3 hours ago
ከተፈጥሮ ጥበቃ እስከ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
11 hours ago
የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች መቋቋም ስጋት የሕክምናው ዘርፍ ፈተና
#ethiopia | በተለያዩ የመድኃኒት መሸጫ ፋርማሲዎች፣ በሙያ ማህበራት፣ በጤና ተቋማትና በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ሰሞኑን ስለ ፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች መቋቋም ወይም Antimicrobial Resistance (AMR) ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መልዕክቶች ሲስተላለፉ ቆይተዋል።
ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ትኩረት ሊሰጠው የቻለው በየዓመቱ የሚታሰበውን ዓለም አቀፍ የባለሙያዎችና የህዝብ ንቅናቄ መድረክን ተከትሎ ነው።
የመድኃኒት መቋቋም የሚባለው ክስተት ባክቴሪያዎች፣ ፈንገሶች፣ ቫይረሶችና መሰል ጥቃቅን ተህዋሲያን እነሱን ለማጥፋት የሚታዘዙ መድኃኒቶችን የመላመድና የመቋቋም አቅም ሲያዳብሩ የሚፈጠር የጤና እክል ነው።
ይህ ሁኔታ ቀደም ሲል በቀላሉ መፈወስ የሚችሉ የጤና ችግሮችን ውስብስብ ከማድረጉም በላይ ለተጨማሪ የሕክምና ወጪና ለከፋ የህይወት መጥፋት አደጋ የሚያጋልጥ መሆኑ ይነገራል።
ችግሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ቢገኝም አሁንም ድረስ ከብዙሃኑ ህብረተሰብ ተገቢውን ትኩረት አላገኘም።
በተለይም አንቲባዮቲክስ ወይም የፀረ-ባክቴሪያ መድኃኒቶችን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ በራስ ፍቃድ መውሰድ፣ የተጀመረን የሕክምና ጊዜ አጠናቆ አለመጨረስና መድኃኒቶችን ያለአግባብ መጠቀም ለችግሩ መባባስ ዋነኛ መንስኤዎች ሆነዋል።
የዘርፉ ባለሙያዎች ይህንን የጤና ስጋት ዝምተኛው ወይም ቀዝቃዛው ሱናሚ ሲሉ ይጠሩታል።
እንደ ድንገተኛ ወረርሽኝ በአንድ ጊዜ ህዝብን ባያጠቃም በሂደት ግን በዝግታ እየተስፋፋ የዘመናዊ ሕክምና ስኬቶችንና መሠረቶችን ትልቅ አደጋ ላይ እየጣለ ይገኛል።
ስለሆነም መድኃኒቶችን በከፍተኛ ኃላፊነት መጠቀም፣ የሕክምና ባለሙያዎችን ምክር በአግባቡ መተግበርና ህብረተሰቡን ማስተማር የሁሉንም አካላት ርብርብ ይጠይቃል።
ዛሬ የምናሳየው ጥንቃቄና የምንወስደው እርምጃ ወደፊት ውጤታማና ፈዋሽ መድኃኒቶች እንዲኖሩን ለማድረግ ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
ሃና ልካስ
#amr #antimicrobialresistance #healthnews #publichealth #medicine #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የመድኃኒት መሸጫ ፋርማሲዎች፣ በሙያ ማህበራት፣ በጤና ተቋማትና በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ሰሞኑን ስለ ፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች መቋቋም ወይም Antimicrobial Resistance (AMR) ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መልዕክቶች ሲስተላለፉ ቆይተዋል።
ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ትኩረት ሊሰጠው የቻለው በየዓመቱ የሚታሰበውን ዓለም አቀፍ የባለሙያዎችና የህዝብ ንቅናቄ መድረክን ተከትሎ ነው።
የመድኃኒት መቋቋም የሚባለው ክስተት ባክቴሪያዎች፣ ፈንገሶች፣ ቫይረሶችና መሰል ጥቃቅን ተህዋሲያን እነሱን ለማጥፋት የሚታዘዙ መድኃኒቶችን የመላመድና የመቋቋም አቅም ሲያዳብሩ የሚፈጠር የጤና እክል ነው።
ይህ ሁኔታ ቀደም ሲል በቀላሉ መፈወስ የሚችሉ የጤና ችግሮችን ውስብስብ ከማድረጉም በላይ ለተጨማሪ የሕክምና ወጪና ለከፋ የህይወት መጥፋት አደጋ የሚያጋልጥ መሆኑ ይነገራል።
ችግሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ቢገኝም አሁንም ድረስ ከብዙሃኑ ህብረተሰብ ተገቢውን ትኩረት አላገኘም።
በተለይም አንቲባዮቲክስ ወይም የፀረ-ባክቴሪያ መድኃኒቶችን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ በራስ ፍቃድ መውሰድ፣ የተጀመረን የሕክምና ጊዜ አጠናቆ አለመጨረስና መድኃኒቶችን ያለአግባብ መጠቀም ለችግሩ መባባስ ዋነኛ መንስኤዎች ሆነዋል።
የዘርፉ ባለሙያዎች ይህንን የጤና ስጋት ዝምተኛው ወይም ቀዝቃዛው ሱናሚ ሲሉ ይጠሩታል።
እንደ ድንገተኛ ወረርሽኝ በአንድ ጊዜ ህዝብን ባያጠቃም በሂደት ግን በዝግታ እየተስፋፋ የዘመናዊ ሕክምና ስኬቶችንና መሠረቶችን ትልቅ አደጋ ላይ እየጣለ ይገኛል።
ስለሆነም መድኃኒቶችን በከፍተኛ ኃላፊነት መጠቀም፣ የሕክምና ባለሙያዎችን ምክር በአግባቡ መተግበርና ህብረተሰቡን ማስተማር የሁሉንም አካላት ርብርብ ይጠይቃል።
ዛሬ የምናሳየው ጥንቃቄና የምንወስደው እርምጃ ወደፊት ውጤታማና ፈዋሽ መድኃኒቶች እንዲኖሩን ለማድረግ ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
ሃና ልካስ
#amr #antimicrobialresistance #healthnews #publichealth #medicine #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 day ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ እና አካባቢቸው፣
👉ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30
👉ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ቶልቻ፣ ሰንጎታ፣ ገፋርሳ ሰብስቴሽን እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30
👉በአዳማ አዳማ ሆስፒታል፣ ፖስታ ቤት አካባቢ፣ ሁሩታ ከተማ፣ ሰኞ ገብያ እና አካባቢያቸው ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡30
👉በመቋሌ ኢትዮ-ሸዊት ብረት ስራ እና አካባቢዎቻው የኃይል አቅርቦት ይቋረጠል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ እና አካባቢቸው፣
👉ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30
👉ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ቶልቻ፣ ሰንጎታ፣ ገፋርሳ ሰብስቴሽን እና አካባቢቸው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30
👉በአዳማ አዳማ ሆስፒታል፣ ፖስታ ቤት አካባቢ፣ ሁሩታ ከተማ፣ ሰኞ ገብያ እና አካባቢያቸው ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡30
👉በመቋሌ ኢትዮ-ሸዊት ብረት ስራ እና አካባቢዎቻው የኃይል አቅርቦት ይቋረጠል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
አዲስ አበባና ሸገር
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ ፣ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ እና አካባቢቸው፣
👉 አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ ጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት አካባቢ፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ገብርኤል፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ እና አካባቢቸው፣
👉 ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል ፣ ራሺያ ካምፕ፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ቀራኒዮ አካባቢ፣ ሳሚ ካፌ፣ ታቦት ማደሪያ፣ 3 ቁጥር ማዞሪያ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና አካባቢቸው፣
👉 አየር ጤና፣ ናትራን፣ ለማ ነገዎ ሰፈር፣ አየር ጤና ሞቢል ጋዝ፣ ግራር ኮንዶሚኒየም፣ ረጲ ሳሙና ፋብሪካ፣ አጊማስ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልህቀት ማዕከል፣ አትሌቶች መንደር፣ ሚዛን ሹፉኔ፣ ኮካ ሰብስቴሽን አካባቢ፣ ሱሉልታ በከፊል፣ አካኮ እና አካባቢቸው፣
👉 አቃቂ ቄራ፣ 6 ወፍጮ፣ ንግድ ባንክ አካባቢ፣ መንህስት ት/ቤት አካባቢ፣ ተኩሼ እንጨት ቤት፣ መድኃኒዓለም ቤተክርስትያን አካባቢ፣ስ ልጤ ሰፈር መውጫ፣ ፋኑኤል ቤ/ክ፣ አጃንባ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢቸው፣
👉 ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረ ፅጌ ቆዳ ፋብሪካ እና አካባቢው፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣ ቀይ አፈር ባጃጅ ተራ አካባቢ፣ ጀሞ-1 ኮንዶሚኒየም፣ ለቡ መድኃኒዓለም፣ ጀሞ ሞል፣ ለቡ ሙዚቃ ሰፈር እና አካባቢቸው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉 መቀሌ - አብርሃ ካስትል፣ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ፣ ማጂክ ስኩል፣ ደብረዳሞ፣ ሰማዕታት ሀውልት፣ ዲደብሊው ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ ጅብሩክ፣ እንደማርያም ጉግሳ አካባቢ፣ መቀሌ ሆስፒታል፣ ቀበሌ 14፣15፣16ና 17፣ አይናለም አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 12፡00 – 6፡43
👉ሽሬ - ክሳደገባ፣ እንዳባጉና፣ ዛና፣ ምይሃንሴ፣ ደደቢት፣ ማይሊ፣ ሽራሮ፣ አዲሀገረይ፣ አዲነብሬድ፣ አዲዳእሮ፣ ማይፀብሪ፣ አዲአርካይ፣ አዲገብሩ እና አካባያቸው ላይ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
አዲስ አበባና ሸገር
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ ፣ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ እና አካባቢቸው፣
👉 አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ ጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት አካባቢ፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ገብርኤል፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ እና አካባቢቸው፣
👉 ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል ፣ ራሺያ ካምፕ፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ቀራኒዮ አካባቢ፣ ሳሚ ካፌ፣ ታቦት ማደሪያ፣ 3 ቁጥር ማዞሪያ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና አካባቢቸው፣
👉 አየር ጤና፣ ናትራን፣ ለማ ነገዎ ሰፈር፣ አየር ጤና ሞቢል ጋዝ፣ ግራር ኮንዶሚኒየም፣ ረጲ ሳሙና ፋብሪካ፣ አጊማስ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልህቀት ማዕከል፣ አትሌቶች መንደር፣ ሚዛን ሹፉኔ፣ ኮካ ሰብስቴሽን አካባቢ፣ ሱሉልታ በከፊል፣ አካኮ እና አካባቢቸው፣
👉 አቃቂ ቄራ፣ 6 ወፍጮ፣ ንግድ ባንክ አካባቢ፣ መንህስት ት/ቤት አካባቢ፣ ተኩሼ እንጨት ቤት፣ መድኃኒዓለም ቤተክርስትያን አካባቢ፣ስ ልጤ ሰፈር መውጫ፣ ፋኑኤል ቤ/ክ፣ አጃንባ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢቸው፣
👉 ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረ ፅጌ ቆዳ ፋብሪካ እና አካባቢው፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣ ቀይ አፈር ባጃጅ ተራ አካባቢ፣ ጀሞ-1 ኮንዶሚኒየም፣ ለቡ መድኃኒዓለም፣ ጀሞ ሞል፣ ለቡ ሙዚቃ ሰፈር እና አካባቢቸው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉 መቀሌ - አብርሃ ካስትል፣ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ፣ ማጂክ ስኩል፣ ደብረዳሞ፣ ሰማዕታት ሀውልት፣ ዲደብሊው ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ ጅብሩክ፣ እንደማርያም ጉግሳ አካባቢ፣ መቀሌ ሆስፒታል፣ ቀበሌ 14፣15፣16ና 17፣ አይናለም አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 12፡00 – 6፡43
👉ሽሬ - ክሳደገባ፣ እንዳባጉና፣ ዛና፣ ምይሃንሴ፣ ደደቢት፣ ማይሊ፣ ሽራሮ፣ አዲሀገረይ፣ አዲነብሬድ፣ አዲዳእሮ፣ ማይፀብሪ፣ አዲአርካይ፣ አዲገብሩ እና አካባያቸው ላይ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
5 days ago
ከኢኮኖሚ ዋስትና እስከ ቀጣናዊ ተሰሚነት፦ የባሕር በር ፍላጎት እና የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
Sponsored by
Surafel
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለበርካታ አሥርት ዓመታት የውጭ ባለሙያዎች በአፍሪካ ቀንድ ለሚታዩት ዘርፈ ብዙ ችግሮች የተለያዩ መፍትሔዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። አንዳንዶች ዴሞክራሲን፣ ሌሎች ደግሞ ፀጥታን እንደ ዋነኛ መፍትሔ ሲያነሱ፣ ጥቂቶች ደግሞ በቅንጦት ሆቴሎች ውስጥ ስለ ድህነት መወያየትን ይመርጣሉ። ይሁን እንጂ፣ የቀጣናው እጅግ አሳሳቢ እና ሥር የሰደደ ችግር ከዚህ የተለየ ነው። ይኸውም ገንዘብን፣ በተለይም ወጣቱን የሰው ኃይል ወደ ሥራ ሊያስገባ የሚችል ጠንካራ የባንክ እና የፋይናንስ ሥርዓት አለመኖር ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ ሁሉም ሰው መሬት ለማረስ ጓጉቶ፣ ነገር ግን ብቸኛዋ አካፋ በተቆለፈ ሣጥን ውስጥ ሆና ቁልፉ እንደጠፋበት መንደር ይመስላል። ቀጣናው በሰው ኃይል፣ በፈጠራ መንፈስ እና በወጣቶች ምኞት የዳበረ ቢሆንም፣ እነዚህን ሀሳቦች ወደ ተጨባጭ የሥራ ዕድል እና የቢዝነስ ተቋማት ሊቀይር የሚችል በቂ የፋይናንስ ሥርዓት ይጎድለዋል።
ይህንን ችግር በተጨባጭ ለመረዳት፣ በሞቃዲሾ፣ ቦረማ፣ አስመራ፣ ሀርጌሳ ወይም ጅቡቲ ከተማ የሚገኝን አንድ ወጣት የቢዝነስ ፈጣሪ ማየት በቂ ነው። ይህ ወጣት ፋብሪካ፣ የትራንስፖርት ድርጅት፣ የሶፍትዌር ኩባንያ ወይም ዘመናዊ እርሻ ለመክፈት ሀሳብ ይዞ ወደ ባንክ ሲያመራ፣ የባንክ ባለሙያዎች በጥርጣሬ ዓይን ይመለከቱታል። ውሎ አድሮም የብድር ጥያቄው ውድቅ ይደረጋል፣ ወይም ማለቂያ በሌለው ቢሮክራሲ ይንዛዛል፤ አልፎ ተርፎም እርዳታ ከጠየቀው የፋይናንስ ተቋም የቢዝነስ ሀሳቡ ሊሰረቅበት ይችላል።
የዚህ የተበላሸ አሰራር ውጤት ደግሞ ግልጽ ነው። ንግዶች አያድጉም፣ ፋብሪካዎች አይገነቡም፣ ኢንቨስትመንት ይዳከማል፣ እንዲሁም የሥራ ዕድል አይፈጠርም። በዚህ መሀል፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች በየዓመቱ ወደ ሥራ ገበያው ሲቀላቀሉ፣ የሚጠብቃቸው የተዘጋ በር እና ባዶ ተስፋ በመሆኑ፣ ለስደት፣ ለወንጀል፣ ለሽብር ቡድኖች እና ለፖለቲካ ቀውሶች ይጋለጣሉ።
"መንደሩ ያላቀፈው ልጅ የመንደሩን ሙቀት ለማግኘት ሲል መንደሩን ያቃጥለዋል" እንደሚባለው አፍሪካዊ አባባል፣ ሥራ አጥነት የኢኮኖሚ ችግር ብቻ ሳይሆን የጸጥታ ችግርም ነው። ወጣትነት እና ስራ አጥነት ሲገናኙ ለጽንፈኝነት፣ ለወንጀል እና ለፖለቲካ መጠቀሚያነት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራሉ።
መንግሥታት ብዙውን ጊዜ የችግሩን መንስኤ ከመፍታት ይልቅ በምልክቶቹ ላይ ብቻ ያተኩራሉ። የጸጥታ በጀትን ይጨምራሉ፣ ኮሚሽኖችን ያቋቁማሉ፣ ስብሰባዎችን ያዘጋጃሉ፣ እንዲሁም መግለጫዎችን ያወጣሉ። ይህ ግን የሚያፈሰውን ጣሪያ ትቶ ወለሉን ደጋግሞ እንደማጽዳት ይቆጠራል። አፍሪካ ቀንድ የሥራ ተነሳሽነት እጥረት የለበትም። ዜጎቹ ታታሪ እና ድንበር ተሻግረው የሚነግዱ ናቸው። የጎደለው ነገር ቢኖር ምኞትን ከእውን የሚያገናኝ የፋይናንስ ድልድይ ብቻ ነው። የፋይናንስ አቅርቦት በሌለበት ሁኔታ አምራች ኢንቨስትመንት ታፍኖ ይቀራል፣ የኢኮኖሚ ስብጥር ይዳከማል፣ የሥራ ዕድል ፈጠራም ከህዝብ ቁጥር እድገት ጋር ሊመጣጠን አይችልም።
የባንክ ሥርዓትን ማሻሻል ብቻውን ሁሉንም የፖለቲካ ችግር ይፈታል ባይባልም፣ ንጹህ እና ጠንካራ የፋይናንስ ሥርዓት ግን ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ሰፊ ዕድሎችን ሊፈጥር ይችላል። ሰላም እና መረጋጋት በፓርላማ፣ በጦር ሠፈር ወይም በሰላም ጉባኤዎች ብቻ ሳይሆን በባንኮች፣ በብድር ተቋማት እና በፋይናንስ ገበያዎችም ጭምር ይገነባል። ሥራ ያለው ወጣት ከማንኛውም ሚሊሻ ይልቅ ወደ ልማት የማዘንበል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ስለሆነም የቀጣናው የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በፖለቲካዊ መግለጫዎች ሳይሆን፣ አንድ ወጣት አዋጭ ሀሳብ ይዞ ወደ ባንክ ሲሄድ ከባዶ ምክር ይልቅ የገንዘብ ድጋፍ ይዞ መውጣት ሲችል ነው። ታሪክ እንደሚያስረዳው፣ ከማንኛውም የፖለቲካ ንግግር እና የልማት መፈክር ይልቅ፣ የኢኮኖሚ ብልጽግና እና የፋይናንስ ተደራሽነት እጅግ የተሻለ ሰላም አስከባሪ ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ ሁሉም ሰው መሬት ለማረስ ጓጉቶ፣ ነገር ግን ብቸኛዋ አካፋ በተቆለፈ ሣጥን ውስጥ ሆና ቁልፉ እንደጠፋበት መንደር ይመስላል። ቀጣናው በሰው ኃይል፣ በፈጠራ መንፈስ እና በወጣቶች ምኞት የዳበረ ቢሆንም፣ እነዚህን ሀሳቦች ወደ ተጨባጭ የሥራ ዕድል እና የቢዝነስ ተቋማት ሊቀይር የሚችል በቂ የፋይናንስ ሥርዓት ይጎድለዋል።
ይህንን ችግር በተጨባጭ ለመረዳት፣ በሞቃዲሾ፣ ቦረማ፣ አስመራ፣ ሀርጌሳ ወይም ጅቡቲ ከተማ የሚገኝን አንድ ወጣት የቢዝነስ ፈጣሪ ማየት በቂ ነው። ይህ ወጣት ፋብሪካ፣ የትራንስፖርት ድርጅት፣ የሶፍትዌር ኩባንያ ወይም ዘመናዊ እርሻ ለመክፈት ሀሳብ ይዞ ወደ ባንክ ሲያመራ፣ የባንክ ባለሙያዎች በጥርጣሬ ዓይን ይመለከቱታል። ውሎ አድሮም የብድር ጥያቄው ውድቅ ይደረጋል፣ ወይም ማለቂያ በሌለው ቢሮክራሲ ይንዛዛል፤ አልፎ ተርፎም እርዳታ ከጠየቀው የፋይናንስ ተቋም የቢዝነስ ሀሳቡ ሊሰረቅበት ይችላል።
የዚህ የተበላሸ አሰራር ውጤት ደግሞ ግልጽ ነው። ንግዶች አያድጉም፣ ፋብሪካዎች አይገነቡም፣ ኢንቨስትመንት ይዳከማል፣ እንዲሁም የሥራ ዕድል አይፈጠርም። በዚህ መሀል፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች በየዓመቱ ወደ ሥራ ገበያው ሲቀላቀሉ፣ የሚጠብቃቸው የተዘጋ በር እና ባዶ ተስፋ በመሆኑ፣ ለስደት፣ ለወንጀል፣ ለሽብር ቡድኖች እና ለፖለቲካ ቀውሶች ይጋለጣሉ።
"መንደሩ ያላቀፈው ልጅ የመንደሩን ሙቀት ለማግኘት ሲል መንደሩን ያቃጥለዋል" እንደሚባለው አፍሪካዊ አባባል፣ ሥራ አጥነት የኢኮኖሚ ችግር ብቻ ሳይሆን የጸጥታ ችግርም ነው። ወጣትነት እና ስራ አጥነት ሲገናኙ ለጽንፈኝነት፣ ለወንጀል እና ለፖለቲካ መጠቀሚያነት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራሉ።
መንግሥታት ብዙውን ጊዜ የችግሩን መንስኤ ከመፍታት ይልቅ በምልክቶቹ ላይ ብቻ ያተኩራሉ። የጸጥታ በጀትን ይጨምራሉ፣ ኮሚሽኖችን ያቋቁማሉ፣ ስብሰባዎችን ያዘጋጃሉ፣ እንዲሁም መግለጫዎችን ያወጣሉ። ይህ ግን የሚያፈሰውን ጣሪያ ትቶ ወለሉን ደጋግሞ እንደማጽዳት ይቆጠራል። አፍሪካ ቀንድ የሥራ ተነሳሽነት እጥረት የለበትም። ዜጎቹ ታታሪ እና ድንበር ተሻግረው የሚነግዱ ናቸው። የጎደለው ነገር ቢኖር ምኞትን ከእውን የሚያገናኝ የፋይናንስ ድልድይ ብቻ ነው። የፋይናንስ አቅርቦት በሌለበት ሁኔታ አምራች ኢንቨስትመንት ታፍኖ ይቀራል፣ የኢኮኖሚ ስብጥር ይዳከማል፣ የሥራ ዕድል ፈጠራም ከህዝብ ቁጥር እድገት ጋር ሊመጣጠን አይችልም።
የባንክ ሥርዓትን ማሻሻል ብቻውን ሁሉንም የፖለቲካ ችግር ይፈታል ባይባልም፣ ንጹህ እና ጠንካራ የፋይናንስ ሥርዓት ግን ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ሰፊ ዕድሎችን ሊፈጥር ይችላል። ሰላም እና መረጋጋት በፓርላማ፣ በጦር ሠፈር ወይም በሰላም ጉባኤዎች ብቻ ሳይሆን በባንኮች፣ በብድር ተቋማት እና በፋይናንስ ገበያዎችም ጭምር ይገነባል። ሥራ ያለው ወጣት ከማንኛውም ሚሊሻ ይልቅ ወደ ልማት የማዘንበል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ስለሆነም የቀጣናው የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በፖለቲካዊ መግለጫዎች ሳይሆን፣ አንድ ወጣት አዋጭ ሀሳብ ይዞ ወደ ባንክ ሲሄድ ከባዶ ምክር ይልቅ የገንዘብ ድጋፍ ይዞ መውጣት ሲችል ነው። ታሪክ እንደሚያስረዳው፣ ከማንኛውም የፖለቲካ ንግግር እና የልማት መፈክር ይልቅ፣ የኢኮኖሚ ብልጽግና እና የፋይናንስ ተደራሽነት እጅግ የተሻለ ሰላም አስከባሪ ነው።
5 days ago
የመደመር ትውልድ የቀይ ባሕር ጎረቤት ሳይሆን ባለቤት ነው!
