27 ሚስቶች በአንድ ቀን ያገባው ሙዚቀኛ
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ በሙዚቃ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
የአፍሮ ቢት ፈጣሪ ፌላ ኩቲ በፈረንጆቹ በ1978 በአንድ ቀን ውስጥ 27 ሴቶችን ማግባቱ በሙዚቃ ከአስገራሚ ታሪኮች አንዱ ነው።
በወቅቱ የየናይጄሪያ ወታደራዊ መንግስት የፌላን መኖሪያ በወረረበት ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴት ድምፃውያን እና ዳንሰኞች "ሴተኛ አዳሪዎች " በማለት ያዋርዷቸው ነበር።
ፌላ እነዚህን ሴቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ክብርና "የሚስትነት" ማዕረግ እንዲኖራቸው ነው ያገባኋቸው ብሏል።
ፌላ በአንድ ሆቴል ውስጥ 12 የባህላዊ እምነት ካህናትን በመጥራት ሰርጉን አከናወነ።
27 ሴቶችም በመፈረም ሚስት መሆናቸውን ተስማሙ።
"ጋብቻ ቅናትን እና የባለቤትነት ስሜትን ስለሚፈጥር፣ ማንም ወንድ በሴት ላይ ስልጣን ሊኖረው አይገባም" በሚል በ1986 ፌላ ሁሉንም ሚስቶቹን በአንድ ጊዜ ፈትቷቸዋል።
7 months ago