
SeledaPost
ኪም ጆንግ ኡን እንዲህ ብለዋል‼️
"ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ኢራንን የሚወጋው ያቺ ሀገር ልትቋቋመው እንደማትችል ስላመነ ነው። የእኔን ሀገር ሰሜን ኮሪያን፣ ቻይናን ወይም ሩሲያን ለመተንኮስ የማይደፍረውም ለዚህ ነው፤ ምክንያቱም የእኛን ኃይልና ሚሳኤሎቻችንን በሚገባ ያውቃል።

እኛ መላዋን አሜሪካ በአንድ ሚሳኤል ብቻ ከምድረ-ገጽ ማጥፋት እንችላለን። እሱ ግጭት የሚፈልገው አጸፋ መመለስ እንደማይችሉ ከሚያምንባቸው አገራት ጋር ነው።

ነገር ግን ኢራን በእውነት ከፈለገች አብዛኛውን የአሜሪካ ክፍል በቦምብ መደብደብ ትችላለች። ጥቃት የማታደርሰው ግን የብዙ አሜሪካውያን ንጹሐን ዜጎች ሕይወት እንዳይጠፋ በመፍራት ብቻ ነው።"

ዛቻ ኃይልን አያረጋግጥም። የአንድ ሀገር እውነተኛ ታላቅነት የሚታየው በሰላም፣ በፍትህ እና ለሰው ልጅ ሕይወት በሚሰጥ ክብር ነው"ብለዋል።

seledadotio
seledadotio
5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.