***********************
የአንዲት ሀገር ጂኦ-ፖለቲካዊ ከፍታም ሆነ ዝቅታ የሚወሰነው በትውልዶች የሃሳብ ቅብብሎሽ እና በሚይዙት ፖለቲካዊ እሳቤ ልክ ነው።
የኢትዮጵያ የውኃ በር መዘጋት እና ከተፈጥሯዊ የቀይ ባሕር ዳርቻዎቿ መገፋት የተፈጠረው በአጋጣሚ ወይም በአንድ ጀምበር የተከሰተ ዕዳ አይደለም።
ይልቁንም፣ ላለፉት አሥርታት በተከታታይ የተፈራረቁ የፖለቲካ ልሂቃን እና ትውልዶች በፈጸሙት ስትራቴጂካዊ እና ፖለቲካዊ ስህተት የተወለደ ታሪካዊ ግድፈት ነው።
ዛሬ ላይ ግን፣ ይህንን የታሪክ ስብራት ለመጠገን፣ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ዳግም ያለማወላወል ለማስጠበቅ እና የታጠፈውን ብሔራዊ ክብር ከፍ ለማድረግ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ይህን ታሪካዊ እና ትውልዳዊ ኃላፊነት ለመሸከም የሚያስችል ብቃት፣ ዝግጅት እና የጠለቀ ዕውቀት ያለው "የመደመር ትውልድ" ተነስቷል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በተጻፈው «የመደመር ትውልድ» መጽሐፍ ላይ በግልጽ እንደተተነተነው፣ የትውልዶች የሃሳብ መዛነፍ ሀገርን በማፍረስም ሆነ ሉዓላዊነትን አሳልፎ በመስጠት ረገድ የነበረው ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው።
መጽሐፉ ቀደምት ትውልዶችን በጥልቀት ሲቃኝ፣ አንደኛው ነባሩን እሴት ብቻ አጥብቆ የሚይዝና የዘመኑን አዳዲስ የዕውቀት ፍሰቶች ለመቀበል የተቸገረ አጥባቂ ነበር ይለዋል።
ተከታዩ ትውልድ ደግሞ ከውጭ በመጡ ርዕዮተ ዓለሞች ተገፋፍቶ፣ የሀገሩን ነባር እሴት፣ ታሪክ እና ተቋማት ከመሰረቱ ንዶ አዲስ ሥርዓት ለመገንባት የሞከረ አብዮታዊ ወይም አፍራሽ ትውልድ ሆኖ አልፏል።
እነዚህ የትውልድ ጽንፎች ሀገራችንን ከባድ ዋጋ አስከፍለዋታል። በጽንፈኝነት፣ በመጠፋፋት እና በዜሮ ድምር ፖለቲካዊ እሳቤዎች ኢትዮጵያ ውስጣዊ አቅሟ ሲዳከም፣ የውጭ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟ ክፉኛ ተሸረሸረ።
በዚህም ምክንያት፣ በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነቷ አሽቆልቁሎ ጂኦ-ፖለቲካዊ አቅሟ ሲሽመደመድ፣ በመጨረሻም ታሪካዊ የውኃ በሮቿን አጥታ የየብስ እስረኛ ለመሆን ተገደደች።
የመደመር ትውልድ ግን ከእነዚህ የታሪክ ጽንፎች የጸዳ፣ ሚዛናዊ እና አርቆ አሳቢ ትውልድ ነው።
ይህ አዲስ ትውልድ ያለፈውን ዘመን ጠባሳ እያከከ እና ታሪክን እየወቀሰ የሚኖር ሳይሆን፣ ካለፈው ስህተት ተምሮ የነገውን ብሩህ ተስፋ የሚገነባ ነው።
በመጽሐፉ አገላለጽ መሠረት፣ የመደመር ትውልድ አፍራሽም፣ ነባሩን አጥባቂም አይደለም።
ይልቁንም፣ ጠጋኝ፣ አቃፊ እና አዳዲስ ሳይንሳዊ እሳቤዎችን ከነባር አወንታዊ እሴቶች ጋር አዋህዶ ሀገራዊ አቅም መፍጠር የሚችል ነው።
ይህ ትውልድ የኢትዮጵያን ቀይ ባሕር የማስመለስ እና የባሕር በር ባለቤት የመሆን ጥያቄ በአዲስ እና በሰለጠነ መንገድ ያነሳል።
ከቀደመው አፍራሽ የፖለቲካ ባህል በመውጣት፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ የማደግ ስትራቴጂን በመንደፍ፣ የባሕር በር ጥያቄን ሳይንሳዊ፣ ሕጋዊ እና ዲፕሎማሲያዊ በሆነ መንገድ እያቀረበ ይገኛል።
የመደመር ትውልድ የኢትዮጵያን የሕዝብ ብዛት፣ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እና የቀጣናውን ተለዋዋጭ ጂኦ-ፖለቲካ በጥልቀት የመተንተን አቅም ስላለው፣ የባሕር በር ማግኘት ለሀገራችን የህልውና እና የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ መሆኑን ለዓለም ማህበረሰብ በማስረጃ አስደግፎ ማስረዳት ችሏል።
ከዚህም ባሻገር፣ ይህ ትውልድ ታላላቅ ሀገራዊ ግቦችን ማሳካት የሚቻለው በጠንካራ የውስጥ አንድነት መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል።
ስለሆነም ሕብረብሔራዊነትን እንደ ሀገራዊ ውበት እና የጥንካሬ ምንጭ አድርጎ ይወስደዋል።
የሁሉንም ማንነቶች፣ ቋንቋዎች እና ባህሎች በወንድማማችነት ማዕቀፍ ውስጥ በማስተናገድ፣ ጠንካራ እና ያልተሰነጣጠቀች ኢትዮጵያን መገንባት ዋና ዓላማው ነው።
ይህ የውስጥ አንድነት እና ሕብረብሔራዊ መግባባት፣ ትውልዱ የውጭ ጫናዎችን እንዲቋቋም እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያለማወላወል እንዲያስጠብቅ ብርቱ የጀርባ አጥንት ይሆነዋል።
የመደመር ትውልድ የኢትዮጵያን የትናንት ስብራቶች ጠግኖ፣ የዛሬን ፈተናዎች በብልሃት ተሻግሮ፣ የነገዋን ገናና ኢትዮጵያ የሚገነባ ብሩህ እና ቆራጥ ትውልድ ነው።
ስሜታዊነትን በዕውቀት፣ ጉልበትን በረቀቀ ዲፕሎማሲ፣ መከፋፈልን በኅብረ ብሔራዊ አንድነት የተካው ይህ ትውልድ፣ የሀገሩን ብሔራዊ ክብር አሳልፎ አይሰጥም።
በመደመር ፍልስፍና የታነጸው እና በበቂ ዕውቀት የተደራጀው ይኸው ትውልድ፣ ኢትዮጵያን ከራቀችበት የቀይ ባሕር ዳርቻዎች እንደሚመልሳት እና ታሪካዊ ክብሯን በተግባር እንደሚያረጋግጥ አያጠራጥርም!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
***********************
የአንዲት ሀገር ጂኦ-ፖለቲካዊ ከፍታም ሆነ ዝቅታ የሚወሰነው በትውልዶች የሃሳብ ቅብብሎሽ እና በሚይዙት ፖለቲካዊ እሳቤ ልክ ነው።
የኢትዮጵያ የውኃ በር መዘጋት እና ከተፈጥሯዊ የቀይ ባሕር ዳርቻዎቿ መገፋት የተፈጠረው በአጋጣሚ ወይም በአንድ ጀምበር የተከሰተ ዕዳ አይደለም።
ይልቁንም፣ ላለፉት አሥርታት በተከታታይ የተፈራረቁ የፖለቲካ ልሂቃን እና ትውልዶች በፈጸሙት ስትራቴጂካዊ እና ፖለቲካዊ ስህተት የተወለደ ታሪካዊ ግድፈት ነው።
ዛሬ ላይ ግን፣ ይህንን የታሪክ ስብራት ለመጠገን፣ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ዳግም ያለማወላወል ለማስጠበቅ እና የታጠፈውን ብሔራዊ ክብር ከፍ ለማድረግ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ይህን ታሪካዊ እና ትውልዳዊ ኃላፊነት ለመሸከም የሚያስችል ብቃት፣ ዝግጅት እና የጠለቀ ዕውቀት ያለው "የመደመር ትውልድ" ተነስቷል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በተጻፈው «የመደመር ትውልድ» መጽሐፍ ላይ በግልጽ እንደተተነተነው፣ የትውልዶች የሃሳብ መዛነፍ ሀገርን በማፍረስም ሆነ ሉዓላዊነትን አሳልፎ በመስጠት ረገድ የነበረው ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው።
መጽሐፉ ቀደምት ትውልዶችን በጥልቀት ሲቃኝ፣ አንደኛው ነባሩን እሴት ብቻ አጥብቆ የሚይዝና የዘመኑን አዳዲስ የዕውቀት ፍሰቶች ለመቀበል የተቸገረ አጥባቂ ነበር ይለዋል።
ተከታዩ ትውልድ ደግሞ ከውጭ በመጡ ርዕዮተ ዓለሞች ተገፋፍቶ፣ የሀገሩን ነባር እሴት፣ ታሪክ እና ተቋማት ከመሰረቱ ንዶ አዲስ ሥርዓት ለመገንባት የሞከረ አብዮታዊ ወይም አፍራሽ ትውልድ ሆኖ አልፏል።
እነዚህ የትውልድ ጽንፎች ሀገራችንን ከባድ ዋጋ አስከፍለዋታል። በጽንፈኝነት፣ በመጠፋፋት እና በዜሮ ድምር ፖለቲካዊ እሳቤዎች ኢትዮጵያ ውስጣዊ አቅሟ ሲዳከም፣ የውጭ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟ ክፉኛ ተሸረሸረ።
በዚህም ምክንያት፣ በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነቷ አሽቆልቁሎ ጂኦ-ፖለቲካዊ አቅሟ ሲሽመደመድ፣ በመጨረሻም ታሪካዊ የውኃ በሮቿን አጥታ የየብስ እስረኛ ለመሆን ተገደደች።
የመደመር ትውልድ ግን ከእነዚህ የታሪክ ጽንፎች የጸዳ፣ ሚዛናዊ እና አርቆ አሳቢ ትውልድ ነው።
ይህ አዲስ ትውልድ ያለፈውን ዘመን ጠባሳ እያከከ እና ታሪክን እየወቀሰ የሚኖር ሳይሆን፣ ካለፈው ስህተት ተምሮ የነገውን ብሩህ ተስፋ የሚገነባ ነው።
