10 days ago
Yederaw Support:
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
10 days ago
መላው የአፍሪካ ወንድም እህቶቻችን እንኳን ለአፍሪካ ቀን አደረሳችሁ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia