21 days ago
እንግሊዝ በዓለም ዋንጫ፤ ለ60 ዓመታት ያልተፈታው ህልም፣ ያልተመለሰው ጥያቄ!
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) እንግሊዝና አርጀንቲና ከሁለት አስርት አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊፋ 2026 አለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያ ሮብ እለት በአትላንታ ይገናኛሉ፡፡ ይህ ጨዋታ ወደፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ መሆኑ በራሱ ከባድ ቢሆንም በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የረጅም ጊዜ ተቀናቃኝነት ደግሞ የበለጠ ትኩረት እንዲያገኝ አስችሎታል፡፡ የእንግሊዝና አርጀንቲና ተቀናቃኝነት መነሻው እግር ኳስ ሳይሆን ደቡባዊ አትላንቲክ ነው፡፡ በኤፕሪል ወር 1982 አርጀንቲና ‹‹ኢስላስ ማልቪናስ›› ብላ የምትጠራውንና እንግሊዝ ደግሞ ፋክላንድ ደሴት ብላ ስያሜ የሰጠችውን ቦታ የእንግሊዝ ጦር ሀይል ወረረ፡፡
ይህ ደግሞ በሁለቱ አገራት መካከል 2 ወር ከ1 ሳምንትና ከ5 ቀናት የፈጀ ጦርነትን ሊያስከትል ችሏል፡፡ በውጤቱም ከአርጀንቲና በኩል 649 ወታደሮች ሲገደሉ ከእንግሊዝ በኩል ደግሞ የ255 ወታደሮችን ህይወት የቀጠፈ ከመሆኑም በላይ 3 የደሴቱ ነዋሪዎችም ህይወታቸው አልፏል፡፡ ጦርነቱ የተጠናቀቀው ደግሞ ደሴቱን የእንግሊዝ ወታደሮች እንዲይዙት አርጀንቲና ፈቅዳ ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ፋክላንድ ደሴት በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የምትገኝ ቢሆንም ራስ ገዝ መንግስት ያላት ናት፡፡ በእንግሊዝና በአርጀንቲና መካከል ቀደም ሲልም በእግር ኳስ ተፎካካሪነት ያለ ቢሆንም ይህ ጉዳይ ግን የተቀናቃኝነቱን ደረጃ ከፍ አድርጎታል፡፡ ስለዚህም በሁለቱ አገራት መካከል ጨዋታ ሲኖር ደጋፊዎችና ሚዲያዎች ልዩ ትኩረት ይሰጡታል፡፡
ያለፉትን አራት አስርት አመታት በአለማችን ላይ ከሚከናወኑ አለም አቀፍ ጨዋታዎች ሁሉ ይህኛው እጅግ ትልቅ ፉክክር የሚታይበት ሆኖም ተመዝግቧል፡፡ ከፋክላንድ ደሴት ጦርነት ከአራት አመታት በኋላ ሁለቱ አገራት በ1986 የሜክሲኮ አለም ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ተገናኝተው ነበር፡፡ ከጠቀስነው የሜዳና ከሜዳ ውጭ ካለው ፉክክር ባሻገር ይህ ጨዋታ በአለማችን የአለም ዋንጫ ታሪክ በብዙዎች የታየና በከፍተኛ ሁኔታ መነጋገሪያ ለመሆን የቻለበት አጋጣሚ መፈጠሩ ይታወሳል፡፡ ይህንን አጋጣሚ የፈጠረው ደግሞ አንጋፋው የኳስ ኮከብ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው፡፡ ያንን ጨዋታ አርጀንቲና ሁለት ለአንድ ማሸነፍ ብትችልም ማራዶና በእጁ ያስቆጠራት ጎል ግን የማትረሳ ነበረች፡፡ ይህ ከሆነ ከ12 አመታት በኋላ በ1998 የፈረንሳይ አለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ድጋሚ ተገናኝተው ነበር፡፡
ይህኛውም ጨዋታ ከባድ ፉክክር የታየበት ሆኖ ሁለት እኩል ለመለያየት የቻሉ ቢሆንም በፍፁም ቅጣት ምት አርጀንቲና ለማሸነፍ በቅታለች፡፡ በመቀጠል በጃፓንና ደቡብ ኮሪያ በተካሄደው አለም ዋንጫ በምድብ ግጥሚያ ተገናኝተው እንግሊዝ አንድ ለባዶ አሸንፋ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሁለቱ አገራት በአለም አቀፍ ውድድር ሜዳ ላይ ተገናኝተው አያውቁም፡፡ ነገር ግን ባለፈው አመት በጄኔቫ የወዳጅነት ግጥሚያ አድርገው እንግሊዝ 3 ለ 2 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ በነገው እለት ሁለቱ አገራት ከ24 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአለም ዋንጫ ተገናኝተው የሚያደርጉት ግጥሚያ ከጨዋታም በላይ ልዩ ትኩረት ያገኘው ለዚህ ነው፡፡
ይህ ደግሞ በሁለቱ አገራት መካከል 2 ወር ከ1 ሳምንትና ከ5 ቀናት የፈጀ ጦርነትን ሊያስከትል ችሏል፡፡ በውጤቱም ከአርጀንቲና በኩል 649 ወታደሮች ሲገደሉ ከእንግሊዝ በኩል ደግሞ የ255 ወታደሮችን ህይወት የቀጠፈ ከመሆኑም በላይ 3 የደሴቱ ነዋሪዎችም ህይወታቸው አልፏል፡፡ ጦርነቱ የተጠናቀቀው ደግሞ ደሴቱን የእንግሊዝ ወታደሮች እንዲይዙት አርጀንቲና ፈቅዳ ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ፋክላንድ ደሴት በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የምትገኝ ቢሆንም ራስ ገዝ መንግስት ያላት ናት፡፡ በእንግሊዝና በአርጀንቲና መካከል ቀደም ሲልም በእግር ኳስ ተፎካካሪነት ያለ ቢሆንም ይህ ጉዳይ ግን የተቀናቃኝነቱን ደረጃ ከፍ አድርጎታል፡፡ ስለዚህም በሁለቱ አገራት መካከል ጨዋታ ሲኖር ደጋፊዎችና ሚዲያዎች ልዩ ትኩረት ይሰጡታል፡፡
ያለፉትን አራት አስርት አመታት በአለማችን ላይ ከሚከናወኑ አለም አቀፍ ጨዋታዎች ሁሉ ይህኛው እጅግ ትልቅ ፉክክር የሚታይበት ሆኖም ተመዝግቧል፡፡ ከፋክላንድ ደሴት ጦርነት ከአራት አመታት በኋላ ሁለቱ አገራት በ1986 የሜክሲኮ አለም ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ተገናኝተው ነበር፡፡ ከጠቀስነው የሜዳና ከሜዳ ውጭ ካለው ፉክክር ባሻገር ይህ ጨዋታ በአለማችን የአለም ዋንጫ ታሪክ በብዙዎች የታየና በከፍተኛ ሁኔታ መነጋገሪያ ለመሆን የቻለበት አጋጣሚ መፈጠሩ ይታወሳል፡፡ ይህንን አጋጣሚ የፈጠረው ደግሞ አንጋፋው የኳስ ኮከብ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው፡፡ ያንን ጨዋታ አርጀንቲና ሁለት ለአንድ ማሸነፍ ብትችልም ማራዶና በእጁ ያስቆጠራት ጎል ግን የማትረሳ ነበረች፡፡ ይህ ከሆነ ከ12 አመታት በኋላ በ1998 የፈረንሳይ አለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ድጋሚ ተገናኝተው ነበር፡፡
ይህኛውም ጨዋታ ከባድ ፉክክር የታየበት ሆኖ ሁለት እኩል ለመለያየት የቻሉ ቢሆንም በፍፁም ቅጣት ምት አርጀንቲና ለማሸነፍ በቅታለች፡፡ በመቀጠል በጃፓንና ደቡብ ኮሪያ በተካሄደው አለም ዋንጫ በምድብ ግጥሚያ ተገናኝተው እንግሊዝ አንድ ለባዶ አሸንፋ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሁለቱ አገራት በአለም አቀፍ ውድድር ሜዳ ላይ ተገናኝተው አያውቁም፡፡ ነገር ግን ባለፈው አመት በጄኔቫ የወዳጅነት ግጥሚያ አድርገው እንግሊዝ 3 ለ 2 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ በነገው እለት ሁለቱ አገራት ከ24 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአለም ዋንጫ ተገናኝተው የሚያደርጉት ግጥሚያ ከጨዋታም በላይ ልዩ ትኩረት ያገኘው ለዚህ ነው፡፡
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዓለም ዋንጫው ግለት ጣሪያ ነክቷል! ረቡዕ ዕለት በአትላንታ ስታዲየም (ቢትዮጵያ አቆጣጠር ምሽት) በሚካሄደው የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ታላቅ ፍጥጫ፣ የአምናዋ ሻምፒዮኗ አርጀንቲና ከእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን ጋር ስትፋጠጥ ታዋቂውን ጥቁር ሰማያዊ የሜዳ ውጪ ማልያዋን አጥልቃ ወደ ሜዳ እንደምትገባ ታውቋል። በበኩሏ እንግሊዝ ሙሉ ነጭ የሆነውን የሜዳዋን ማልያ ለብሳ ለዚህ ትልቅ ጦርነት ትቀርባለች።
አርጀንቲና በዘንድሮው ውድድር ይህንን ማልያ የተጠቀመችው በምድብ ድልድሉ ጆርዳንን 3 ለ 1 ባሸነፈችበት ጨዋታ ላይ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ... ይህ የማልያ ምርጫ ከፊፋ የደንብ አሰራር ባሻገር ትልቅ የስነ-ልቦና እና የ"እምነት" ሚስጥር እንዳለው በአርጀንቲና ሚዲያዎች በስፋት እየተነገረ ይገኛል። ምክንያቱም ይህ ጠቆር ያለ ሰማያዊ ማልያ፣ አርጀንቲናውያን በእንግሊዝ ላይ ታሪካዊ ድል ለተቀዳጁባቸው የ1986ቱ እና የ1998ቱ የዓለም ዋንጫዎች ትልቅ ትዝታ ያለው በመሆኑ ነው!
በተለይም በ1986ቱ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና በታሪካዊቷ "የአምላክ እጅ" ጎል እንግሊዝን 2 ለ 1 ሲያሸንፉ፣ እንዲሁም በ1998ቱ የፈረንሳይ ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ (Last-16) ጨዋታ በፔናሊቲ መለያ ምት የሶስቱን አናብስት ስብስብ ሲያሸንፉ ያጠለቁት ይሄንኑ ማልያ ነበር።
በተቃራኒው ግን በ2002ቱ በጃፓን በተካሄደው የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታ እንግሊዝ ቀይ ማልያ ለብሳ፣ አርጀንቲና ደግሞ ባህላዊውን ባለ መስመር ማልያዋን ለብሳ በተገናኙበት ጨዋታ እንግሊዝ 1 ለ 0 ማሸነፏ የማይዘነጋ ነው።
የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) አሰራር እያንዳንዱ ቡድን የሜዳውን የመጀመሪያ ምርጫ ማልያ እንዲለብስ ቅድሚያ የሚሰጥ ቢሆንም፣ የማልያ ቀለም መመሳሰል ካጋጠመ ግን የለቀቀ እና የደመቀ ቀለም እንዲኖር እርምጃ ይወስዳል። ይህም በተለይ colour blindness ችግር ላለባቸው ደጋፊዎች ጨዋታውን በቀላሉ እንዲከታተሉ ታስቦ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ወደዚህ ግዙፍ የግማሽ ፍጻሜ ጦርነት ለመድረስ ሁለቱም ቡድኖች ፈታኝ መንገድ አልፈዋል። እንግሊዝ ባለፈው ቅዳሜ ኖርዌይን በጭማሪ ሰዓት 2 ለ 1 ስታሸንፍ፤ አርጀንቲና ደግሞ እሁድ ዕለት 10 ተጫዋቾች ብቻ ቀርተውባት ከነበረችው ስዊዘርላንድ ጋር ባደረገችው እጅግ አጓጊ ጨዋታ በጭማሪ ሰዓት 3 ለ 1 አሸንፋ ማለፏ ይታወቃል። አሁን የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪዎች ዓይን በአትላንታው የረቡዕ ምሽት ፍልሚያ ላይ አርፏል!
አርጀንቲና በዘንድሮው ውድድር ይህንን ማልያ የተጠቀመችው በምድብ ድልድሉ ጆርዳንን 3 ለ 1 ባሸነፈችበት ጨዋታ ላይ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ... ይህ የማልያ ምርጫ ከፊፋ የደንብ አሰራር ባሻገር ትልቅ የስነ-ልቦና እና የ"እምነት" ሚስጥር እንዳለው በአርጀንቲና ሚዲያዎች በስፋት እየተነገረ ይገኛል። ምክንያቱም ይህ ጠቆር ያለ ሰማያዊ ማልያ፣ አርጀንቲናውያን በእንግሊዝ ላይ ታሪካዊ ድል ለተቀዳጁባቸው የ1986ቱ እና የ1998ቱ የዓለም ዋንጫዎች ትልቅ ትዝታ ያለው በመሆኑ ነው!
በተለይም በ1986ቱ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና በታሪካዊቷ "የአምላክ እጅ" ጎል እንግሊዝን 2 ለ 1 ሲያሸንፉ፣ እንዲሁም በ1998ቱ የፈረንሳይ ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ (Last-16) ጨዋታ በፔናሊቲ መለያ ምት የሶስቱን አናብስት ስብስብ ሲያሸንፉ ያጠለቁት ይሄንኑ ማልያ ነበር።
በተቃራኒው ግን በ2002ቱ በጃፓን በተካሄደው የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታ እንግሊዝ ቀይ ማልያ ለብሳ፣ አርጀንቲና ደግሞ ባህላዊውን ባለ መስመር ማልያዋን ለብሳ በተገናኙበት ጨዋታ እንግሊዝ 1 ለ 0 ማሸነፏ የማይዘነጋ ነው።
የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) አሰራር እያንዳንዱ ቡድን የሜዳውን የመጀመሪያ ምርጫ ማልያ እንዲለብስ ቅድሚያ የሚሰጥ ቢሆንም፣ የማልያ ቀለም መመሳሰል ካጋጠመ ግን የለቀቀ እና የደመቀ ቀለም እንዲኖር እርምጃ ይወስዳል። ይህም በተለይ colour blindness ችግር ላለባቸው ደጋፊዎች ጨዋታውን በቀላሉ እንዲከታተሉ ታስቦ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ወደዚህ ግዙፍ የግማሽ ፍጻሜ ጦርነት ለመድረስ ሁለቱም ቡድኖች ፈታኝ መንገድ አልፈዋል። እንግሊዝ ባለፈው ቅዳሜ ኖርዌይን በጭማሪ ሰዓት 2 ለ 1 ስታሸንፍ፤ አርጀንቲና ደግሞ እሁድ ዕለት 10 ተጫዋቾች ብቻ ቀርተውባት ከነበረችው ስዊዘርላንድ ጋር ባደረገችው እጅግ አጓጊ ጨዋታ በጭማሪ ሰዓት 3 ለ 1 አሸንፋ ማለፏ ይታወቃል። አሁን የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪዎች ዓይን በአትላንታው የረቡዕ ምሽት ፍልሚያ ላይ አርፏል!
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራች ተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
1 month ago
እንግሊዝን ስጋት ላይ የጣለው የአዝቴካ ስታዲየም ከፍታና የዲየጎ ማራዶና የእጅ ግብ ታሪክ።
#ethiopia | በአለም ዋንጫ በ16 ጥሎ ማለፍ ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል የጥምር አዘጋጇ ሜክሲኮ ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው። ጨዋታው በታሪካዊው አዝቴካ ስታዲየም ይደረጋል። ይህ ስታዲየም 87523 ተመልካቾች መያዝ የሚችል ፣ በላቲን አሜሪካ በግዝፈቱ ተወዳዳሪ የሌለውና በአለም 8ኛው ትልቅ ስታዲየም ነው።
አዝቴካ ስታዲየም የ1970 እና 1986 ሁለት የአለም ዋንጫ ፍጻሜዎችንም አስተናግዷል።ይህ ስታዲየም ከባህር ጠለል በ2240 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የብዙ እግር ኳስ ቡድኖችን ትንፋሽ ያቆመ ነው። የእንግሊዝና ሜክሲኮን ጨዋታ ከሜዳ ላይ ፍልሚያው ባሻገር መነጋገሪያ እንዲሆን ያደረገው ቀዳሚ ጉዳይም ነው።
ባለ ሜዳዋ ሜክሲኮ በዚህ ከፍታና ግዙፍ ስታዲየም ካደረገቻቸው 89 የነጥብ ጨዋታዎች የተሸነፈችው 2 ጊዜ ብቻ ነው። ባለፉት 22 ጨዋታዎች ደግሞ አንዱንም አልተሸነፈች።16 ጊዜ አሸንፋ በ6ቱ አቻ ተለያይታለች።
እንግሊዝ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ሮብ እለት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ተፈትና 2 ለ 1 ስታሸንፍ የተጫወተችበት የአትላንታ ስታዲየም ከፍታ 300 ሜትር ብቻ ነበር። አርብ እለት ደግሞ ወደ ሜክሲኮ ተጉዘዋል። ለጨዋታ ከተለመደው ጊዜ አንድ ቀን ቀድመው ቢደርሱም ትንፋሽ የሚያቆመውን አየር ለመልመድ በቂ አልሆነም።
ከልክ ያለፈ ከፍታ ተጫዎቾችን ለኦክስጂን እጥረት ይዳርጋል። ሰውነታቸው አየሩን ወደ ሴሎቻቸው የመግፋት አቅም እንዲያጣ ያደርጋል ይላሉ ባለሙያዎች።
ይህ ደግሞ ተጫዎቾቹ የልብ ምታቸው እንዲፈጥን ፣ ትንፋሽ እንዲያጥራቸው ፣ በፍጥነት የፈሳሽ እጥረት እንዲገጥማቸው ፣ ከፍተኛ ድካም ውስጥ እንዲገቡና የማገገሚያ ጊዜያቸውን እንዲራዘም ያደርጋል።
በተጨማሪም የአየር እጥረቱ ኳስ በሚሞከርበትና ለቡድን አጋር በሚሻማበት ጊዜ ፍጥነትና ከፍታውን የማስቀየር አቅም አለው ተብሏል። ስታዲየሙ ሁሉንም ተጫዎቾች ተጨማሪ አቅም የሚጠይቅ ቢሆንም የግብ ጠባቂዎችን ፈተና ያበዛል ተብሏል። ይህ እግር ኳሳዊ ፈተና ግን ለእንግዳዋ እንግሊዝ ብቻ ሳይሆን ለባለቤቷ ሜክሲኮም የሚያጋጥም ነው።
ሜክሲኮ በአዝቴካ ያላት ታሪካዊ የበላይነት ብቻ ሳይሆን በዚሁ አለም ዋንጫ ካደረገቻቸው 4 ጨዋታዎች 3ቱን ተጫውታበት 3ቱንም አሸንፋለች። በመክፈቻው ደቡብ አፍሪካን 2 ለ 0 ፣ ቸክ ሪፐብሊክን 3 ለ 0 በምድብ ፣ በ32 ጥሎ ማለፍ ደግሞ ኢኳዶርን 3 ለ 0 ድል አድርጋለች። በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 የረታችበት ጨዋታ ብቻ ከአዜቲካ ውጭ ተደርጓል። ሜክሲኮ ያደረገቻቸውን 4ቱንም ጨዋታዎች ስታሸንፍ 8 ግቦችን አስቆጥራ አንድም ሳይቆጠርባት በመውጣት የማጥቃትና የመከላከል አቅሟን አስመስክራለች።
የሶስቱ አናብስት አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ይህን የአዝቴካ ስታዲየም የከፍታ ፣ የደጋፊ ሁከትና ጩኸት ፈተና ለመወጣት የታክቲክ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ኳስ በመቆጣጠር ፣ የጨዋታውን ፍጥነት በማዘግየት ፣ ጉልበት በመቆጠብ እድል ሲገኝ ብቻ ለማጥቃት ይገባሉ ተብሏል።
እንግሊዝ በዚህ ስታዲየም በ1986ቱ አለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ከተሸነፈች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ትጫወትበታለች። ለዘመናት የሚታወሰው የዲየጎ ማራዶና " የፈጣሪ እጅ ግብ " ለእንግሊዝ ሽንፈት ምክንያት መሆኑ ይታወሳል።
አርብ እለት ከብሪታኒያና ሜክሲኮኮ የወጡ መረጃዎች ዛሬ በሜክሲኮ ሲቲ አውሎ ንፋስና ጎርፍ የሚያስከትል የአየር ሁኔታ ሊከሰት እንደሚችል ስለተገመተ፣ ፊፋ የጨዋታ መርሃብ ግብር የማስተካከል እቅድ እንዳለው ቢነገርም ቀድሞ በተያዘለት ሰአት ይካሄዳል።
በሁሴን ግዛው
#ethiopia | በአለም ዋንጫ በ16 ጥሎ ማለፍ ከሚጠበቁ ጨዋታዎች መካከል የጥምር አዘጋጇ ሜክሲኮ ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው። ጨዋታው በታሪካዊው አዝቴካ ስታዲየም ይደረጋል። ይህ ስታዲየም 87523 ተመልካቾች መያዝ የሚችል ፣ በላቲን አሜሪካ በግዝፈቱ ተወዳዳሪ የሌለውና በአለም 8ኛው ትልቅ ስታዲየም ነው።
አዝቴካ ስታዲየም የ1970 እና 1986 ሁለት የአለም ዋንጫ ፍጻሜዎችንም አስተናግዷል።ይህ ስታዲየም ከባህር ጠለል በ2240 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የብዙ እግር ኳስ ቡድኖችን ትንፋሽ ያቆመ ነው። የእንግሊዝና ሜክሲኮን ጨዋታ ከሜዳ ላይ ፍልሚያው ባሻገር መነጋገሪያ እንዲሆን ያደረገው ቀዳሚ ጉዳይም ነው።
ባለ ሜዳዋ ሜክሲኮ በዚህ ከፍታና ግዙፍ ስታዲየም ካደረገቻቸው 89 የነጥብ ጨዋታዎች የተሸነፈችው 2 ጊዜ ብቻ ነው። ባለፉት 22 ጨዋታዎች ደግሞ አንዱንም አልተሸነፈች።16 ጊዜ አሸንፋ በ6ቱ አቻ ተለያይታለች።
እንግሊዝ በ32ቱ ጥሎ ማለፍ ሮብ እለት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ተፈትና 2 ለ 1 ስታሸንፍ የተጫወተችበት የአትላንታ ስታዲየም ከፍታ 300 ሜትር ብቻ ነበር። አርብ እለት ደግሞ ወደ ሜክሲኮ ተጉዘዋል። ለጨዋታ ከተለመደው ጊዜ አንድ ቀን ቀድመው ቢደርሱም ትንፋሽ የሚያቆመውን አየር ለመልመድ በቂ አልሆነም።
ከልክ ያለፈ ከፍታ ተጫዎቾችን ለኦክስጂን እጥረት ይዳርጋል። ሰውነታቸው አየሩን ወደ ሴሎቻቸው የመግፋት አቅም እንዲያጣ ያደርጋል ይላሉ ባለሙያዎች።
ይህ ደግሞ ተጫዎቾቹ የልብ ምታቸው እንዲፈጥን ፣ ትንፋሽ እንዲያጥራቸው ፣ በፍጥነት የፈሳሽ እጥረት እንዲገጥማቸው ፣ ከፍተኛ ድካም ውስጥ እንዲገቡና የማገገሚያ ጊዜያቸውን እንዲራዘም ያደርጋል።
በተጨማሪም የአየር እጥረቱ ኳስ በሚሞከርበትና ለቡድን አጋር በሚሻማበት ጊዜ ፍጥነትና ከፍታውን የማስቀየር አቅም አለው ተብሏል። ስታዲየሙ ሁሉንም ተጫዎቾች ተጨማሪ አቅም የሚጠይቅ ቢሆንም የግብ ጠባቂዎችን ፈተና ያበዛል ተብሏል። ይህ እግር ኳሳዊ ፈተና ግን ለእንግዳዋ እንግሊዝ ብቻ ሳይሆን ለባለቤቷ ሜክሲኮም የሚያጋጥም ነው።
ሜክሲኮ በአዝቴካ ያላት ታሪካዊ የበላይነት ብቻ ሳይሆን በዚሁ አለም ዋንጫ ካደረገቻቸው 4 ጨዋታዎች 3ቱን ተጫውታበት 3ቱንም አሸንፋለች። በመክፈቻው ደቡብ አፍሪካን 2 ለ 0 ፣ ቸክ ሪፐብሊክን 3 ለ 0 በምድብ ፣ በ32 ጥሎ ማለፍ ደግሞ ኢኳዶርን 3 ለ 0 ድል አድርጋለች። በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 የረታችበት ጨዋታ ብቻ ከአዜቲካ ውጭ ተደርጓል። ሜክሲኮ ያደረገቻቸውን 4ቱንም ጨዋታዎች ስታሸንፍ 8 ግቦችን አስቆጥራ አንድም ሳይቆጠርባት በመውጣት የማጥቃትና የመከላከል አቅሟን አስመስክራለች።
የሶስቱ አናብስት አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ይህን የአዝቴካ ስታዲየም የከፍታ ፣ የደጋፊ ሁከትና ጩኸት ፈተና ለመወጣት የታክቲክ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ኳስ በመቆጣጠር ፣ የጨዋታውን ፍጥነት በማዘግየት ፣ ጉልበት በመቆጠብ እድል ሲገኝ ብቻ ለማጥቃት ይገባሉ ተብሏል።
እንግሊዝ በዚህ ስታዲየም በ1986ቱ አለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ከተሸነፈች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ትጫወትበታለች። ለዘመናት የሚታወሰው የዲየጎ ማራዶና " የፈጣሪ እጅ ግብ " ለእንግሊዝ ሽንፈት ምክንያት መሆኑ ይታወሳል።
አርብ እለት ከብሪታኒያና ሜክሲኮኮ የወጡ መረጃዎች ዛሬ በሜክሲኮ ሲቲ አውሎ ንፋስና ጎርፍ የሚያስከትል የአየር ሁኔታ ሊከሰት እንደሚችል ስለተገመተ፣ ፊፋ የጨዋታ መርሃብ ግብር የማስተካከል እቅድ እንዳለው ቢነገርም ቀድሞ በተያዘለት ሰአት ይካሄዳል።
በሁሴን ግዛው
2 months ago
ቮዚኒያ : የኬፕቨርዴው ግብ ጠባቂ
#ethiopia | በዓለም ዋንጫ መድረክ ኬፕቨርዴ ከኃያሏ ስፔን ጋር ነጥብ እንድትጋራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከተው ግብ ጠባቂው ቮዚኒያ በአሁኑ ወቅት ሰፊ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
ይህ ድንቅ ብቃቱ ማኅበራዊ ገጹ ላይም ትልቅ ተፅዕኖ የፈጠረ ሲሆን ከጨዋታው በኋላ የኢንስታግራም ተከታዮቹ ቁጥር ከ56 ሺህ ተነስቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ 3 ሚሊዮን አድጓል።
ዕድሜው 40 ዓመት የሞላው ይህ ግብ ጠባቂ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ውስጥ ጨዋታ በማድረግ ሁለተኛው በእድሜ አንጋፋ ተጨዋች በመሆን አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ከእርሱ ቀድሞ የሚገኘው በ45 ዓመቱ ሜዳ ውስጥ የገባው ግብፃዊው ግብ ጠባቂ ኢሳም ኤል ሀዳሪ ብቻ ነው።
ትክክለኛ ስሙ ጆሲማር ሆሴ ኤቮራ ዲያስ ቢሆንም በይበልጥ የሚታወቀው ግን ቮዚኒያ በሚለው የቅፅል ስሙ ነው።
ጆሲማር የሚለውን ስም ያወጣለት አባቱ ሲሆን በ1986 የዓለም ዋንጫ ወቅት አባቱ በወታደራዊ አገልግሎት ላይ እያለ ብራዚላዊው ተጫዋች ጆሲማር ባሳየው አስደናቂ ብቃት ተማርኮ አዲስ የተወለደ ልጁን በእርሱ ስም ሰይሞታል።
ቮዚኒያ የሚለው የቅፅል ስሙ ደግሞ በፖርቹጋልኛ ቋንቋ አያቴ ማለት ነው። ይህን ስም ሊያገኝ የቻለው ከአያቱ ጋር ስላደገ እና በጣም ይቀራረብ ስለነበር ነው። በልጅነቱ ሰፈር ውስጥ ኳስ ሲጫወት በተጎዳ ቁጥር በቀጥታ ወደ አያቱ ይሮጥ ስለነበር የሰፈሩ ልጆች ይህንን ስም አውጥተውለታል።
ይህ አንጋፋ ግብ ጠባቂ በዕለቱ ለምን እንደአለቀሰ ሲያስረዳ ከአያቱ ጋር እንዳደገ ገልጾ እርሷ በቅርብ ዓመት ማለፏንና እናቱ ደግሞ በቪዛ ምክንያት እንዲሁም ከፍተኛ የገንዘብ ማስያዣ በመጠየቋ ወደ ስፍራው ልትመጣ ስላልቻለች መሆኑን በሀዘን ተናግሯል።
ቢረፍድም ለሀገሩ ታሪክ የሰራው ቮዚኒያ በደስታ ዕንባ ታጥቧል። በአትላንታ ስታዲየም የስፔን የፊት መስመር አጥቂዎች ወደ ግብ በደረሱባቸው አጋጣሚዎች ሁሉ በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለቻቬስ ክለብ የሚጫወተው ይህ ባለተሰጥኦ ግብ ጠባቂ እንደ ብረት የጠነከረ ግንብ በመሆን ወደ መረብ የተመቱ ኳሶችን በሚገርም ብቃት መልሷል።
በተለይም ፌራን ቶሬስ እና አሜሪክ ላፖርቴ ያደረጓቸውን ተደጋጋሚ እና አደገኛ ሙከራዎች ማክሸፍ የቻለ ሲሆን ቶሬስ ያገኘውን ወርቃማ የግብ ዕድል በቮዚኒያ ጫና ምክንያት አግድም ብረት ላይ መትቶታል።
በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሚኬል ኦያርዛባል የሞከረውን ኳስ ደግሞ ሮቤርቶ ሎፔስ ባደረገው አስደናቂ መከላከል ሊያድን ችሏል።
ስፔን በጨዋታው በአጠቃላይ 27 የግብ ሙከራዎችን ያደረገች ቢሆንም ኢላማውን የጠበቀው ግን ሰባቱ ብቻ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ የኒኮ ዊሊያምስ በቋሚነት አለመሰለፍ የስፔንን የማጥቃት ጥንካሬ በእጅጉ ቀንሶታል ተብሏል።
የቀድሞው የቶተንሃም አሰልጣኝ አንጅ ፖስቴኮግሉ በእንግሊዙ አይቲቪ ስፖርት በሰጡት ትንታኔ ይህ የእግር ኳስ ውበትና ታላቅነት ነው ካሉ በኋላ የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾች በውስጣቸው የነበረው ወኔና ተነሳሽነት እጅግ አስደናቂ ነበር ብለዋል።
ጨዋታው ሲጠናቀቅም አንጋፋው ግብ ጠባቂ ቮዚኒያ በቡድን አጋሮቹ ታቅፎ የደስታ ዕንባውን ሲያብስ ታይቷል።
ስፔን እ.አ.አ በ2010 የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በስዊዘርላንድ ብትሸነፍም በመጨረሻ ዋንጫውን ማንሳቷ ለዘንድሮው ጉዞዋ እንደ ተስፋ የሚቆጠር ታሪካዊ ማስታወሻ ሲሆን ኬፕ ቨርዴ ግን ከጋና የ2006 ጉዞ በኋላ ወደ ቀጣዩ ዙር የምታልፍ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሀገር የመሆን ዕድሏን በከፍተኛ ደረጃ አሳድጋለች።
#football #worldcup #capeverde #spain #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በዓለም ዋንጫ መድረክ ኬፕቨርዴ ከኃያሏ ስፔን ጋር ነጥብ እንድትጋራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከተው ግብ ጠባቂው ቮዚኒያ በአሁኑ ወቅት ሰፊ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
ይህ ድንቅ ብቃቱ ማኅበራዊ ገጹ ላይም ትልቅ ተፅዕኖ የፈጠረ ሲሆን ከጨዋታው በኋላ የኢንስታግራም ተከታዮቹ ቁጥር ከ56 ሺህ ተነስቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ 3 ሚሊዮን አድጓል።
ዕድሜው 40 ዓመት የሞላው ይህ ግብ ጠባቂ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ውስጥ ጨዋታ በማድረግ ሁለተኛው በእድሜ አንጋፋ ተጨዋች በመሆን አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ከእርሱ ቀድሞ የሚገኘው በ45 ዓመቱ ሜዳ ውስጥ የገባው ግብፃዊው ግብ ጠባቂ ኢሳም ኤል ሀዳሪ ብቻ ነው።
ትክክለኛ ስሙ ጆሲማር ሆሴ ኤቮራ ዲያስ ቢሆንም በይበልጥ የሚታወቀው ግን ቮዚኒያ በሚለው የቅፅል ስሙ ነው።
ጆሲማር የሚለውን ስም ያወጣለት አባቱ ሲሆን በ1986 የዓለም ዋንጫ ወቅት አባቱ በወታደራዊ አገልግሎት ላይ እያለ ብራዚላዊው ተጫዋች ጆሲማር ባሳየው አስደናቂ ብቃት ተማርኮ አዲስ የተወለደ ልጁን በእርሱ ስም ሰይሞታል።
ቮዚኒያ የሚለው የቅፅል ስሙ ደግሞ በፖርቹጋልኛ ቋንቋ አያቴ ማለት ነው። ይህን ስም ሊያገኝ የቻለው ከአያቱ ጋር ስላደገ እና በጣም ይቀራረብ ስለነበር ነው። በልጅነቱ ሰፈር ውስጥ ኳስ ሲጫወት በተጎዳ ቁጥር በቀጥታ ወደ አያቱ ይሮጥ ስለነበር የሰፈሩ ልጆች ይህንን ስም አውጥተውለታል።
ይህ አንጋፋ ግብ ጠባቂ በዕለቱ ለምን እንደአለቀሰ ሲያስረዳ ከአያቱ ጋር እንዳደገ ገልጾ እርሷ በቅርብ ዓመት ማለፏንና እናቱ ደግሞ በቪዛ ምክንያት እንዲሁም ከፍተኛ የገንዘብ ማስያዣ በመጠየቋ ወደ ስፍራው ልትመጣ ስላልቻለች መሆኑን በሀዘን ተናግሯል።
ቢረፍድም ለሀገሩ ታሪክ የሰራው ቮዚኒያ በደስታ ዕንባ ታጥቧል። በአትላንታ ስታዲየም የስፔን የፊት መስመር አጥቂዎች ወደ ግብ በደረሱባቸው አጋጣሚዎች ሁሉ በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለቻቬስ ክለብ የሚጫወተው ይህ ባለተሰጥኦ ግብ ጠባቂ እንደ ብረት የጠነከረ ግንብ በመሆን ወደ መረብ የተመቱ ኳሶችን በሚገርም ብቃት መልሷል።
በተለይም ፌራን ቶሬስ እና አሜሪክ ላፖርቴ ያደረጓቸውን ተደጋጋሚ እና አደገኛ ሙከራዎች ማክሸፍ የቻለ ሲሆን ቶሬስ ያገኘውን ወርቃማ የግብ ዕድል በቮዚኒያ ጫና ምክንያት አግድም ብረት ላይ መትቶታል።
በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሚኬል ኦያርዛባል የሞከረውን ኳስ ደግሞ ሮቤርቶ ሎፔስ ባደረገው አስደናቂ መከላከል ሊያድን ችሏል።
ስፔን በጨዋታው በአጠቃላይ 27 የግብ ሙከራዎችን ያደረገች ቢሆንም ኢላማውን የጠበቀው ግን ሰባቱ ብቻ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ የኒኮ ዊሊያምስ በቋሚነት አለመሰለፍ የስፔንን የማጥቃት ጥንካሬ በእጅጉ ቀንሶታል ተብሏል።
የቀድሞው የቶተንሃም አሰልጣኝ አንጅ ፖስቴኮግሉ በእንግሊዙ አይቲቪ ስፖርት በሰጡት ትንታኔ ይህ የእግር ኳስ ውበትና ታላቅነት ነው ካሉ በኋላ የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾች በውስጣቸው የነበረው ወኔና ተነሳሽነት እጅግ አስደናቂ ነበር ብለዋል።
ጨዋታው ሲጠናቀቅም አንጋፋው ግብ ጠባቂ ቮዚኒያ በቡድን አጋሮቹ ታቅፎ የደስታ ዕንባውን ሲያብስ ታይቷል።
ስፔን እ.አ.አ በ2010 የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በስዊዘርላንድ ብትሸነፍም በመጨረሻ ዋንጫውን ማንሳቷ ለዘንድሮው ጉዞዋ እንደ ተስፋ የሚቆጠር ታሪካዊ ማስታወሻ ሲሆን ኬፕ ቨርዴ ግን ከጋና የ2006 ጉዞ በኋላ ወደ ቀጣዩ ዙር የምታልፍ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሀገር የመሆን ዕድሏን በከፍተኛ ደረጃ አሳድጋለች።
#football #worldcup #capeverde #spain #sportsnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
"ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች"
📌ቁጣን የቀሰቀሰው የ x ገጽ ልጥፍ
#ethiopia | የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። መላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
#ዘሐበሻ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌ቁጣን የቀሰቀሰው የ x ገጽ ልጥፍ
#ethiopia | የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። መላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
#ዘሐበሻ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የዓለማችን ቢሊየነር ኢሎን ማስክ እና ሴኔጋላዊቷ ስራ ፈጣሪ ማጋቴ ዋድ ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያራገቡት አወዛጋቢ ትርክት፣ በአፍሪካውያን እና በታሪክ ምሁራን ዘንድ ትልቅ ቁጣን ቀስቅሷል። ማጋቴ ዋድ "ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ሳትገዛም ድሃ ናት፤ በፈረንሳይ የተገዛችው ቬትናም ግን ዛሬ በልጽጋለች" በማለት የቅኝ ግዛትን አስከፊ ታሪክ ለማቃለል የሞከረች ሲሆን፣ ኢሎን ማስክም ለዚህ ታሪካዊ ስህተት አጋርነቱን አሳይቷል። ይሁን እንጂ ይህ መከራከሪያ ሆን ተብሎ የተመረጡ መረጃዎችን ብቻ በመጠቀም የተነዛ፣ ሚዛናዊነት የጎደለው እና የጥቁር ሕዝቦችን የነጻነት ተምሳሌት የሆነችውን ኢትዮጵያን ክብረ-ታሪክ ያጣጣለ ትልቅ የታሪክ ክህደት ነው።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። მላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
የማጋቴ ዋድ ትልቁ የታሪክ ስህተት እና ማጭበርበር የሚጋለጠው፣ በእሷው አመክንዮ ውስጥ ያሉትን ግልጽ ተቃርኖዎች ስንመለከት ነው። ቬትናምን እንደ ብቸኛ የስኬት ማሳያ አድርጋ ስታቀርብ፣ ልክ እንደ ቬትናም በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር የነበሩ ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከኢትዮጵያ በታች በሆነ የድህነት አዘቅት ውስጥ የሚገኙትን በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ሆን ብላ ዘንግታዋለች።
ኒጀር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ቻድ፣ ማዳጋስካር እና ቡርኪና ፋሶን የመሳሰሉ ሀገራት ለዘመናት በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስር ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ በነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም (GDP per capita) ሆነ በሰብዓዊ ልማት ጠቋሚያቸው (HDI) ከኢትዮጵያ በእጅጉ ያነሱ እና በዓለም መጨረሻ ላይ የሚገኙ ናቸው። ቅኝ ግዛት የብልጽግና እና የሰለጠነ መዋቅር ምንጭ ቢሆን ኖሮ፣ እነዚህ የፈረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ዛሬ ለምን የዓለም አቀፍ የድህነት መለኪያ ሆኑ? አሁንም ድረስ ፈረንሳይ በዘረጋችው የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም መዋቅር (በተለይም በCFA ፍራንክ የገንዘብ ሥርዓት) የራሳቸውን ሀብት ማስተዳደር አቅቷቸው በከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህ ሐቅ "ቅኝ ግዛት የድህነት ምክንያት አይደለም" የሚለውን የማጋቴን መከራከሪያ ከመሠረቱ የሚያፈርስ ነው።
ቬትናም ዛሬ ላለችበት የኢኮኖሚ ከፍታ የበቃችው በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በረከት ሳይሆን፣ እንዲያውም የፈረንሳይን እና የአሜሪካን አውዳሚ ጦርነቶች በከፍተኛ መስዋዕትነት አሸንፋ ከወጣች በኋላ ነው። ሀገሪቱ ከጦርነቱ ፍርስራሽ ተነስታ ያደገችው በ1986 (እ.ኤ.አ.) ተግባራዊ ባደረገችው 'ዶይ ሞይ' (Doi Moi) የተሰኘው የውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የእስያ ቀጠና በፈጠረላት ምቹ የንግድ ትስስር እንጂ የቅኝ ገዥዎች ትሩፋት አይደለም። የቬትናምን የላብ እና የደም ውጤት ለቅኝ ገዥዎች ታሪክ ማሳመሪያ ማድረግ ፍጹም ስህተት ነው።
ማጋቴ ዋድ የኢትዮጵያን ነጻነት ከድህነት ጋር አያይዛ ለማቅረብ መሞከሯ፣ የሀገሪቱን ታላቅነት እና የገጠማትን ውስብስብ ፈተና ካለመረዳት የመነጨ ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምድር የነጭ የበላይነትን በአድዋ ተራሮች ላይ በመቅበር፣ ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነጻነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ፋና ወጊ የሆነች ታላቅ ሀገር ናት። በቅኝ አለመገዛቷ የኩራቷ እንጂ የድህነቷ መንስኤ አይደለም።
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች የመነጩት ከነጻነቷ ሳይሆን፣ በዙሪያዋ ከነበሩት የቅኝ ገዥ ኃይሎች ሴራ እና ከውስጣዊ ፖለቲካዊ ውጣ ውረዶች ነው። მላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ሲከፋፈል፣ ነጻዋ ኢትዮጵያ በቅኝ ገዥዎች ተከባ የባህር በር እንድታጣ እና ከዓለም አቀፍ ንግድ እንድትገለል ተደርጋለች። በቅርቡ ታሪክም በቀዝቃዛው ጦርነት የጂኦፖለቲካዊ ሽኩቻ ሰለባ በመሆን፣ እንዲሁም ደርግ በተከተለው አውዳሚ የማርክሲስት የኢኮኖሚ ሥርዓት እና በተራዘሙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ምክንያት ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። እነዚህ ሁሉ ፈተናዎች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የራሷን ቋንቋ፣ ባህል፣ የቀን አቆጣጠር እና ሀገራዊ ኩራት ጠብቃ ያቆየች፤ ዛሬም በአፍሪካ ቀንድ ትልቅ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆን የቻለች ሀገር ናት።
የአፍሪካን ወቅታዊ ችግሮች ለመፍታት ራስን መመርመር፣ ሙስናን መዋጋት እና የተሻለ አስተዳደር መገንባት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ሲባል የቅኝ ግዛትን አስከፊነት ማጠብ እና የኢትዮጵያን ደማቅ የነጻነት ታሪክ ማጠልሸት አይቻልም። ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የኢኮኖሚ ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ የማንም ቅኝ ገዥ ሎሌ ሳትሆን የራሷን ዕድል በራሷ የወሰነች የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጅ ናት። አህጉሪቱ ወደፊት መራመድ ያለባት የቅኝ ግዛትን ጠባሳ በማስተባበል ሳይሆን፣ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ የራስን ማንነት አጥብቆ በመያዝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በነጻነት ላይ በመገንባት ሊሆን ይገባል።
2 months ago
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
Yederaw Support:
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
ሜሪ ጆይን ለማገዝ የእግር ጉዞ ተደረገ
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) እግር ኳስ የድሃ እና የሀብታም ልዩነትን የሚያጠፋ ልዩ ስፖርት ነው። ከሪዮ ዴጄኔሮ እና ናይሮቢ መንደሮች እስከ ሞናኮ እና ቤቨርሊ ሂልስ የቅንጦት መንደሮች ድረስ ልጆች እግር ኳስን ሲጫወቱ ማየት የተለመደ ነው። ይህ ስፖርት ከዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የተነሱ በርካታ ተጫዋቾችን የሀገር ጀግና እና የዓለም ምልክት ለማድረግ ችሏል።
የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖችን በተመለከተ ለበርካታ አስርት ዓመታት አከራካሪ ሆኖ ቆይቷል። ውይይቱ እግር ኳስ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ቢሆንም፣ ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በፊት የተመረጡትን የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖች ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበነዋል፦
10. ዚነዲን ዚዳን (ፈረንሳይ)
ከምንጊዜም ምርጥ እና አነጋጋሪ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ዚዳን፣ በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ፈረንሳይ ዋንጫውን ስታነሳ በፍጻሜው ጨዋታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል። በ2006ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ በጣሊያኑ ተጫዋች ማትራዚ ላይ በፈጸመው ታሪካዊ የጭንቅላት ምት (Headbutt) በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣም፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል። ለፈረንሳይ በ108 ጨዋታዎች 31 ግቦችን ሲያስቆጥር፣ በአሰልጣኝነትም ከሪያል ማድሪድ ጋር ሦስት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫዎችን አግኝቷል።
9. ጂሚ ግሪቭስ (እንግሊዝ)
እንደ ቦቢ ሙር ያሉ ታላላቅ ተጫዋቾች ቢኖሩም፣ በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ እንደ ጂሚ ግሪቭስ የተወደደ አልነበረም። በ1962ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ላይ ወደ ሜዳ የገባን ውሻ በመያዝ ታዋቂነትን ያተረፈ ሲሆን፣ በ1966ቱ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ስብስብ ውስጥም ቁልፍ ተጫዋች ነበር። በእንግሊዝ ብሔራዊ ማሊያ 6 ጊዜ ሃት-ትሪክ የሰራ ሲሆን፣ ክብረወሰኑም እስካሁን አልተሰበረም።
8. ፌረንች ፑሽካሽ (ሀንጋሪ)
የሀንጋሪ ወርቃማ ትውልድ ቡድን አምበል የነበረው ፑሽካሽ፣ ለሀንጋሪ ባደረጋቸው 85 ጨዋታዎች 84 ግቦችን አስቆጥሯል። ሀንጋሪ በእሱ መሪነት በ1950ዎቹ እጅግ አስፈሪ ቡድን የነበረች ሲሆን፣ በ10 ዓመት ውስጥ የተሸነፈችው የ1954ቱን የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ብቻ ነበር። በአጠቃላይ በሙያው ባደረጋቸው 705 ጨዋታዎች 702 ግቦችን አስቆጥሯል።
7. ሎታር ማቲዎስ (ጀርመን)
ለጀርመን ብሔራዊ ቡድን 150 ጨዋታዎችን በማድረግ ክብረወሰን የያዘው ማቲዎስ፣ በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ላይ የተሳተፈ ሲሆን፣ በ1990 ምዕራብ ጀርመን ዋንጫውን እንድታነሳ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ጨዋታዎችን (25) በማድረግም ክብረወሰን ይዟል። ታላቁ ማራዶና "በህይወቴ ከገጠሙኝ ተጫዋቾች ሁሉ እጅግ ከባዱ እሱ ነበር" ሲል መስክሮለታል።
6. ሚሮስላቭ ክሎዘ (ጀርመን)
በስፖርታዊ ጨዋነቱ (Fair play) ወደር የማይገኝለት ክሎዘ፣ በዓለም ዋንጫ ታሪክ 16 ግቦችን በማስቆጠር የምንጊዜም ከፍተኛው የግብ አስቆጣሪነት ክብረወሰን ባለቤት ነው። በአራት የዓለም ዋንጫዎች ላይ ግብ ያስቆጠረ ሲሆን፣ በ2014 የዓለም ዋንጫን ከጀርመን ጋር አንስቷል። ለሀገሩ በ137 ጨዋታዎች 71 ግቦችን መረብ ላይ አሳርፏል።
5. ሮናልዶ ናዛሪዮ (ብራዚል)
"ዘ ፌኖሜኖን" በመባል የሚታወቀው ሮናልዶ፣ ገና በ17 ዓመቱ በ1994 የዓለም ዋንጫን አሸንፏል። በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሲባል፣ በ2002ቱ ፍጻሜ ደግሞ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ብራዚልን ለድል አብቅቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ 15 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ፍጥነቱ፣ ኳስ የመቆጣጠር ችሎታው እና አጨራረሱ ወደር አይገኝለትም።
4. ፍራንዝ ቤከንባወር (ጀርመን)
በእግር ኳስ ታሪክ እንደ ተጫዋችም ሆነ እንደ አሰልጣኝ የዓለም ዋንጫን ካነሱ ሦስት ሰዎች አንዱ ነው። በ1974 የዓለም ዋንጫውን የጀርመን አምበል ሆኖ ሲያነሳ፣ በ1990 ደግሞ በዋና አሰልጣኝነት አሸንፏል። ተከላካይ ቢሆንም ለሀገሩ 14 ግቦችን በ103 ጨዋታዎች አስቆጥሯል።
3. ዮሃን ክራይፍ (ኔዘርላንድስ)
ባሎን ዶርን ሦስት ጊዜ ያሸነፈው ክራይፍ፣ የ"ቶታል ፉትቦል" ፍልስፍና አባት ነው። እግር ኳስን ከጉልበት ስፖርትነት ወደ ጥበብ እና ውበት የቀየረ ታላቅ ፈጣሪ ነበር። በ1974 ኔዘርላንድስን እስከ ፍጻሜ ያደረሰ ሲሆን፣ እርሱ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ሀገሩ ተሸንፋ አታውቅም (በ48 ጨዋታዎች 33 ግቦች)።
2. ዲዬጎ ማራዶና (አርጀንቲና)
በእግር ኳስ ታሪክ አቻ ከሌላቸው ተጫዋቾች አንዱ ነው። በ1986 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በእንግሊዝ ላይ ያስቆጠራት "የክፍለ ዘመኑ ምርጥ ጎል" እና በውዝግብ የምትታወቀው "የፈጣሪ እጅ" ግቡ አይረሱም። በዛው ዓመት አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ድል አብቅቷል።
1. ፔሌ (ብራዚል)
ከብራዚሉ ፔሌ የበለጠ የተሳካ የእግር ኳስ አዶ የለም። የዓለም ዋንጫን ሦስት ጊዜ (1958፣ 1962 እና 1970) ያነሳ ብቸኛው ተጫዋች ነው። ለብራዚል በ92 ጨዋታዎች 77 ግቦችን አስቆጥሯል። ታዋቂነቱ ከማየሉ የተነሳ በ1969 በናይጄሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት እርሱ የሚጫወትበትን ጨዋታ ለማየት ሲባል ጦርነቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጎ ነበር። ፔሌ እግር ኳስን ወደ ላቀ የጥበብ ደረጃ ያደረሰ የምንጊዜም ምርጥ ተጫዋች ነው።
የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖችን በተመለከተ ለበርካታ አስርት ዓመታት አከራካሪ ሆኖ ቆይቷል። ውይይቱ እግር ኳስ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ቢሆንም፣ ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በፊት የተመረጡትን የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖች ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበነዋል፦
10. ዚነዲን ዚዳን (ፈረንሳይ)
ከምንጊዜም ምርጥ እና አነጋጋሪ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ዚዳን፣ በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ፈረንሳይ ዋንጫውን ስታነሳ በፍጻሜው ጨዋታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል። በ2006ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ በጣሊያኑ ተጫዋች ማትራዚ ላይ በፈጸመው ታሪካዊ የጭንቅላት ምት (Headbutt) በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣም፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል። ለፈረንሳይ በ108 ጨዋታዎች 31 ግቦችን ሲያስቆጥር፣ በአሰልጣኝነትም ከሪያል ማድሪድ ጋር ሦስት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫዎችን አግኝቷል።
9. ጂሚ ግሪቭስ (እንግሊዝ)
እንደ ቦቢ ሙር ያሉ ታላላቅ ተጫዋቾች ቢኖሩም፣ በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ እንደ ጂሚ ግሪቭስ የተወደደ አልነበረም። በ1962ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ላይ ወደ ሜዳ የገባን ውሻ በመያዝ ታዋቂነትን ያተረፈ ሲሆን፣ በ1966ቱ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ስብስብ ውስጥም ቁልፍ ተጫዋች ነበር። በእንግሊዝ ብሔራዊ ማሊያ 6 ጊዜ ሃት-ትሪክ የሰራ ሲሆን፣ ክብረወሰኑም እስካሁን አልተሰበረም።
8. ፌረንች ፑሽካሽ (ሀንጋሪ)
የሀንጋሪ ወርቃማ ትውልድ ቡድን አምበል የነበረው ፑሽካሽ፣ ለሀንጋሪ ባደረጋቸው 85 ጨዋታዎች 84 ግቦችን አስቆጥሯል። ሀንጋሪ በእሱ መሪነት በ1950ዎቹ እጅግ አስፈሪ ቡድን የነበረች ሲሆን፣ በ10 ዓመት ውስጥ የተሸነፈችው የ1954ቱን የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ብቻ ነበር። በአጠቃላይ በሙያው ባደረጋቸው 705 ጨዋታዎች 702 ግቦችን አስቆጥሯል።
7. ሎታር ማቲዎስ (ጀርመን)
ለጀርመን ብሔራዊ ቡድን 150 ጨዋታዎችን በማድረግ ክብረወሰን የያዘው ማቲዎስ፣ በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ላይ የተሳተፈ ሲሆን፣ በ1990 ምዕራብ ጀርመን ዋንጫውን እንድታነሳ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ጨዋታዎችን (25) በማድረግም ክብረወሰን ይዟል። ታላቁ ማራዶና "በህይወቴ ከገጠሙኝ ተጫዋቾች ሁሉ እጅግ ከባዱ እሱ ነበር" ሲል መስክሮለታል።
6. ሚሮስላቭ ክሎዘ (ጀርመን)
በስፖርታዊ ጨዋነቱ (Fair play) ወደር የማይገኝለት ክሎዘ፣ በዓለም ዋንጫ ታሪክ 16 ግቦችን በማስቆጠር የምንጊዜም ከፍተኛው የግብ አስቆጣሪነት ክብረወሰን ባለቤት ነው። በአራት የዓለም ዋንጫዎች ላይ ግብ ያስቆጠረ ሲሆን፣ በ2014 የዓለም ዋንጫን ከጀርመን ጋር አንስቷል። ለሀገሩ በ137 ጨዋታዎች 71 ግቦችን መረብ ላይ አሳርፏል።
5. ሮናልዶ ናዛሪዮ (ብራዚል)
"ዘ ፌኖሜኖን" በመባል የሚታወቀው ሮናልዶ፣ ገና በ17 ዓመቱ በ1994 የዓለም ዋንጫን አሸንፏል። በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሲባል፣ በ2002ቱ ፍጻሜ ደግሞ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ብራዚልን ለድል አብቅቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ 15 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ፍጥነቱ፣ ኳስ የመቆጣጠር ችሎታው እና አጨራረሱ ወደር አይገኝለትም።
4. ፍራንዝ ቤከንባወር (ጀርመን)
በእግር ኳስ ታሪክ እንደ ተጫዋችም ሆነ እንደ አሰልጣኝ የዓለም ዋንጫን ካነሱ ሦስት ሰዎች አንዱ ነው። በ1974 የዓለም ዋንጫውን የጀርመን አምበል ሆኖ ሲያነሳ፣ በ1990 ደግሞ በዋና አሰልጣኝነት አሸንፏል። ተከላካይ ቢሆንም ለሀገሩ 14 ግቦችን በ103 ጨዋታዎች አስቆጥሯል።
3. ዮሃን ክራይፍ (ኔዘርላንድስ)
ባሎን ዶርን ሦስት ጊዜ ያሸነፈው ክራይፍ፣ የ"ቶታል ፉትቦል" ፍልስፍና አባት ነው። እግር ኳስን ከጉልበት ስፖርትነት ወደ ጥበብ እና ውበት የቀየረ ታላቅ ፈጣሪ ነበር። በ1974 ኔዘርላንድስን እስከ ፍጻሜ ያደረሰ ሲሆን፣ እርሱ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ሀገሩ ተሸንፋ አታውቅም (በ48 ጨዋታዎች 33 ግቦች)።
2. ዲዬጎ ማራዶና (አርጀንቲና)
በእግር ኳስ ታሪክ አቻ ከሌላቸው ተጫዋቾች አንዱ ነው። በ1986 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በእንግሊዝ ላይ ያስቆጠራት "የክፍለ ዘመኑ ምርጥ ጎል" እና በውዝግብ የምትታወቀው "የፈጣሪ እጅ" ግቡ አይረሱም። በዛው ዓመት አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ድል አብቅቷል።
1. ፔሌ (ብራዚል)
ከብራዚሉ ፔሌ የበለጠ የተሳካ የእግር ኳስ አዶ የለም። የዓለም ዋንጫን ሦስት ጊዜ (1958፣ 1962 እና 1970) ያነሳ ብቸኛው ተጫዋች ነው። ለብራዚል በ92 ጨዋታዎች 77 ግቦችን አስቆጥሯል። ታዋቂነቱ ከማየሉ የተነሳ በ1969 በናይጄሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት እርሱ የሚጫወትበትን ጨዋታ ለማየት ሲባል ጦርነቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጎ ነበር። ፔሌ እግር ኳስን ወደ ላቀ የጥበብ ደረጃ ያደረሰ የምንጊዜም ምርጥ ተጫዋች ነው።
5 months ago
"አሰብ የአባቴ የዘላለም ቁጭት፣ የእኔም የታሪክ ውርስ ነው!” - የኢቢሲዋ ጋዜጠኛ እውነተኛ ታሪክ
#ethiopia | አሰብ ሲነሳ ለብዙዎች የካርታ ላይ መስመር ወይም የፖለቲካ መነጋገሪያ ሊሆን ይችላል፤ ለእኔ ግን የደም ስሬ፣ የልጅነት ትውስታዬና የአባቴ የዕድሜ ልክ ናፍቆት ነው።
አባቴ ፈንታው አደም በአሰብ ነጋዴ ሰፈር ስሙ ገዝፎ የሚነሳ፣ በንግዱና በሥራ ወዳድነቱ የሚታወቅ ብርቱ ሰው ነበር። አሰብ ለእሱ መኖሪያ ብቻ ሳትሆን ማንነቱ፣ ሀብቱና ክብሩም ነበረች።
የ1983 ዓ.ም የመለያየት ንፋስ ሲነፍስ ወንድሞቼና እህቶቼ በጅቡቲ በኩል ተሰደዱ፤ አባቴ ግን "ሀገሬን ጥዬ አልወጣም" ብሎ እስከ መጨረሻዋ ደቂቃ ድረስ ከአሰብ ጋር ግብግብ ገጠመ። በ1986 ወይም 87 አካባቢ አሰብን ለቆ የወጣው የመጨረሻው ተፈናቃይ እሱ ነበር።
ከአሰብ ቢወጣም ልቡ ግን እዛው ቀርቷል። ኮምቦልቻ ካምፕ ውስጥ ተጠልሎ ሳለ እንኳ በረሃውና የለመደው የንግድ ግርግር እየመጣ ሲቀሰቅሰው "የአሰብ ተፈናቃይ" የሚለውን ስም ሊለምደው አልቻለም። ናፍቆቱ ሲበዛበት ለአሰብ ቅርብ ወደሆነችው ዲቺኦቶ (በአፋር ክልል በአሁኑ የኤሊዳር ወረዳ ውስጥ የምትገኘ የንግድ ቦታ ነች) ተመልሶ መነገድ ጀመረ፤ ሁሌም ግን ከጓደኞቹ ጋር ቁጭታቸው አንድ ነበር "አሰብ ተመልሰን ሄደን የድሮ ሕይወታችንን በኖርን" የሚል፡፡
አባቴ በ2007 ዓ.ም አላህ ይርሃመውና ከዚህ ዓለም ሲለይ፣ ያንን ትልቅ ተስፋና ቁጭት በእኔ እጅ አስቀምጦ አልፏል። ዛሬ እኔ ጋር የአባቴ ንብረት የሆኑ የቤትና የንግድ ቦታዎች ሕጋዊ ካርታዎችና ሰነዶች አሉ። "ይሄ የእኛ ነው" እያለ ያሳየን የነበረው ያ የንግድ ቦታና የመኖሪያ ቤት ዛሬም በዓይነ ሕሊናዬ ይርመሰመሳል።
አሁን የወደብና የአሰብ ጉዳይ ሲነሳ "የአባቴ ምኞት በእኔ ዘመን እውን ይሆን ይሆን?" የሚለው ጥያቄ በውስጤ በኃይል ይጮኻል።
አሰብ ለኮምቦልቻ፣ ለባቲና ለአካባቢው ሕዝብ የሕልውና መሠረት፣ የንግድ መፍለቂያና የትልቅ ተስፋ ምድር ነበረች። እኔ የአባቴን ታሪክ የምሸከም፣ ሰነዱን የያዝኩ ሕጋዊ ወራሹ ነኝ።
ያ የቁጭት ታሪክ ተቀይሮ፣ አባቴ በሕይወት እያለ ያላየውን ያንን የወደብ ብርሃን እኔ ሄጄ የማየውና ለእናንተም በደስታ የምነግራችሁ ቀን ቅርብ እንደሆነ አምናለሁ። የታሪክ ፍትህ የአባቴንና የሺዎችን ቁጭት የሚያብስበት ጊዜ ይመጣል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #assab #history #identity #ኢትዮጵያ #አሰብ #የወደብጉዳይ #ቁጭት #ትውስታ
#ethiopia | አሰብ ሲነሳ ለብዙዎች የካርታ ላይ መስመር ወይም የፖለቲካ መነጋገሪያ ሊሆን ይችላል፤ ለእኔ ግን የደም ስሬ፣ የልጅነት ትውስታዬና የአባቴ የዕድሜ ልክ ናፍቆት ነው።
አባቴ ፈንታው አደም በአሰብ ነጋዴ ሰፈር ስሙ ገዝፎ የሚነሳ፣ በንግዱና በሥራ ወዳድነቱ የሚታወቅ ብርቱ ሰው ነበር። አሰብ ለእሱ መኖሪያ ብቻ ሳትሆን ማንነቱ፣ ሀብቱና ክብሩም ነበረች።
የ1983 ዓ.ም የመለያየት ንፋስ ሲነፍስ ወንድሞቼና እህቶቼ በጅቡቲ በኩል ተሰደዱ፤ አባቴ ግን "ሀገሬን ጥዬ አልወጣም" ብሎ እስከ መጨረሻዋ ደቂቃ ድረስ ከአሰብ ጋር ግብግብ ገጠመ። በ1986 ወይም 87 አካባቢ አሰብን ለቆ የወጣው የመጨረሻው ተፈናቃይ እሱ ነበር።
ከአሰብ ቢወጣም ልቡ ግን እዛው ቀርቷል። ኮምቦልቻ ካምፕ ውስጥ ተጠልሎ ሳለ እንኳ በረሃውና የለመደው የንግድ ግርግር እየመጣ ሲቀሰቅሰው "የአሰብ ተፈናቃይ" የሚለውን ስም ሊለምደው አልቻለም። ናፍቆቱ ሲበዛበት ለአሰብ ቅርብ ወደሆነችው ዲቺኦቶ (በአፋር ክልል በአሁኑ የኤሊዳር ወረዳ ውስጥ የምትገኘ የንግድ ቦታ ነች) ተመልሶ መነገድ ጀመረ፤ ሁሌም ግን ከጓደኞቹ ጋር ቁጭታቸው አንድ ነበር "አሰብ ተመልሰን ሄደን የድሮ ሕይወታችንን በኖርን" የሚል፡፡
አባቴ በ2007 ዓ.ም አላህ ይርሃመውና ከዚህ ዓለም ሲለይ፣ ያንን ትልቅ ተስፋና ቁጭት በእኔ እጅ አስቀምጦ አልፏል። ዛሬ እኔ ጋር የአባቴ ንብረት የሆኑ የቤትና የንግድ ቦታዎች ሕጋዊ ካርታዎችና ሰነዶች አሉ። "ይሄ የእኛ ነው" እያለ ያሳየን የነበረው ያ የንግድ ቦታና የመኖሪያ ቤት ዛሬም በዓይነ ሕሊናዬ ይርመሰመሳል።
አሁን የወደብና የአሰብ ጉዳይ ሲነሳ "የአባቴ ምኞት በእኔ ዘመን እውን ይሆን ይሆን?" የሚለው ጥያቄ በውስጤ በኃይል ይጮኻል።
አሰብ ለኮምቦልቻ፣ ለባቲና ለአካባቢው ሕዝብ የሕልውና መሠረት፣ የንግድ መፍለቂያና የትልቅ ተስፋ ምድር ነበረች። እኔ የአባቴን ታሪክ የምሸከም፣ ሰነዱን የያዝኩ ሕጋዊ ወራሹ ነኝ።
ያ የቁጭት ታሪክ ተቀይሮ፣ አባቴ በሕይወት እያለ ያላየውን ያንን የወደብ ብርሃን እኔ ሄጄ የማየውና ለእናንተም በደስታ የምነግራችሁ ቀን ቅርብ እንደሆነ አምናለሁ። የታሪክ ፍትህ የአባቴንና የሺዎችን ቁጭት የሚያብስበት ጊዜ ይመጣል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #assab #history #identity #ኢትዮጵያ #አሰብ #የወደብጉዳይ #ቁጭት #ትውስታ
5 months ago
#ቃለየሱስ በቀለ - የአቪየሽን ወርቃማው ጋዜጠኛ
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