በመጽሐፉ አገላለጽ መሠረት፣ የመደመር ትውልድ አፍራሽም፣ ነባሩን አጥባቂም አይደለም።
ይልቁንም፣ ጠጋኝ፣ አቃፊ እና አዳዲስ ሳይንሳዊ እሳቤዎችን ከነባር አወንታዊ እሴቶች ጋር አዋህዶ ሀገራዊ አቅም መፍጠር የሚችል ነው።
ይህ ትውልድ የኢትዮጵያን ቀይ ባሕር የማስመለስ እና የባሕር በር ባለቤት የመሆን ጥያቄ በአዲስ እና በሰለጠነ መንገድ ያነሳል።
ከቀደመው አፍራሽ የፖለቲካ ባህል በመውጣት፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ የማደግ ስትራቴጂን በመንደፍ፣ የባሕር በር ጥያቄን ሳይንሳዊ፣ ሕጋዊ እና ዲፕሎማሲያዊ በሆነ መንገድ እያቀረበ ይገኛል።
የመደመር ትውልድ የኢትዮጵያን የሕዝብ ብዛት፣ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እና የቀጣናውን ተለዋዋጭ ጂኦ-ፖለቲካ በጥልቀት የመተንተን አቅም ስላለው፣ የባሕር በር ማግኘት ለሀገራችን የህልውና እና የብሔራዊ ደህንነት ጉዳይ መሆኑን ለዓለም ማህበረሰብ በማስረጃ አስደግፎ ማስረዳት ችሏል።
ከዚህም ባሻገር፣ ይህ ትውልድ ታላላቅ ሀገራዊ ግቦችን ማሳካት የሚቻለው በጠንካራ የውስጥ አንድነት መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል።
ስለሆነም ሕብረብሔራዊነትን እንደ ሀገራዊ ውበት እና የጥንካሬ ምንጭ አድርጎ ይወስደዋል።
የሁሉንም ማንነቶች፣ ቋንቋዎች እና ባህሎች በወንድማማችነት ማዕቀፍ ውስጥ በማስተናገድ፣ ጠንካራ እና ያልተሰነጣጠቀች ኢትዮጵያን መገንባት ዋና ዓላማው ነው።
ይህ የውስጥ አንድነት እና ሕብረብሔራዊ መግባባት፣ ትውልዱ የውጭ ጫናዎችን እንዲቋቋም እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያለማወላወል እንዲያስጠብቅ ብርቱ የጀርባ አጥንት ይሆነዋል።
የመደመር ትውልድ የኢትዮጵያን የትናንት ስብራቶች ጠግኖ፣ የዛሬን ፈተናዎች በብልሃት ተሻግሮ፣ የነገዋን ገናና ኢትዮጵያ የሚገነባ ብሩህ እና ቆራጥ ትውልድ ነው።
ስሜታዊነትን በዕውቀት፣ ጉልበትን በረቀቀ ዲፕሎማሲ፣ መከፋፈልን በኅብረ ብሔራዊ አንድነት የተካው ይህ ትውልድ፣ የሀገሩን ብሔራዊ ክብር አሳልፎ አይሰጥም።
በመደመር ፍልስፍና የታነጸው እና በበቂ ዕውቀት የተደራጀው ይኸው ትውልድ፣ ኢትዮጵያን ከራቀችበት የቀይ ባሕር ዳርቻዎች እንደሚመልሳት እና ታሪካዊ ክብሯን በተግባር እንደሚያረጋግጥ አያጠራጥርም!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
6 days ago
ነገ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 4፡00 – 8፡00
👉 ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ ፣ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉 ጎፋ ኮንዶኒየም፣ ጥቃቅንና አነስተኛ፣ ጎፋ ኪደነምህረት ቤ/ክ፣ በአሚጎ ካፌ፣ መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም ፣ዶምቦስኮ ት/ቤት፣ሚካኤል አደባባይ፣ ከፍያለው መድሐኒት ቤት ፣ ቆሬ ኮንዶሚኒየም፣ ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ፣ለውሃ እና አንበሳ ጋራዥ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ሹፉኔ፣ ኪምቢሬ፣ ዋሰርቢ፣ 10 ኪሎ፣ እንጦጦ እና አካኮ፣ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ፣ ቡራዩ ሪፍቲ ቫልይ ዩኒቫርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡00
👉 ሰበታ ከተማ ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ሱሉልታ ከተማ በከፍል፣ ኢትዮ-ቴሌ ኮም፣ አትሌት መንደር፣ ሚዛን ሹፍኔ በከፊል፣ ጎሮ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
✅ ከጠዋቱ 4፡00 – 8፡00
👉 ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ ፣ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉 ጎፋ ኮንዶኒየም፣ ጥቃቅንና አነስተኛ፣ ጎፋ ኪደነምህረት ቤ/ክ፣ በአሚጎ ካፌ፣ መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም ፣ዶምቦስኮ ት/ቤት፣ሚካኤል አደባባይ፣ ከፍያለው መድሐኒት ቤት ፣ ቆሬ ኮንዶሚኒየም፣ ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ፣ለውሃ እና አንበሳ ጋራዥ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ሹፉኔ፣ ኪምቢሬ፣ ዋሰርቢ፣ 10 ኪሎ፣ እንጦጦ እና አካኮ፣ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ፣ ቡራዩ ሪፍቲ ቫልይ ዩኒቫርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡00
👉 ሰበታ ከተማ ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ሱሉልታ ከተማ በከፍል፣ ኢትዮ-ቴሌ ኮም፣ አትሌት መንደር፣ ሚዛን ሹፍኔ በከፊል፣ ጎሮ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
7 days ago
ኦብነግ ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን ውድቅ አደረገ
*************
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን ሙሉ በሙሉ ውድቅ በማድረግ፣ ከሀገር ውስጥ የሰላም ስምምነቶችና ከሕጋዊ የፖለቲካ ሥርዓቱ ጎን መቆሙን የሚያረጋግጥ ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ፈጽሞ እንደማይተባበር፣ ስለ ድርጅቱ ወቅታዊ የአመራር ለውጥ እና በትክክለኛ የአሠራር መስመሮች ላይ ብቻ መደገፍ ስለሚያስፈልግበት ሁኔታ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ኦብነግ በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡-
ኦብነግ ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን ውድቅ አደረገ
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን በጽኑ የሚቃወም ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ያለውን የማይናወጥ ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋግጣል፤ የስምምነቱን ድንጋጌዎች በሙሉ ለማክበር እና ተግባራዊ ለማድረግ ያለውን ዝግጁነትም ያረጋግጣል።
በተመሳሳይ ኦብነግ የኢትዮጵያ መንግሥት የገባውን ቃል እንዲያከብር እና የስምምነቱን ሙሉ አፈጻጸም በቅን ልቦና እንዲያረጋግጥ ይጠብቃል።
እ.አ.አ በጥቅምት 21 ቀን 2018 በአስመራ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ዛሬ በሶማሊ ክልል ለሚታየው ሰላምና መረጋጋት እንደ መሠረት ሆኖ አገልግሏል። ስምምነቱ ከተተገበረበት ጊዜ ጀምሮ ክልሉ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ሰላማዊና የተረጋጉ ክልሎች አንዱ ለመሆን የበቃ ሲሆን፣ ይህም የስምምነቱን አስፈላጊነት እና ሁሉም ወገኖች ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
ኦብነግ የአስመራው የሰላም ስምምነት ለሶማሊ ክልልና ለሰፊው የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ጥቅም እንዳስገኘ ያምናል። ከዚህም በላይ ኦብነግ በታሪኩ ሲታገላቸው የነበሩ በርካታ ዓላማዎች እንዲሳኩ አወንታዊ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በመሆኑም ኦብነግ በሶማሊ ክልል የተገኘውን ሰላም፣ መረጋጋት እና ልማት ሊያናጋ የሚችል ማንኛውንም ድርጊት ወይም ባህሪ በጥብቅ ይቃወማል። እንዲሁም በሰላም ስምምነቱ አማካኝነት የግል ፍላጎታቸውን ማሳካት ያቃታቸው ጥቂት ግለሰቦች አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ በመሞከር የድርጅቱን ስም ያለፈቃድ መጠቀማቸውን ሙሉ በሙሉ ውድቅ ያደርጋል።
ኦብነግ መሰል ጥረቶች የድርጅቱን መርሆዎች እንደማያንጸባርቁ ወይም የሶማሊ ክልልን እና የሕዝቡን ጥቅም እንደማያገለግሉ ያምናል። ይልቁንም እነዚህ ጥረቶች በክልሉ የተገኘውንና በብዙ ልፋት የመጣውን ሰላምና መረጋጋት ጥርጥር የሌለው አደጋ ላይ የሚጥሉ ሲሆን፣ ከክልሉ ውጪ የሆኑና ከሶማሊ ክልል ሕዝብ ሕጋዊ ምኞት ጋር የሚጋጩ አጀንዳዎችን የሚያራምዱ ናቸው።
በተጨማሪም ኦብነግ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግሥት ለመጣል ዓላማ ካላቸው ሌሎች ድርጅቶች ጋር ምንም ዓይነት ጥምረት እንዳልመሠረተ ለሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ግልጽ ማድረግ ይሻል።
በሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት በኃይል ለማስወገድ መታገል ወይም ብቸኛ ዓላማቸው የመንግሥትን ሥልጣን በትጥቅ መያዝ ከሆኑ ድርጅቶች ጋር መሳተፍ የኦብነግ ዓላማ ሆኖ አያውቅም። የኦብነግ ተልዕኮ ሁልጊዜም የሶማሊ ክልል ሕዝቦችን መብት፣ ጥቅም እና ምኞት ማስከበር ላይ ያተኮረ ነው። እነዚህን ዓላማዎች በውይይት እና በጋራ ስምምነት መርሆዎች ላይ በመመሥረት፣ በሰላማዊና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለማሳካት ቁርጠኛ ሆኖ ይቀጥላል።
ስለሆነም ኦብነግ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ በግጭት ውስጥ ከሚሳተፉ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት፣ ትብብር ወይም ተሳትፎ እንደሌለው በድጋሚ ያረጋግጣል። ኦብነግ ለሰላማዊ ግንኙነቶች ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ሆኖ የሚቀጥል ሲሆን፣ የሶማሊ ክልልን ሰላም፣ መረጋጋት እና የሕዝብ ጥቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ ማናቸውንም ድርጊቶች ውድቅ ያደርጋል።
ኦብነግ አክሎም ከድርጅቱ ምንም ዓይነት ውክልና እና ፈቃድ ሳይኖራቸው በተናጠል በሚንቀሳቀሱት የቀድሞው የፓርቲው ሊቀመንበር በአቶ አብዲራህማን ማህዲ አማካኝነት የድርጅቱ ስም ያለአግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ያብራራል። አቶ አብዲራህማን ማህዲ በአሁኑ ወቅት በኦብነግ ፓርቲ ውስጥ ምንም ዓይነት የአመራር ቦታ የሌላቸው ሲሆን፣ ፓርቲውን፣ ፖሊሲዎቹን ወይም ዓላማዎቹን አይወክሉም።
እ.አ.አ በሰኔ 2025 በጅግጅጋ በተካሄደው የኦብነግ ጉባኤ ላይ አቶ አብዲራህማን ማህዲ ከሊቀመንበርነት ኃላፊነታቸው በይፋ የተነሱ ሲሆን፣ አቶ አብዲካሪም ሼክ ሙሴ የኦብነግ ፓርቲ አዲስ ሊቀመንበር ሆነው በሥርዓቱ ተመርጠዋል። በመሆኑም ከዚያ ቀን በኋላ በአቶ አብዲራህማን ማህዲ የተወሰዱ ማናቸውም እርምጃዎች፣ የተላለፉ ውሳኔዎች ወይም የተሰጡ መግለጫዎች የኦብነግ ፓርቲን ይፋዊ አቋም የማይወክሉ በመሆናቸው እንደ ግል አመለካከታቸውና ተግባራቸው ሊቆጠሩ ይገባል።
የኦብነግ ፓርቲ ONLFofficial በሚል የሚታወቀው የኤክስ (የቀድሞው ትዊተር) አካውንት የፓርቲው ይፋዊ አካውንት እንዳልሆነ መግለጽ ይወዳል። ይህ አካውንት በአቶ አብዲራህማን ማህዲ የሚተዳደር የግል አካውንት ሲሆን፣ በዚህ አካውንት አማካኝነት የሚታተሙ ይዘቶች የኦብነግ ፓርቲን ይፋዊ ፖሊሲዎች፣ አቋሞች ወይም መግለጫዎች አይወክሉም።
ኦብነግ ሁሉም የሚመለከታቸው ወገኖች፣ ደጋፊዎች፣ የሚዲያ ድርጅቶች እና የሕዝብ አባላት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና ስለ ፓርቲው አቋም እንዲሁም እንቅስቃሴዎች መረጃ ለማግኘት በይፋ በተፈቀዱ የአሠራር መስመሮች ላይ ብቻ እንዲደገፉ ያሳስባል።
አብዲካሪም ሼክ ሙሴ
የኦብነግ ሊቀመንበር
*************
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን ሙሉ በሙሉ ውድቅ በማድረግ፣ ከሀገር ውስጥ የሰላም ስምምነቶችና ከሕጋዊ የፖለቲካ ሥርዓቱ ጎን መቆሙን የሚያረጋግጥ ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ፈጽሞ እንደማይተባበር፣ ስለ ድርጅቱ ወቅታዊ የአመራር ለውጥ እና በትክክለኛ የአሠራር መስመሮች ላይ ብቻ መደገፍ ስለሚያስፈልግበት ሁኔታ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ኦብነግ በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡-
ኦብነግ ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን ውድቅ አደረገ
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አለው መባሉን በጽኑ የሚቃወም ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ያለውን የማይናወጥ ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋግጣል፤ የስምምነቱን ድንጋጌዎች በሙሉ ለማክበር እና ተግባራዊ ለማድረግ ያለውን ዝግጁነትም ያረጋግጣል።
በተመሳሳይ ኦብነግ የኢትዮጵያ መንግሥት የገባውን ቃል እንዲያከብር እና የስምምነቱን ሙሉ አፈጻጸም በቅን ልቦና እንዲያረጋግጥ ይጠብቃል።
እ.አ.አ በጥቅምት 21 ቀን 2018 በአስመራ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ዛሬ በሶማሊ ክልል ለሚታየው ሰላምና መረጋጋት እንደ መሠረት ሆኖ አገልግሏል። ስምምነቱ ከተተገበረበት ጊዜ ጀምሮ ክልሉ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ሰላማዊና የተረጋጉ ክልሎች አንዱ ለመሆን የበቃ ሲሆን፣ ይህም የስምምነቱን አስፈላጊነት እና ሁሉም ወገኖች ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል።
ኦብነግ የአስመራው የሰላም ስምምነት ለሶማሊ ክልልና ለሰፊው የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ጥቅም እንዳስገኘ ያምናል። ከዚህም በላይ ኦብነግ በታሪኩ ሲታገላቸው የነበሩ በርካታ ዓላማዎች እንዲሳኩ አወንታዊ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በመሆኑም ኦብነግ በሶማሊ ክልል የተገኘውን ሰላም፣ መረጋጋት እና ልማት ሊያናጋ የሚችል ማንኛውንም ድርጊት ወይም ባህሪ በጥብቅ ይቃወማል። እንዲሁም በሰላም ስምምነቱ አማካኝነት የግል ፍላጎታቸውን ማሳካት ያቃታቸው ጥቂት ግለሰቦች አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ በመሞከር የድርጅቱን ስም ያለፈቃድ መጠቀማቸውን ሙሉ በሙሉ ውድቅ ያደርጋል።
ኦብነግ መሰል ጥረቶች የድርጅቱን መርሆዎች እንደማያንጸባርቁ ወይም የሶማሊ ክልልን እና የሕዝቡን ጥቅም እንደማያገለግሉ ያምናል። ይልቁንም እነዚህ ጥረቶች በክልሉ የተገኘውንና በብዙ ልፋት የመጣውን ሰላምና መረጋጋት ጥርጥር የሌለው አደጋ ላይ የሚጥሉ ሲሆን፣ ከክልሉ ውጪ የሆኑና ከሶማሊ ክልል ሕዝብ ሕጋዊ ምኞት ጋር የሚጋጩ አጀንዳዎችን የሚያራምዱ ናቸው።