#በዚህ የስነዳ ሥራችን ውስጥ በቅፅ 3 ከተካተቱት 20 ዘርፎች ውስጥ የሥራ ዘርፎች ውስጥ ሚድያ አንዱ ነው። በአሁኑ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች እየተሰነዱ ይገኛሉ። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
#ዛሬን ሰንደን የምናስነብባችሁ የሚድያ ባለሙያ የቃለየሱስ በቀለን የሙያ ታሪክ ነው። በሚድያው ሥራ ሩብ ክፍለ- ዘመን የዘለቀው ቃለየሱስ በአቬሽን እና ማዕድን ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመዘገብ ትልቅ አሻራ አኑሯል። በጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ በአገራችን በአንድ ርዕስ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ወይም ተክኖ መዘገብ ባልተለመደበት ሁኔታ ቃለየሱስ ችሎ አሳይቷል። ከባለታሪኩ የተገኘውን መረጃ በማግኘት፣ የቅርብ ሰዎቹን በማነጋገር የሙያ ታሪኩ ተሰንዷል። ዕዝራ እጅጉ እና ታደሠ ማሞ አጠናክረውታል።
፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ትውልድና ዕድገት
‹‹የትኛውም አውሮፕላን ወደ አየር አኮብኩቦ መነሳቱ የተለመደ የጉዞው አማራጭ ቢሆንም አውሮፕላኑ ካሰበበት ደርሶ ማረፉ ደግሞ የግድ መሆን ያለበት ተግባር ነው፡፡››የሚል የአቪየሽን አባባል አለ፡፡በዚህ አባባል ተንደርድረን ወደ ውስጥ እንዝለቅ፡፡ሁሉም ዘርፍ የየራሱ አነፍናፊ ጋዜጠኞች እንዳሉት ሁሉ ቃለየሱስ በቀለ የተባለ ህልመኛና ደፋር ጋዜጠኛ በአቪየሽኑ ዘርፍ በተለየ መንገድ የራሱን የብዕር አሻራ ማኖር መቻሉ የዚህ ፅሁፋችን መነሻ ነው፡፡
#ቃለየሱስ በቀለ የውልደቱም ሆነ የእድገቱ መነሻ የምስራቅ ሸዋ አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ናት፡፡ሀምሌ 18/1967 ዓ.ም በአዳማ ሀይለ ማሪያም ማሞ ሆስፒታል ቃለየሱስ የተባለ ብላቴና ከተፋፋመ ምጥ ውስጥ ወቅቱ አብዮታዊ ለውጥ ኢትዮጵያን በሚንጥበት በዚያ ጊዜ የለውጥ አየሩን እየማጉ ድምፃቸውን በማሰማት ይቺን ምድር ከተቀላቀሉት ጨቅላዎች አንዱ ሆኖ ተመዝግቦ በስሙ የልደት ካርድ ወጣለት፡፡
#ይህ ሰው ከመዋዕለ ህፃናት እስከ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ያለውን የትምህርት ጉዞውን ያሳለፈው በናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ነው፡፡ትምህርት ቤቱ ከቀለም ትምህርት በተጨማሪ ተማሪዎችን በግብረ ገብና በመፅሀፍ ቅዱስ ትምህርት አንፆ በማብቃት ረገድ የተዋጣለት እንደነበር ቃለየሱስና አብረውት የተማሩት ሁሉ የሚመሰክሩት ሀቅ ነው፡፡
#በ1986 ዓ.ም ውጤታማ ሆኖ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅን ደጃፍ መርገጥ የቻለው ቃለየሱስ በኮሌጁ ሁለት ዓመታት በአካውንቲነግ ሙያ ተምሮ ቢያሳልፍም የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ መቀጠሉ ስላልተዋጣልኝ ከልጅነቴ ጀምሮ አልመውና እፈልገው የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ ለመቀላቀል መንከራተት የየዕለት ተግባሬ ሆነ ይላል፡፡ያኔምደፋር ብዕሩን ስሎ አሰሳውን የጀመረውና በእንግሊዝኛ ቋንቋ አርቲክሎችን እየዘጋጀ ለዴይሊ-ሞኒተር እና ዘ-ሪፖርተር ጋዜጦች ማቅረብ መጀመሩ የምኞት ጭላንጭሉን ወገግ አደረገለት፡፡
#ጋዜጠኝነት
እንደምኞትና ፍላጎቱም መንከራተቱ ፍሬ አፍርቶ ሳምንታዊ የቢዝነስ ጋዜጣ በሆነው ፎርቹን ጋዜጣ ላይ በሪፖርተርነት ተቀጥሮ ማገልገል ጀመረ፡፡ምኞትና ህልሙ መሬት እንዲረግጡ ቀዳሚውን ዕድል ያመቻቸለት የፎርቹን ጋዜጣ መስራችና ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው አቶ ታምራት ሀይለ ጊዮርጊስ በቃለየሱስ የህይወት ጉዞ ውስጥ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡የጋዜጠኝነት ሀ ሁን ከማስቆጠር ጀምሮ ከዚያም ባሻገር አንደ ዓለም ባንክ፣የአሜሪካ ኤምባሲና ብሪቲሽ ካውንስል ያሉ ተቋማት በሚያዘጋጁት የሚዲያ ስልጠናዎች ላይ ተሳታፊ እንድሆን ዕድሉን ከማመቻቸት አልፎ ጠንካራ የጋዜጠኝነት ሰብዕናን እንድላበስ ያደረገኝ ባለውለታዬ ታምራት ነው ይላል ቃለየሱስ፡፡
#ወትሮም ለጋዜጠኝነት ታላቅ ጉጉት የነበረው ቃለየሱስ ዜና እንዴት ይፃፋል፣የዜና ግብዓቶች እንዴት ይሰበሰባሉ፣የዜና አስተማማኝ ምንጮችን እንዴት ማዳበር ይቻላል፣ፊቸር አርቲክል እንዴት ይፃፋል የሚሉና ሌሎችም ስልጠናዎችን አግኝቶ በብዕሩ መጠንከር የቻለው በፎርቹን ጋዜጣ ቆይታው እንደሆነ ያስታውሳል፡፡መች ይሄ ብቻ ከሀገር ውጪም በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት በኤር ባስ አማካኝነት ከበረራና የበረራ ደህንነት መረጃ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ስልጠናዎችን በስፋት በመውሰድ የማረጋገጫ ሰርቲፊኬቶችን ተቀብሏል፡፡
#ቃለየሱስ ባለውለታዎቼ ብዙ ናቸው ይላል፡፡የፎርቹን ጋዜጣ ኤዲተር የነበሩት መላኩ ደምሴና ይበቃል ጌታሁን በጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር ኮትኩተው ለውጤት አብቅተውኛል ካለ በኋላ በአጠቃላይ የፎርቹን ኤዲተሮች እኔን ጠፍጥፈው ሠርተውኛል ብል ማጋነን አይሆንም በሚል ያለፈበትን የጋዜጠኝነት ህይወት በአጭሩ ገልፆታል፡፡
#ከፎርቹን የሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ሪፖርተር ጋዜጣን በመቀላቀል ለ18 ዓመታት ከከፍተኛ ሪፖርተርነት እስከ ኤዲተርነት ያገለገለው ቃለየሱስ ከሪፖርተር ጋዜጣ መሥራች አቶ አማረ አረጋዊ ጋር መሥራት መታደል ነው ይላል፡፡ከአቶ አማረ ጋዜጠኝነትን ብቻ ሳይሆን የአገር ፍቅርና ብሔራዊ ጥቅምን (National Interest)፣ደግነትንና ለሠራተኞቹ ያለውን ፍቅርና አክብሮት እንዲሁም ለጋዜጠኞች የሙያ ነፃነት ሰጥቶ ሠርቶ የሚያሠራበትን መልካም ትምህርት ቀስሜያለሁ ብሏል፡፡በሪፖርተር ሳለሁም በርካታ የሙያ ማሻሻያዎችንና የአጭር ጊዜ ሥልጠናዎችን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገሮች አግኝቻለሁ በማለት ትናንቱን ያመሰግናል፡፡
#በዘ -ሪፖርተር እንግሊዝኛ ጋዜጣ የማቀርባቸው ዘገባዎቼ በአብዛኛው ቢዝነስ ተኮር ነበሩ የሚለው ቃለየሱስ በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድን ዘርፎች ላይ አተኩር ስለነበር፤በእነዚህ ዙሪያ በሚሠሩ የውጭ መጽሔቶች ለእኛም ጻፍልን የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ እ.ኤ.አ. ከ2006 ጀምሮ ኤርላይን ፍሊት ማኔጅመንት፣ወርልድ ኤር ኒውስ፣ኤርላይን ኢኮኖሚክስ፣አፍሪካን ኤሮስፔስና ዓረቢያን ኤሮስፔስ፣አቪዬሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ፣አፍሪካን ቢዝነስ እና አፍሪካን ማይኒንግ ጆርናል ለተባሉ መጽሔቶች በፍሪላንስነት ለረዥም ዓመታት ሠርቻለሁ ይላል፡፡
እ.ኤ.አ.በ2008 በእንግሊዝ አገር በሚካሄድ “Best Aerospace Journalist of the Year” ሽልማት ታጭቼና ለንደን ተጋብዤ ዋናውን ሽልማት ባላሸንፍም፣"How Safe Are African Airlines?" በሚል ርዕስ በኤርላይን ፍሊት መጽሔት ላይ ያሳተምኩት ጽሑፍ ከ500 ለውድድር ከቀረቡ ጽሑፎች አምስቱ ምርጥ ውስጥ ለመግባት በመቻሉ፣ሰርተፊኬት ተበርክቶልኛል ብሏል፡፡
#በ2007 ዓ.ም. በትግራይ ሽመልባ የኤርትራ ስደተኞች መጠለያ ካምፕ ጉብኝት በማድረግ፣ ስለኤርትራዊያን ስደተኞች አሳዛኝ ሕይወት "The Woes of Eritrean Refugees” በሚል ርዕስ በዘ- ሪፖርተር ጋዜጣ ያሳተምኩት ሰፊ ጽሑፍ ጄኔቭ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) ዋና መሥሪያ ቤት ተመርጦ፣ለረዥም ጊዜ በድረ ገጻቸው ላይ ለንባብ ተቀምጦ ነበር፡፡በሻሸመኔ መልካ ኦዳ ስለሚገኙ የራስ ተፈሪያን ማኅበረሰቦች በቦታው ተገኝቼ የሠራሁት "The Plight of Rastafarians in Ethiopia" ዘገባ ከራስ ተፈሪያን ማኅረሰብ ምሥጋናና ዕውቅና አስገኝቶልኛል ይላል፡፡
ቃለየሱስን አንባቢያን የሚያውቁት ስለኢትዮጵያ አየር መንገድና በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ስለሚካሄዱ የማዕድንና የነዳጅ ፍለጋዎች ተከታታይ በርካታ ዜናዎችን በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በመሥራቱ ነው፡፡ ከዚያ ባለፈም ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች ጋር የመሥራት ዕድሉን አግኝቷል፡፡
#የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡበት ወቅትም እነሱን በማገዝ የተለያዩ ሥራዎችን ከውኗል፡፡ከእነዚህም መካከል “CNN, Aljazeera, SKY News, The Economics, National Geographic, Los Angeles Times, News Week, New York Times, Christian Science Monitor, Chicago Tribune…” እና ሌሎችም ከተሳተፈባቸው ውስጥ ይገኙበታል፡፡
እ.ኤ.አ. በ2019 አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን በተመለከተ ሲኤንኤን (CNN) በሠራቸው ዘገባዎች ላይ በረዳት ፕሮዲዩሰርነት የሠራ ሲሆን፣በወቅቱ ላበረከተው አስተዋጽኦ ከሲኤንኤን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ምሥጋና ተችሮታል፡፡በዘገባዎቹ ላይም ሙሉ ስሙን በማስፈር ተገቢውን ዕውቅና ሰጥተውታል፡፡የአሜሪካው አልጄዚራ ኢንግሊሽ ቡድን ስለአውሮፕላን አደጋው ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት አደጋው ከደረሰ ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅትም፣አብሮ የአገር ውስጥ ፕሮዲዩሰር (Local Producer) ሆኖ ሠርቷል፡፡
መቼ ይሄ ብቻ ቃለየሱስ የ”Fault Lines” ፕሮግራም አዘጋጅ ከሆነው ጆሽ ረሺንግ (Josh Rushing) እና ፕሮዲዩሰሯ ካቢታ ቺኩሩ ጋር የሠሩት ዶክመንተሪ የተለያዩ አህጉሮችን የሸፈነ ሲሆን፣ለኤሚ አዋርድ ዕጩ ሆኖ ቀርቦም ነበር፡፡
#ከ18 ዓመታት አገልግሎት በኃላ እ.ኤ.አ. በ2020 ሪፖርተር ጋዜጣን ተሰናብቶ ኦሪጅንስ ሚዲያን በማቌቋምና ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት በመውሰድ፣‹‹ኢትዮ የንግድና የኢንቨስትመንት መድረክ››የተሰኘ ፕሮግራም በሳምንት ለሁለት ቀናት እያዘጋጀ ለሦስት ዓመታት ያህል አቅርቧል፡፡ኦሪጅንስ የሚል የጉዞ (Travel Magazine) ለማሳተም እየንቀሳቀሰ የነበረ ቢሆንም፣በኮቪድ ወረርሽኝና በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለፍሬ ሊበቃለት እንዳልቻለ በቁጭት ያስታውሳል፡፡
#ገጠመኞቹ
#ቃለየሱስ በጋዜጠኝነት ሙያ የገጠሙኝ ፈተናዎች ብዙ ናቸው ይላል፡፡ሙያው ራሱ የሚያስደስት ነገር እንዳለው ሁሉ ብዙ የሚያስጨንቁና የሚከብዱ ነገሮችም አሉት።ጋዜጠኛው ከህሊናው ጋር ተሟግቶና ሚዛኑን ጠብቆ የሚሰራው ነገር አንዱ ሲሆን።ዘገባን ወቅት ጠብቆ መስራትም የራሱ ፈተና አለው። ሚዛናዊነቱ ሳይጓደልም እንኳን ስለአንድ ነገር ሲፃፍ ወይም ሲዘገብ በዜናው ምከንያት የሚጠቀሙ ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ።
ወዲህ ደግሞ ጉዳቱም የዛን ያህል ነው።አንድ ሚዲያ በሚሰራው ዘገባ ባለስልጣንም ሆነ ካምፖኒ ሊሆን ይችላል የነበረውን አቅም ሊያጣ ይችላል።ይህ የሚዲያ ባህሪ ነው።ፈተናዎቹ የበዙ ቢሆኑም ጋዜጠኛው ሲፅፍ ሚዛናዊነት የተለበሰ መሆን አለበት ባይ ነው ቃለየሱስ።
#ቃለየሱስ ረጅም ዓመት የሠራው ህትመት ሚዲያ ላይ ነው።በአንድ ወቅት ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛ ጋር ወደ ትግራይ በማቅናት በኢትዮ ኤርትራ ስላለው ሁኔታ ለመዘገብ አመሩ፡፡ሽሬ አካባቢ ሽመልባ የሚባል የኤርትራ ስደተኞች ያሉበትን ስፍራ ጎብኝተውና አነጋግረዋቸው ወደ ሽራሮ ሄዱ፡፡የጦርነቱ ከተማ ወደነበረችው ባድመ ሄደውም ነዋሪዎችን፣አርሶ አደሮችና የከተማውን አስተዳደር ቃኝተውና ቃለመጠይቅ አድርገው ወደ ኤርትራ ድንበር ተጠጉ፡፡
#የኤርትራን መሬት ከወንዝ ባሻገር እያዩና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ሲያስጎበኟቸው የተቀበሩ ፈንጂዎች ስለነበሩ በተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሀይል አማካኝነት የፈንጂ ማስወገድ ስራው እየተሰራ ስለነበር የምንረግጠውን መንገድ ጠቆሙን ካለ በኋላ ቀይ ቀይ የተደረገባቸውን ድንጋዮች አሳይተውን ለእግር ፉካ የምትሆን ድንጋይ አሳዩን።ቀይ ምልክት የተደረገባቸውን ድንጋዮች ትተን ሌላ ከረገጥን ልንሞት እንደምንችል ነገሩን።በፈንጂ መሀከል በጭንቅና በዝግታ ያሳለፍንውን ምንጊዜም አልረሳውም ይላል ቃለየሱስ።
ሌላ ጊዜ ደግሞ በአቬየሽን፣በነዳጅ እና ማዕድን ፍለጋ ስራዎች ዙሪያ ለመዘገብ ወደ ሱማሌ ክልል ይሄዳል፡፡ከኦጋዴን ነፃ አውጪ ጋር የነበሩ ውጊያዎች ስለነበሩ አንድ ጊዜ አቦሌ ከሚባል በደቡብ ምዕራብ በሚገኝ ኩባንያ የነዳጅ ስራ ፍለጋ በሚያደረግ ካምፕ ላይ ታጣቂዎቹ ጥቃት ሰንዝረው 9 ቻይናውያን እና ወደ 65 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ህይወት ያልፋል።
ያንን ለመዘገብ ወደ አካባቢው የሄደው ቃለየሱስ ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛው ፖልስ አሎቤ ጋር ያለ እንቅልፍ ረጅም ቀናት በማሳለፋቸው በሀሩራማው ኦጋዴን ውስጥ ለረጅም ሰአታት ራሱን ስቶ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ በህክምና የነቃበትን ጊዜም ያስታውሳል።ቃለየሱስ ገጠመኞቹ የትየለሌ ናቸው፡፡በችሎት ዘገባ እንዲሁም ጋምቤላ ለዘገባ ሄዶ ያጋጠሙትንም ሁሌ እያስታወሰ ይገረምባቸዋል፡፡ በተለያዩ የአቪዬሽን ስብሰባዎችና እንዲሁም በአውሮፕላን አምራች ካምፓኒዎች በአካል እየተገኘም የሚያማልሉ ዘገባዎችን አስነብቧል፡፡
#ስለ ቃለየሱስ የታላላቅ ሰዎች ምስክርነቶች
"ቃለ ኢየሱስ በቀለ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በትጋት ከሠሩ ባለሙያዎች አንዱ ነው።" ይላል የሪፖርተር ጋዜጣ መስራች አማረ አረጋዊ። ምስክርነቱንም በመቀጠል፦
"... ቃለ ኢየሱስ በአቬሽን እና በማዕድን ዘገባዎች ላይ ያተኩር እንጁ የተሰጠውን ደስ ብሎት የሚሠራ ጋዜጠኛ ነው። የጋዜጠኝነት የሥነ ምግባር ደንብን አውቆ የሚተገብር ባለሙያ ነው። ፕሮፌሽናሊዝም እንዲሰፍን የሚታገል ጠንቃቃ ባለሙያ መሆኑን መመስከር እወዳለሁ።" በማለት ገልጿል
፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#የአቶ ግርማ ዋቄ ምስክርነት
#ቃለ ኢየሱስ በቀለን ረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ። ለአቬሽን የተለየ ፍቅር አለው። አለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋል። ከዚያም በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ፅሁፍ ያቀርባል።ብስለቱ ይደንቃል። ከሌሎች የስሚ ስሚ ሰምቶ ሳይሆን አንድን ጉዳይ ከስር ከመሠረቱ አውቆ የመዘገብ ችሎታውን አደንቅለታለሁ። ስለ አፍሪካ አየር መንገድ ፣ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በወጉ ተረድቶ ስለሚፅፍም ፅሑፉ ተነባቢ ለመሆን ችሏል። ኢትዮጵያ ውስጥ አቬሽን ጋዜጠኝነት በጥልቀት ሲሠሪ የማውቀው እርሱን ነው።ሌሎችም አሉ። እርሱ ግን ከፍ አድርጎ በልህቀት የሚሠራ በመሆኑ ይለያል።
ገና አየር መንገድ ሲመጣ መረጃ ለማግኘት ፍላጎት ያሳያል። ዕውነትን ለማግኘት ይጎለጉላል። አፍሪካም ውስጥ ፈጠን ብሎ አቬሽን ጋዜጠኝነት ላይ የገባ በመሆኑ ይህም ግንባር ቀደም ያደርገዋል። ቃለኢየሱስ ካለበት ካናዳ ሆኖ የአቬሽን ጋዜጠኝነትን ሙያ እንዲያሳድግ ምክሬን እለግሰዋለሁ።
አቶ ግርማ ዋቄ
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
‹‹እኔ ቃለየሱስ በቀለን የማውቀው ከ1993 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ፎርቹን ጋዜጣ አብረን ስንሠራ ጀምሮ ነው›› የሚለው የሪፖርተር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው መላኩ ደምሴ ነው፡፡‹‹ከዚያም በኌላ ለ18 ዓመታት አብረን በሪፖርተር ጋዜጣ ሠርተናል፡፡ከጀማሪ ሪፖርተርነት አንስቶ እስከ አርታኢነት በዘለቀው የሥራ ጉዞው በሚገባ አውቀዋለሁ፡፡በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድናት ዘርፍ እጅግ በጣም በርካታ ዘገባዎችን የሠራ ሲሆን፣በሁሉም ሥራዎቹ አንጀት አርስ የሚባል ጋዜጠኛ ነው፡፡ጋዜጠኝነትን ከልቡ ከማፍቀሩ የተነሳ አብረው ለሚሠሩ ጋዜጠኞች ጭምር የሙያውን ፍቅር የማጋባት ችሎታ ያለው ነው፡፡ቃለየሱስ ዘገባዎችን ሲሠራ የሁሉንም ባለጉዳዮች ደምፅ ከማካተት በተጨማሪ፣አንባቢያን ለርዕሰ ጉዳዩ ቅርበት እንዲፈጥሩ የሚያስችል ስሜትን የተካነ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ በአቪዬሽን ዘገባ በግንባር ቀደምነትነት የሚጠቀስ ጋዜጠኛ ማነው ቢባል በመጀመሪያው ረድፍ ላይ የሚገኘው ቃለየሱስ ነው፡፡በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያዎችን፣አየር መንገዶችን፣በአቪዬሽን ዘርፍ ውስጥ የተሰማሩ የሥራ ኃላፊዎችንና ባለሙያዎችን ሳይቀር በተለያዩ አገሮች በማግኘት በሪፖርቶቹ ውስጥ ድምፃቸውን ከማካተቱም በላይ በቃለ ምልልስ ጭምር ለአንባቢያን ተደራሽ በማድረግም ወደር የለውም፡፡የአውሮፕላን አደጋዎች ሲያጋጥሙም ሆነ የተለዩ ክስተቶች ሲኖሩ ከሚሠራቸው ዘገባዎች በተጨማሪ፣በተለያዩ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለማብራሪያ የሚፈለገው ቃለየሱስ ነው፡፡በውጭ ለሚዘጋጁና ቁጥራቸው ቀላል ለማይባል የአቪዬሽን መጽሔቶች በርካታ ዘገባዎችን በመሥራትም ታዋቂ ነው፡፡
‹‹በማዕድናት ዘርፍም ከካሉብ ነዳጅ የጀመረው የጋዜጠኝነት ህይወቱ በተለያዩ ክልሎች የሚደረጉ የነዳጅ፣የወርቅ፣የብረት፣የፖታሽ፣የታንታለም፣የኦፓልና ሌሎች የከበሩ ማዕድናት ፍለጋ ሥራዎችን በስፋት የዳሰሰ ነው፡፡በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታዎች፣በጂኦ ተርማል ፕሮጀክቶች፣ በፀሐይና በንፋስ ኃይል ማመንጫዎች፣በሲሚንቶና በሌሎች የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችም ሰፋፊ ዘገባዎችን በማበርከት ስመጥር ሆኖ ዘልቌል፡፡በፖለቲካው መስክ ደግሞ በተለያዩ አገራዊ ምርጫዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በክልሎች ተሰማርቶ አመርቂ ሪፖርቶችን በማቅረብ ችሎታውን ማስመስከር የቻለ ነው፡፡ከሪፖርተር በገዛ ፈቃዱ ከተሰናበተ በኃላም በኤፍኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት ወስዶ ያቀርባቸው የነበሩ የቢዝነስ ፕሮግራሞቹ፣የቃለየሱስን ችሎታ ከጋዜጣ አንባቢያን ወደ ሬዲዮ አድማጮች በማዝለቅ ረገድ ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው ነበሩ፡፡
‹‹ቃለየሱስ ግልጽ፣ ቅን፣ ሰብዓዊነትን የሚያስቀድም፣ኃላፊነት የሚሰማው፣ በአስገራሚ ትውስታው የረሳናቸውን ጉዳዮች የማስታወስ ችሎታ ያለው፣በቀልድም ሆነ በቁምነገር የሚታወቅ፣ ከማንኛውም ሰው ጋር ወዳጅነት ለመፍጠር ምንጊዜም ዝግጁ የሆነ፣በተለይ በሪፖርተር የሥራ ባልደረቦቹ ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ምሥጉን ጋዜጠኛ ነው፡፡በተጨማሪም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚሰጣቸው ሰፊና ጥልቅ ትንተናዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ብዙዎችም በዚህ መጠን ለነገሮች ትኩረት ሰጥቶ የማስረዳት ብቃቱን በአድናቆት የሚመሰክሩለት ነው፡፡እኔም ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ አብሬው ስለሠራሁ ችሎታውን በዚህ መጠን ስገልጽ በከፍተኛ ስሜት ሲሆን፣ይህንን ከመሰለ ብርቱና ታታሪ ጋዜጠኛ ጋር የመሥራት ዕድል በማግኘቴ በእጅጉ ደስተኛ ነኝ›› በማለት መላኩ ምስክርነቱን አጠቃሏል፡፡
ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ስለ ቃለየሱስ በሰጡት ምሥክርነት ‹‹እኔ እሱን ለአየር መንገዱ ልዩ እንደ ሆነ ሰው አየዋለሁ።በጣም ትሁት፣አዳማጭ የሆነ ሰው ነው።ከየት እንዳመጣው ባላውቅም ልዩ የሆነ የኢንግሊዘኛ ፀሀፊ ነበር።በሁለት ምክንያት የሱን ፅሁፍ አነብ ነበር፡፡አንዱ በፅሁፉ ለመደሰትና እንደ ግጥም ስለምወደው ነው።ሌላው ከእውቀቱ ወይም አንብቦም ይሁን ባላውቅም የፅሁፎቹ ይዘት በሚያውቀው ነገር ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው።በዚህም በጣም አበረታታዋለሁ።
‹‹ከተዋወቅን 15 ዓመታት ሆኖናል።በውጪ ህትመቶች ላይ የሚያወጣቸው ስራዎች ቃለየሱስ ብሎ ስሙ ይገለፅ ይሆናል እንጂ ማንም ነጭ የሚፅፈው አይነት ፅሁፍ ነው።የፅሁፉ ይዘትና አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ ነው።የሚፅፍባቸው መፅሄቶች ደረጃቸውን የጠበቁና ትላልቅ ናቸው።ነገር ግን ደረጃቸውን ጠብቀዋል የሚባሉትም አንዳንዴ ትርኪምርኪ ሲፅፉም ይታያል።ግን የሱ ፅሁፍ በጣም የሚያኮራ ነው።ሌላው ዜግነቱን የሚወድ ሰው ነው።ተጨባጭ በሆነ መልኩ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ በቦታው ካሉት ህዝብ ግንኙነቶች እሱ ብዙ የሰራ ይመስለኛል።እውቅናና ሽልማት ሊሰጠው በርታ ሊባል የሚገባው ልጅ ነው።ወገቡን ይዞ ነበር ለአየር መንገዱ ይሰራ የነበረው።አሁንም ቢሆን ባለበት ሆኖ ለአየርመንገዱ ነገሮችን መስመር የሚያሲዝ ሰው ነው››ብለዋል፡፡
፨፨፨፨፨፨፨
የቀድሞ የሲቪል አቬሽን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ወሰንየለህ ሁነኛው በበኩላቸው ‹‹ከተዋወቅን ከ7 ዓመት በላይ ይሆነናል።እኔ ከማቃቸው የሚዲያ ሰዎች በጋዜጠኝነት የሱን ያህል ብዙም አቬሽን ዘርፉ ላይ ገብቶ እያንዳንዱን ነገር አይቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይሁን የግል ኦፕሬተሮቹም ጋር እንደሱ የሚፅፍ አላየሁም።እሱ ነው የተሻለ ጠይቆ አንብቦ ተረድቶ አስተዋጽዖ ለማድረግ የሚጥረው።በዛ ወቅት ቃለ እየሱስ ጥሩ ዘጋቢ ነበር።ብዙ መፅሄቶች ላይ ይሳተፋል አንዳንድ አለም አቀፍ ስብሰባዎች ላይ ይሄዳል። በኢትዮጵያ አየርመንገድና በሲቪል አቬየሽን ላይ የተለየ እውቀት ያለው ነው።ምክንያቱም በየእለቱ ስለሚከታተል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አቬየሽን ኢንዱስትሪ በደንብ ያውቀው ነበርና ነው።
‹‹አቬየሽን ኢንዱስትሪው በእነዚህ መፅሄቶች በብዙ መንገድ ይጠቀማል።ህብረተሰቡ አቬየሽኑም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራሱን ከማስተዋወቁ በላይ ምን ላይ እንዳለ እና በተለየ አካል እንዲሰራለት ትክክለኛነቱን ይረጋገጣል።እንዲሁም ምን ያህል የግል ኦፕሬተሮች ምን ያህል በኢኮኖሚው ይሳተፋሉ የሚለውንም ለህብረተሰቡም ለመንግስትም መረጃ ይሰጣል።ስራዎቹ ለብዙ ነገሮች የመረጃ ምንጮች ሆነው ያገለግላሉ ።
‹‹ቃለእየሱስ በዚያ ወቅት የሚያደርገው የኢትዮጵያን አቬየሽን ኢንዱስትሪ ከሌላው እያነፃፀረ በሚያውቀው ልክ ለህብረተሰቡ ሙሉ መረጃ ይሰጣል።ለግል ኦፕሬተሮችም ለኢትዮጵያ አየር መንገድም ግብዐት የሚሆኑ ብዙ ነገሮችን ያደርጋል።በተዘዋዋሪም ያስተዋውቃል።እውነተኛ መረጃ ሲያቀርብ ሰው ስለ አቬየሽን ኢንዱስትሪ ያለውን እውቀት ያዳብራል።አብዛኛው ሰው ስለ ግል ኦፕሬተር አያውቅም አውሮፕላን አላቸው ወይ ? ብሎ የሚጠይቅም ብዙ ሰው ነው።በዚህ ጉዳይ ላይ በብዛት የሚሰራው ቃለእየሱስ ነበር››ብለዋል፡፡
‹‹በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ላይ የቃለየሱስ አስተዋፅኦ ትልቅ ነው።››ብለው ምስክርነታቸውን መስጠት የጀመሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው፡፡‹‹ቃለየሱስና እኔ ለረጅም ጊዜ እንተዋወቃለን በ«Reporter» ጋዜጣ ሲሰራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዜናዎችንና እድገቶችን ይዘግብ ነበር።በቀጣይ የአቪዬሽን ዘርፍ ላይ ጥልቅ ፍላጎት አሳየ፤እኛም ከIATA ጋር እንዲገናኝ አደረግነው፣በተለይም በየዓመቱ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚካሄዱ የIATA አመታዊ አጠቃላይ ጉባኤዎች (AGM) ላይ የፕሬስ ኮንፈረንሶች ላይ ይሳተፍ ነበር።
‹‹በአፍሪካ አየር እና አቪየሽን (African Aerospace and Aviation) መጽሔት እና በሌሎች ከአቪየሽን ጋር የተያያዙ መጽሔቶች ላይ ጽሁፎችን ይጽፍ ነበር።በአጋርነትም ብዙ ፕሮጀክቶችን አከናውነናል። እኔም የኢትዮጵያ ቱሪዝም ቦርድ ሊቀመንበር በነበርኩበት ሰዓት፣የራሱን የጉዞና ቱሪዝም መጽሔት እንዲጀምር ወይም እንዲያስብበት ሀሣብ አቀርብለት ነበር፤እርሱም ይህን ሀሳብ በአዎንታ ይመልከተው ነበር።
‹‹በአጠቃላይ፣ ይህ ዘርፍ እስከዛሬም በቂ የሚዲያ ሽፋንና የማስተዋወቂያ መድረክ ስላልነበረው፣ ቃለየሱስ ይህን ክፍተት ልብ ብሎ በማጤን በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ልማት ላይ ከፍተኛ ስራ ሰርቷል።በእኔ አመለካከት፣ያበረከተው አስተዋፅኦ አስደናቂ ነው፣ለሥራውም እውቅናና ምስጋና ሊቀርብለት ይገባል››ብለዋል፡፡
ሲጠቃለል ከ15 አመት በላይ በአለም አቀፍ የአቪየሽን ስብሰባዎችን በአሜሪካ፣አውሮፓ፣አፍሪካ፣ መካከሉኛው ምስራቅ እና ኤሽያ ተሳትፌያለሁ 36 ሃገሮችንም የማየት እድል ገጥሞኛል የሚለው የአቪየሺን ባለወርቃማ ብዕሩ ቃለየሱስ በቀለ እ.ኤ.አ.ከ2023 መጨረሻ ጀምሮ ኑሮውን በካናዳ ያደረገ ሲሆን፤ለአፍሪካ ኤሮስፔስና አቪየሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ በፍሪላንስነት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
#በዚህ የስነዳ ሥራችን ውስጥ በቅፅ 3 ከተካተቱት 20 ዘርፎች ውስጥ የሥራ ዘርፎች ውስጥ ሚድያ አንዱ ነው። በአሁኑ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች እየተሰነዱ ይገኛሉ። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
#ዛሬን ሰንደን የምናስነብባችሁ የሚድያ ባለሙያ የቃለየሱስ በቀለን የሙያ ታሪክ ነው። በሚድያው ሥራ ሩብ ክፍለ- ዘመን የዘለቀው ቃለየሱስ በአቬሽን እና ማዕድን ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመዘገብ ትልቅ አሻራ አኑሯል። በጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ በአገራችን በአንድ ርዕስ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ወይም ተክኖ መዘገብ ባልተለመደበት ሁኔታ ቃለየሱስ ችሎ አሳይቷል። ከባለታሪኩ የተገኘውን መረጃ በማግኘት፣ የቅርብ ሰዎቹን በማነጋገር የሙያ ታሪኩ ተሰንዷል። ዕዝራ እጅጉ እና ታደሠ ማሞ አጠናክረውታል።
፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ትውልድና ዕድገት