በተጨማሪም ኦብነግ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግሥት ለመጣል ዓላማ ካላቸው ሌሎች ድርጅቶች ጋር ምንም ዓይነት ጥምረት እንዳልመሠረተ ለሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ግልጽ ማድረግ ይሻል።
በሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት በኃይል ለማስወገድ መታገል ወይም ብቸኛ ዓላማቸው የመንግሥትን ሥልጣን በትጥቅ መያዝ ከሆኑ ድርጅቶች ጋር መሳተፍ የኦብነግ ዓላማ ሆኖ አያውቅም። የኦብነግ ተልዕኮ ሁልጊዜም የሶማሊ ክልል ሕዝቦችን መብት፣ ጥቅም እና ምኞት ማስከበር ላይ ያተኮረ ነው። እነዚህን ዓላማዎች በውይይት እና በጋራ ስምምነት መርሆዎች ላይ በመመሥረት፣ በሰላማዊና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለማሳካት ቁርጠኛ ሆኖ ይቀጥላል።
ስለሆነም ኦብነግ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ በግጭት ውስጥ ከሚሳተፉ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት፣ ትብብር ወይም ተሳትፎ እንደሌለው በድጋሚ ያረጋግጣል። ኦብነግ ለሰላማዊ ግንኙነቶች ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ ሆኖ የሚቀጥል ሲሆን፣ የሶማሊ ክልልን ሰላም፣ መረጋጋት እና የሕዝብ ጥቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ ማናቸውንም ድርጊቶች ውድቅ ያደርጋል።
ኦብነግ አክሎም ከድርጅቱ ምንም ዓይነት ውክልና እና ፈቃድ ሳይኖራቸው በተናጠል በሚንቀሳቀሱት የቀድሞው የፓርቲው ሊቀመንበር በአቶ አብዲራህማን ማህዲ አማካኝነት የድርጅቱ ስም ያለአግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ያብራራል። አቶ አብዲራህማን ማህዲ በአሁኑ ወቅት በኦብነግ ፓርቲ ውስጥ ምንም ዓይነት የአመራር ቦታ የሌላቸው ሲሆን፣ ፓርቲውን፣ ፖሊሲዎቹን ወይም ዓላማዎቹን አይወክሉም።
እ.አ.አ በሰኔ 2025 በጅግጅጋ በተካሄደው የኦብነግ ጉባኤ ላይ አቶ አብዲራህማን ማህዲ ከሊቀመንበርነት ኃላፊነታቸው በይፋ የተነሱ ሲሆን፣ አቶ አብዲካሪም ሼክ ሙሴ የኦብነግ ፓርቲ አዲስ ሊቀመንበር ሆነው በሥርዓቱ ተመርጠዋል። በመሆኑም ከዚያ ቀን በኋላ በአቶ አብዲራህማን ማህዲ የተወሰዱ ማናቸውም እርምጃዎች፣ የተላለፉ ውሳኔዎች ወይም የተሰጡ መግለጫዎች የኦብነግ ፓርቲን ይፋዊ አቋም የማይወክሉ በመሆናቸው እንደ ግል አመለካከታቸውና ተግባራቸው ሊቆጠሩ ይገባል።
የኦብነግ ፓርቲ ONLFofficial በሚል የሚታወቀው የኤክስ (የቀድሞው ትዊተር) አካውንት የፓርቲው ይፋዊ አካውንት እንዳልሆነ መግለጽ ይወዳል። ይህ አካውንት በአቶ አብዲራህማን ማህዲ የሚተዳደር የግል አካውንት ሲሆን፣ በዚህ አካውንት አማካኝነት የሚታተሙ ይዘቶች የኦብነግ ፓርቲን ይፋዊ ፖሊሲዎች፣ አቋሞች ወይም መግለጫዎች አይወክሉም።
ኦብነግ ሁሉም የሚመለከታቸው ወገኖች፣ ደጋፊዎች፣ የሚዲያ ድርጅቶች እና የሕዝብ አባላት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና ስለ ፓርቲው አቋም እንዲሁም እንቅስቃሴዎች መረጃ ለማግኘት በይፋ በተፈቀዱ የአሠራር መስመሮች ላይ ብቻ እንዲደገፉ ያሳስባል።
አብዲካሪም ሼክ ሙሴ
የኦብነግ ሊቀመንበር
7 days ago
"የአንተ እምነት ተከታይ ያልሆኑ ሰዎች ያንተን እምነት መፅሐፍ አያነቡም ፣ የሚያነቡት አንተን ነው። ስለሆነም መልካም የሐይማኖትህ ልጅ ሁን! የምትጠሉኝንም እወዳችኋለው!!🙏🏽" ድምጻዊ አስገኘው አሽኮ
8 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
9 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
👉በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
👉በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
👉መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
👉ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
👉ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
👉በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
👉በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
👉መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
👉ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
👉ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
9 days ago
በነገው እለት የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅4:30 – 9:00
👉መስቀል ፋላዎር፣ ወንግላዊት፣ ወሎ ሰፈር ጀርባ፣ ጎርጎርዮስ፣ ጎተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ሰበታ ከተማ ፣ አለርት ሆስፒታል፣ ቻይና ቱቦ አካባቢ፣ ኢንዱስቲሪ መንደር እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 – 7፡00
👉መቀለ ከተማ 03፣ አይደር ሪፌራል ሆስፒታል፣ አድሽምን፣ አዲሃ አክረም እና ደኤሮ አካባቢ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉መቀለ ከተማ 05፣ ኮንዶሚኒየም ሰፈር፣ ግብርና ብሮና ማይዱባ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አዳማ ፖስታ ቤት፣ አዳማ ሆስፒታል፣ ፍራንኮ፣ ፒኮክ፣ 105 አካባቢ፣ አኪሊስያ ሆስፕታል እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡30
👉በወልድያ መቻሬ፣ አዳጎ፣ አሸዋ ሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 - 11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 11 እና በታወር ቁጥር 12 መካከል በሚገኙ ኩርማ 33 ኪ.ቮ ኢንዱስትሪ ፓርክ 33 ኪ.ቮ እና ቡልቡላ 15 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይቋረጣሉ፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅4:30 – 9:00
👉መስቀል ፋላዎር፣ ወንግላዊት፣ ወሎ ሰፈር ጀርባ፣ ጎርጎርዮስ፣ ጎተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ሰበታ ከተማ ፣ አለርት ሆስፒታል፣ ቻይና ቱቦ አካባቢ፣ ኢንዱስቲሪ መንደር እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 – 7፡00
👉መቀለ ከተማ 03፣ አይደር ሪፌራል ሆስፒታል፣ አድሽምን፣ አዲሃ አክረም እና ደኤሮ አካባቢ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉መቀለ ከተማ 05፣ ኮንዶሚኒየም ሰፈር፣ ግብርና ብሮና ማይዱባ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አዳማ ፖስታ ቤት፣ አዳማ ሆስፒታል፣ ፍራንኮ፣ ፒኮክ፣ 105 አካባቢ፣ አኪሊስያ ሆስፕታል እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡30
👉በወልድያ መቻሬ፣ አዳጎ፣ አሸዋ ሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 - 11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 11 እና በታወር ቁጥር 12 መካከል በሚገኙ ኩርማ 33 ኪ.ቮ ኢንዱስትሪ ፓርክ 33 ኪ.ቮ እና ቡልቡላ 15 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይቋረጣሉ፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