‹‹የትኛውም አውሮፕላን ወደ አየር አኮብኩቦ መነሳቱ የተለመደ የጉዞው አማራጭ ቢሆንም አውሮፕላኑ ካሰበበት ደርሶ ማረፉ ደግሞ የግድ መሆን ያለበት ተግባር ነው፡፡››የሚል የአቪየሽን አባባል አለ፡፡በዚህ አባባል ተንደርድረን ወደ ውስጥ እንዝለቅ፡፡ሁሉም ዘርፍ የየራሱ አነፍናፊ ጋዜጠኞች እንዳሉት ሁሉ ቃለየሱስ በቀለ የተባለ ህልመኛና ደፋር ጋዜጠኛ በአቪየሽኑ ዘርፍ በተለየ መንገድ የራሱን የብዕር አሻራ ማኖር መቻሉ የዚህ ፅሁፋችን መነሻ ነው፡፡
#ቃለየሱስ በቀለ የውልደቱም ሆነ የእድገቱ መነሻ የምስራቅ ሸዋ አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ናት፡፡ሀምሌ 18/1967 ዓ.ም በአዳማ ሀይለ ማሪያም ማሞ ሆስፒታል ቃለየሱስ የተባለ ብላቴና ከተፋፋመ ምጥ ውስጥ ወቅቱ አብዮታዊ ለውጥ ኢትዮጵያን በሚንጥበት በዚያ ጊዜ የለውጥ አየሩን እየማጉ ድምፃቸውን በማሰማት ይቺን ምድር ከተቀላቀሉት ጨቅላዎች አንዱ ሆኖ ተመዝግቦ በስሙ የልደት ካርድ ወጣለት፡፡
#ይህ ሰው ከመዋዕለ ህፃናት እስከ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ያለውን የትምህርት ጉዞውን ያሳለፈው በናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ነው፡፡ትምህርት ቤቱ ከቀለም ትምህርት በተጨማሪ ተማሪዎችን በግብረ ገብና በመፅሀፍ ቅዱስ ትምህርት አንፆ በማብቃት ረገድ የተዋጣለት እንደነበር ቃለየሱስና አብረውት የተማሩት ሁሉ የሚመሰክሩት ሀቅ ነው፡፡
#በ1986 ዓ.ም ውጤታማ ሆኖ የአዲስ አበባ ንግድ ስራ ኮሌጅን ደጃፍ መርገጥ የቻለው ቃለየሱስ በኮሌጁ ሁለት ዓመታት በአካውንቲነግ ሙያ ተምሮ ቢያሳልፍም የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ መቀጠሉ ስላልተዋጣልኝ ከልጅነቴ ጀምሮ አልመውና እፈልገው የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ ለመቀላቀል መንከራተት የየዕለት ተግባሬ ሆነ ይላል፡፡ያኔምደፋር ብዕሩን ስሎ አሰሳውን የጀመረውና በእንግሊዝኛ ቋንቋ አርቲክሎችን እየዘጋጀ ለዴይሊ-ሞኒተር እና ዘ-ሪፖርተር ጋዜጦች ማቅረብ መጀመሩ የምኞት ጭላንጭሉን ወገግ አደረገለት፡፡
#ጋዜጠኝነት
እንደምኞትና ፍላጎቱም መንከራተቱ ፍሬ አፍርቶ ሳምንታዊ የቢዝነስ ጋዜጣ በሆነው ፎርቹን ጋዜጣ ላይ በሪፖርተርነት ተቀጥሮ ማገልገል ጀመረ፡፡ምኞትና ህልሙ መሬት እንዲረግጡ ቀዳሚውን ዕድል ያመቻቸለት የፎርቹን ጋዜጣ መስራችና ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው አቶ ታምራት ሀይለ ጊዮርጊስ በቃለየሱስ የህይወት ጉዞ ውስጥ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡የጋዜጠኝነት ሀ ሁን ከማስቆጠር ጀምሮ ከዚያም ባሻገር አንደ ዓለም ባንክ፣የአሜሪካ ኤምባሲና ብሪቲሽ ካውንስል ያሉ ተቋማት በሚያዘጋጁት የሚዲያ ስልጠናዎች ላይ ተሳታፊ እንድሆን ዕድሉን ከማመቻቸት አልፎ ጠንካራ የጋዜጠኝነት ሰብዕናን እንድላበስ ያደረገኝ ባለውለታዬ ታምራት ነው ይላል ቃለየሱስ፡፡
#ወትሮም ለጋዜጠኝነት ታላቅ ጉጉት የነበረው ቃለየሱስ ዜና እንዴት ይፃፋል፣የዜና ግብዓቶች እንዴት ይሰበሰባሉ፣የዜና አስተማማኝ ምንጮችን እንዴት ማዳበር ይቻላል፣ፊቸር አርቲክል እንዴት ይፃፋል የሚሉና ሌሎችም ስልጠናዎችን አግኝቶ በብዕሩ መጠንከር የቻለው በፎርቹን ጋዜጣ ቆይታው እንደሆነ ያስታውሳል፡፡መች ይሄ ብቻ ከሀገር ውጪም በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት በኤር ባስ አማካኝነት ከበረራና የበረራ ደህንነት መረጃ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ስልጠናዎችን በስፋት በመውሰድ የማረጋገጫ ሰርቲፊኬቶችን ተቀብሏል፡፡
#ቃለየሱስ ባለውለታዎቼ ብዙ ናቸው ይላል፡፡የፎርቹን ጋዜጣ ኤዲተር የነበሩት መላኩ ደምሴና ይበቃል ጌታሁን በጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር ኮትኩተው ለውጤት አብቅተውኛል ካለ በኋላ በአጠቃላይ የፎርቹን ኤዲተሮች እኔን ጠፍጥፈው ሠርተውኛል ብል ማጋነን አይሆንም በሚል ያለፈበትን የጋዜጠኝነት ህይወት በአጭሩ ገልፆታል፡፡
#ከፎርቹን የሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ሪፖርተር ጋዜጣን በመቀላቀል ለ18 ዓመታት ከከፍተኛ ሪፖርተርነት እስከ ኤዲተርነት ያገለገለው ቃለየሱስ ከሪፖርተር ጋዜጣ መሥራች አቶ አማረ አረጋዊ ጋር መሥራት መታደል ነው ይላል፡፡ከአቶ አማረ ጋዜጠኝነትን ብቻ ሳይሆን የአገር ፍቅርና ብሔራዊ ጥቅምን (National Interest)፣ደግነትንና ለሠራተኞቹ ያለውን ፍቅርና አክብሮት እንዲሁም ለጋዜጠኞች የሙያ ነፃነት ሰጥቶ ሠርቶ የሚያሠራበትን መልካም ትምህርት ቀስሜያለሁ ብሏል፡፡በሪፖርተር ሳለሁም በርካታ የሙያ ማሻሻያዎችንና የአጭር ጊዜ ሥልጠናዎችን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገሮች አግኝቻለሁ በማለት ትናንቱን ያመሰግናል፡፡
#በዘ -ሪፖርተር እንግሊዝኛ ጋዜጣ የማቀርባቸው ዘገባዎቼ በአብዛኛው ቢዝነስ ተኮር ነበሩ የሚለው ቃለየሱስ በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድን ዘርፎች ላይ አተኩር ስለነበር፤በእነዚህ ዙሪያ በሚሠሩ የውጭ መጽሔቶች ለእኛም ጻፍልን የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ እ.ኤ.አ. ከ2006 ጀምሮ ኤርላይን ፍሊት ማኔጅመንት፣ወርልድ ኤር ኒውስ፣ኤርላይን ኢኮኖሚክስ፣አፍሪካን ኤሮስፔስና ዓረቢያን ኤሮስፔስ፣አቪዬሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ፣አፍሪካን ቢዝነስ እና አፍሪካን ማይኒንግ ጆርናል ለተባሉ መጽሔቶች በፍሪላንስነት ለረዥም ዓመታት ሠርቻለሁ ይላል፡፡
እ.ኤ.አ.በ2008 በእንግሊዝ አገር በሚካሄድ “Best Aerospace Journalist of the Year” ሽልማት ታጭቼና ለንደን ተጋብዤ ዋናውን ሽልማት ባላሸንፍም፣"How Safe Are African Airlines?" በሚል ርዕስ በኤርላይን ፍሊት መጽሔት ላይ ያሳተምኩት ጽሑፍ ከ500 ለውድድር ከቀረቡ ጽሑፎች አምስቱ ምርጥ ውስጥ ለመግባት በመቻሉ፣ሰርተፊኬት ተበርክቶልኛል ብሏል፡፡
#በ2007 ዓ.ም. በትግራይ ሽመልባ የኤርትራ ስደተኞች መጠለያ ካምፕ ጉብኝት በማድረግ፣ ስለኤርትራዊያን ስደተኞች አሳዛኝ ሕይወት "The Woes of Eritrean Refugees” በሚል ርዕስ በዘ- ሪፖርተር ጋዜጣ ያሳተምኩት ሰፊ ጽሑፍ ጄኔቭ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) ዋና መሥሪያ ቤት ተመርጦ፣ለረዥም ጊዜ በድረ ገጻቸው ላይ ለንባብ ተቀምጦ ነበር፡፡በሻሸመኔ መልካ ኦዳ ስለሚገኙ የራስ ተፈሪያን ማኅበረሰቦች በቦታው ተገኝቼ የሠራሁት "The Plight of Rastafarians in Ethiopia" ዘገባ ከራስ ተፈሪያን ማኅረሰብ ምሥጋናና ዕውቅና አስገኝቶልኛል ይላል፡፡
ቃለየሱስን አንባቢያን የሚያውቁት ስለኢትዮጵያ አየር መንገድና በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ስለሚካሄዱ የማዕድንና የነዳጅ ፍለጋዎች ተከታታይ በርካታ ዜናዎችን በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በመሥራቱ ነው፡፡ ከዚያ ባለፈም ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች ጋር የመሥራት ዕድሉን አግኝቷል፡፡
#የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡበት ወቅትም እነሱን በማገዝ የተለያዩ ሥራዎችን ከውኗል፡፡ከእነዚህም መካከል “CNN, Aljazeera, SKY News, The Economics, National Geographic, Los Angeles Times, News Week, New York Times, Christian Science Monitor, Chicago Tribune…” እና ሌሎችም ከተሳተፈባቸው ውስጥ ይገኙበታል፡፡
እ.ኤ.አ. በ2019 አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን በተመለከተ ሲኤንኤን (CNN) በሠራቸው ዘገባዎች ላይ በረዳት ፕሮዲዩሰርነት የሠራ ሲሆን፣በወቅቱ ላበረከተው አስተዋጽኦ ከሲኤንኤን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ምሥጋና ተችሮታል፡፡በዘገባዎቹ ላይም ሙሉ ስሙን በማስፈር ተገቢውን ዕውቅና ሰጥተውታል፡፡የአሜሪካው አልጄዚራ ኢንግሊሽ ቡድን ስለአውሮፕላን አደጋው ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት አደጋው ከደረሰ ከአንድ ዓመት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅትም፣አብሮ የአገር ውስጥ ፕሮዲዩሰር (Local Producer) ሆኖ ሠርቷል፡፡
መቼ ይሄ ብቻ ቃለየሱስ የ”Fault Lines” ፕሮግራም አዘጋጅ ከሆነው ጆሽ ረሺንግ (Josh Rushing) እና ፕሮዲዩሰሯ ካቢታ ቺኩሩ ጋር የሠሩት ዶክመንተሪ የተለያዩ አህጉሮችን የሸፈነ ሲሆን፣ለኤሚ አዋርድ ዕጩ ሆኖ ቀርቦም ነበር፡፡
#ከ18 ዓመታት አገልግሎት በኃላ እ.ኤ.አ. በ2020 ሪፖርተር ጋዜጣን ተሰናብቶ ኦሪጅንስ ሚዲያን በማቌቋምና ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት በመውሰድ፣‹‹ኢትዮ የንግድና የኢንቨስትመንት መድረክ››የተሰኘ ፕሮግራም በሳምንት ለሁለት ቀናት እያዘጋጀ ለሦስት ዓመታት ያህል አቅርቧል፡፡ኦሪጅንስ የሚል የጉዞ (Travel Magazine) ለማሳተም እየንቀሳቀሰ የነበረ ቢሆንም፣በኮቪድ ወረርሽኝና በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለፍሬ ሊበቃለት እንዳልቻለ በቁጭት ያስታውሳል፡፡
#ገጠመኞቹ
#ቃለየሱስ በጋዜጠኝነት ሙያ የገጠሙኝ ፈተናዎች ብዙ ናቸው ይላል፡፡ሙያው ራሱ የሚያስደስት ነገር እንዳለው ሁሉ ብዙ የሚያስጨንቁና የሚከብዱ ነገሮችም አሉት።ጋዜጠኛው ከህሊናው ጋር ተሟግቶና ሚዛኑን ጠብቆ የሚሰራው ነገር አንዱ ሲሆን።ዘገባን ወቅት ጠብቆ መስራትም የራሱ ፈተና አለው። ሚዛናዊነቱ ሳይጓደልም እንኳን ስለአንድ ነገር ሲፃፍ ወይም ሲዘገብ በዜናው ምከንያት የሚጠቀሙ ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ።
ወዲህ ደግሞ ጉዳቱም የዛን ያህል ነው።አንድ ሚዲያ በሚሰራው ዘገባ ባለስልጣንም ሆነ ካምፖኒ ሊሆን ይችላል የነበረውን አቅም ሊያጣ ይችላል።ይህ የሚዲያ ባህሪ ነው።ፈተናዎቹ የበዙ ቢሆኑም ጋዜጠኛው ሲፅፍ ሚዛናዊነት የተለበሰ መሆን አለበት ባይ ነው ቃለየሱስ።
#ቃለየሱስ ረጅም ዓመት የሠራው ህትመት ሚዲያ ላይ ነው።በአንድ ወቅት ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛ ጋር ወደ ትግራይ በማቅናት በኢትዮ ኤርትራ ስላለው ሁኔታ ለመዘገብ አመሩ፡፡ሽሬ አካባቢ ሽመልባ የሚባል የኤርትራ ስደተኞች ያሉበትን ስፍራ ጎብኝተውና አነጋግረዋቸው ወደ ሽራሮ ሄዱ፡፡የጦርነቱ ከተማ ወደነበረችው ባድመ ሄደውም ነዋሪዎችን፣አርሶ አደሮችና የከተማውን አስተዳደር ቃኝተውና ቃለመጠይቅ አድርገው ወደ ኤርትራ ድንበር ተጠጉ፡፡
#የኤርትራን መሬት ከወንዝ ባሻገር እያዩና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ሲያስጎበኟቸው የተቀበሩ ፈንጂዎች ስለነበሩ በተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሀይል አማካኝነት የፈንጂ ማስወገድ ስራው እየተሰራ ስለነበር የምንረግጠውን መንገድ ጠቆሙን ካለ በኋላ ቀይ ቀይ የተደረገባቸውን ድንጋዮች አሳይተውን ለእግር ፉካ የምትሆን ድንጋይ አሳዩን።ቀይ ምልክት የተደረገባቸውን ድንጋዮች ትተን ሌላ ከረገጥን ልንሞት እንደምንችል ነገሩን።በፈንጂ መሀከል በጭንቅና በዝግታ ያሳለፍንውን ምንጊዜም አልረሳውም ይላል ቃለየሱስ።
ሌላ ጊዜ ደግሞ በአቬየሽን፣በነዳጅ እና ማዕድን ፍለጋ ስራዎች ዙሪያ ለመዘገብ ወደ ሱማሌ ክልል ይሄዳል፡፡ከኦጋዴን ነፃ አውጪ ጋር የነበሩ ውጊያዎች ስለነበሩ አንድ ጊዜ አቦሌ ከሚባል በደቡብ ምዕራብ በሚገኝ ኩባንያ የነዳጅ ስራ ፍለጋ በሚያደረግ ካምፕ ላይ ታጣቂዎቹ ጥቃት ሰንዝረው 9 ቻይናውያን እና ወደ 65 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ህይወት ያልፋል።
ያንን ለመዘገብ ወደ አካባቢው የሄደው ቃለየሱስ ከቺጋጎ ትሪቡን ጋዜጠኛው ፖልስ አሎቤ ጋር ያለ እንቅልፍ ረጅም ቀናት በማሳለፋቸው በሀሩራማው ኦጋዴን ውስጥ ለረጅም ሰአታት ራሱን ስቶ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ በህክምና የነቃበትን ጊዜም ያስታውሳል።ቃለየሱስ ገጠመኞቹ የትየለሌ ናቸው፡፡በችሎት ዘገባ እንዲሁም ጋምቤላ ለዘገባ ሄዶ ያጋጠሙትንም ሁሌ እያስታወሰ ይገረምባቸዋል፡፡ በተለያዩ የአቪዬሽን ስብሰባዎችና እንዲሁም በአውሮፕላን አምራች ካምፓኒዎች በአካል እየተገኘም የሚያማልሉ ዘገባዎችን አስነብቧል፡፡
#ስለ ቃለየሱስ የታላላቅ ሰዎች ምስክርነቶች
"ቃለ ኢየሱስ በቀለ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በትጋት ከሠሩ ባለሙያዎች አንዱ ነው።" ይላል የሪፖርተር ጋዜጣ መስራች አማረ አረጋዊ። ምስክርነቱንም በመቀጠል፦
"... ቃለ ኢየሱስ በአቬሽን እና በማዕድን ዘገባዎች ላይ ያተኩር እንጁ የተሰጠውን ደስ ብሎት የሚሠራ ጋዜጠኛ ነው። የጋዜጠኝነት የሥነ ምግባር ደንብን አውቆ የሚተገብር ባለሙያ ነው። ፕሮፌሽናሊዝም እንዲሰፍን የሚታገል ጠንቃቃ ባለሙያ መሆኑን መመስከር እወዳለሁ።" በማለት ገልጿል
፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#የአቶ ግርማ ዋቄ ምስክርነት
#ቃለ ኢየሱስ በቀለን ረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ። ለአቬሽን የተለየ ፍቅር አለው። አለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋል። ከዚያም በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ፅሁፍ ያቀርባል።ብስለቱ ይደንቃል። ከሌሎች የስሚ ስሚ ሰምቶ ሳይሆን አንድን ጉዳይ ከስር ከመሠረቱ አውቆ የመዘገብ ችሎታውን አደንቅለታለሁ። ስለ አፍሪካ አየር መንገድ ፣ ስለ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በወጉ ተረድቶ ስለሚፅፍም ፅሑፉ ተነባቢ ለመሆን ችሏል። ኢትዮጵያ ውስጥ አቬሽን ጋዜጠኝነት በጥልቀት ሲሠሪ የማውቀው እርሱን ነው።ሌሎችም አሉ። እርሱ ግን ከፍ አድርጎ በልህቀት የሚሠራ በመሆኑ ይለያል።
ገና አየር መንገድ ሲመጣ መረጃ ለማግኘት ፍላጎት ያሳያል። ዕውነትን ለማግኘት ይጎለጉላል። አፍሪካም ውስጥ ፈጠን ብሎ አቬሽን ጋዜጠኝነት ላይ የገባ በመሆኑ ይህም ግንባር ቀደም ያደርገዋል። ቃለኢየሱስ ካለበት ካናዳ ሆኖ የአቬሽን ጋዜጠኝነትን ሙያ እንዲያሳድግ ምክሬን እለግሰዋለሁ።
አቶ ግርማ ዋቄ
የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
‹‹እኔ ቃለየሱስ በቀለን የማውቀው ከ1993 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ፎርቹን ጋዜጣ አብረን ስንሠራ ጀምሮ ነው›› የሚለው የሪፖርተር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር የሆነው መላኩ ደምሴ ነው፡፡‹‹ከዚያም በኌላ ለ18 ዓመታት አብረን በሪፖርተር ጋዜጣ ሠርተናል፡፡ከጀማሪ ሪፖርተርነት አንስቶ እስከ አርታኢነት በዘለቀው የሥራ ጉዞው በሚገባ አውቀዋለሁ፡፡በተለይ በአቪዬሽንና በማዕድናት ዘርፍ እጅግ በጣም በርካታ ዘገባዎችን የሠራ ሲሆን፣በሁሉም ሥራዎቹ አንጀት አርስ የሚባል ጋዜጠኛ ነው፡፡ጋዜጠኝነትን ከልቡ ከማፍቀሩ የተነሳ አብረው ለሚሠሩ ጋዜጠኞች ጭምር የሙያውን ፍቅር የማጋባት ችሎታ ያለው ነው፡፡ቃለየሱስ ዘገባዎችን ሲሠራ የሁሉንም ባለጉዳዮች ደምፅ ከማካተት በተጨማሪ፣አንባቢያን ለርዕሰ ጉዳዩ ቅርበት እንዲፈጥሩ የሚያስችል ስሜትን የተካነ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ በአቪዬሽን ዘገባ በግንባር ቀደምነትነት የሚጠቀስ ጋዜጠኛ ማነው ቢባል በመጀመሪያው ረድፍ ላይ የሚገኘው ቃለየሱስ ነው፡፡በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ አውሮፕላን አምራች ኩባንያዎችን፣አየር መንገዶችን፣በአቪዬሽን ዘርፍ ውስጥ የተሰማሩ የሥራ ኃላፊዎችንና ባለሙያዎችን ሳይቀር በተለያዩ አገሮች በማግኘት በሪፖርቶቹ ውስጥ ድምፃቸውን ከማካተቱም በላይ በቃለ ምልልስ ጭምር ለአንባቢያን ተደራሽ በማድረግም ወደር የለውም፡፡የአውሮፕላን አደጋዎች ሲያጋጥሙም ሆነ የተለዩ ክስተቶች ሲኖሩ ከሚሠራቸው ዘገባዎች በተጨማሪ፣በተለያዩ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለማብራሪያ የሚፈለገው ቃለየሱስ ነው፡፡በውጭ ለሚዘጋጁና ቁጥራቸው ቀላል ለማይባል የአቪዬሽን መጽሔቶች በርካታ ዘገባዎችን በመሥራትም ታዋቂ ነው፡፡
‹‹በማዕድናት ዘርፍም ከካሉብ ነዳጅ የጀመረው የጋዜጠኝነት ህይወቱ በተለያዩ ክልሎች የሚደረጉ የነዳጅ፣የወርቅ፣የብረት፣የፖታሽ፣የታንታለም፣የኦፓልና ሌሎች የከበሩ ማዕድናት ፍለጋ ሥራዎችን በስፋት የዳሰሰ ነው፡፡በኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታዎች፣በጂኦ ተርማል ፕሮጀክቶች፣ በፀሐይና በንፋስ ኃይል ማመንጫዎች፣በሲሚንቶና በሌሎች የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችም ሰፋፊ ዘገባዎችን በማበርከት ስመጥር ሆኖ ዘልቌል፡፡በፖለቲካው መስክ ደግሞ በተለያዩ አገራዊ ምርጫዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በክልሎች ተሰማርቶ አመርቂ ሪፖርቶችን በማቅረብ ችሎታውን ማስመስከር የቻለ ነው፡፡ከሪፖርተር በገዛ ፈቃዱ ከተሰናበተ በኃላም በኤፍኤም 107.8 ሬዲዮ ጣቢያ የአየር ሰዓት ወስዶ ያቀርባቸው የነበሩ የቢዝነስ ፕሮግራሞቹ፣የቃለየሱስን ችሎታ ከጋዜጣ አንባቢያን ወደ ሬዲዮ አድማጮች በማዝለቅ ረገድ ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው ነበሩ፡፡
‹‹ቃለየሱስ ግልጽ፣ ቅን፣ ሰብዓዊነትን የሚያስቀድም፣ኃላፊነት የሚሰማው፣ በአስገራሚ ትውስታው የረሳናቸውን ጉዳዮች የማስታወስ ችሎታ ያለው፣በቀልድም ሆነ በቁምነገር የሚታወቅ፣ ከማንኛውም ሰው ጋር ወዳጅነት ለመፍጠር ምንጊዜም ዝግጁ የሆነ፣በተለይ በሪፖርተር የሥራ ባልደረቦቹ ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ምሥጉን ጋዜጠኛ ነው፡፡በተጨማሪም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚሰጣቸው ሰፊና ጥልቅ ትንተናዎቹ የሚታወቅ ሲሆን፣ብዙዎችም በዚህ መጠን ለነገሮች ትኩረት ሰጥቶ የማስረዳት ብቃቱን በአድናቆት የሚመሰክሩለት ነው፡፡እኔም ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ አብሬው ስለሠራሁ ችሎታውን በዚህ መጠን ስገልጽ በከፍተኛ ስሜት ሲሆን፣ይህንን ከመሰለ ብርቱና ታታሪ ጋዜጠኛ ጋር የመሥራት ዕድል በማግኘቴ በእጅጉ ደስተኛ ነኝ›› በማለት መላኩ ምስክርነቱን አጠቃሏል፡፡
ካፒቴን ሰሎሞን ግዛው ስለ ቃለየሱስ በሰጡት ምሥክርነት ‹‹እኔ እሱን ለአየር መንገዱ ልዩ እንደ ሆነ ሰው አየዋለሁ።በጣም ትሁት፣አዳማጭ የሆነ ሰው ነው።ከየት እንዳመጣው ባላውቅም ልዩ የሆነ የኢንግሊዘኛ ፀሀፊ ነበር።በሁለት ምክንያት የሱን ፅሁፍ አነብ ነበር፡፡አንዱ በፅሁፉ ለመደሰትና እንደ ግጥም ስለምወደው ነው።ሌላው ከእውቀቱ ወይም አንብቦም ይሁን ባላውቅም የፅሁፎቹ ይዘት በሚያውቀው ነገር ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ነው።በዚህም በጣም አበረታታዋለሁ።
‹‹ከተዋወቅን 15 ዓመታት ሆኖናል።በውጪ ህትመቶች ላይ የሚያወጣቸው ስራዎች ቃለየሱስ ብሎ ስሙ ይገለፅ ይሆናል እንጂ ማንም ነጭ የሚፅፈው አይነት ፅሁፍ ነው።የፅሁፉ ይዘትና አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ ነው።የሚፅፍባቸው መፅሄቶች ደረጃቸውን የጠበቁና ትላልቅ ናቸው።ነገር ግን ደረጃቸውን ጠብቀዋል የሚባሉትም አንዳንዴ ትርኪምርኪ ሲፅፉም ይታያል።ግን የሱ ፅሁፍ በጣም የሚያኮራ ነው።ሌላው ዜግነቱን የሚወድ ሰው ነው።ተጨባጭ በሆነ መልኩ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ በቦታው ካሉት ህዝብ ግንኙነቶች እሱ ብዙ የሰራ ይመስለኛል።እውቅናና ሽልማት ሊሰጠው በርታ ሊባል የሚገባው ልጅ ነው።ወገቡን ይዞ ነበር ለአየር መንገዱ ይሰራ የነበረው።አሁንም ቢሆን ባለበት ሆኖ ለአየርመንገዱ ነገሮችን መስመር የሚያሲዝ ሰው ነው››ብለዋል፡፡
፨፨፨፨፨፨፨
የቀድሞ የሲቪል አቬሽን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ወሰንየለህ ሁነኛው በበኩላቸው ‹‹ከተዋወቅን ከ7 ዓመት በላይ ይሆነናል።እኔ ከማቃቸው የሚዲያ ሰዎች በጋዜጠኝነት የሱን ያህል ብዙም አቬሽን ዘርፉ ላይ ገብቶ እያንዳንዱን ነገር አይቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይሁን የግል ኦፕሬተሮቹም ጋር እንደሱ የሚፅፍ አላየሁም።እሱ ነው የተሻለ ጠይቆ አንብቦ ተረድቶ አስተዋጽዖ ለማድረግ የሚጥረው።በዛ ወቅት ቃለ እየሱስ ጥሩ ዘጋቢ ነበር።ብዙ መፅሄቶች ላይ ይሳተፋል አንዳንድ አለም አቀፍ ስብሰባዎች ላይ ይሄዳል። በኢትዮጵያ አየርመንገድና በሲቪል አቬየሽን ላይ የተለየ እውቀት ያለው ነው።ምክንያቱም በየእለቱ ስለሚከታተል ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አቬየሽን ኢንዱስትሪ በደንብ ያውቀው ነበርና ነው።
‹‹አቬየሽን ኢንዱስትሪው በእነዚህ መፅሄቶች በብዙ መንገድ ይጠቀማል።ህብረተሰቡ አቬየሽኑም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራሱን ከማስተዋወቁ በላይ ምን ላይ እንዳለ እና በተለየ አካል እንዲሰራለት ትክክለኛነቱን ይረጋገጣል።እንዲሁም ምን ያህል የግል ኦፕሬተሮች ምን ያህል በኢኮኖሚው ይሳተፋሉ የሚለውንም ለህብረተሰቡም ለመንግስትም መረጃ ይሰጣል።ስራዎቹ ለብዙ ነገሮች የመረጃ ምንጮች ሆነው ያገለግላሉ ።
‹‹ቃለእየሱስ በዚያ ወቅት የሚያደርገው የኢትዮጵያን አቬየሽን ኢንዱስትሪ ከሌላው እያነፃፀረ በሚያውቀው ልክ ለህብረተሰቡ ሙሉ መረጃ ይሰጣል።ለግል ኦፕሬተሮችም ለኢትዮጵያ አየር መንገድም ግብዐት የሚሆኑ ብዙ ነገሮችን ያደርጋል።በተዘዋዋሪም ያስተዋውቃል።እውነተኛ መረጃ ሲያቀርብ ሰው ስለ አቬየሽን ኢንዱስትሪ ያለውን እውቀት ያዳብራል።አብዛኛው ሰው ስለ ግል ኦፕሬተር አያውቅም አውሮፕላን አላቸው ወይ ? ብሎ የሚጠይቅም ብዙ ሰው ነው።በዚህ ጉዳይ ላይ በብዛት የሚሰራው ቃለእየሱስ ነበር››ብለዋል፡፡
‹‹በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ላይ የቃለየሱስ አስተዋፅኦ ትልቅ ነው።››ብለው ምስክርነታቸውን መስጠት የጀመሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ናቸው፡፡‹‹ቃለየሱስና እኔ ለረጅም ጊዜ እንተዋወቃለን በ«Reporter» ጋዜጣ ሲሰራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዜናዎችንና እድገቶችን ይዘግብ ነበር።በቀጣይ የአቪዬሽን ዘርፍ ላይ ጥልቅ ፍላጎት አሳየ፤እኛም ከIATA ጋር እንዲገናኝ አደረግነው፣በተለይም በየዓመቱ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚካሄዱ የIATA አመታዊ አጠቃላይ ጉባኤዎች (AGM) ላይ የፕሬስ ኮንፈረንሶች ላይ ይሳተፍ ነበር።
‹‹በአፍሪካ አየር እና አቪየሽን (African Aerospace and Aviation) መጽሔት እና በሌሎች ከአቪየሽን ጋር የተያያዙ መጽሔቶች ላይ ጽሁፎችን ይጽፍ ነበር።በአጋርነትም ብዙ ፕሮጀክቶችን አከናውነናል። እኔም የኢትዮጵያ ቱሪዝም ቦርድ ሊቀመንበር በነበርኩበት ሰዓት፣የራሱን የጉዞና ቱሪዝም መጽሔት እንዲጀምር ወይም እንዲያስብበት ሀሣብ አቀርብለት ነበር፤እርሱም ይህን ሀሳብ በአዎንታ ይመልከተው ነበር።
‹‹በአጠቃላይ፣ ይህ ዘርፍ እስከዛሬም በቂ የሚዲያ ሽፋንና የማስተዋወቂያ መድረክ ስላልነበረው፣ ቃለየሱስ ይህን ክፍተት ልብ ብሎ በማጤን በኢትዮጵያ የጉዞና ቱሪዝም ዘርፍ ልማት ላይ ከፍተኛ ስራ ሰርቷል።በእኔ አመለካከት፣ያበረከተው አስተዋፅኦ አስደናቂ ነው፣ለሥራውም እውቅናና ምስጋና ሊቀርብለት ይገባል››ብለዋል፡፡
ሲጠቃለል ከ15 አመት በላይ በአለም አቀፍ የአቪየሽን ስብሰባዎችን በአሜሪካ፣አውሮፓ፣አፍሪካ፣ መካከሉኛው ምስራቅ እና ኤሽያ ተሳትፌያለሁ 36 ሃገሮችንም የማየት እድል ገጥሞኛል የሚለው የአቪየሺን ባለወርቃማ ብዕሩ ቃለየሱስ በቀለ እ.ኤ.አ.ከ2023 መጨረሻ ጀምሮ ኑሮውን በካናዳ ያደረገ ሲሆን፤ለአፍሪካ ኤሮስፔስና አቪየሽን ኢንተርናሽናል ኒውስ በፍሪላንስነት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
5 months ago
የ39 ዓመቱ የፍትህ ጉዞ በሞት ቅጣት ተቋጨ፡ በፍሎሪዳ ሌላኛው እስረኛ ተገደለ
በአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት ለበርካታ አስርት ዓመታት በሞት ረድፍ ላይ የቆዩት የ65 ዓመቱ ሜልቪን ትሮተር ዛሬ በመርፌ በሚሰጥ መርዝ የሞት ቅጣት ተፈጸመባቸው።
ትሮተር እ.ኤ.አ. በ1986 በፓልሜቶ ከተማ የሱቅ ባለቤት የነበሩትን ቨርጂኒያ ላንግፎርድን በጭካኔ በማነቅና በቢላ በመውጋት በፈጸሙት ግድያ ጥፋተኛ ተብለዋል።
ሟች ከመሞታቸው በፊት የአጥቂውን ማንነትና የሥራ መታወቂያ መግለጻቸው፣ እንዲሁም በትሮተር ቤት የተገኘ የደም ነጠብጣብ ያለበት ቲሸርት ለቅጣቱ ዋነኛ ማስረጃ ሆነዋል።
ከ1987 ጀምሮ በተለያዩ የይግባኝ ሂደቶች ሲያልፉ የቆዩት ትሮተር፣ ጠበቆቻቸው "እድሜያቸው ለቅጣት አይመጥንም" በሚልና በሌሎች ምክንያቶች እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ የቅጣት ማቅለያ ቢጠይቁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጎታል።
ይህ በፍሎሪዳ ግዛት የዘንድሮው ሁለተኛው የሞት ቅጣት ነው። የግዛቱ አስተዳዳሪ ሮን ዲሳንቲስ በ2025 ብቻ በ19 ሰዎች ላይ የሞት ቅጣት በማስፈጸም በግዛቱ ታሪክ ከፍተኛውን ቁጥር አስመዝግበዋል።
Sky News
በአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት ለበርካታ አስርት ዓመታት በሞት ረድፍ ላይ የቆዩት የ65 ዓመቱ ሜልቪን ትሮተር ዛሬ በመርፌ በሚሰጥ መርዝ የሞት ቅጣት ተፈጸመባቸው።
ትሮተር እ.ኤ.አ. በ1986 በፓልሜቶ ከተማ የሱቅ ባለቤት የነበሩትን ቨርጂኒያ ላንግፎርድን በጭካኔ በማነቅና በቢላ በመውጋት በፈጸሙት ግድያ ጥፋተኛ ተብለዋል።
ሟች ከመሞታቸው በፊት የአጥቂውን ማንነትና የሥራ መታወቂያ መግለጻቸው፣ እንዲሁም በትሮተር ቤት የተገኘ የደም ነጠብጣብ ያለበት ቲሸርት ለቅጣቱ ዋነኛ ማስረጃ ሆነዋል።
ከ1987 ጀምሮ በተለያዩ የይግባኝ ሂደቶች ሲያልፉ የቆዩት ትሮተር፣ ጠበቆቻቸው "እድሜያቸው ለቅጣት አይመጥንም" በሚልና በሌሎች ምክንያቶች እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ የቅጣት ማቅለያ ቢጠይቁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጎታል።
ይህ በፍሎሪዳ ግዛት የዘንድሮው ሁለተኛው የሞት ቅጣት ነው። የግዛቱ አስተዳዳሪ ሮን ዲሳንቲስ በ2025 ብቻ በ19 ሰዎች ላይ የሞት ቅጣት በማስፈጸም በግዛቱ ታሪክ ከፍተኛውን ቁጥር አስመዝግበዋል።
Sky News
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ታላቁ የሲ.ኤም.ሲ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን ጥር 16 እና 17 ሊመረቅ ነዉ!
#fastmereja : ታላቁ የሲ.ኤም.ሲ ደብረ ጽባህ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ግንባታው ተጠናቆ ለምረቃ መብቃቱን የደብሩ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አብስሯል።
የዛሬ 30 ዓመት በ1986 ዓ.ም. ከፍልውሃ አካባቢ በልማት ተነስተው ወደ አልታድ የመጡ ምዕመናን፣ በወቅቱ ቤተ ክርስቲያን በአቅራቢያቸው ባለመኖሩ ለእርጅናና ለእንግልት ተጋልጠው ነበር። ሆኖም ግን የነዋሪዎቹ ጽናትና የአባቶች ተነሳሽነት ታክሎበት፣ በነ አቶ ዳዲ ቡልቃ እና አቶ ሰቦቃ በጎ ፈቃደኝነት በተሰጠ የእርሻ መሬት ላይ በ"ሳጣራ" ቤት ተጀመረ።
ያ "የሳጣራው ሚካኤል" እየተባለ የሚጠራው ትንሽ መቃኞ፤ በኋላም በደገኛው አባት በአቶ ቁምላቸው ገብረሥላሴ ሙሉ ወጪ በሕንጻ ተተክቶ ለዓመታት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። ዛሬ ግን ያ ታሪክ ተቀይሮ በአዲስ አበባ ሰማይ ሥር ደምቆ የሚታይ ግዙፍ ካቴድራል ሆኗል።
ቁመትና ምሳሌ፦ ዋናው ጉልላት የእመቤታችንን ዕድሜ ለመዘከር 64 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን፣ በሀገራችን ካሉ ረጅም አብያተ ክርስቲያናት ቀዳሚው ነው።
ዲዛይን፦ የክብ፣ የዋሻ እና የሰቀላማ ቤተ ክርስቲያን አሠራሮችን በአንድ ላይ አዋህዶ የያዘ ድንቅ የጥበብ ውጤት ነው።
የመያዝ አቅም፦ በአጠቃላይ 7,000 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ 10,000 ምዕመናንን ማስተናገድ ይችላል።
ልዩ ገጽታ፦ በሰማያዊ ጣሪያው ላይ ያሉት መብራቶች የሰማይ ከዋክብትን የሚመስሉ ሲሆን፣ እስከ መስቀሉ ድረስ መውጫ ያለውና ከተማዋን ቁልቁል የሚያሳይ ስፍራ አለው።
ጥር 16 ቀን 2018 ዓ.ም፦ ከቀኑ 7:30 ጀምሮ ታላቅ የዋዜማ ጸሎትና የንግሥ በዓል።
ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም፦ ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳትና እንግዶች በሚገኙበት ታላቅ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ይከናወናል።
#fastmereja : ታላቁ የሲ.ኤም.ሲ ደብረ ጽባህ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ግንባታው ተጠናቆ ለምረቃ መብቃቱን የደብሩ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አብስሯል።
የዛሬ 30 ዓመት በ1986 ዓ.ም. ከፍልውሃ አካባቢ በልማት ተነስተው ወደ አልታድ የመጡ ምዕመናን፣ በወቅቱ ቤተ ክርስቲያን በአቅራቢያቸው ባለመኖሩ ለእርጅናና ለእንግልት ተጋልጠው ነበር። ሆኖም ግን የነዋሪዎቹ ጽናትና የአባቶች ተነሳሽነት ታክሎበት፣ በነ አቶ ዳዲ ቡልቃ እና አቶ ሰቦቃ በጎ ፈቃደኝነት በተሰጠ የእርሻ መሬት ላይ በ"ሳጣራ" ቤት ተጀመረ።
ያ "የሳጣራው ሚካኤል" እየተባለ የሚጠራው ትንሽ መቃኞ፤ በኋላም በደገኛው አባት በአቶ ቁምላቸው ገብረሥላሴ ሙሉ ወጪ በሕንጻ ተተክቶ ለዓመታት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። ዛሬ ግን ያ ታሪክ ተቀይሮ በአዲስ አበባ ሰማይ ሥር ደምቆ የሚታይ ግዙፍ ካቴድራል ሆኗል።
ቁመትና ምሳሌ፦ ዋናው ጉልላት የእመቤታችንን ዕድሜ ለመዘከር 64 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን፣ በሀገራችን ካሉ ረጅም አብያተ ክርስቲያናት ቀዳሚው ነው።
ዲዛይን፦ የክብ፣ የዋሻ እና የሰቀላማ ቤተ ክርስቲያን አሠራሮችን በአንድ ላይ አዋህዶ የያዘ ድንቅ የጥበብ ውጤት ነው።
የመያዝ አቅም፦ በአጠቃላይ 7,000 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ 10,000 ምዕመናንን ማስተናገድ ይችላል።
ልዩ ገጽታ፦ በሰማያዊ ጣሪያው ላይ ያሉት መብራቶች የሰማይ ከዋክብትን የሚመስሉ ሲሆን፣ እስከ መስቀሉ ድረስ መውጫ ያለውና ከተማዋን ቁልቁል የሚያሳይ ስፍራ አለው።
ጥር 16 ቀን 2018 ዓ.ም፦ ከቀኑ 7:30 ጀምሮ ታላቅ የዋዜማ ጸሎትና የንግሥ በዓል።
ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም፦ ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳትና እንግዶች በሚገኙበት ታላቅ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ይከናወናል።
7 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ፣ በገና በዓል ለሰላም የሕጻናት መንደር የበጎአድራጎት ድርጅት ድጋፍ አደረገ!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 2018ዓ.ም.: ከጂቱጂ አይቲ ሶሉሽንስ እና ከኤሌጋንስ ኢምፖርት ኤንድ ኤክስፖርት ፒ.ኤል.ሲ በተጨማሪ ከተለያዩ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራውን የሚያከናዉነዉ ያንጎ ኢትዩፒያ ፣ የገና በዓልን አስመልክቶ ለህጻናት እና ወጣቶች እንክብካቤ፣ ትምህርት እና ሁለንተናዊ እድገት ለሚተጋው ሰላም የህጻናት መንደር በጎ አድራጎት ድርጅት - አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን እና መጫወቻዎችን ለግሷል።
ያንጎ፣ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት በሰላም የህጻናት መንደር ለሚኖሩ 481 ህጻናት አስፈላጊ የሆኑ ምግቦችን፣ የንፅህና መጠበቂያ መገልገያዎችን እና መጫወቻዎችን አቅርቧል። ድጋፉ፣ 500 ኪሎ ግራም ስኳር፣ 48 ካርቶን ፓስታ፣ 481 ኪሎግራም ሩዝ፣ 962 የልብስ ማጠቢያ እና 966 የላይፍቦይ ንፅህና መጠበቂያ ሳሙናዎችና ዕቃዎች፣ እንዲሁም የልጆች መጫወቻዎችን ያካተተ ሲሆን ይህም አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እፎይታን የሚሰጥ እና በበዓል ሰሞን መሆኑ ደግሞ ደስታን እንደሚፈጥር ታምኖበታል፡፡
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቀናለም አበበ፣ በኢንሼቲቩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ሲሆን ኩባንያው የኢትዮጵያ ገና፣ በመተሳሰብና በልግስና የሚከበር እንዲሁም ደማቅ ማኅበረሰባዊ እሴቶች ከፍ ብለው የሚታዩበት በዓል መሆኑን እንደሚያምን ተናግረዋል፡፡ አክለውም "የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በሰላም የህፃናት መንደር በጎ አድራጎት ድርጅት የተደረገው የያንጎ ድጋፍ፣ ለምናገለግለው ማኅበረሰብ ያለንን ክብር ያሳያል። ሕጻናትን በመደገፍ እና ነገ ላይ የተሻለ ሕይወት እንዲገነቡ ለመርዳት በየቀኑ በትጋት ከሚሠሩ ድርጅቶች ጋር በአጋርነት መቆም፣ ትርጉም ያለውና ዘላቂ ተጽእኖ እንደሚያመጣም እናምናለን።" ብለዋል፡፡
ተነሣሽነቱ በአፍሪካ ውስጥ ሰፊ የያንጎ የማኅበረሰባዊ ኃላፊነት ጥረቶች አካልን የሚመሠርት ሲሆን ይህም በአካባቢው ላይ ባለ ጠንካራ አጋርነት ላይ የሚያጠነጥን፣ እውነተኛ የማኅበረሰብ ፍላጎቶችን በመረዳት ችግሮችንየሚፈታ እና ዘላቂነት ባላቸውን በጎ ማኅበራዊ አበርክቶዎች ላይ የሚያተኩር ነው።
በ1986 (ዓ.ም - እ.አ.አ.) የተመሠረተው ሰላም የሕጻናት መንደር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችንና ወላጆቻቸውን ላጡና ለማጣት በአደጋ ላይ ያሉ ሕጻናትን በዘላቂ እና ትምህርትን፣ ጤናን፣ ማኅበረሰባዊ ሁነቶችን፣ አእምሯዊ ጤናን እና የኑሮ ክሂሎቶችን ባማከሉ ድጋፎች ማገዝ ከጀመረ አራት አሥርት ዓመታትን አሥቆጥሯል፡፡ ከ16 ዓመታት በፊት ግን፣ ተቋሙ አሠራሩ ላይ ለውጥ በማድረግ ልጆች በቤተሰብ መሐል አስፈላጊውን ቤተሰባዊ ድጋፍ፣ ፍቅር እና ጥበቃ አግኝተው እንዲያድጉ በማሰብ ወደ ቤተሰባዊ ሞዴል መንደርነት ተሸጋግሯል፡፡
በዚህ የገና በዓል ድጋፍ እና ተነሣሽነት ላይ ያንጎ፣ እንዲህ ዓይነት ማኅበረሰባዊ ግዴታቸውን በመወጣት ረገድ ቁርጠኛ አቋም ያላቸውን እና በጎ ማኀበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት የሚተጉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን ለመደገፍ እና ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚሰጠው የትራንስፖርትና የቴክኖሎጂ አገልግሎት ጎን ለጎን ሁልጊዜም ዝግጁ መሆኑን አሳውቋል፡፡
- ###-
#ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡ ተልእኳችን መሪ የዓለም ፈጠራዎችን ለሁሉም በማዳረስ በዓለም ሕዝቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው።
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራትውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
#ስለ ሰላም የሕጻናት መንደር
በ1986 የተቋቋመው ሰላም የሕጻናት መንደር ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ መንግሥታዊ ያልሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችንና ወላጆቻቸውን ላጡና ለማጣት በአደጋ ላይ ያሉ ሕጻናትን በመደገፍ በሁለንተናዊ ድጋፍ ማለትም አእምሯዊ እና አካላዊ ደኅንነታቸው ተጠብቆ እንዲያድጉ፣ እንዲማሩ ብሎም የተሻለ ነገ እንዲኖራቸው ከሁሉም እኩል የተመቻቸ ዕድል እንዲያገኙ የሚሠራ ተቋምነው፡፡
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 2018ዓ.ም.: ከጂቱጂ አይቲ ሶሉሽንስ እና ከኤሌጋንስ ኢምፖርት ኤንድ ኤክስፖርት ፒ.ኤል.ሲ በተጨማሪ ከተለያዩ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራውን የሚያከናዉነዉ ያንጎ ኢትዩፒያ ፣ የገና በዓልን አስመልክቶ ለህጻናት እና ወጣቶች እንክብካቤ፣ ትምህርት እና ሁለንተናዊ እድገት ለሚተጋው ሰላም የህጻናት መንደር በጎ አድራጎት ድርጅት - አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን እና መጫወቻዎችን ለግሷል።
ያንጎ፣ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት በሰላም የህጻናት መንደር ለሚኖሩ 481 ህጻናት አስፈላጊ የሆኑ ምግቦችን፣ የንፅህና መጠበቂያ መገልገያዎችን እና መጫወቻዎችን አቅርቧል። ድጋፉ፣ 500 ኪሎ ግራም ስኳር፣ 48 ካርቶን ፓስታ፣ 481 ኪሎግራም ሩዝ፣ 962 የልብስ ማጠቢያ እና 966 የላይፍቦይ ንፅህና መጠበቂያ ሳሙናዎችና ዕቃዎች፣ እንዲሁም የልጆች መጫወቻዎችን ያካተተ ሲሆን ይህም አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እፎይታን የሚሰጥ እና በበዓል ሰሞን መሆኑ ደግሞ ደስታን እንደሚፈጥር ታምኖበታል፡፡
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቀናለም አበበ፣ በኢንሼቲቩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ሲሆን ኩባንያው የኢትዮጵያ ገና፣ በመተሳሰብና በልግስና የሚከበር እንዲሁም ደማቅ ማኅበረሰባዊ እሴቶች ከፍ ብለው የሚታዩበት በዓል መሆኑን እንደሚያምን ተናግረዋል፡፡ አክለውም "የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በሰላም የህፃናት መንደር በጎ አድራጎት ድርጅት የተደረገው የያንጎ ድጋፍ፣ ለምናገለግለው ማኅበረሰብ ያለንን ክብር ያሳያል። ሕጻናትን በመደገፍ እና ነገ ላይ የተሻለ ሕይወት እንዲገነቡ ለመርዳት በየቀኑ በትጋት ከሚሠሩ ድርጅቶች ጋር በአጋርነት መቆም፣ ትርጉም ያለውና ዘላቂ ተጽእኖ እንደሚያመጣም እናምናለን።" ብለዋል፡፡
ተነሣሽነቱ በአፍሪካ ውስጥ ሰፊ የያንጎ የማኅበረሰባዊ ኃላፊነት ጥረቶች አካልን የሚመሠርት ሲሆን ይህም በአካባቢው ላይ ባለ ጠንካራ አጋርነት ላይ የሚያጠነጥን፣ እውነተኛ የማኅበረሰብ ፍላጎቶችን በመረዳት ችግሮችንየሚፈታ እና ዘላቂነት ባላቸውን በጎ ማኅበራዊ አበርክቶዎች ላይ የሚያተኩር ነው።
በ1986 (ዓ.ም - እ.አ.አ.) የተመሠረተው ሰላም የሕጻናት መንደር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችንና ወላጆቻቸውን ላጡና ለማጣት በአደጋ ላይ ያሉ ሕጻናትን በዘላቂ እና ትምህርትን፣ ጤናን፣ ማኅበረሰባዊ ሁነቶችን፣ አእምሯዊ ጤናን እና የኑሮ ክሂሎቶችን ባማከሉ ድጋፎች ማገዝ ከጀመረ አራት አሥርት ዓመታትን አሥቆጥሯል፡፡ ከ16 ዓመታት በፊት ግን፣ ተቋሙ አሠራሩ ላይ ለውጥ በማድረግ ልጆች በቤተሰብ መሐል አስፈላጊውን ቤተሰባዊ ድጋፍ፣ ፍቅር እና ጥበቃ አግኝተው እንዲያድጉ በማሰብ ወደ ቤተሰባዊ ሞዴል መንደርነት ተሸጋግሯል፡፡
በዚህ የገና በዓል ድጋፍ እና ተነሣሽነት ላይ ያንጎ፣ እንዲህ ዓይነት ማኅበረሰባዊ ግዴታቸውን በመወጣት ረገድ ቁርጠኛ አቋም ያላቸውን እና በጎ ማኀበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት የሚተጉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን ለመደገፍ እና ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚሰጠው የትራንስፖርትና የቴክኖሎጂ አገልግሎት ጎን ለጎን ሁልጊዜም ዝግጁ መሆኑን አሳውቋል፡፡
- ###-
#ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡ ተልእኳችን መሪ የዓለም ፈጠራዎችን ለሁሉም በማዳረስ በዓለም ሕዝቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው።
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራትውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
#ስለ ሰላም የሕጻናት መንደር
በ1986 የተቋቋመው ሰላም የሕጻናት መንደር ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት፣ መንግሥታዊ ያልሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችንና ወላጆቻቸውን ላጡና ለማጣት በአደጋ ላይ ያሉ ሕጻናትን በመደገፍ በሁለንተናዊ ድጋፍ ማለትም አእምሯዊ እና አካላዊ ደኅንነታቸው ተጠብቆ እንዲያድጉ፣ እንዲማሩ ብሎም የተሻለ ነገ እንዲኖራቸው ከሁሉም እኩል የተመቻቸ ዕድል እንዲያገኙ የሚሠራ ተቋምነው፡፡
7 months ago
27 ሚስቶች በአንድ ቀን ያገባው ሙዚቀኛ
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
seledadotio
seledadotio
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
27 ሚስቶች በአንድ ቀን ያገባው ሙዚቀኛ
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ በሙዚቃ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ በሙዚቃ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
8 months ago
"ጆኒ ቪዲዮ" ዮሐንስ ታጠቅ የAFFA Award አሸናፊ
#fastmereja I ስለ ጆኒ ቪድዮ ስናወራ ስለ ሜካፕና ስለ ኤዲቲንግ ብቻ ሳይሆን ስለ ፍቅር፣ ስለ ታማኝነትና ስለ ቤተሰብ ትሩፋት ነው። ጆኒ ቪድዮ በ1986 ዓ.ም በአንድ ትንሽ ላይቭ ስቱዲዮ እንደተጀመረ ተገልጿል። ጆኒ ቪዲዮ በኢትዮጵያ የቤተሰብ ሕይወት ውስጥ እንደ ታማኝ አጋር ሆኖ ማገልገሉ ተጠቅሷል።
በ1997 ዓ.ም. ጆኒ ቪዲዮ ፕሮዳክሽን ቤተሰቦች የሚመሰረቱበትን የኢትዮጵያን ውድ ጊዜያት ቀዳሚ ሰነድ አቅራቢ ለመሆን ቃል እንደገባ ተገልጿል። የመጀመሪያ ዳንስ የጨፈሩላቸው ጥንዶች ከ25 ዓመታት በኋላ ልጆቻቸውን ይዘው የብር ኢዮቤልዩ በዓላቸውን ሲያከብሩ እንደተመለከቱ ተነግሯል።
ጆኒ ቪድዮ የልማት ምዕራፎችን፣ የባህል በዓላትን እና የድርጅት ታሪኮችን ለቤተሰብ አልበም በሚሰጠው ያህል ፍቅርና ጥንቃቄ እንደሰነደ ተገልጿል። ጆኒ ቪድዮ ዛሬ ዘመናዊ የመልቲሚዲያ ስቱዲዮ ባለቤት ሆኗል፣ ሥራቸው ሁሉ የተመሠረተው ገና ከመጀመሪያው በነበራቸው ታማኝነት፣ ቅርርብና ለኢትዮጵያ ታሪኮች ያላቸው ጥልቅ ፍቅር እንደሆነ ተብራርቷል።
ከሁሉም በላይ በደንበኞች እንደ ዘመድ ይታመናል ተብሏል።
#fastmereja I ስለ ጆኒ ቪድዮ ስናወራ ስለ ሜካፕና ስለ ኤዲቲንግ ብቻ ሳይሆን ስለ ፍቅር፣ ስለ ታማኝነትና ስለ ቤተሰብ ትሩፋት ነው። ጆኒ ቪድዮ በ1986 ዓ.ም በአንድ ትንሽ ላይቭ ስቱዲዮ እንደተጀመረ ተገልጿል። ጆኒ ቪዲዮ በኢትዮጵያ የቤተሰብ ሕይወት ውስጥ እንደ ታማኝ አጋር ሆኖ ማገልገሉ ተጠቅሷል።
በ1997 ዓ.ም. ጆኒ ቪዲዮ ፕሮዳክሽን ቤተሰቦች የሚመሰረቱበትን የኢትዮጵያን ውድ ጊዜያት ቀዳሚ ሰነድ አቅራቢ ለመሆን ቃል እንደገባ ተገልጿል። የመጀመሪያ ዳንስ የጨፈሩላቸው ጥንዶች ከ25 ዓመታት በኋላ ልጆቻቸውን ይዘው የብር ኢዮቤልዩ በዓላቸውን ሲያከብሩ እንደተመለከቱ ተነግሯል።
ጆኒ ቪድዮ የልማት ምዕራፎችን፣ የባህል በዓላትን እና የድርጅት ታሪኮችን ለቤተሰብ አልበም በሚሰጠው ያህል ፍቅርና ጥንቃቄ እንደሰነደ ተገልጿል። ጆኒ ቪድዮ ዛሬ ዘመናዊ የመልቲሚዲያ ስቱዲዮ ባለቤት ሆኗል፣ ሥራቸው ሁሉ የተመሠረተው ገና ከመጀመሪያው በነበራቸው ታማኝነት፣ ቅርርብና ለኢትዮጵያ ታሪኮች ያላቸው ጥልቅ ፍቅር እንደሆነ ተብራርቷል።
ከሁሉም በላይ በደንበኞች እንደ ዘመድ ይታመናል ተብሏል።
9 months ago
የ "መንጠቆ" ዓለም 🌍
#ethiopia | በዘመኑ አንድ ትያትር በሳምንት አንድ ጊዜ ብቻ ለእይታ የሚቀርብ ሲሆን ተወዳጁ "መንጠቆ " ግን በሳምንት ሶስት ቀን ለተከታታይ አንድ ዓመት ያህል ተመልካቹ ሳይቀንስና ገቢው ሳይጓደል የመታየት እድል ነበረው።
"መንጠቆ" ዛሬም ድረስ ጥላሁን የሚወደውና በተመለከተው ቁጥር የሚስቅበት ዘመን የማይሽረው ስራው ነው።
የማስታወቂያው ዓለም
ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ ከመድረክ ተዋናይነት፣ ከደራሲነትና ከዳይሬክተርነት ባሻገር የተጨበጨበለት የማስታወቂያ ባለሙያም ነው።
በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ታሪክ ውስጥ ከአቶ ውብሸት ወርቃለማሁ " አንበሳ የማስታወቂያ ድርጅት" ቀጥሎ ከዛሬ 29 ዓመት በፊት በ1986 ዓ.ም ሁለተኛው ህጋዊ ፈቃድ አውጥቶ መንቀሳቀስ የቻለ ሰው ነው።
የመጀመሪያ የማስታወቂያ ስራውን የሰራው በአቶ ውብሸት ወርቃለማው ጋባዥነት ሲሆን ከዚህ በኋላም የዘፋኞችን የካሴት ማስታወቂያዎችና ሌሎችንም አልፎ አልፎ ይሰራ ነበር።
ጥላሁን በሃገራችን ውስጥ ዛሬም ድረስ ማስታወቂያን ጥሩ አድርገው ከሚሰሩ ሰዎች መካከል ተወዳዳሪ ነው።
ጥላሁን የሁለት ታላላቅ ባለሙያዎች ውጤት ነው ( በማስታወቂያው ዓለም የጋሽ ውብሸት ወርቃለማሁ እና በትያትሩ ዓለም የጋሽ መላኩ አሻግሬ) እነኝህን ሰዎች ዘወትር የሚያከብራቸውና የሚያመሠግናቸው ሲሆን ዛሬ ለደረሰበት ስኬት እጁን ይዘው እውቀትን የለገሱት አስተማሪዎቹ ነበሩ፡፡
ቤቶች
ድንቅ በሆነ አተዋወን ፣ በበሰለ የመድረክ አያያዙና በሚያስገመግም መረዋ ድምፁ የሚታወቀው ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ "ቤቶች" የተሰኘ በኢትዮጵያ ቴሌቪዠን አሁንም ድረስ የሚተላለፍ ተከታታይ ሲትኮምን ለህዝብ እንካችሁ ብሏል።
"ቤቶች" መታየት የጀመረው በ2004 ዓ.ም ሲሆን ወደ አስራ አንድ (11) ዓመታትን አስቆጥሯል። ጥላሁን በቤቶች ድራማ ላይ በተዋናይነት ከመሳተፉ በዘለለ ከክፍል አንድ ጀምሮ የበርካታ ክፍሎችን ድርሰት ያዘጋጀውም ሆነ ዳይሬክት ያደረገው እራሱ ነው።
በዘመኑ ተከታታይ የቴሌቪዠን ድራማን ለመጀመር ለተዋንያኑም ለተመልካቹም ሆነ ለጣቢያው ያልተለመደና አዲስ ስራ በመሆኑ እጅግ ፈታኝ ነበር። ይህም በቶሎ ሰዎች ጋር እንዳይደርስ አድርጎት ቆይቷል። ዛሬ ግን "ቤቶች በብዙሃኑ ተወዶ እና ተመርጦ የሚታይ እያዝናና የሚያስተምር ቆንጆ ስራ ነው።
ዳግም ወደ ትምህርት
ጥላሁን ትምህርቱን አቋርጦ ለተጠራበት ጥበብ ደፋ ቀና ሲል ዘመናት ቢነጉዱም ትምህርት እድሜ አይገድበውምና ዝቅ ብሎ ተምሮ በጥሩ ውጤት ማትሪክን ዳግም መፈተን ችሏል።
በዘመኑ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት 241 ቢሆንም ጥላሁን ግን 370 በማምጣት በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ምደባ ተደርጎለታል። ጥላሁን፣ የመማር ፍላጎቱ ትያትር ነበርና በ2003 ዓም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኤክስቴንሽን መርሀ- ግብር ትያትሪካል አርትን ማጥናት ጀመረ ።
ጥላሁን ከዚህ ጊዜ በኋላ ወደ ትምህርቱ ዓለም የተመለሰው ለወረቀት ሳይሆን አዲስ ነገርን ወደ ህይወቱ ለመጨመርና ትወና በትምህርት ሲታገዝ የተሻለ ይሆናል ብሎ በማመኑ ነውና ሲማር ትያትርን እንደሚያውቅ ሰው እንደአንጋፋና ታዋቂ ሆኖ ሳይሆን እንደ አዲስ ተማሪ ሰዓቱን አክብሮ ለመምህራን ዝቅ ብሎ ታዞ ነበር።
በ2007 ዓም የመጀመሪያ ዲግሪውን በጥሩ ነጥብ መያዝ የቻለው ጥላሁን ሁለተኛ ዲግሪውን በሚቀጥለው ዓመት ለመያዝ በትምህርት ላይ ይገኛል።
ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ኢንደስትሪ ውስጥ የበኩሉን አበርክቶ በማድረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን በተለይ ለልጆችና ለታዳጊዎች መንገድ ጠራጊ ነው። አዳዲስ ስራዎችን በአዳዲስ ልጆች ይዞ በመምጣት ላይ የሚመሰከርለት ነው።
እርሱ ዛሬ ለደረሰበት ክብር እንዲበቃ ያደረጉትና ከባዶ አንስተው እጁን ይዘው ያወጡት አንጋፋ ባለሙያዎች ነበሩና በተራው አቅሙ ኖሯቸው ግን የተደበቁ የማይታወቁና ላልታዩ ታዳጊዎችና ህፃናት እድል በመስጠት በጥበብ ቤት እንዲያድጉ ህዝብ እንዲያውቃቸውና የራሳቸውን ስራ እንዲፈጥሩ በማድረግ ብዙ ሰርቷል ። ወደፊትም ህልም አለው።
ጥላሁን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በልጆች ፕሮግራምና በመዝናኛው ቻናል በቅርቡ ለእይታ የበቃ እድሜያቸው ከ5-12 ለሆኑ የታዳጊ ልጆች የትወና ውድድር አዘጋጅቶልናል።
ዛሬም ስለታዳጊዎች ያስባል። ዛሬም ከመላው ኢትዮጵያ ተገኝተው የተሰባሰቡ ኪነጥበብን የሚረከቡና የሚያሳድጉ ህፃናትና ታዳጊዎች በውስጣቸው ያለውን አቅምና ችሎታ እንዲያወጡ ድልድይ በመሆን ላይ ይገኛል።
"ኢትዮጵያን ስላገለገሉ ፤ ኢትዮጵያ ታመሰግንዎታለች" በሚለው የሽልማት ፕሮግራም ላይ አንጋፋው አርቲስት ጥላሁን ጉግሳ በሙያቸው ለአገራቸው ላበረከቱት አስተዋፅዎ በጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር አብይ አህመድ(ዶ/ር)
እጅ ሽልማት ከተበረከተላቸው የጥበብ ሰዎች መካከል አንዱ ነው።
መዝጊያ ፤ ይህ መዝጊያ የተወዳጅ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን የመዝገበ-አእምሮ ቦርድ አባላት አቋም የሚንጸባረቅበት ነው፡፡
ጥላሁን ጉግሳ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ ብቅ ካሉ የኪነጥበብ ሰዎች አንዱ ነው፡፡ ይህ ዘመን ብዙ ሊነገርለት የሚገባ በርካታ የጥበብ እንቅስቃሴዎች የታዩበት በመሆኑ አንዳንዶች ወርቃማው ዘመን ይሉታል፡፡ ጥላሁን በዚህ ዘመን ብዙ ዋጋ ከፍሎ ዛሬም ሙያውን ወዶ እያገለገለ ይገኛል፡፡ 40 አመት በላይ በጽናት መቆም አርአያ የሚያሰኝ ነው፡፡ ታዲያ ጥላሁን በትወና ብቻ አይወሰንም እግዚአብሄር የሰጠውን ድምጽ ለማስታወቂያ ተጠቅሞበታል፡፡ የቴአትር ሙያ ላይ ብቻ ተደግፎ ህይወትን መግፋት አዳጋች በመሆኑ ጥላሁን ከ29 አመት በፊት ማስታወቂያ በማንበብ ራሱንም ሆነ ቤተሰቡን ሲያስተዳድር ነበር፡፡ ይህ የኢትዮጵያ አንዱ ታሪክ ነው፡፡ በሰዎች ታሪክ ዘመን፤ የወቅቱ ሁኔታዎች ብሎም አስተሳሰብን ማየት ይቻላል፡፡
በእኛ ጥናት የ1970ዎቹና እና የ1980ዎቹ ብሎም 1990ዎቹ ወርቆች በአግባቡ ከትልቅ ሳጥን ውስጥ እንዲቀመጡ አልተደረገም፡፡ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ግን በዝርዝር ስራቸው አይቀመጥም፡፡ በይሉኝታ የሚሸበቡት ሲደበቁ ታሪካቸው ተረስቶ ይቀርና የት አሉ? የሚል ጥያቄ ያስነሳል፡፡ በሀገራችን የሰነድ አያያዛችን ደካማ ብቻ ሳይሆን ሰነዱ ራሱ የለም፡፡ በመሆኑም የሰው ታሪክ የሀገር ታሪክ ነውና በጥላሁን ዘመን የነበሩ ሰዎችን እያሰባሰብን ታሪካቸውን ከወርቃማው መዝገብ ላይ እያሳፈርን እንገኛለን፡፡ ጥላሁን ለትውልዱ ብዙ ያስተምራል፡፡ በመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎችም ላይ በአርት ሚኒስትሪ ውስጥ በመግባት ወንጌል እንዲዳረስ አድርጓል፡፡ መንፈሳዊ ድራማዎችን በመስራትም ሰዎች ወደ እግዚአብሄር መንግስት እንዲመጡ የተቻለውን ጥሯል፡፡ እንግዲህ ባለሙያ ማለት ሁለገብ ነውና ጥላሁን ሁሉን አቀፍ በሆነው የኪነጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ አሻራ ያኖረ ነው፡፡ በዚህ ስራው እንዲቀጥል ደግሞ ይህን ታሪካዊ ሰነድ ለትውልዱ አስቀምጠናል፡፡ ዛሬ የሚሰራው በጎ የጥበብ ስራ የነገው ትውልድ የሚቀበለው ነውና ጥላሁን ለዚህ አስተዋጽኦ ልናከብረው እንወዳለን፡፡ ነጮች በዘመናዊ መንገድ መጥተው ቀድመውን ታሪኩን ሳይጽፉት እኛ ሰንደነዋል፡፡
ይህ ጽሁፍ በእዝራ እጅጉ እና በዘቢባ ሁሴን የተጻፈ ሲሆን ሀሙስ ሀምሌ 27 2015 በተወዳጅ ሚድያ ዲጂታል ሚድያዎች ለመሰነድ የበቃ ነው፡፡ አስፈላጊ መሻሻሎች የሚደረግበት ይሆናል፡፡
#ethiopia | በዘመኑ አንድ ትያትር በሳምንት አንድ ጊዜ ብቻ ለእይታ የሚቀርብ ሲሆን ተወዳጁ "መንጠቆ " ግን በሳምንት ሶስት ቀን ለተከታታይ አንድ ዓመት ያህል ተመልካቹ ሳይቀንስና ገቢው ሳይጓደል የመታየት እድል ነበረው።
"መንጠቆ" ዛሬም ድረስ ጥላሁን የሚወደውና በተመለከተው ቁጥር የሚስቅበት ዘመን የማይሽረው ስራው ነው።
የማስታወቂያው ዓለም
ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ ከመድረክ ተዋናይነት፣ ከደራሲነትና ከዳይሬክተርነት ባሻገር የተጨበጨበለት የማስታወቂያ ባለሙያም ነው።
በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ታሪክ ውስጥ ከአቶ ውብሸት ወርቃለማሁ " አንበሳ የማስታወቂያ ድርጅት" ቀጥሎ ከዛሬ 29 ዓመት በፊት በ1986 ዓ.ም ሁለተኛው ህጋዊ ፈቃድ አውጥቶ መንቀሳቀስ የቻለ ሰው ነው።
የመጀመሪያ የማስታወቂያ ስራውን የሰራው በአቶ ውብሸት ወርቃለማው ጋባዥነት ሲሆን ከዚህ በኋላም የዘፋኞችን የካሴት ማስታወቂያዎችና ሌሎችንም አልፎ አልፎ ይሰራ ነበር።
ጥላሁን በሃገራችን ውስጥ ዛሬም ድረስ ማስታወቂያን ጥሩ አድርገው ከሚሰሩ ሰዎች መካከል ተወዳዳሪ ነው።
ጥላሁን የሁለት ታላላቅ ባለሙያዎች ውጤት ነው ( በማስታወቂያው ዓለም የጋሽ ውብሸት ወርቃለማሁ እና በትያትሩ ዓለም የጋሽ መላኩ አሻግሬ) እነኝህን ሰዎች ዘወትር የሚያከብራቸውና የሚያመሠግናቸው ሲሆን ዛሬ ለደረሰበት ስኬት እጁን ይዘው እውቀትን የለገሱት አስተማሪዎቹ ነበሩ፡፡
ቤቶች
ድንቅ በሆነ አተዋወን ፣ በበሰለ የመድረክ አያያዙና በሚያስገመግም መረዋ ድምፁ የሚታወቀው ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ "ቤቶች" የተሰኘ በኢትዮጵያ ቴሌቪዠን አሁንም ድረስ የሚተላለፍ ተከታታይ ሲትኮምን ለህዝብ እንካችሁ ብሏል።
"ቤቶች" መታየት የጀመረው በ2004 ዓ.ም ሲሆን ወደ አስራ አንድ (11) ዓመታትን አስቆጥሯል። ጥላሁን በቤቶች ድራማ ላይ በተዋናይነት ከመሳተፉ በዘለለ ከክፍል አንድ ጀምሮ የበርካታ ክፍሎችን ድርሰት ያዘጋጀውም ሆነ ዳይሬክት ያደረገው እራሱ ነው።
በዘመኑ ተከታታይ የቴሌቪዠን ድራማን ለመጀመር ለተዋንያኑም ለተመልካቹም ሆነ ለጣቢያው ያልተለመደና አዲስ ስራ በመሆኑ እጅግ ፈታኝ ነበር። ይህም በቶሎ ሰዎች ጋር እንዳይደርስ አድርጎት ቆይቷል። ዛሬ ግን "ቤቶች በብዙሃኑ ተወዶ እና ተመርጦ የሚታይ እያዝናና የሚያስተምር ቆንጆ ስራ ነው።
ዳግም ወደ ትምህርት
ጥላሁን ትምህርቱን አቋርጦ ለተጠራበት ጥበብ ደፋ ቀና ሲል ዘመናት ቢነጉዱም ትምህርት እድሜ አይገድበውምና ዝቅ ብሎ ተምሮ በጥሩ ውጤት ማትሪክን ዳግም መፈተን ችሏል።
በዘመኑ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት 241 ቢሆንም ጥላሁን ግን 370 በማምጣት በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ምደባ ተደርጎለታል። ጥላሁን፣ የመማር ፍላጎቱ ትያትር ነበርና በ2003 ዓም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኤክስቴንሽን መርሀ- ግብር ትያትሪካል አርትን ማጥናት ጀመረ ።
ጥላሁን ከዚህ ጊዜ በኋላ ወደ ትምህርቱ ዓለም የተመለሰው ለወረቀት ሳይሆን አዲስ ነገርን ወደ ህይወቱ ለመጨመርና ትወና በትምህርት ሲታገዝ የተሻለ ይሆናል ብሎ በማመኑ ነውና ሲማር ትያትርን እንደሚያውቅ ሰው እንደአንጋፋና ታዋቂ ሆኖ ሳይሆን እንደ አዲስ ተማሪ ሰዓቱን አክብሮ ለመምህራን ዝቅ ብሎ ታዞ ነበር።
በ2007 ዓም የመጀመሪያ ዲግሪውን በጥሩ ነጥብ መያዝ የቻለው ጥላሁን ሁለተኛ ዲግሪውን በሚቀጥለው ዓመት ለመያዝ በትምህርት ላይ ይገኛል።
ጥላሁን ጉግሣ መንገሻ በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ኢንደስትሪ ውስጥ የበኩሉን አበርክቶ በማድረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን በተለይ ለልጆችና ለታዳጊዎች መንገድ ጠራጊ ነው። አዳዲስ ስራዎችን በአዳዲስ ልጆች ይዞ በመምጣት ላይ የሚመሰከርለት ነው።
እርሱ ዛሬ ለደረሰበት ክብር እንዲበቃ ያደረጉትና ከባዶ አንስተው እጁን ይዘው ያወጡት አንጋፋ ባለሙያዎች ነበሩና በተራው አቅሙ ኖሯቸው ግን የተደበቁ የማይታወቁና ላልታዩ ታዳጊዎችና ህፃናት እድል በመስጠት በጥበብ ቤት እንዲያድጉ ህዝብ እንዲያውቃቸውና የራሳቸውን ስራ እንዲፈጥሩ በማድረግ ብዙ ሰርቷል ። ወደፊትም ህልም አለው።
ጥላሁን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በልጆች ፕሮግራምና በመዝናኛው ቻናል በቅርቡ ለእይታ የበቃ እድሜያቸው ከ5-12 ለሆኑ የታዳጊ ልጆች የትወና ውድድር አዘጋጅቶልናል።
ዛሬም ስለታዳጊዎች ያስባል። ዛሬም ከመላው ኢትዮጵያ ተገኝተው የተሰባሰቡ ኪነጥበብን የሚረከቡና የሚያሳድጉ ህፃናትና ታዳጊዎች በውስጣቸው ያለውን አቅምና ችሎታ እንዲያወጡ ድልድይ በመሆን ላይ ይገኛል።
"ኢትዮጵያን ስላገለገሉ ፤ ኢትዮጵያ ታመሰግንዎታለች" በሚለው የሽልማት ፕሮግራም ላይ አንጋፋው አርቲስት ጥላሁን ጉግሳ በሙያቸው ለአገራቸው ላበረከቱት አስተዋፅዎ በጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር አብይ አህመድ(ዶ/ር)
እጅ ሽልማት ከተበረከተላቸው የጥበብ ሰዎች መካከል አንዱ ነው።
መዝጊያ ፤ ይህ መዝጊያ የተወዳጅ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን የመዝገበ-አእምሮ ቦርድ አባላት አቋም የሚንጸባረቅበት ነው፡፡
ጥላሁን ጉግሳ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ ብቅ ካሉ የኪነጥበብ ሰዎች አንዱ ነው፡፡ ይህ ዘመን ብዙ ሊነገርለት የሚገባ በርካታ የጥበብ እንቅስቃሴዎች የታዩበት በመሆኑ አንዳንዶች ወርቃማው ዘመን ይሉታል፡፡ ጥላሁን በዚህ ዘመን ብዙ ዋጋ ከፍሎ ዛሬም ሙያውን ወዶ እያገለገለ ይገኛል፡፡ 40 አመት በላይ በጽናት መቆም አርአያ የሚያሰኝ ነው፡፡ ታዲያ ጥላሁን በትወና ብቻ አይወሰንም እግዚአብሄር የሰጠውን ድምጽ ለማስታወቂያ ተጠቅሞበታል፡፡ የቴአትር ሙያ ላይ ብቻ ተደግፎ ህይወትን መግፋት አዳጋች በመሆኑ ጥላሁን ከ29 አመት በፊት ማስታወቂያ በማንበብ ራሱንም ሆነ ቤተሰቡን ሲያስተዳድር ነበር፡፡ ይህ የኢትዮጵያ አንዱ ታሪክ ነው፡፡ በሰዎች ታሪክ ዘመን፤ የወቅቱ ሁኔታዎች ብሎም አስተሳሰብን ማየት ይቻላል፡፡
በእኛ ጥናት የ1970ዎቹና እና የ1980ዎቹ ብሎም 1990ዎቹ ወርቆች በአግባቡ ከትልቅ ሳጥን ውስጥ እንዲቀመጡ አልተደረገም፡፡ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ግን በዝርዝር ስራቸው አይቀመጥም፡፡ በይሉኝታ የሚሸበቡት ሲደበቁ ታሪካቸው ተረስቶ ይቀርና የት አሉ? የሚል ጥያቄ ያስነሳል፡፡ በሀገራችን የሰነድ አያያዛችን ደካማ ብቻ ሳይሆን ሰነዱ ራሱ የለም፡፡ በመሆኑም የሰው ታሪክ የሀገር ታሪክ ነውና በጥላሁን ዘመን የነበሩ ሰዎችን እያሰባሰብን ታሪካቸውን ከወርቃማው መዝገብ ላይ እያሳፈርን እንገኛለን፡፡ ጥላሁን ለትውልዱ ብዙ ያስተምራል፡፡ በመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎችም ላይ በአርት ሚኒስትሪ ውስጥ በመግባት ወንጌል እንዲዳረስ አድርጓል፡፡ መንፈሳዊ ድራማዎችን በመስራትም ሰዎች ወደ እግዚአብሄር መንግስት እንዲመጡ የተቻለውን ጥሯል፡፡ እንግዲህ ባለሙያ ማለት ሁለገብ ነውና ጥላሁን ሁሉን አቀፍ በሆነው የኪነጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ አሻራ ያኖረ ነው፡፡ በዚህ ስራው እንዲቀጥል ደግሞ ይህን ታሪካዊ ሰነድ ለትውልዱ አስቀምጠናል፡፡ ዛሬ የሚሰራው በጎ የጥበብ ስራ የነገው ትውልድ የሚቀበለው ነውና ጥላሁን ለዚህ አስተዋጽኦ ልናከብረው እንወዳለን፡፡ ነጮች በዘመናዊ መንገድ መጥተው ቀድመውን ታሪኩን ሳይጽፉት እኛ ሰንደነዋል፡፡
ይህ ጽሁፍ በእዝራ እጅጉ እና በዘቢባ ሁሴን የተጻፈ ሲሆን ሀሙስ ሀምሌ 27 2015 በተወዳጅ ሚድያ ዲጂታል ሚድያዎች ለመሰነድ የበቃ ነው፡፡ አስፈላጊ መሻሻሎች የሚደረግበት ይሆናል፡፡
10 months ago
Deigo is the only one who can compete with Maradona
#ethiopia | የርገን ክሎፕ በ2024 ባወጡት መፀሀፍ ላይ "... ስለ እግር ኳስ ስናወራ ሌሎች ተጨዋቾችን ለብቻ እሱን ደግሞ ለብቻ ነው መጥቀስ ያለብን። እሱን ማነፃፀር የሚቻለው ከራሱ ጋር ብቻ ነው (Deigo is the only one who can compete with Maradona)" ብለዋል።
.
ማራዶና በ1986ቱ የአለም ዋንጫ በራሱ ከፍ ያለ ጥረት ሀገሩን ለዋንጫ ካበቃ በኋላ ... በ1990ውም ለፍፃሜ ደርሶ ለዋንጫው ሲቀርብ የወቅቱ የፊፋ ፕሬዚዳንት ጆ ሀቫላንጅ የፍፃሜውን ጨዋታ ለሚዳኙት ዳኛ ቃል በቃል "ዋንጫዋ ማራዶና እጅ እንድትገባ አልፈልግም!" ነበር ያሉት። ... ዳኛውም የተባሉትን አድርገው ገሀድ በወጣ አድሎ ጀርመን 1-0 አሸንፋ ዋንጫ ወሰደች። ...
ሞራሉ ተነክቶ ከጨዋታ የራቀው ማራዶና ለ1994ቱ የአለም ዋንጫ አሰቃቂ ልምምድን ሰርቶ፣ ከምንግዜውም በላይ fit ሆኖ ውድድሩን ሲጀምር እሱም፣ በሱ የሚመራው የአርጀንቲና ቡድንም የማይቀመሱ ሆኑ። ...
ይሄኔ ፊፋ ማራዶናን በውሸት አበረታች መድሀኒት መጠቀሙን በሽንት ምርመራ አረጋገጥኩ ብሎ ከውድድሩ ውጪ አደረገው። የውድድሩ አሸናፊ ይሆናል የተባለችው የአርጀንቲና ብ/ቡድንም በግዜ ተሰናበተ። (በወቅቱ ማራዶና የወሰደው ግን የአሜሪካ የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን (FDA) መደበኛ መድሀኒት ነው ብሎ እውቅና የሰጠውንና የአሜሪካ ብ/ቡድን ተጨዋቾችም ይጠቀሙበት የነበረውን መድሀኒት ነበር። ... ያውም የአለም ዋንጫ ውድድሩ እዛው አሜሪካ ላይ ነበር።)
.
በነገራችን ላይ በአለማችን ላይ እስከዛሬ በአንድ ቶርናመንት ብዙ ፋውል የተሰራበት ቀዳሚው ተጨዋች ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው። ... በ1986ቱ የአለም ዋንጫ 53 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
.
በመቀጠል የሚገኘውም ማራዶና ነው። በ1990ው የአለም ዋንጫ በድምሩ 50 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
.
ሶስተኛ ላይ የሚገኘውም ማራዶና ነው። ... በ1982ቱ የዓለም ዋንጫ 36 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
The one and only, Maradona ❤
ፍርድያውቃል ንጉሤ
#ethiopia | የርገን ክሎፕ በ2024 ባወጡት መፀሀፍ ላይ "... ስለ እግር ኳስ ስናወራ ሌሎች ተጨዋቾችን ለብቻ እሱን ደግሞ ለብቻ ነው መጥቀስ ያለብን። እሱን ማነፃፀር የሚቻለው ከራሱ ጋር ብቻ ነው (Deigo is the only one who can compete with Maradona)" ብለዋል።
.
ማራዶና በ1986ቱ የአለም ዋንጫ በራሱ ከፍ ያለ ጥረት ሀገሩን ለዋንጫ ካበቃ በኋላ ... በ1990ውም ለፍፃሜ ደርሶ ለዋንጫው ሲቀርብ የወቅቱ የፊፋ ፕሬዚዳንት ጆ ሀቫላንጅ የፍፃሜውን ጨዋታ ለሚዳኙት ዳኛ ቃል በቃል "ዋንጫዋ ማራዶና እጅ እንድትገባ አልፈልግም!" ነበር ያሉት። ... ዳኛውም የተባሉትን አድርገው ገሀድ በወጣ አድሎ ጀርመን 1-0 አሸንፋ ዋንጫ ወሰደች። ...
ሞራሉ ተነክቶ ከጨዋታ የራቀው ማራዶና ለ1994ቱ የአለም ዋንጫ አሰቃቂ ልምምድን ሰርቶ፣ ከምንግዜውም በላይ fit ሆኖ ውድድሩን ሲጀምር እሱም፣ በሱ የሚመራው የአርጀንቲና ቡድንም የማይቀመሱ ሆኑ። ...
ይሄኔ ፊፋ ማራዶናን በውሸት አበረታች መድሀኒት መጠቀሙን በሽንት ምርመራ አረጋገጥኩ ብሎ ከውድድሩ ውጪ አደረገው። የውድድሩ አሸናፊ ይሆናል የተባለችው የአርጀንቲና ብ/ቡድንም በግዜ ተሰናበተ። (በወቅቱ ማራዶና የወሰደው ግን የአሜሪካ የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን (FDA) መደበኛ መድሀኒት ነው ብሎ እውቅና የሰጠውንና የአሜሪካ ብ/ቡድን ተጨዋቾችም ይጠቀሙበት የነበረውን መድሀኒት ነበር። ... ያውም የአለም ዋንጫ ውድድሩ እዛው አሜሪካ ላይ ነበር።)
.
በነገራችን ላይ በአለማችን ላይ እስከዛሬ በአንድ ቶርናመንት ብዙ ፋውል የተሰራበት ቀዳሚው ተጨዋች ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና ነው። ... በ1986ቱ የአለም ዋንጫ 53 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
.
በመቀጠል የሚገኘውም ማራዶና ነው። በ1990ው የአለም ዋንጫ በድምሩ 50 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
.
ሶስተኛ ላይ የሚገኘውም ማራዶና ነው። ... በ1982ቱ የዓለም ዋንጫ 36 ፋውሎች ተሰርተውበታል። ...
The one and only, Maradona ❤
ፍርድያውቃል ንጉሤ
10 months ago
አዲስ መጽሐፍ በቅርብ ቀን
#ethiopia | ታሪክን ወደኋላ ሄዶ በጥልቀት ይመረምራል። ባህልን እና በህዝቦች መካከል ያለውን ትስስር በሚገባ ይዳስሳል።
ለእያንዳንዱ ጉዳይ ከሀገር ውስጥ የጉዳዩን ባለቤቶች ፣ከውጭ በዘርፉ ምርምር ያደረጉ ምሁራንን ሀሳብ በማመሳከር ደርዝ ያላቸው ሀሳቦችን አቅርቧል።
መፅሐፉ የኢትዮጵያን ታሪክ በሚዛን ላይ ቆሞ ለመዳሰስ ሞክሯል። የተዛቡ ትርክቶችን ለማረቅ ፍቱን መድሃኒት ይዟል። ትውልድ እውነተኛ ታሪክን አውቆ ለሁሉም የምትሆን ሀገር መገንባት ይችል ዘንድ መንገድ ይጠቁማል።በዚህ መፅሐፍ የከምባታ እና ሀድያ ህዝቦች ማህበራዊ ፣ባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በስፋት ተዳስሷል።
መፅሃፉን ከዚህ ቀደም የተለያዩ ብሔረሰቦች ታሪክ የፃፉ፣ምርምር ያደረጉ ሁሉ ለማጣቀሻነት ተጠቅመውበታል።
ከአሁን ቀደም በ1986 ዓ.ም በጥራዝ ደረጃ ሆኖ በተለያዩ ተቋማት እና ግለሰቦች እጅ የገባ ቢሆን በማተሚያ ቤት ደረጃ ጥራቱን በጠበቀና ወቅቱን ባገናዘበ ሁኔታ መታተም አስፈላጊ በመገኘቱ ለህትመት በቅቷል።
በመሆኑም አንባቢያን ፣ተመራማሪዎች ፣የታሪክ ምሁራንና የተለያዩ ተቋማት ለሥራቸው ተዓማኒነት እና አሰባሳቢ ትርክትን ለመገንባት መፅሃፉ የሚኖረው ሚና የጎላ ነው።
መፅሃፉ አምባሳደር ተስፋዬ ሀቢሶ ካላቸው እውቀት ፣ከረጅም ዘመን የፖለቲካና የዲፕሎማሲ እንዲሁም ከሰፊ ማህበራዊ መስተጋብራቸው ለትውልድ እና ለሀገር ያበረከቱት ስጦታ ነው።
በቅርብ ቀን ገበያ ላይ ዉሎ ለሁሉም አንባቢያን ይደርሳል። ተሻምተው ገዝተው የሀገርዎን ታሪክ ይወቁ!!
#ethiopia | ታሪክን ወደኋላ ሄዶ በጥልቀት ይመረምራል። ባህልን እና በህዝቦች መካከል ያለውን ትስስር በሚገባ ይዳስሳል።
ለእያንዳንዱ ጉዳይ ከሀገር ውስጥ የጉዳዩን ባለቤቶች ፣ከውጭ በዘርፉ ምርምር ያደረጉ ምሁራንን ሀሳብ በማመሳከር ደርዝ ያላቸው ሀሳቦችን አቅርቧል።
መፅሐፉ የኢትዮጵያን ታሪክ በሚዛን ላይ ቆሞ ለመዳሰስ ሞክሯል። የተዛቡ ትርክቶችን ለማረቅ ፍቱን መድሃኒት ይዟል። ትውልድ እውነተኛ ታሪክን አውቆ ለሁሉም የምትሆን ሀገር መገንባት ይችል ዘንድ መንገድ ይጠቁማል።በዚህ መፅሐፍ የከምባታ እና ሀድያ ህዝቦች ማህበራዊ ፣ባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር በስፋት ተዳስሷል።
መፅሃፉን ከዚህ ቀደም የተለያዩ ብሔረሰቦች ታሪክ የፃፉ፣ምርምር ያደረጉ ሁሉ ለማጣቀሻነት ተጠቅመውበታል።
ከአሁን ቀደም በ1986 ዓ.ም በጥራዝ ደረጃ ሆኖ በተለያዩ ተቋማት እና ግለሰቦች እጅ የገባ ቢሆን በማተሚያ ቤት ደረጃ ጥራቱን በጠበቀና ወቅቱን ባገናዘበ ሁኔታ መታተም አስፈላጊ በመገኘቱ ለህትመት በቅቷል።
በመሆኑም አንባቢያን ፣ተመራማሪዎች ፣የታሪክ ምሁራንና የተለያዩ ተቋማት ለሥራቸው ተዓማኒነት እና አሰባሳቢ ትርክትን ለመገንባት መፅሃፉ የሚኖረው ሚና የጎላ ነው።
መፅሃፉ አምባሳደር ተስፋዬ ሀቢሶ ካላቸው እውቀት ፣ከረጅም ዘመን የፖለቲካና የዲፕሎማሲ እንዲሁም ከሰፊ ማህበራዊ መስተጋብራቸው ለትውልድ እና ለሀገር ያበረከቱት ስጦታ ነው።
በቅርብ ቀን ገበያ ላይ ዉሎ ለሁሉም አንባቢያን ይደርሳል። ተሻምተው ገዝተው የሀገርዎን ታሪክ ይወቁ!!
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ኢትዮጽያን በታላቅ ክብር ያስጠራውና የቻይና መንግስት በቀይ ምንጣፍ የተቀበለችው ሠዓሊ
"ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም የባህል ዲፕሎማሲው ጠንካራ ምሳሌ ነው"አምባሳደር ተፈራ ደርበው
(ይትባረክ ዋለልኝ)
ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በልጅነቱ እ ኤ አ በ1986 ዓ.ም የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያውያን ህፃናት ሠዓሊዎች አንድ የሥዕል ውድድር አዘጋጅቶ ነበር:: በዚህ የሥዕል ውድድር ላይ ብላቴናው ፍቅሩ ተወዳደረ:: ዉድድሩንም አሸናፊ ሆኖ ተሸለመ:: በልጅነቱ በሙያው የሸለመችው ቻይና ከ 39 ዓመት በኃላም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሙያው የላቀ ደረጃ የደረሰውን ይህን የተከበረውን ይህን የሥነጥበብ ባለሙያ ዳግም ሞሽራና አክብራ በክብር ተቀብላና ከፍ አድርጋ ሞሽራ አስትናግዳዋለች::
ባለፈው ሳምንት እ ኤ አ መስከረም 27 ቀን 2025 ዓ.ም “Cross World: Fikru in China” በሚል ርዕስ በቻይና Kaifeng Art Bonding in Hebei Province. ላይ የታዋቂው ኢትዮጵያዊው ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም 64 የስነጥበብ ስራዎች ለእይታ በቅተዋል።
በዚህ “Cross World: Fikru in China” በሚል ርዕስ በልዩ ዝግጅት በድምቀት የተዘጋጀውን የስዕል ዓውደ ርዕይ በይፋ የከፈቱት የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ ሓላፊ የሆኑት ኮማንደር ሁዢን/ ZHU Jinxi/ እና በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈራ ደርበው ሲሆኑ በርካታ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ ሓላፊዎች በዚህ የስዕል ዓውደ ርዕይ ላይ ተገኝተዋል።
ይህን ዓለም የሚያደንቀውና የሚያከብረውንኢትዮጵያዊ ሠዓሊ የቻይና መንግስት ከፍተኛ ገንዘብ በማውጣት ስራዎቹ በቻይና ትልቁ የስነጥበብ ሙዚየም ውስጥ እንዲታዩ ያደረጉ ሲሆን ይህን ታላቅ የስነጥበበ ባለሙያምን የቻይና መንግስት ከፍተኛ ሐላፊዎች በላቀ ክብር በቀይ ምንጣፍ ተቀብለውታል።
"Cross World “ የስዕል ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈራ ደርበው እንደተናገሩት"የስዕል ዓውደ ርዕይ እንደ ደማቅ የባህል ድልድይ ከመሆኑም በላይ በሁለቱ ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል የጋራ መግባባትን ይፈጥራል።በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የባሕል ግንኙነት በማጠናከር ለአለም አቀፍ ብዝሐ ባሕል ከፍ ያለ አድናቆትን በመስጠት የባህል ዲፕሎማሲው ጠንካራ ምሳሌ ነው።እንዲሁም ይህ ዓውደ ርዕይ ስነጥበብ ባህሎችን እንዴት አንድ እንደሚያደርግ እና አለም አቀፍ ወዳጅነትን የሚያሳይ እንደሆነ ተናግረዋል።"
ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም ሶስት አስርት አመታት በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ታላላቅ ስራዎችን የሰራ ተወዳጅ ሰዓሊ ነው።በስነጥበብ ስራዎቹ ዓለም የሚያደንቀውና የሚያከብረው በስነጥበብ ባለሙያ ብቻ ሳይሆን በስነጥበ ስራዎቻቸው በአለም ላይ ስማቸው ከፍ ብሎ ከሚጠሩት ታላላቅ ሰዓሊያን መካከልም አንዱ ነው።በዓለም ዓቀፍ የስነጥበብ ደረጃ የላቀ ቦታ ያለው ሰዓሊ ነው።
ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አለ የስነጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ተመርቋል።ፍቅሩ በሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ባያጠናቅቅም በኢትዮጵያ አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ ስራዎቹን አሳይቶአል።በፓሪስ አስር አመታትን በጥበብ ስራ አሳልፏል።ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በዓለም ላይ በስነጥበብ ስራዎቻቸው ከሚታወቀው እንደ ቻጋል፣ሚሮ ጂአሮሜትቲ፣ፒካሶ ሶላጅስ እና ሌሎችም ካሉ ታዋቂ አርቲስቶች ጋር በመሆን የማሳየት እድል አግኝቷል።
ይህ ዐውደ ርዕይ በኢትዮጵያዊው አርቲስት ፍቅሩ ሥዕሎች የተሣተበት የአፍሪካን ህይወት ህያውነት እና መንፈስ ከጥልቅ ባህላዊ ትረካዎች ጋር በማዋሃድ የአፍሪካ እና የእስያ ወጎችን የሚያገናኝ ልዩ ውይይት የፈጠረ ሲሆን የባህል ድልድይ ሆኖ የሚያገለግል ሲሆን በሁለቱ ጥንታዊ ሥልጣኔዎች - ኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል የጋራ መማማርን እና መግባባትና በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ትርጉም አለው።
በመጨረሻም አስገራሚው የቻይናና የፍቅሩ ታሪካዊ ግጥምጥሞሽ ይህ ነው:: ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በልጅነቱ እ ኤ አ በ1986 ዓ.ም የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያውያን ህፃናት ሠዓሊዎች አንድ የሥዕል ውድድር አዘጋጅቶ ነበር::
በዚህ የሥዕል ውድድር ላይ ብላቴናው ፍቅሩ ተወዳደረ:: ዉድድሩንም አሸናፊ ሆኖ ተሸለመ:: በልጅነቱ በሙያው የሸለመችው ቻይና ከ 39 ዓመት በኃላም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሙያው የላቀ ደረጃ የደረሰውን ይህን የተከበረውን ይህን የሥነጥበብ ባለሙያ ዳግም ሞሽራና አክብራ በክብር ተቀብላና ከፍ አድርጋ ሞሽራ አስትናግዳዋለች::
"ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም የባህል ዲፕሎማሲው ጠንካራ ምሳሌ ነው"አምባሳደር ተፈራ ደርበው
(ይትባረክ ዋለልኝ)
ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በልጅነቱ እ ኤ አ በ1986 ዓ.ም የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያውያን ህፃናት ሠዓሊዎች አንድ የሥዕል ውድድር አዘጋጅቶ ነበር:: በዚህ የሥዕል ውድድር ላይ ብላቴናው ፍቅሩ ተወዳደረ:: ዉድድሩንም አሸናፊ ሆኖ ተሸለመ:: በልጅነቱ በሙያው የሸለመችው ቻይና ከ 39 ዓመት በኃላም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሙያው የላቀ ደረጃ የደረሰውን ይህን የተከበረውን ይህን የሥነጥበብ ባለሙያ ዳግም ሞሽራና አክብራ በክብር ተቀብላና ከፍ አድርጋ ሞሽራ አስትናግዳዋለች::
ባለፈው ሳምንት እ ኤ አ መስከረም 27 ቀን 2025 ዓ.ም “Cross World: Fikru in China” በሚል ርዕስ በቻይና Kaifeng Art Bonding in Hebei Province. ላይ የታዋቂው ኢትዮጵያዊው ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም 64 የስነጥበብ ስራዎች ለእይታ በቅተዋል።
በዚህ “Cross World: Fikru in China” በሚል ርዕስ በልዩ ዝግጅት በድምቀት የተዘጋጀውን የስዕል ዓውደ ርዕይ በይፋ የከፈቱት የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ ሓላፊ የሆኑት ኮማንደር ሁዢን/ ZHU Jinxi/ እና በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈራ ደርበው ሲሆኑ በርካታ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ ሓላፊዎች በዚህ የስዕል ዓውደ ርዕይ ላይ ተገኝተዋል።
ይህን ዓለም የሚያደንቀውና የሚያከብረውንኢትዮጵያዊ ሠዓሊ የቻይና መንግስት ከፍተኛ ገንዘብ በማውጣት ስራዎቹ በቻይና ትልቁ የስነጥበብ ሙዚየም ውስጥ እንዲታዩ ያደረጉ ሲሆን ይህን ታላቅ የስነጥበበ ባለሙያምን የቻይና መንግስት ከፍተኛ ሐላፊዎች በላቀ ክብር በቀይ ምንጣፍ ተቀብለውታል።
"Cross World “ የስዕል ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈራ ደርበው እንደተናገሩት"የስዕል ዓውደ ርዕይ እንደ ደማቅ የባህል ድልድይ ከመሆኑም በላይ በሁለቱ ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል የጋራ መግባባትን ይፈጥራል።በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የባሕል ግንኙነት በማጠናከር ለአለም አቀፍ ብዝሐ ባሕል ከፍ ያለ አድናቆትን በመስጠት የባህል ዲፕሎማሲው ጠንካራ ምሳሌ ነው።እንዲሁም ይህ ዓውደ ርዕይ ስነጥበብ ባህሎችን እንዴት አንድ እንደሚያደርግ እና አለም አቀፍ ወዳጅነትን የሚያሳይ እንደሆነ ተናግረዋል።"
ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም ሶስት አስርት አመታት በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ታላላቅ ስራዎችን የሰራ ተወዳጅ ሰዓሊ ነው።በስነጥበብ ስራዎቹ ዓለም የሚያደንቀውና የሚያከብረው በስነጥበብ ባለሙያ ብቻ ሳይሆን በስነጥበ ስራዎቻቸው በአለም ላይ ስማቸው ከፍ ብሎ ከሚጠሩት ታላላቅ ሰዓሊያን መካከልም አንዱ ነው።በዓለም ዓቀፍ የስነጥበብ ደረጃ የላቀ ቦታ ያለው ሰዓሊ ነው።
ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አለ የስነጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ተመርቋል።ፍቅሩ በሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ባያጠናቅቅም በኢትዮጵያ አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ ስራዎቹን አሳይቶአል።በፓሪስ አስር አመታትን በጥበብ ስራ አሳልፏል።ሰዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በዓለም ላይ በስነጥበብ ስራዎቻቸው ከሚታወቀው እንደ ቻጋል፣ሚሮ ጂአሮሜትቲ፣ፒካሶ ሶላጅስ እና ሌሎችም ካሉ ታዋቂ አርቲስቶች ጋር በመሆን የማሳየት እድል አግኝቷል።
ይህ ዐውደ ርዕይ በኢትዮጵያዊው አርቲስት ፍቅሩ ሥዕሎች የተሣተበት የአፍሪካን ህይወት ህያውነት እና መንፈስ ከጥልቅ ባህላዊ ትረካዎች ጋር በማዋሃድ የአፍሪካ እና የእስያ ወጎችን የሚያገናኝ ልዩ ውይይት የፈጠረ ሲሆን የባህል ድልድይ ሆኖ የሚያገለግል ሲሆን በሁለቱ ጥንታዊ ሥልጣኔዎች - ኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል የጋራ መማማርን እና መግባባትና በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ትርጉም አለው።
በመጨረሻም አስገራሚው የቻይናና የፍቅሩ ታሪካዊ ግጥምጥሞሽ ይህ ነው:: ሠዓሊ ፍቅሩ ገብረማርያም በልጅነቱ እ ኤ አ በ1986 ዓ.ም የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያውያን ህፃናት ሠዓሊዎች አንድ የሥዕል ውድድር አዘጋጅቶ ነበር::
በዚህ የሥዕል ውድድር ላይ ብላቴናው ፍቅሩ ተወዳደረ:: ዉድድሩንም አሸናፊ ሆኖ ተሸለመ:: በልጅነቱ በሙያው የሸለመችው ቻይና ከ 39 ዓመት በኃላም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሙያው የላቀ ደረጃ የደረሰውን ይህን የተከበረውን ይህን የሥነጥበብ ባለሙያ ዳግም ሞሽራና አክብራ በክብር ተቀብላና ከፍ አድርጋ ሞሽራ አስትናግዳዋለች::
11 months ago
የዛሬ 31 ዓመት በኢትዮጵያ ሬድዮ እነማን ነበሩ ? ደሞዛቸውና የሥራ ልምዳቸውስ?
(ከዕዝራ እጅጉ)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሬድዮ ከአፍሪካ በአንጋፋነቱ ቀዳሚ ነው።ብዙ በሳል ባለሙያዎችንም ያፈራ ነው። ታዲያ የሚድያ ሰዎችና የሚድያ ተቋማት ታሪክ ላይ እንደማተኮሬ ተአማኒ ሰነዶች ልቤን ይማርኩታል። ዘመንን እንዳይ የሚያደርገኝም ነው። የጋዜጠኞችን ታሪክ ከመስማት ብዙ ታሪክ እንዳወቅኩ ሁሉ ሰነድና ድምጾች ምስሎችና ቪድዮዎች ብዙ ነገሮችን አምኜ እንድቀበል ረድተውኛል። አሳማኝ መረጃዎች ሁሌም ዕውነትን የማሳየት አቅም አላቸው። የድሮ ነገሮች ደግሞ ትዝታን የማጫር አቅም ስላላቸው ልብን በሀሴት ያሞቁታል። እኔም ታሪካዊ ወደሆነው ኢትዮጵያ ሬድዮ በትዝታ ስወስዳችሁ ደስ እያለኝ ነው።
በ1986 ዓ.ም ኢትዮጵያ ሬድዮ የነበሩ በርካታ ባልደረቦች እነማን እንደነበሩ የሚያሳይ አንድ ሰነድ ከሰሞኑ ከእጄ ገባ። ይህ የሠራተኞችን ምደባ የያዘ ሰንጠረዥ በጊዜው ለነበረው ሲቪል ሰርቪስ መሥሪያ ቤት የተላከ ነው። ሰነዱ በጊዜው የኢትዮጵያ ሬድዮ ባልደረቦችን ዝርዝር መረጃ ስም ከነአያት፣ዕድሜ፣ብሔር፣የትምህርት ማስረጃ ፣የሥራ ልምድና የደሞዛቸውን መጠን የያዘ ሲሆን 31 ዓመት ወደኋላ እንድንመለስ የሚያደርገን ነው። ስማቸውን ስታዩ እከሌ ወደየት ይሆን ያለው? እያላችሁ ያደረገውን እያስታወሳችሁ በትዝታ እንደምትነጉዱ አልጠራጠርም።
እኔ ዝርዝሩን ስመለከት ፣ብዙ ስሞች አየሁ። አንዳንዶቹ የአገሪቱን የጋዜጠኝነት መስመር ያሰመሩ ናቸው። ሌሎቹ በዘመናቸው የስመጥርነትን ካባ የደረቡ 1980ዎቹ ላይ እንደ አርአያ የሚታዩ ነበሩ። ቀሪዎቹ ደግሞ ትልቅ አሻራ አኑረው የዘነጋናቸው የሙያ ባልደረቦች ናቸው።
በጊዜው ይህ የሬድዮ ባልደረቦች ዝርዝር ለመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር ኮሚሽን ከመላኩ 3 ዓመት ቀደም ብሎ በደርግ ሥርዓት ወቅት ከፍተኛ ኃላፊነት የነበራቸው የሚድያ ኃላፊዎች ከሥራ እንዲሰናበቱ ተደርጎ ነበር። የኢህአዴግ መንግስት ያሰናበታቸው የማስታወቂያ ሚኒስቴር የሥራ መሪዎች ምንም የሥራ ልምድ ቢያካብቱ የጊዜው መንግሥት ግን አብረውት እንዲጓዙ አላደረገም ። ከእነዚህ የቀድሞ ባልደረቦች መካከል ሙልጌታ ወልደሚካኤል፣ ኃይሉ ወልደጻድቅ፣ ጌታቸው ኃይለማርያም እና የመሣሠሉት ይገኙበት ነበር።
ሌሎች የሥራ ባልደረቦች ግን አዲስ መዋቅር ተሠርቶ 1986ዓ.ም ክረምት ላይ በድርጅቱ ሊመደቡ ችለዋል። እንዲመደቡ ሲደረግም የተጻፈውን ደብዳቤ ከዚህ ፅሑፍ ጋር ለማያያዝ ሙከራ አድርጌአለሁ ።
ዝርዝሩ ውስጥ ከ500 በላይ ሰዎች የሚገኙ ሲሆን እኔ ግን የጋዜጠኝነት ሥራው ላይ ያሉትን ላነሳሳ እወዳለሁ።
ያኔ የኢትዮጵያ ሬድዮ የሥራ መሪ የነበረው አቶ ፈቃደ የምሩ ሲሆን በአሁኑ ሰዐት ባህር ማዶ ይገኛል ።
ወደ ሬድዮ ኃላፊነት ከመምጣቱ በፊት ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የነበረው አቶ ፈቃደ፣በ1978 ነበር ወደ ሚድያው ዓለም የዘለቀው ብዙዎች በጠንካራ መሪነቱ የሚያደንቁት ሲሆን በተደጋጋሚ ጊዜም የሕይወት ታሪኩን መዝገበ አእምሮ ላይ ለማስፈር ሞክሬ አልተሳካልኝም። ለእርሱ ልዩ አድናቆት ያላቸው የሬድዮ ሰዎች ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ ተጋብዘዋል።
አቶ ፈቃደ በጊዜው ሬድዮን እንዲመራ ሲደረግ የ38 ዓመት ጎልማሳ ነበር። የህግ የ3ኛ ዐመት ተማሪ የነበረው አቶ ፈቃደ በጊዜው የ 8 ዓመት ልምድ ያካበተ ሲሆን በወር 980 ብር ይከፈለው ነበር። እንግዲህ የዛሬ 31 ዓመት የኢትዮጵያ ሬድዮ ሥራ አስኪያጅ 980ብር እንደሚያገኝ ልብ ይባልልኝ። የትናየት መንግሥቱ ወዳጆ ደግሞ የሥራ አስኪያጁ ፀሐፊ ነበረች።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ከቀረቡት ሰዎች መካከል የቅርንጫፍ ጣቢያዎች አስተባባሪ የነበሩት አቶ የወንድወሰን ዓለሙ ይጠቀሳሉ ። እርሳቸው የ1986ቱ ምደባ በተደረገም ጊዜ የ31 ዓመት ልምድ ያካበቱ ሲሆኑ በወቅቱም ዕድሜያቸው 54 ደርሶ ነበር። አቶ የወንድወሰን ዓለሙ ብዙ ያልተባለላቸው ስለሆነ ጥቂት ስለ እርሳቸው ባስነብባችሁ ደስ ይለኛል።
አቶ የወንድወሰን ዓለሙ፣ በ1950ዎቹ አጋማሽ ወደ ሚድያው ዓለም የዘለቁ ሰው ሲሆኑ ከብስራተ-ወንጌል ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ሬድዮ ድረስ የሠሩ ሰው ናቸው፡፡
አቶ ወንድወሰን ዓለሙ የተወለዱት በደቡብ ኢትዮጵያ ጊዶሌ በምትባል አካባቢ ነው፡፡ ከዚያም ቀጥሎ ይርጋለም በሚገኘው የኖርዌጂያን የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ከ6ኛ እስከ 8ኛ ድረስ ተከታተሉ፡፡ በመቀጠልም ደብረዘይት በሚገኘው የመካነ ኢየሱስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
ከይርጋለም ጀምሮ አቶ ወንድወሰን አለሙን አውቀዋለሁ፡፡ በትምህርት ቤት ሁለት አመት ታላቄ ነው የሚለው የቀድሞ የስፖርት ጋዜጠኛ ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ የሚድያ ሰው ወንድወሰን አለሙን ችሎታ ያደንቃል፡፡ ‹‹…ወንድወሰን ጋር ብስራተ ወንጌል አብረን ሠርተናል፡፡አለቃዬ ብቻ ሳይሆን የቅርብ ጓደኛዬ ነበር፡፡ ›› ሲል ምስክርነቱን ይሰጣል፡፡
አቶ ወንድወሰን አለሙ ብስራተ ወንጌል ሳሉ በድምጻቸው ፕሮግራሞችን አየር ላይ ያውሉ ነበር፡፡ የጤና መሰናዶ በማቅረብም ይታወቃሉ፡፡
‹‹ ብስራተ ወንጌል እንሠራ በነበረበት ጊዜ እኔን ወደ ስፖርት ፕሮግራም ያመጣኝ ወንድወሰን ነው፡፡ ያኔ ሰለሞን ተሰማ ሥራ ይበዛበት ስለነበር ፕሮግራም ቶሎ ሠርቶ ለማስረከብ አዳጋች ይሆንበት ነበር፡፡ ያኔ ታድያ ሰለሞን ፕሮግራሞችን መጨረሻ ላይ እያመጣ አየር ላይ ለማዋል ሲሞክር ወንድወሰን ደግሞ ሰአት ላይ ድርድር ስለማያውቅ አማራጭ ይፈልግ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ነበር እኔን ወደ ስፖርት ክፍል እንድገባ ያደረገው›› ሲል ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ 50 ዓመት ወደ ኋላ ተመልሶ ያስታውሳል፡፡
በጊዜው እነ ይንበርበሩ ብስራተ ወንጌል ይሰሩ በነበረበት ጊዜ የሳንሱር ክፍል ሃላፊ በመሆን ያገለግሉ የነበሩት አቶ አማኑኤል ገብረስላሴ ነበሩ፡፡ ታዲያ በጊዜው የፕሮግራም ኃላፊ የነበሩት አቶ ወንድወሰን አለሙ የሬድዮ ቅንብሮች በቶሎ ተሰርተው ሳንሱርም ተደርገው አየር ላይ እንዲውሉ የተቻላቸውን ታላቅ ጥረት ያደርጉ ነበር፡፡
ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ አቶ ወንድወሰንን ቁጣ የሚባል ነገር የማያውቅ: በጣም ቁጥብ የሆነ ህይወቱን ብዙውን ጊዜ በብቸኝነት ያሳለፈ ሲል ይገልጻቸዋል፡፡ የሚድያ ሰው ወንድወሰን አለሙ ብዙውን ጊዜ ከደራሲ እና ተርጓሚ አማረ ማሞ ጋር ይቀራረቡ ነበር፡፡ አብረውም ጸሎት ቤት ይሄዱ ነበር፡፡
አቶ ወንድወሰን አለሙ ከ195ዎቹ አጋማሽ ጀምረው ብስራተ ወንጌል በመንግስት እስኪወረስ ድረስ አድማጭን በንቃት አገልግለዋል፡፡
በአብዛኛው የቅንብር ወይም የፕሮዳክሽን ስራዎች ላይ የተካኑ እንደሆኑ የሚነገርላቸው አቶ ወንድወሰን አለሙ ይህንኑ ስራ በፍቅር ይወዱታል፡፡ አንድ የቅንብር ስራም ጥንቅቅ ተደርጎ መሰራት አለበት ብለውም ያምናሉ፡፡
አስናቀች ደምሴ፣ ጋሽ ወንድወሰንን በአንድ በኩል ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋታል በሌላ በኩል ደግሞ አስመራ በሚገኘው ኢትዮጵያ ሬድዮ ላይ አብረው ይሠሩ ነበር፡፡ በጊዜው የአስመራ ሬድዮ የሚድያ የቅስቀሳ ፕሮፖጋንዳ ይሠራ ነበር፡፡ ወቅቱ ደግሞ በተለይ በከረን አካባቢ ጦርነት የተፋፋመበት ጊዜ ስለነበር የጋዜጠኞች ቁጥር ያስፈልግ ነበር፡፡ በዘመቻ መልክም ታላላቅ የሚድያ ሰዎች እንዲመጡ ተደረገ፡፡ ይህን ሃላፊነት ለመወጣት እንደ ሙሉጌታ ሉሌ ፣ ጌታቸው ኃይለማርያም ፣ ተክሉ ታቦር ያሉ አንጋፋ የሚድያ ሰዎች የፕሮፖጋንዳ ሥራውን አቀላጥፎ ለማከናወን አስመራ ላይ ታድመው ነበር፡፡
አቶ ወንድወሰንም ከሚድያ ሰዎቹ እንደ አንዱ ሆነው ሀታዎችን በመጻፍ እንዲሁም ሌሎች ሙያዊ አደራዎችን በብቃት በመወጣት ያገለግሉ እንደነበር አስናቀች ታስታውሳለች፡፡
‹‹ አቶ ወንድወሰን በምንሰራው ስራ ትልቅ ሞራል ይሰጡን ነበር ›› ስትል 1980ን ዛሬ መለስ ብላ ታስታውሳለች፡፡
አቶ ወንድወሰን ከአስመራ ከተመለሱ በኋላ ኢትዮጵያ ሬድዮ ብሄራዊ አገልግሎት የፕሮዳክሽን አስተባባሪ በመሆን ስራ እንደጀመሩ አስናቀች ታስታውሳለች፡፡
‹‹ አቶ ወንድወሰን አስመራ ሳለን ትልቅ እውቀት እንዳስጨበጡን አምናለሁ፡፡ በተለይ የአጸፋ ፕሮፖጋንዳ እንዴት መጻፍ እንዳለበት በሚገባ ያስረዱን ነበር፡፡ የማስተባበር ክህሎታቸውም ይደነቅ ነበር፡፡ ይህን ኃላፊነታቸውን ከእነ ጋሽ ተክሉ ታቦር ጋር በሚገባ ይወጡ ነበር፡፡›› ትላለች አስናቀች፡፡
አስናቀች የጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት ከገባች በኃላ ከአቶ ወንድወሰን ጋር ዳግም አስተማሪዋ ሆነው ተገናኙ፡፡ አቶ ወንድወሰን የሬድዮ መምህር እንደመሆናቸው የሬድዮ ቋንቋ እንዴት መሆን እንዳለበት ለእነ አስናቀች እውቀትን ያስቀስሙ ነበር፡፡ አጫጭር የሬድዮ ስፖቶችንም እያሠሩ ተማሪዎች በተግባር እንዲለማመዱ አድርገዋል፡፡
ስለ አቶ የወንድወሰን ዓለሙ የጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት አስተማሪነት ያወጉን ደግሞ በኢቲቪ ከ20 አመት ያገለገሉት አቶ አስፋው ኢዶሳ ናቸው፡፡ አቶ አስፋው ሲያስረዱ፣
‹‹….አቶ የወንድወሰን ዓለሙን አለም አቀፍ ሬድዮ ከብሔራዊ ጣቢያ በተለይም በ1988 ዓ.ም.የመጨረሻዎቹ ወራት ወደ ጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት ከተዛወርን ጀምሮ በጣም የቅርብ ወዳጄ ነበረ፡፡
ስለ ብሮድካስት ጋዜጠኝነት ሰፊ ዕውቀት አለው፡፡ በሬድዮ ፕሮግራም ፕሮዳክሽን (አሠራርና አቀራረብ) ጥልቅ ዕውቀትና ክህሎት ስለነበረው በርካታ ተማሪዎችን በሙያው በንድፈ ሀሳብና በተግባራዊ ትምህርቶች ብቁ አድርጓቸዋል፡፡
በሚዲያ ዘርፍ ስለ አካብቷል፡፡ በሙያውም ኃላፊነት የሚሠማውና ሥራውን በተሰጠው ጊዜ ውስጥ አጠናቅቆ ለማስረከብ ወደኋላ የማይል ታታሪ ሰው እንደነበር በቅርበት አውቃለሁ፡፡
ከሰው በመግባባትና የቅርብ ሠሆኖ በመገኘትም ይታወቃል፡፡
የሬድዮ ሙያን በጣም የሚወድና የሚያከብር ሰውም ነው፡፡ አለባበሱ የግል ማንነት አጠባበቁ( personality)ዉ ሁልጊዜ የማይለዋወጥና ቋሚ ነው፡፡
ከአሥር ዓመት በፊት በጥቂት ሳምንታት ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ነፍስ ይማር፡፡ ›› በማለት አቶ አስፋው ኦዶሳ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ዘላለም ቱሉ ከአቶ የወንድወሰን ተማሪዎች አንዷ ናት፡፡ ለእርሳቸውም ልዩ አክብሮት እንዳላት ትናገራለች፡፡ ለአንድ ተማሪ በግል የሚሰጡት ምክርም በቀላሉ የማይገኝ እንደነበር ታስታውሳለች፡፡ የሬድዮ ሰው ምን ዓይነት ሰብእና መላበስ እንዳለበት በትህትና ያስተማሩን ታላቅ መምህሬ ናቸው ስትል ዘላለም ሀሳቡዋን ሰጥታለች፡፡ የሚድያ ባለሙያ አባይነሽ ብሩም ጋሽ የወንድወሰን ታረኩ በደማቁ ሊጻፍለት የሚገባ ሰው ነው ትላለች፡፡
ከዚህ ፅሑፍ ጋር አብሬ ያቀረብኩት በስኩየር ወረቀት የተዘጋጀው የሬድዮ ባልደረቦችን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ብዙዎችን ያስታውሰናል። አንዱ በ1976 ዓም የተቀጠረው የቅዳሜ የወጣቶች ፕሮግራም አዘጋጁ ነጋሽ ግዛው ውቤ ነው። የድምጻዊ መሐሙድ አህመድ የቅርብ ዘመድ የሆነው ነጋሽ የአገረሰብ ምርጥ ሙዚቃ መሰናዶ አዘጋጅ በመሆንም ሠርቷል። መቼ ህይወቱ እንዳለፈ ትክክለኛው ዓ.ም እና ቀን ባይታወቅም ከ1987-1990 እንደሚሆንም ይገመታል ።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ከፍተኛ ደሞዝ ተከፋይ ከነበሩት አንጋፋዎች አንዱ አሜሪካን አገር የተማሩት የእንግሊዝኛ ክፍል ባልደረባ አቶ አለማየሁ እንደሻው ናቸው። አሁን በህይወት የሌሉትና በ1986 ሲመደቡ 50ዎቹ ዕድሜ ላይ የነበሩት አቶ አለማየሁ በወር 930 ብር ይከፈላቸው ነበር። ጎበዝ ኤዲተር እንደነበሩም የሚያውቋቸው ይመሰክሩላቸዋል። የአቶ ዓለማየሁ የቅርብ ቤተሰቦች ፣ልጆች ይህን ፅሑፍ እንዳነበባችሁ መረጃ እና ምስል ላኩልን።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ፣ከአማርኛ ፕሮግራም ቡድን ስማቸው ከእነ ደሞዝና የሥራ ልምዳቸው ከተጠቀሱት ውስጥ አባይነሽ ብሩ ሺበሺ፣ከፍያለው አዘዘ መላኩ፣ሰሎሜ ደስታ በላይ፣ደጀኔ ጥላሁን በዳሶ፣ሰለሞን ደስታ ላንተብዬ፣በልሁ ተረፈ ወልደዮሀንስ፣ዝናሽ ማሞ አብዲና ጎርፍነህ ይመር ይፍሩ ይጠቀሳሉ ። የአማርኛ ቋንቋ ቡድን መሪ አባይነሽ ብሩ ስትሆን ደሞዟም በጊዜው 790 ነበር። ልምዷም በጊዜው 17 ዓመት ይጠጋል። ከእርሷ ቀጥሎ ያለው ከፍያለው አዘዘ ሲሆን የ600 ብር ተከፋይ ነበር። ከፍያለሁ ኃላ ላይ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባም የነበረ ነው።
እናንተ አንባቢያን ዝርዝሩን መመልከት ትችላላችሁ። በዚህ ዝርዝር ውስጥ ዕድሜ እና ብሄር የሁሉም የተጻፈ ሲሆን ግላዊ መረጃ በመሆኑ እኛ ፖስት ስናደርግ እንዳይታይ አድርገነዋል። እኛ እንደ ታሪክ ትዝታ ለመቀስቀስ ይህቺን ታክል ካልን ታሪኩ ላይ የነበራችሁ ደግሞ ትዝታችሁን እንድታካፍሉን ተጋብዛችኃል።
(ከዕዝራ እጅጉ)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሬድዮ ከአፍሪካ በአንጋፋነቱ ቀዳሚ ነው።ብዙ በሳል ባለሙያዎችንም ያፈራ ነው። ታዲያ የሚድያ ሰዎችና የሚድያ ተቋማት ታሪክ ላይ እንደማተኮሬ ተአማኒ ሰነዶች ልቤን ይማርኩታል። ዘመንን እንዳይ የሚያደርገኝም ነው። የጋዜጠኞችን ታሪክ ከመስማት ብዙ ታሪክ እንዳወቅኩ ሁሉ ሰነድና ድምጾች ምስሎችና ቪድዮዎች ብዙ ነገሮችን አምኜ እንድቀበል ረድተውኛል። አሳማኝ መረጃዎች ሁሌም ዕውነትን የማሳየት አቅም አላቸው። የድሮ ነገሮች ደግሞ ትዝታን የማጫር አቅም ስላላቸው ልብን በሀሴት ያሞቁታል። እኔም ታሪካዊ ወደሆነው ኢትዮጵያ ሬድዮ በትዝታ ስወስዳችሁ ደስ እያለኝ ነው።
በ1986 ዓ.ም ኢትዮጵያ ሬድዮ የነበሩ በርካታ ባልደረቦች እነማን እንደነበሩ የሚያሳይ አንድ ሰነድ ከሰሞኑ ከእጄ ገባ። ይህ የሠራተኞችን ምደባ የያዘ ሰንጠረዥ በጊዜው ለነበረው ሲቪል ሰርቪስ መሥሪያ ቤት የተላከ ነው። ሰነዱ በጊዜው የኢትዮጵያ ሬድዮ ባልደረቦችን ዝርዝር መረጃ ስም ከነአያት፣ዕድሜ፣ብሔር፣የትምህርት ማስረጃ ፣የሥራ ልምድና የደሞዛቸውን መጠን የያዘ ሲሆን 31 ዓመት ወደኋላ እንድንመለስ የሚያደርገን ነው። ስማቸውን ስታዩ እከሌ ወደየት ይሆን ያለው? እያላችሁ ያደረገውን እያስታወሳችሁ በትዝታ እንደምትነጉዱ አልጠራጠርም።
እኔ ዝርዝሩን ስመለከት ፣ብዙ ስሞች አየሁ። አንዳንዶቹ የአገሪቱን የጋዜጠኝነት መስመር ያሰመሩ ናቸው። ሌሎቹ በዘመናቸው የስመጥርነትን ካባ የደረቡ 1980ዎቹ ላይ እንደ አርአያ የሚታዩ ነበሩ። ቀሪዎቹ ደግሞ ትልቅ አሻራ አኑረው የዘነጋናቸው የሙያ ባልደረቦች ናቸው።
በጊዜው ይህ የሬድዮ ባልደረቦች ዝርዝር ለመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር ኮሚሽን ከመላኩ 3 ዓመት ቀደም ብሎ በደርግ ሥርዓት ወቅት ከፍተኛ ኃላፊነት የነበራቸው የሚድያ ኃላፊዎች ከሥራ እንዲሰናበቱ ተደርጎ ነበር። የኢህአዴግ መንግስት ያሰናበታቸው የማስታወቂያ ሚኒስቴር የሥራ መሪዎች ምንም የሥራ ልምድ ቢያካብቱ የጊዜው መንግሥት ግን አብረውት እንዲጓዙ አላደረገም ። ከእነዚህ የቀድሞ ባልደረቦች መካከል ሙልጌታ ወልደሚካኤል፣ ኃይሉ ወልደጻድቅ፣ ጌታቸው ኃይለማርያም እና የመሣሠሉት ይገኙበት ነበር።
ሌሎች የሥራ ባልደረቦች ግን አዲስ መዋቅር ተሠርቶ 1986ዓ.ም ክረምት ላይ በድርጅቱ ሊመደቡ ችለዋል። እንዲመደቡ ሲደረግም የተጻፈውን ደብዳቤ ከዚህ ፅሑፍ ጋር ለማያያዝ ሙከራ አድርጌአለሁ ።
ዝርዝሩ ውስጥ ከ500 በላይ ሰዎች የሚገኙ ሲሆን እኔ ግን የጋዜጠኝነት ሥራው ላይ ያሉትን ላነሳሳ እወዳለሁ።
ያኔ የኢትዮጵያ ሬድዮ የሥራ መሪ የነበረው አቶ ፈቃደ የምሩ ሲሆን በአሁኑ ሰዐት ባህር ማዶ ይገኛል ።
ወደ ሬድዮ ኃላፊነት ከመምጣቱ በፊት ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የነበረው አቶ ፈቃደ፣በ1978 ነበር ወደ ሚድያው ዓለም የዘለቀው ብዙዎች በጠንካራ መሪነቱ የሚያደንቁት ሲሆን በተደጋጋሚ ጊዜም የሕይወት ታሪኩን መዝገበ አእምሮ ላይ ለማስፈር ሞክሬ አልተሳካልኝም። ለእርሱ ልዩ አድናቆት ያላቸው የሬድዮ ሰዎች ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ ተጋብዘዋል።
አቶ ፈቃደ በጊዜው ሬድዮን እንዲመራ ሲደረግ የ38 ዓመት ጎልማሳ ነበር። የህግ የ3ኛ ዐመት ተማሪ የነበረው አቶ ፈቃደ በጊዜው የ 8 ዓመት ልምድ ያካበተ ሲሆን በወር 980 ብር ይከፈለው ነበር። እንግዲህ የዛሬ 31 ዓመት የኢትዮጵያ ሬድዮ ሥራ አስኪያጅ 980ብር እንደሚያገኝ ልብ ይባልልኝ። የትናየት መንግሥቱ ወዳጆ ደግሞ የሥራ አስኪያጁ ፀሐፊ ነበረች።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ከቀረቡት ሰዎች መካከል የቅርንጫፍ ጣቢያዎች አስተባባሪ የነበሩት አቶ የወንድወሰን ዓለሙ ይጠቀሳሉ ። እርሳቸው የ1986ቱ ምደባ በተደረገም ጊዜ የ31 ዓመት ልምድ ያካበቱ ሲሆኑ በወቅቱም ዕድሜያቸው 54 ደርሶ ነበር። አቶ የወንድወሰን ዓለሙ ብዙ ያልተባለላቸው ስለሆነ ጥቂት ስለ እርሳቸው ባስነብባችሁ ደስ ይለኛል።
አቶ የወንድወሰን ዓለሙ፣ በ1950ዎቹ አጋማሽ ወደ ሚድያው ዓለም የዘለቁ ሰው ሲሆኑ ከብስራተ-ወንጌል ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ሬድዮ ድረስ የሠሩ ሰው ናቸው፡፡
አቶ ወንድወሰን ዓለሙ የተወለዱት በደቡብ ኢትዮጵያ ጊዶሌ በምትባል አካባቢ ነው፡፡ ከዚያም ቀጥሎ ይርጋለም በሚገኘው የኖርዌጂያን የመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ከ6ኛ እስከ 8ኛ ድረስ ተከታተሉ፡፡ በመቀጠልም ደብረዘይት በሚገኘው የመካነ ኢየሱስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
ከይርጋለም ጀምሮ አቶ ወንድወሰን አለሙን አውቀዋለሁ፡፡ በትምህርት ቤት ሁለት አመት ታላቄ ነው የሚለው የቀድሞ የስፖርት ጋዜጠኛ ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ የሚድያ ሰው ወንድወሰን አለሙን ችሎታ ያደንቃል፡፡ ‹‹…ወንድወሰን ጋር ብስራተ ወንጌል አብረን ሠርተናል፡፡አለቃዬ ብቻ ሳይሆን የቅርብ ጓደኛዬ ነበር፡፡ ›› ሲል ምስክርነቱን ይሰጣል፡፡
አቶ ወንድወሰን አለሙ ብስራተ ወንጌል ሳሉ በድምጻቸው ፕሮግራሞችን አየር ላይ ያውሉ ነበር፡፡ የጤና መሰናዶ በማቅረብም ይታወቃሉ፡፡
‹‹ ብስራተ ወንጌል እንሠራ በነበረበት ጊዜ እኔን ወደ ስፖርት ፕሮግራም ያመጣኝ ወንድወሰን ነው፡፡ ያኔ ሰለሞን ተሰማ ሥራ ይበዛበት ስለነበር ፕሮግራም ቶሎ ሠርቶ ለማስረከብ አዳጋች ይሆንበት ነበር፡፡ ያኔ ታድያ ሰለሞን ፕሮግራሞችን መጨረሻ ላይ እያመጣ አየር ላይ ለማዋል ሲሞክር ወንድወሰን ደግሞ ሰአት ላይ ድርድር ስለማያውቅ አማራጭ ይፈልግ ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ነበር እኔን ወደ ስፖርት ክፍል እንድገባ ያደረገው›› ሲል ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ 50 ዓመት ወደ ኋላ ተመልሶ ያስታውሳል፡፡
በጊዜው እነ ይንበርበሩ ብስራተ ወንጌል ይሰሩ በነበረበት ጊዜ የሳንሱር ክፍል ሃላፊ በመሆን ያገለግሉ የነበሩት አቶ አማኑኤል ገብረስላሴ ነበሩ፡፡ ታዲያ በጊዜው የፕሮግራም ኃላፊ የነበሩት አቶ ወንድወሰን አለሙ የሬድዮ ቅንብሮች በቶሎ ተሰርተው ሳንሱርም ተደርገው አየር ላይ እንዲውሉ የተቻላቸውን ታላቅ ጥረት ያደርጉ ነበር፡፡
ጋሽ ይንበርበሩ ምትኬ አቶ ወንድወሰንን ቁጣ የሚባል ነገር የማያውቅ: በጣም ቁጥብ የሆነ ህይወቱን ብዙውን ጊዜ በብቸኝነት ያሳለፈ ሲል ይገልጻቸዋል፡፡ የሚድያ ሰው ወንድወሰን አለሙ ብዙውን ጊዜ ከደራሲ እና ተርጓሚ አማረ ማሞ ጋር ይቀራረቡ ነበር፡፡ አብረውም ጸሎት ቤት ይሄዱ ነበር፡፡
አቶ ወንድወሰን አለሙ ከ195ዎቹ አጋማሽ ጀምረው ብስራተ ወንጌል በመንግስት እስኪወረስ ድረስ አድማጭን በንቃት አገልግለዋል፡፡
በአብዛኛው የቅንብር ወይም የፕሮዳክሽን ስራዎች ላይ የተካኑ እንደሆኑ የሚነገርላቸው አቶ ወንድወሰን አለሙ ይህንኑ ስራ በፍቅር ይወዱታል፡፡ አንድ የቅንብር ስራም ጥንቅቅ ተደርጎ መሰራት አለበት ብለውም ያምናሉ፡፡
አስናቀች ደምሴ፣ ጋሽ ወንድወሰንን በአንድ በኩል ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋታል በሌላ በኩል ደግሞ አስመራ በሚገኘው ኢትዮጵያ ሬድዮ ላይ አብረው ይሠሩ ነበር፡፡ በጊዜው የአስመራ ሬድዮ የሚድያ የቅስቀሳ ፕሮፖጋንዳ ይሠራ ነበር፡፡ ወቅቱ ደግሞ በተለይ በከረን አካባቢ ጦርነት የተፋፋመበት ጊዜ ስለነበር የጋዜጠኞች ቁጥር ያስፈልግ ነበር፡፡ በዘመቻ መልክም ታላላቅ የሚድያ ሰዎች እንዲመጡ ተደረገ፡፡ ይህን ሃላፊነት ለመወጣት እንደ ሙሉጌታ ሉሌ ፣ ጌታቸው ኃይለማርያም ፣ ተክሉ ታቦር ያሉ አንጋፋ የሚድያ ሰዎች የፕሮፖጋንዳ ሥራውን አቀላጥፎ ለማከናወን አስመራ ላይ ታድመው ነበር፡፡
አቶ ወንድወሰንም ከሚድያ ሰዎቹ እንደ አንዱ ሆነው ሀታዎችን በመጻፍ እንዲሁም ሌሎች ሙያዊ አደራዎችን በብቃት በመወጣት ያገለግሉ እንደነበር አስናቀች ታስታውሳለች፡፡
‹‹ አቶ ወንድወሰን በምንሰራው ስራ ትልቅ ሞራል ይሰጡን ነበር ›› ስትል 1980ን ዛሬ መለስ ብላ ታስታውሳለች፡፡
አቶ ወንድወሰን ከአስመራ ከተመለሱ በኋላ ኢትዮጵያ ሬድዮ ብሄራዊ አገልግሎት የፕሮዳክሽን አስተባባሪ በመሆን ስራ እንደጀመሩ አስናቀች ታስታውሳለች፡፡
‹‹ አቶ ወንድወሰን አስመራ ሳለን ትልቅ እውቀት እንዳስጨበጡን አምናለሁ፡፡ በተለይ የአጸፋ ፕሮፖጋንዳ እንዴት መጻፍ እንዳለበት በሚገባ ያስረዱን ነበር፡፡ የማስተባበር ክህሎታቸውም ይደነቅ ነበር፡፡ ይህን ኃላፊነታቸውን ከእነ ጋሽ ተክሉ ታቦር ጋር በሚገባ ይወጡ ነበር፡፡›› ትላለች አስናቀች፡፡
አስናቀች የጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት ከገባች በኃላ ከአቶ ወንድወሰን ጋር ዳግም አስተማሪዋ ሆነው ተገናኙ፡፡ አቶ ወንድወሰን የሬድዮ መምህር እንደመሆናቸው የሬድዮ ቋንቋ እንዴት መሆን እንዳለበት ለእነ አስናቀች እውቀትን ያስቀስሙ ነበር፡፡ አጫጭር የሬድዮ ስፖቶችንም እያሠሩ ተማሪዎች በተግባር እንዲለማመዱ አድርገዋል፡፡
ስለ አቶ የወንድወሰን ዓለሙ የጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት አስተማሪነት ያወጉን ደግሞ በኢቲቪ ከ20 አመት ያገለገሉት አቶ አስፋው ኢዶሳ ናቸው፡፡ አቶ አስፋው ሲያስረዱ፣
‹‹….አቶ የወንድወሰን ዓለሙን አለም አቀፍ ሬድዮ ከብሔራዊ ጣቢያ በተለይም በ1988 ዓ.ም.የመጨረሻዎቹ ወራት ወደ ጋዜጠኝነት ትምህርት ቤት ከተዛወርን ጀምሮ በጣም የቅርብ ወዳጄ ነበረ፡፡
ስለ ብሮድካስት ጋዜጠኝነት ሰፊ ዕውቀት አለው፡፡ በሬድዮ ፕሮግራም ፕሮዳክሽን (አሠራርና አቀራረብ) ጥልቅ ዕውቀትና ክህሎት ስለነበረው በርካታ ተማሪዎችን በሙያው በንድፈ ሀሳብና በተግባራዊ ትምህርቶች ብቁ አድርጓቸዋል፡፡
በሚዲያ ዘርፍ ስለ አካብቷል፡፡ በሙያውም ኃላፊነት የሚሠማውና ሥራውን በተሰጠው ጊዜ ውስጥ አጠናቅቆ ለማስረከብ ወደኋላ የማይል ታታሪ ሰው እንደነበር በቅርበት አውቃለሁ፡፡
ከሰው በመግባባትና የቅርብ ሠሆኖ በመገኘትም ይታወቃል፡፡
የሬድዮ ሙያን በጣም የሚወድና የሚያከብር ሰውም ነው፡፡ አለባበሱ የግል ማንነት አጠባበቁ( personality)ዉ ሁልጊዜ የማይለዋወጥና ቋሚ ነው፡፡
ከአሥር ዓመት በፊት በጥቂት ሳምንታት ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ነፍስ ይማር፡፡ ›› በማለት አቶ አስፋው ኦዶሳ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ዘላለም ቱሉ ከአቶ የወንድወሰን ተማሪዎች አንዷ ናት፡፡ ለእርሳቸውም ልዩ አክብሮት እንዳላት ትናገራለች፡፡ ለአንድ ተማሪ በግል የሚሰጡት ምክርም በቀላሉ የማይገኝ እንደነበር ታስታውሳለች፡፡ የሬድዮ ሰው ምን ዓይነት ሰብእና መላበስ እንዳለበት በትህትና ያስተማሩን ታላቅ መምህሬ ናቸው ስትል ዘላለም ሀሳቡዋን ሰጥታለች፡፡ የሚድያ ባለሙያ አባይነሽ ብሩም ጋሽ የወንድወሰን ታረኩ በደማቁ ሊጻፍለት የሚገባ ሰው ነው ትላለች፡፡
ከዚህ ፅሑፍ ጋር አብሬ ያቀረብኩት በስኩየር ወረቀት የተዘጋጀው የሬድዮ ባልደረቦችን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ብዙዎችን ያስታውሰናል። አንዱ በ1976 ዓም የተቀጠረው የቅዳሜ የወጣቶች ፕሮግራም አዘጋጁ ነጋሽ ግዛው ውቤ ነው። የድምጻዊ መሐሙድ አህመድ የቅርብ ዘመድ የሆነው ነጋሽ የአገረሰብ ምርጥ ሙዚቃ መሰናዶ አዘጋጅ በመሆንም ሠርቷል። መቼ ህይወቱ እንዳለፈ ትክክለኛው ዓ.ም እና ቀን ባይታወቅም ከ1987-1990 እንደሚሆንም ይገመታል ።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ከፍተኛ ደሞዝ ተከፋይ ከነበሩት አንጋፋዎች አንዱ አሜሪካን አገር የተማሩት የእንግሊዝኛ ክፍል ባልደረባ አቶ አለማየሁ እንደሻው ናቸው። አሁን በህይወት የሌሉትና በ1986 ሲመደቡ 50ዎቹ ዕድሜ ላይ የነበሩት አቶ አለማየሁ በወር 930 ብር ይከፈላቸው ነበር። ጎበዝ ኤዲተር እንደነበሩም የሚያውቋቸው ይመሰክሩላቸዋል። የአቶ ዓለማየሁ የቅርብ ቤተሰቦች ፣ልጆች ይህን ፅሑፍ እንዳነበባችሁ መረጃ እና ምስል ላኩልን።
በዚህ ዝርዝር ውስጥ፣ከአማርኛ ፕሮግራም ቡድን ስማቸው ከእነ ደሞዝና የሥራ ልምዳቸው ከተጠቀሱት ውስጥ አባይነሽ ብሩ ሺበሺ፣ከፍያለው አዘዘ መላኩ፣ሰሎሜ ደስታ በላይ፣ደጀኔ ጥላሁን በዳሶ፣ሰለሞን ደስታ ላንተብዬ፣በልሁ ተረፈ ወልደዮሀንስ፣ዝናሽ ማሞ አብዲና ጎርፍነህ ይመር ይፍሩ ይጠቀሳሉ ። የአማርኛ ቋንቋ ቡድን መሪ አባይነሽ ብሩ ስትሆን ደሞዟም በጊዜው 790 ነበር። ልምዷም በጊዜው 17 ዓመት ይጠጋል። ከእርሷ ቀጥሎ ያለው ከፍያለው አዘዘ ሲሆን የ600 ብር ተከፋይ ነበር። ከፍያለሁ ኃላ ላይ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባም የነበረ ነው።
እናንተ አንባቢያን ዝርዝሩን መመልከት ትችላላችሁ። በዚህ ዝርዝር ውስጥ ዕድሜ እና ብሄር የሁሉም የተጻፈ ሲሆን ግላዊ መረጃ በመሆኑ እኛ ፖስት ስናደርግ እንዳይታይ አድርገነዋል። እኛ እንደ ታሪክ ትዝታ ለመቀስቀስ ይህቺን ታክል ካልን ታሪኩ ላይ የነበራችሁ ደግሞ ትዝታችሁን እንድታካፍሉን ተጋብዛችኃል።
1 year ago
የሚድያ መሪ ሙሉጌታ ገሠሠ ከዚህ ዓለም ድካም አረፈ
#ethiopia | ተወዳጅ የሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ማዕከል የሚድያ ሰዎችን ታሪክ ይሰንዳል፡፡ በትናንትናው ዕለት ሕይወቱ ያለፈው ሙልጌታ ገሰሰ በሚድያው ዘርፍ አሻራ ካሳረፉት አንዱ ነበር፡፡ ዕዝራ እጅጉ እና ቤርሳቤህ ጌቴ የሕይወት ታሪኩን እንደሚከተለው ሰንደውታል።
ሙሉጌታ ገሰሰ ትውልዱ መቀሌ ላይ በ1951 ዓ.ም ነበር።
በፋና ውስጥ መሥራች ከሚባሉና በአመራርነት ፋናን በከፍታ ካራመዱ መካከል ግንባር ቀደሙ ነው። የፋና ሬድዮ መሥራች፣ የብሪፊንግ ባህል በሌሎች የሚድያ ተቋማትም ጭምር እንደ መልካም ተሞክሮ ከመወሰዱ በፊት በፋና ሬድዮ ላይ ሥራን በግልፅነት በጋራ የመገምገምና ለነገ የተሻለ ሆኖ መገኘት መሠረት የሚጥለውን ሥርአት በማስጀመር ፣ የተቋሙን መሪ ቃሎች በተለያዩ ጊዜያት ከ1987- 1997 የቆየውን መሪ ቃል በማስወጣትና ተቋሙን በይዘትም ሆነ በቴክኖሎጂ ለማዘመን ብልህ አመራርነቱን ያስመሰከረ ጠንካራ የሚድያ መሪ ነው።
በፋና 25ኛ አመት ምሥረታ ላይ በቀለማት የቴሌቪዥን መዝናኛ ላይ የስቱዲዮ እንግዳ ሆኖ በቀረበበት ወቅት ያነሳው አንዱ ሀሳብ የተቋሙ ሥራ ባህልን ይመለከታል።
እንደሚታወቀው ከበረሀ ጀምሮ የነበረ የሬድዮ ጣቢያ እንደመሆኑ ቀዳሚው የሥራ ሀይል በትግል ሜዳ ላይ የነበረው ነው። ታጋዩ በአኗኗሩ የሥራ ሰዓትም ሆነ ደሞዝ የሚያውቅ የንግግር ልምዱም ፊትለፊት ቁጣም ጭምር የተቀላቀለበት የሚመስል እና ሲወጣ ግን አብሮ ሻይ የሚጠጣ ቂምና በቀልን የማያውቅ የነበረ ሲሆን ከዚህ የሰው ሀይል ላይ ተጨማሪ ሆኖ የገባው ሲቪል ደግሞ ይሄንን ባህል ጨርሶ የማያውቅ በአስተዳደራዊ አሰራር የሚመራና መደበኛ የሥራ ሰዓትን የሚጠቀም ቁጭ ብሎ መነጋገር የሚባለውን ነገር የማያውቅ በመሆኑ ሁለት የተለያየ ባህልን በማጣመር ወደ አንድነት ማምጣት ይጠይቅ ነበር። በመሆኑም የጊዜው አመራሮች አስተዳደራዊ ማንዋልን በመዘርጋት ቤቱ መርህ እንዲኖረው ቢደረግም ግን ደግሞ ታጋዩ የለመደው የመነጋገር ባህል ግን ቀጣይ ስራን ለማስተካከል ጠቃሚ ነውና ይሄንን ለማስቀጠል የማለዳ ብሪፍ ተጀመረ። የሥራ ሰዓት በሚል በትግል ሜዳ የነበረው ሰው ከለመደው አኗኗር ውጪ እንዳይታሰር በማለትም ጋዜጠኛው የሰዓት ፊርማ ከሚቀመጥለት ይልቅ ይዞት የሚመጣው ጠቃሚ ሀሳብ ላይ ትኩረት ማድረጉ ተመረጠ፡፡ ስለዚህም ወጥቶ የሚቃርመውን ጠቃሚ ሀሳብ እያመጣ ቤቱን ለማሳደግ ሁሉም በየፊናው ይለፋ ነበር፡፡ ውጤቱም በአንድ ሰው ጥረት ብቻ ሳይሆን በሁሉም ድምር የመጣ ውጤት መሆኑን ያረጋግጣሉ።
ግዜው ላይ ጠንካራ የቦርድ አመራር መኖሩ ሌላው በጎ ነገር ሲሆን አዳዲስ የሰው ሀይል በመጨመር፣ የአሰራር ማኑዋሎችን በመስራት፣ ደካማና ጠንካራ ጎንን በመለየት ክፍተቱን ለመድፈን አብሮን ያለው የትኛው የህብረተሰብ ክፍል ነው የሚለውን ለማጥራት የጥናት ስራ በመሥራት አሰራሮችን ለማሻሻል ጥረት ተደርጓል ፡፡ይህም እርምጃውን እንዲጨምር ምክንያት ሆኖለት ነበር።
ሰው ላይ የተለየ ትኩረት ይሰጥ እንደነበር የተናገረው ሙልጌታ አንድ ሠራተኛ በሥነምግባር ምክንያት ሳባረር ቤተሰቡ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ሚስትን ወይም ልጅን አምጥተን እስከመቅጠር እና የቤተሰቡ ኑሮ እንዲቀጥል ማድረጋችን የዚሁ ማሳያ ነው ብሏል። በዚህ የቅጥር ሒደት የቤተሰቡ አባል ሙያው ስላለው ብቻ ሳይሆን ባለው አቅም ከፅዳት ጀምሮ በሚችለው እንዲሠራ ነው ሁኔታው የሚመቻችለት።
በፋና ውስጥ ሀሳብ ያለው ሰው ትልቅ ዋጋ ይሰጠው ነበር። ሁሉም በነፃነት የሚያስበውን እንዲያቀርብ ይበረታታል። እቅድም ከላይ ወደ ታች ሳይሆን ከታች ወደ ላይ ከጋዜጠኛው ወደ አመራሩ የሚቀርብ መሆኑ ጋዜጠኛው ሀሳቡን እንዲያንሸራሽር እድል ፈጥሮለታል። የሚሰሩ የነበሩት ዝግጅቶች በ3 መልኩ የተዋቀሩ ነበሩ ማለትም ኢንፎርማቲቭ፣ ኤዱኬሽን እና ኢንተርቴይመንት በሚል።
በዚህ መሠረት ህዝቡ ውስጥ የዘለቁ ትላልቅ ፎርማቶችን ይዞ መቅረብ ተችሏል። እነ ዳሰሳ፣ህዝቡ ምን ይላል እና በዜና ደግሞ በአለምነህ ይቀርብ የነበረው ጥበብ የታከለበት የግነት ዜና ተደማምሮ ፋናን ሊያገነው ችሏል። ፋና የሚለው በአንድ ቃል ሁለት ቋንቋን የሚገልፅ ሆኖ የቀረበው ከሰራተኛው በተዋጣ ሀሳብ ሲሆን ብሩክ ከበደ ይዞት የቀረበው ፋና የሚለው ቃል ብርሀንን እና መንገድን የሚገልፅ በመሆኑ አፅድቀነው የተቋሙ መጠሪያ ሊሆን በቅቷል በሚል ሙሉጌታ ጊዜውን አስታውሷል።
የፋናን ቴክኖሎጂ አቅሙ በሚደንቅ ፍጥነት እያደገ መምጣቱን ያስረዳው ሙሉጌታ በግዜው ጋዜጠኞች የጠዋት ዜና ለማቅረብ ለሊት 8 ሰዓት ቢሮ ገብተው መረጃዎችን ማፈላለግ ይጠበቅባቸው ነበር ያለው።
ፋና እራሱን በራሱ እየደጎመ የሚሰራ መሆኑንም በማንሳት በገቢ ማስገኛ ስራ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ 80 ሺህ ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሜጋ አሳታሚ ድርጅት ነበር የተበደሩት ከዛም በተለያየ ሁኔታ ስቴት ኦዲየንስ የሚሉትን የመድረክና ስፖንሰር የሚያስገኙ ስራዎች ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመሆን ሰርተው ተቋሙን በገንዘብ ለመደገፍ ችለዋል። እሩቅ እያሰበ የራሱን ህንፃ ገንብቶ አቅሙን አግዝፎ እንዲገኝም ይህ አሰራር መሰረት ጥሎለት አልፏል።
ፋና ትምህርት ቤት ነው ተብሎ ሲነገር ይሰማል ምክንያቱ ደግሞ በሙያም ምንም ልምድ ያልነበራቸው ሰዎች ገብተው ዕውቀታቸውን አካብተው የሚወጡበት ቤት በመሆኑ ነው። በየጊዜው የነበሩ አመራሮች ይሄንን በኩራት ይናገሩታል አቶ ሙልጌታ ደግሞ ሠራተኛው በእውቀትም እራሱን ማሳደግ ካልቻለና የትምህርት ደረጃውን ካላሳደገ እርከን በመከልከል ጫና ልንፈጥርበት እንዲማርም ልናበረታታው እንጥር ነበር ብለው ያስታውሳሉ።
አዳዲስ የሚገቡትን ደግሞ በጠንካራ የማጣራት ሥራ ጥራቱን የጠበቀ ሙያተኛ እንዲገኝ ይሠራ ነበር፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የመፃፍ ችሎታ ያላቸው የተለያዩ ሙያተኞች ለምሳሌ ኢኮኖሚስት የሆኑ ወይም የህግ ባለሙያዎች፣ የጤና ባለሙያና መሰል ሙያተኛን በመፈለግ በአንድ ጉዳይ ስፔሻላይዜድ ያደረጉ ጋዜጠኞች እንዲኖሩት ይሠራ ነበር።
ሙሉጌታ በትምህርት እራሱን በማሳደግ ከእንግሊዝ ሀገር ተምሮ ማስተርሱን ለመቀበል የበቃ ሲሆን በመሪነት ብቃቱ የሚያውቁት ሁሉ የሚመሰክሩለት መሪ ነበር። ከሚድያው አለም ወጥተው በኮንስትራክሽን አሶሴሽን ውስጥ በመሥራት ላይ ነበር። ሚድያዎች የሁሉንም ሀሳብ በሚዛናዊነት በአንድ መድረክ እያቀረቡ የማወያየትና ሀሳብ ገዢ ሆኖ እንዲወጣ መስራት ላይ ሊተጉ እንደሚገባቸው ሙሉጌታ በአፅንኦት መምከሩ የሚዘነጋ አይደለም፡፡
ሙሉጌታ ገሰሰ በወዳጆቹ አንደበት
ብሩክ ከበደ (የኤንቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ )
ሙሉጌታን ከፋና በፊት ነው የማውቀው። ጓደኛዬና ሚስጥረኛዬ የልብ ወዳጅ ገበና ከታች ነው ሙሉጌታ። ከአለቅነቱ በላይ ወዳጅነቱ ይበልጣል። የፋና ምሥረታ ፕሮጀክት ላይ በ1986 ዓ.ም ነበር የሚያገኘን። መስፍን ዓለማየሁ የሺጥላ ኮከብን የመሰሉ ደራሲዎች ጓደኞቹ ነበሩ። ዘከሪያ መሀመድ መስፍን አሸብርና እኔን ያገኘን ነበር። ሁለገብ፣ ተግባቢ፣ቤተሰባዊነትን መፍጠር የሚችል፣ ሁሉም ሰው ባለው አቅም ልክ መሥራት እንዲችል ዕድል የሚፈጥር፣ ተቋማዊ ባህልን መፍጠር የቻለ ሰው ነው ሙሉጌታ ማለት። እያደረ ሁሉ የሚሠራ ባለሙያ ነው። የሥራ ቦታው ቢሮው ብቻ አልነበረም፤ ተቋማዊ የእኔነት ስሜትን በመፍጠር የማይናጋ መሰረት የጣለውም በዚሁ ምክንያት ነው። የሰብአዊነት ስብእናውም ላቅ ያለ ነው። ፋና ሲመሰረት 24 ሰዓት የሚያሰራን ሰው ነው። ፋና የሚለውን ስም ሳወጣ ወዲያው ነው የቀለባት "እኔ እንኳን አላሰብኩትም" በሚል ነበር
የተቀበለኝ። እድል ይሰጣል እንድንፈጥር እንድናቅድ በእኔነት አቅማችንን እንድናወጣ ያደረገን ነው ሙሉጌታ። ወግ አጥባቂ ሰው ሳይሆን በተሳሳተ መንገድ ሰዎች የሚረዱት ነበሩ።
...በአለቃነቱ አብረውት የሚሠሩትን ያደንቃል ያበረታታል። በአጠገቡ ሆነው በአመለካከትም ሆነ በቅናት ለውድቀቱ የማይመለሱለት ሰዎች መኖራቸውን እያወቀም ቢሆን አብሮ የመኖር አቅም የነበረው ሰው መሆኑን አደንቃለሁ። እኔ በግሌ ከእርሱ ብዙ ተምሬያለሁ "ሰውን በአዎንታዊነት አሳትፈው" የሚለውን የሥራ መርሁን አደንቅለታለሁ ተምሬበታለሁም። ሙሉጌታ በባህሪውም አወንታዊ ነው።የሰዎችን ተሰጥዖ ማውጣትን ያውቅበታል፡፡የኢትዮጵያ ሚድያ ካጣቻቸው ሰዎች አንዱ ሙልጌታ ገሠሠ ነው፡፡
ዮሀንስ ገብረ መድህን
ሙሉጌታ ከበረሀ ሬድዮ ጣቢያው ጀምሮ እስከ ፋና ድረስ አለቃዬ ነበረ። በቀደመው ጊዜ ሙሉጌታ የኢህአዴግ ሬድዮ ውስጥ በ1982 ስገባ ከተቀበሉኝ መካከል አንዱ ነው። ሙሉጌታ በአጋርፋ እርሻ ኮሌጅ ሲሠራ እንደነበር አውቃለሁ። በመቀሌ ወህኒ ቤት ውስጥ ደግሞ ለእስር ተዳርጎ በአጋዚ ኦፕሬሽን ነበር የተፈታው። ሙሉጌታ ገሰሰ በበሀሪው አቀራራቢና ተግባቢ ሰው ነው። ከሚድያ ከወጣ በኋላ በራሱ የሥራ መስመር ውስጥ ገብቶ በንግድና በኢንደስትሪ ትርኢቶችን በኤግዝቢሽን ያካሂድ ነበር።
ኦሀድ ቤንያሚን
ሙሉጌታን የማውቀው በ1988 ሰላምና መቻቻል ኮንፍረንስ ሬድዮ ፋና ሲያዘጋጅ ነበር። በጣም ተግባቢ ቀጥተኛና ቀለል ያለ ስብዕና ያለው ሰው ነው። ፋና ስገባ ከእርሱ ጋር ተነጋግሬና ተደራድሬ ነው የገባሁት።እንደመሪ ከፍተኛ የስሜት ብልህነት ያለው፣ ጥሩ ልብ ያለው ሰው በመሆኑ በቁጣ እንኳን ቢናገረን የማንከፋበት፣ የማይታለፍ መስመር ያለው ብሎም በውሳኔ ሰጪነቱ የሚመሰከርለት መሪ ነው። ያኔ ፋና ሲመሰረት ሲቪሉንና ታጋዩ ሰውን በጋራ አዋህዶ በአንድ አይነት ባህል ሚዛን አስጠብቆ የቆየ ፣ ፋናን ማቆም የቻለ ጎበዝ መሪ ነበር።
ሙልጌታ በእውቀቱ በከተሜነት አስተሳሰቡ ነገሮችን የሚረዳበት መንገድና ፕሮፌሽናልን በማስቀደም ወደ ኋላ የሚሉትን በመግራት የሚታወቅ መሪ ነው። ሙሉጌታ ቢጋጭም እንኳን ማንም ቂም አይዝበትም ምክንያቱም ቁጣው ማንነትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን ሥራው ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ የሚሰጠው ትችት በመሆኑ የሚናገረው ሰው ራሱ የሙሉጌታ ንግግር ምክንያታዊ መሆኑን ስለሚረዳ ቅሬታ በመሀል ሳይፈጠር ነበር ሥራው የሚሰራው። ሙሉጌታ እጅግ በሳል ሰው ነው። ከማንኛውም ሰው ጋር ሚዛኑን ጠብቆ መኖር የሚችል ነው።
ሙሉጌታ ከባለቤቱ አኸዛ የሦስት ልጆች አባት ሲሆን 'ሚዘር' የተባለችው የመጀመሪያ ልጁ በሚወደው በቀደምት የህወሀት ታጋይ ስም ነው የሰየማት።
#ethiopia | ተወዳጅ የሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ማዕከል የሚድያ ሰዎችን ታሪክ ይሰንዳል፡፡ በትናንትናው ዕለት ሕይወቱ ያለፈው ሙልጌታ ገሰሰ በሚድያው ዘርፍ አሻራ ካሳረፉት አንዱ ነበር፡፡ ዕዝራ እጅጉ እና ቤርሳቤህ ጌቴ የሕይወት ታሪኩን እንደሚከተለው ሰንደውታል።
ሙሉጌታ ገሰሰ ትውልዱ መቀሌ ላይ በ1951 ዓ.ም ነበር።
በፋና ውስጥ መሥራች ከሚባሉና በአመራርነት ፋናን በከፍታ ካራመዱ መካከል ግንባር ቀደሙ ነው። የፋና ሬድዮ መሥራች፣ የብሪፊንግ ባህል በሌሎች የሚድያ ተቋማትም ጭምር እንደ መልካም ተሞክሮ ከመወሰዱ በፊት በፋና ሬድዮ ላይ ሥራን በግልፅነት በጋራ የመገምገምና ለነገ የተሻለ ሆኖ መገኘት መሠረት የሚጥለውን ሥርአት በማስጀመር ፣ የተቋሙን መሪ ቃሎች በተለያዩ ጊዜያት ከ1987- 1997 የቆየውን መሪ ቃል በማስወጣትና ተቋሙን በይዘትም ሆነ በቴክኖሎጂ ለማዘመን ብልህ አመራርነቱን ያስመሰከረ ጠንካራ የሚድያ መሪ ነው።
በፋና 25ኛ አመት ምሥረታ ላይ በቀለማት የቴሌቪዥን መዝናኛ ላይ የስቱዲዮ እንግዳ ሆኖ በቀረበበት ወቅት ያነሳው አንዱ ሀሳብ የተቋሙ ሥራ ባህልን ይመለከታል።
እንደሚታወቀው ከበረሀ ጀምሮ የነበረ የሬድዮ ጣቢያ እንደመሆኑ ቀዳሚው የሥራ ሀይል በትግል ሜዳ ላይ የነበረው ነው። ታጋዩ በአኗኗሩ የሥራ ሰዓትም ሆነ ደሞዝ የሚያውቅ የንግግር ልምዱም ፊትለፊት ቁጣም ጭምር የተቀላቀለበት የሚመስል እና ሲወጣ ግን አብሮ ሻይ የሚጠጣ ቂምና በቀልን የማያውቅ የነበረ ሲሆን ከዚህ የሰው ሀይል ላይ ተጨማሪ ሆኖ የገባው ሲቪል ደግሞ ይሄንን ባህል ጨርሶ የማያውቅ በአስተዳደራዊ አሰራር የሚመራና መደበኛ የሥራ ሰዓትን የሚጠቀም ቁጭ ብሎ መነጋገር የሚባለውን ነገር የማያውቅ በመሆኑ ሁለት የተለያየ ባህልን በማጣመር ወደ አንድነት ማምጣት ይጠይቅ ነበር። በመሆኑም የጊዜው አመራሮች አስተዳደራዊ ማንዋልን በመዘርጋት ቤቱ መርህ እንዲኖረው ቢደረግም ግን ደግሞ ታጋዩ የለመደው የመነጋገር ባህል ግን ቀጣይ ስራን ለማስተካከል ጠቃሚ ነውና ይሄንን ለማስቀጠል የማለዳ ብሪፍ ተጀመረ። የሥራ ሰዓት በሚል በትግል ሜዳ የነበረው ሰው ከለመደው አኗኗር ውጪ እንዳይታሰር በማለትም ጋዜጠኛው የሰዓት ፊርማ ከሚቀመጥለት ይልቅ ይዞት የሚመጣው ጠቃሚ ሀሳብ ላይ ትኩረት ማድረጉ ተመረጠ፡፡ ስለዚህም ወጥቶ የሚቃርመውን ጠቃሚ ሀሳብ እያመጣ ቤቱን ለማሳደግ ሁሉም በየፊናው ይለፋ ነበር፡፡ ውጤቱም በአንድ ሰው ጥረት ብቻ ሳይሆን በሁሉም ድምር የመጣ ውጤት መሆኑን ያረጋግጣሉ።
ግዜው ላይ ጠንካራ የቦርድ አመራር መኖሩ ሌላው በጎ ነገር ሲሆን አዳዲስ የሰው ሀይል በመጨመር፣ የአሰራር ማኑዋሎችን በመስራት፣ ደካማና ጠንካራ ጎንን በመለየት ክፍተቱን ለመድፈን አብሮን ያለው የትኛው የህብረተሰብ ክፍል ነው የሚለውን ለማጥራት የጥናት ስራ በመሥራት አሰራሮችን ለማሻሻል ጥረት ተደርጓል ፡፡ይህም እርምጃውን እንዲጨምር ምክንያት ሆኖለት ነበር።
ሰው ላይ የተለየ ትኩረት ይሰጥ እንደነበር የተናገረው ሙልጌታ አንድ ሠራተኛ በሥነምግባር ምክንያት ሳባረር ቤተሰቡ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ሚስትን ወይም ልጅን አምጥተን እስከመቅጠር እና የቤተሰቡ ኑሮ እንዲቀጥል ማድረጋችን የዚሁ ማሳያ ነው ብሏል። በዚህ የቅጥር ሒደት የቤተሰቡ አባል ሙያው ስላለው ብቻ ሳይሆን ባለው አቅም ከፅዳት ጀምሮ በሚችለው እንዲሠራ ነው ሁኔታው የሚመቻችለት።
በፋና ውስጥ ሀሳብ ያለው ሰው ትልቅ ዋጋ ይሰጠው ነበር። ሁሉም በነፃነት የሚያስበውን እንዲያቀርብ ይበረታታል። እቅድም ከላይ ወደ ታች ሳይሆን ከታች ወደ ላይ ከጋዜጠኛው ወደ አመራሩ የሚቀርብ መሆኑ ጋዜጠኛው ሀሳቡን እንዲያንሸራሽር እድል ፈጥሮለታል። የሚሰሩ የነበሩት ዝግጅቶች በ3 መልኩ የተዋቀሩ ነበሩ ማለትም ኢንፎርማቲቭ፣ ኤዱኬሽን እና ኢንተርቴይመንት በሚል።
በዚህ መሠረት ህዝቡ ውስጥ የዘለቁ ትላልቅ ፎርማቶችን ይዞ መቅረብ ተችሏል። እነ ዳሰሳ፣ህዝቡ ምን ይላል እና በዜና ደግሞ በአለምነህ ይቀርብ የነበረው ጥበብ የታከለበት የግነት ዜና ተደማምሮ ፋናን ሊያገነው ችሏል። ፋና የሚለው በአንድ ቃል ሁለት ቋንቋን የሚገልፅ ሆኖ የቀረበው ከሰራተኛው በተዋጣ ሀሳብ ሲሆን ብሩክ ከበደ ይዞት የቀረበው ፋና የሚለው ቃል ብርሀንን እና መንገድን የሚገልፅ በመሆኑ አፅድቀነው የተቋሙ መጠሪያ ሊሆን በቅቷል በሚል ሙሉጌታ ጊዜውን አስታውሷል።
የፋናን ቴክኖሎጂ አቅሙ በሚደንቅ ፍጥነት እያደገ መምጣቱን ያስረዳው ሙሉጌታ በግዜው ጋዜጠኞች የጠዋት ዜና ለማቅረብ ለሊት 8 ሰዓት ቢሮ ገብተው መረጃዎችን ማፈላለግ ይጠበቅባቸው ነበር ያለው።
ፋና እራሱን በራሱ እየደጎመ የሚሰራ መሆኑንም በማንሳት በገቢ ማስገኛ ስራ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ 80 ሺህ ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሜጋ አሳታሚ ድርጅት ነበር የተበደሩት ከዛም በተለያየ ሁኔታ ስቴት ኦዲየንስ የሚሉትን የመድረክና ስፖንሰር የሚያስገኙ ስራዎች ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመሆን ሰርተው ተቋሙን በገንዘብ ለመደገፍ ችለዋል። እሩቅ እያሰበ የራሱን ህንፃ ገንብቶ አቅሙን አግዝፎ እንዲገኝም ይህ አሰራር መሰረት ጥሎለት አልፏል።
ፋና ትምህርት ቤት ነው ተብሎ ሲነገር ይሰማል ምክንያቱ ደግሞ በሙያም ምንም ልምድ ያልነበራቸው ሰዎች ገብተው ዕውቀታቸውን አካብተው የሚወጡበት ቤት በመሆኑ ነው። በየጊዜው የነበሩ አመራሮች ይሄንን በኩራት ይናገሩታል አቶ ሙልጌታ ደግሞ ሠራተኛው በእውቀትም እራሱን ማሳደግ ካልቻለና የትምህርት ደረጃውን ካላሳደገ እርከን በመከልከል ጫና ልንፈጥርበት እንዲማርም ልናበረታታው እንጥር ነበር ብለው ያስታውሳሉ።
አዳዲስ የሚገቡትን ደግሞ በጠንካራ የማጣራት ሥራ ጥራቱን የጠበቀ ሙያተኛ እንዲገኝ ይሠራ ነበር፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የመፃፍ ችሎታ ያላቸው የተለያዩ ሙያተኞች ለምሳሌ ኢኮኖሚስት የሆኑ ወይም የህግ ባለሙያዎች፣ የጤና ባለሙያና መሰል ሙያተኛን በመፈለግ በአንድ ጉዳይ ስፔሻላይዜድ ያደረጉ ጋዜጠኞች እንዲኖሩት ይሠራ ነበር።
ሙሉጌታ በትምህርት እራሱን በማሳደግ ከእንግሊዝ ሀገር ተምሮ ማስተርሱን ለመቀበል የበቃ ሲሆን በመሪነት ብቃቱ የሚያውቁት ሁሉ የሚመሰክሩለት መሪ ነበር። ከሚድያው አለም ወጥተው በኮንስትራክሽን አሶሴሽን ውስጥ በመሥራት ላይ ነበር። ሚድያዎች የሁሉንም ሀሳብ በሚዛናዊነት በአንድ መድረክ እያቀረቡ የማወያየትና ሀሳብ ገዢ ሆኖ እንዲወጣ መስራት ላይ ሊተጉ እንደሚገባቸው ሙሉጌታ በአፅንኦት መምከሩ የሚዘነጋ አይደለም፡፡
ሙሉጌታ ገሰሰ በወዳጆቹ አንደበት
ብሩክ ከበደ (የኤንቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ )
ሙሉጌታን ከፋና በፊት ነው የማውቀው። ጓደኛዬና ሚስጥረኛዬ የልብ ወዳጅ ገበና ከታች ነው ሙሉጌታ። ከአለቅነቱ በላይ ወዳጅነቱ ይበልጣል። የፋና ምሥረታ ፕሮጀክት ላይ በ1986 ዓ.ም ነበር የሚያገኘን። መስፍን ዓለማየሁ የሺጥላ ኮከብን የመሰሉ ደራሲዎች ጓደኞቹ ነበሩ። ዘከሪያ መሀመድ መስፍን አሸብርና እኔን ያገኘን ነበር። ሁለገብ፣ ተግባቢ፣ቤተሰባዊነትን መፍጠር የሚችል፣ ሁሉም ሰው ባለው አቅም ልክ መሥራት እንዲችል ዕድል የሚፈጥር፣ ተቋማዊ ባህልን መፍጠር የቻለ ሰው ነው ሙሉጌታ ማለት። እያደረ ሁሉ የሚሠራ ባለሙያ ነው። የሥራ ቦታው ቢሮው ብቻ አልነበረም፤ ተቋማዊ የእኔነት ስሜትን በመፍጠር የማይናጋ መሰረት የጣለውም በዚሁ ምክንያት ነው። የሰብአዊነት ስብእናውም ላቅ ያለ ነው። ፋና ሲመሰረት 24 ሰዓት የሚያሰራን ሰው ነው። ፋና የሚለውን ስም ሳወጣ ወዲያው ነው የቀለባት "እኔ እንኳን አላሰብኩትም" በሚል ነበር
የተቀበለኝ። እድል ይሰጣል እንድንፈጥር እንድናቅድ በእኔነት አቅማችንን እንድናወጣ ያደረገን ነው ሙሉጌታ። ወግ አጥባቂ ሰው ሳይሆን በተሳሳተ መንገድ ሰዎች የሚረዱት ነበሩ።
...በአለቃነቱ አብረውት የሚሠሩትን ያደንቃል ያበረታታል። በአጠገቡ ሆነው በአመለካከትም ሆነ በቅናት ለውድቀቱ የማይመለሱለት ሰዎች መኖራቸውን እያወቀም ቢሆን አብሮ የመኖር አቅም የነበረው ሰው መሆኑን አደንቃለሁ። እኔ በግሌ ከእርሱ ብዙ ተምሬያለሁ "ሰውን በአዎንታዊነት አሳትፈው" የሚለውን የሥራ መርሁን አደንቅለታለሁ ተምሬበታለሁም። ሙሉጌታ በባህሪውም አወንታዊ ነው።የሰዎችን ተሰጥዖ ማውጣትን ያውቅበታል፡፡የኢትዮጵያ ሚድያ ካጣቻቸው ሰዎች አንዱ ሙልጌታ ገሠሠ ነው፡፡
ዮሀንስ ገብረ መድህን
ሙሉጌታ ከበረሀ ሬድዮ ጣቢያው ጀምሮ እስከ ፋና ድረስ አለቃዬ ነበረ። በቀደመው ጊዜ ሙሉጌታ የኢህአዴግ ሬድዮ ውስጥ በ1982 ስገባ ከተቀበሉኝ መካከል አንዱ ነው። ሙሉጌታ በአጋርፋ እርሻ ኮሌጅ ሲሠራ እንደነበር አውቃለሁ። በመቀሌ ወህኒ ቤት ውስጥ ደግሞ ለእስር ተዳርጎ በአጋዚ ኦፕሬሽን ነበር የተፈታው። ሙሉጌታ ገሰሰ በበሀሪው አቀራራቢና ተግባቢ ሰው ነው። ከሚድያ ከወጣ በኋላ በራሱ የሥራ መስመር ውስጥ ገብቶ በንግድና በኢንደስትሪ ትርኢቶችን በኤግዝቢሽን ያካሂድ ነበር።
ኦሀድ ቤንያሚን
ሙሉጌታን የማውቀው በ1988 ሰላምና መቻቻል ኮንፍረንስ ሬድዮ ፋና ሲያዘጋጅ ነበር። በጣም ተግባቢ ቀጥተኛና ቀለል ያለ ስብዕና ያለው ሰው ነው። ፋና ስገባ ከእርሱ ጋር ተነጋግሬና ተደራድሬ ነው የገባሁት።እንደመሪ ከፍተኛ የስሜት ብልህነት ያለው፣ ጥሩ ልብ ያለው ሰው በመሆኑ በቁጣ እንኳን ቢናገረን የማንከፋበት፣ የማይታለፍ መስመር ያለው ብሎም በውሳኔ ሰጪነቱ የሚመሰከርለት መሪ ነው። ያኔ ፋና ሲመሰረት ሲቪሉንና ታጋዩ ሰውን በጋራ አዋህዶ በአንድ አይነት ባህል ሚዛን አስጠብቆ የቆየ ፣ ፋናን ማቆም የቻለ ጎበዝ መሪ ነበር።
ሙልጌታ በእውቀቱ በከተሜነት አስተሳሰቡ ነገሮችን የሚረዳበት መንገድና ፕሮፌሽናልን በማስቀደም ወደ ኋላ የሚሉትን በመግራት የሚታወቅ መሪ ነው። ሙሉጌታ ቢጋጭም እንኳን ማንም ቂም አይዝበትም ምክንያቱም ቁጣው ማንነትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን ሥራው ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ የሚሰጠው ትችት በመሆኑ የሚናገረው ሰው ራሱ የሙሉጌታ ንግግር ምክንያታዊ መሆኑን ስለሚረዳ ቅሬታ በመሀል ሳይፈጠር ነበር ሥራው የሚሰራው። ሙሉጌታ እጅግ በሳል ሰው ነው። ከማንኛውም ሰው ጋር ሚዛኑን ጠብቆ መኖር የሚችል ነው።
ሙሉጌታ ከባለቤቱ አኸዛ የሦስት ልጆች አባት ሲሆን 'ሚዘር' የተባለችው የመጀመሪያ ልጁ በሚወደው በቀደምት የህወሀት ታጋይ ስም ነው የሰየማት።
1 year ago
የ80 ዓመቱ ዩዌሪ ሙሴቬኒ፤ በመጪው ዓመት ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዕጩ ሆነው ቀረቡ
#ethiopia | የ80 ዓመቱ ዩዌሪ ሙሴቬኒ፤ በመጪው ዓመት ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የገዢው ፓርቲ ዕጩ ሆነው በመመረጥ፤ 40 ዓመት ገደማ የቆዩበት ስልጣን ማስቀጠል የሚችሉበትን መንገድ አመቻችተዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ሙሰቬኒ እጩ ሆነው ከተመረጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር ለምርጫ እንዲቀርቡ ለተደረገላቸው ጥሪ ምላሽ መስጠታቸውን ገልጸዋል።
ከተመረጡም የኡጋንዳን ወደ "ከፍተኛ መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር" እንድትሆን የማድረግ ተልዕኮአቸውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።
የሙሴቬኒ ተቺዎች፤ ፕሬዝዳንቱ እ.አ.አ በ1986 የአማጺ ቡድን መሪ ሆነው የሀገሪቱን ሥልጣን ከተቆናጠጡበት ጊዜ አንስቶ ሀገሪቱን በአምባገነንነት ሲገዙ መቆየታቸውን ያነሳሉ።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ጊዜ ጀምሮ በተደረጉት ምርጫዎች ሁሉ አሸንፈዋል።
በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ለማድረግም ለፕሬዝዳንትነት በሚወዳደሩ እጩዎች ላይ የተቀመጡት የዕድሜ እና የሥልጣን ዘመን ገደቦችን ለማስወገድ ሲባልም የሀገሪቱ ህገ መንግሥት ሁለት ጊዜ ተሻሽሏል።
በሚቀጥለው ዓመት ጥር በሚካሄደው ምርጫ የሙሴቬኒ ዋና ተፎካካሪ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ከፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝነት ወደ ፖለቲከኛነት የተለወጠው ቦቢ ዋይን ነው።
ዋይን፤ 'ናሽናል ዩኒቲ ፕላትፎርም' የተሰኘው ፓርቲው በእጩነት እንዲቀርብ የሚመርጠው ከሆነ ከሙሴቬኒ ጋር እንደሚፎካከር በሚያዝያ ወር ለቢቢሲ ተናግሮ ነበር። #ethiofm
#ethiopia | የ80 ዓመቱ ዩዌሪ ሙሴቬኒ፤ በመጪው ዓመት ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የገዢው ፓርቲ ዕጩ ሆነው በመመረጥ፤ 40 ዓመት ገደማ የቆዩበት ስልጣን ማስቀጠል የሚችሉበትን መንገድ አመቻችተዋል፡፡
ፕሬዝዳንት ሙሰቬኒ እጩ ሆነው ከተመረጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር ለምርጫ እንዲቀርቡ ለተደረገላቸው ጥሪ ምላሽ መስጠታቸውን ገልጸዋል።
ከተመረጡም የኡጋንዳን ወደ "ከፍተኛ መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር" እንድትሆን የማድረግ ተልዕኮአቸውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።
የሙሴቬኒ ተቺዎች፤ ፕሬዝዳንቱ እ.አ.አ በ1986 የአማጺ ቡድን መሪ ሆነው የሀገሪቱን ሥልጣን ከተቆናጠጡበት ጊዜ አንስቶ ሀገሪቱን በአምባገነንነት ሲገዙ መቆየታቸውን ያነሳሉ።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ጊዜ ጀምሮ በተደረጉት ምርጫዎች ሁሉ አሸንፈዋል።
በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ለማድረግም ለፕሬዝዳንትነት በሚወዳደሩ እጩዎች ላይ የተቀመጡት የዕድሜ እና የሥልጣን ዘመን ገደቦችን ለማስወገድ ሲባልም የሀገሪቱ ህገ መንግሥት ሁለት ጊዜ ተሻሽሏል።
በሚቀጥለው ዓመት ጥር በሚካሄደው ምርጫ የሙሴቬኒ ዋና ተፎካካሪ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ከፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝነት ወደ ፖለቲከኛነት የተለወጠው ቦቢ ዋይን ነው።
ዋይን፤ 'ናሽናል ዩኒቲ ፕላትፎርም' የተሰኘው ፓርቲው በእጩነት እንዲቀርብ የሚመርጠው ከሆነ ከሙሴቬኒ ጋር እንደሚፎካከር በሚያዝያ ወር ለቢቢሲ ተናግሮ ነበር። #ethiofm
Comments