11 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
11 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
12 days ago
እጅግ በጣም ልብ ይሰብራል
የሚካኤል ወዳጆች የት ናችሁ
ይህ የምትመለከቱት በሰሜን ሸዋ ሃገረ ስብከት ስር ያለው የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለ20 ዓመት በመጋረጃ ውስጥ ተከልሎ በመቃብር ቤት ውስጥ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ግን አባቶች በጠና እየታመሙ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች የት አላችሁ እጃችሁን ዘርጉልን እያሉ እየተማፀኑ ይገኛሉ እንደምትመለከቱት ዙርያውን ክፍት ስለሆነ መቅደሱ የእንስሳ መራቢያ ሆኖ አባቶች ክፉኛ ችግር ውስጥ እየከተታቸው ይገኛል ስለሆነም ኦርቶዶክሳዊያን የሆንን ሁላችን ከ200 ብር ጀምሮ ለሚካኤል ቤተክርስቲያን ማሰሪያ ለንዋየተ ቅድሳት ማሟያ የሚሆነውን አስራታችሁንም በማውጣት ካላችሁ ላይ በመስጠት አሰሩልን ተራዱን ድረሱልን እያሉ ይገኛሉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000392881879
የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን 🙏✨
📞 ለበለጠ መረጃ
0952530207
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
12 days ago
(ከተዋሕዶ ወርልድ) የአርሲ ተራሮች ለዘመናት የሰላም፣ የግብርና እና የአብሮነት ምልክት ሆነው ኖረዋል። የጠዋቱ ጸሐይ ሲወጣ የከብቶች ጩኸት፣ የእረኞች ዜማ እና የቤተ ክርስቲያን የደወል ድምፅ ተቀናጅተው መንፈስን የሚያድስ ተስፋን ይሰጡ ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ከእነዚህ ተራሮች ጀርባ የሚወጣው ጭስ የዕጣን አይደለም፤ የቃጠሎ ነው። ዛሬ የሚሰማው ድምፅ የዝማሬ ሳይሆን የእንባ እና የዋይታ ነው። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ እና በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ላይ ያንዣበበው የሞት ጥላ፣ ንጹሐንን በግፍ ቀጥፏል፤ ታሪካዊ መቅደሶችንም ወደ አመድነት ቀይሯል።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
20 days ago
የሕልውና ማኅተም እና የትውልድ ጥሪ
*****************
ጥንታዊት እና ገናና ሀገር ኢትዮጵያ በታሪኳ ማህደር በርካታ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የሥርዓት ሽግግሮችን አስተናግዳለች።
በዘውዱ ሥርዓት፣ ጠንካራ ማዕከላዊነትን፤ በደርግ ወታደራዊ ሶሻሊዝም የ17 ዓመታት ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ግጭትን እንዲሁም ከዚያ በኋላ በነበሩት ሦስት አሥርት ዓመታት ተፎካካሪዎችን በጠላትነት በሚመለከት አግላይ ትርክት የታጠረ የልማታዊ መንግሥት አውራ ፓርቲ ሥርዓትን አሳልፋለች።
እነዚህ መዋቅራዊ ስብራቶች ዛሬም ድረስ ከብርቱ ቁጭት ጋር ትልቅ ትምህርት ጥለውልን አልፈዋል።
አሁን የተጀመረው ሀገረ መንግሥቱን በጽኑ እና በማይናወጥ መሠረት ላይ የመገንባት ሂደት እንዲጠናከር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ እና ወሳኝ የሽግግር ምዕራፍ ነው።
ዴሞክራሲዋን በማዳበር ሂደት ላይ ያለችው ኢትዮጵያ፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ታካሂዳለች።
ይህ ምርጫ ተራ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኢትዮጵያን ብሔራዊ አንድነት የማፅናት፣ የሕግ የበላይነትን የማስከበር እና የዜግነት ክብርን በዓለም ፊት ከፍ የማድረጊያ ታላቅ ብሔራዊ መድረክ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ምርጫ የመጀመሪያውና ደማቁ ስኬት የተመዘገበው በሕዝባችን ነቂስ ተሳትፎ እና ታይቶ በማይታወቅ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ነው።
በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ በተደረገው መረጃ መሠረት፣ በአጠቃላይ ከ50.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል።
ይህ አስደናቂ እና ታሪካዊ ቁጥር ሕዝባችን የድምፅ መስጫ ሳጥንን ብቸኛው ሰላማዊ የለውጥ እና የጋራ ሀገር ግንባታ መሣሪያ አድርጎ በሙሉ ልብ መቀበሉን ያረጋግጣል።
ይህን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ከግጭት እና ብጥብጥ ይልቅ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሥልጣንን ማሸጋገር የተሻለ እና ብቸኛ አማራጭ መሆኑን በማመን የምርጫ ካርዳቸውን መያዛቸው ሀገራችን ለደረሰችበት የፖለቲካ ብስለት ትልቅ ማሳያ ነው።
ይህ ሰፊ ሕዝባዊ ተሳትፎ የምርጫውን ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት ከፍ የሚያደርገው ሲሆን፣ የሚመሠረተውን የሕዝብ ውክልና ይበልጥ ጽኑና ፍትሐዊ ያደርገዋል።
ከሁሉም በላይ፣ ይህ ምርጫ በተጨባጭ እየተካሄደ ያለው የተጀመረውን የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት በከፍተኛ ፍጥነት ለማሳለጥ እና ለማጠናከር ነው።
እውነተኛ የሀገረ መንግሥት ግንባታ የሚረጋገጠው ተቋማት ሕዝባዊ ይሁንታን ሲጎናጸፉ እና ማዕከላዊው መዋቅር ሰላምን ሲያሰፍን ነው።
በምርጫው የሚሰጠው እያንዳንዱ ድምፅ የሀገራችንን መዋቅራዊ ጽናት በማጠናከር በኩል እንደ ሕልውና ማኅተም ያገለግላል።
የተጀመሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በጽናት ለመምራት፣ የዜጎችን ማኅበራዊ ውል ለማደስ እና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚያግዝ የዜጎች ውል ነው።
ስለሆነም ሀገራችን በጥልቅ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ከጀመረቻቸው የብሔራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲዎች ጋር በተቀናጀ መልኩ፣ ይህ ምርጫ ብሔራዊ መግባባትን የመፍጠሪያ እና ያለፉ የታሪክ ቁርሾዎችን በዘላቂነት የመፈወሻ ትልቁ መሣሪያ መሆን አለበት።
የምርጫው ውጤት ሕዝባዊ ውክልናን ምሉዕ በማድረግ፣ በጠረጴዛ ዙሪያ ለሚደረጉ ሀገራዊ ምክክሮች እውነተኛ የሕግና የሞራል መሠረት ይጥላል።
ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሁላችንም የጋራ የቤት ሥራ እና የታሪክ አደራ ነው።
የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ዘላቂ ፅናት የሚረጋገጠው የምርጫ ጣቢያዎችን ሰላም በጋራ ስንጠብቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ እና ከዳር ተመልካችነት ወጥተን የዜግነት ድርሻችንን ስንወጣና እያንዳንዱ መራጭ በነፃነትና በደኅንነት ድምፁን ሲሰጥ ብቻ ነው።
ያለ ሰላም እና ማኅበራዊ መግባባት የሚደረግ ምርጫ ሙሉ ትርጉም ሊኖረው እንደማይችል አስቀድመን ተገንዝበን መንግሥት፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማኅበራት እና መላው ሕዝብ ሁላችንም ለሂደቱ ፍትሐዊነት፣ ግልጽነት እና ሰላማዊነት ዘብ መቆም አለብን።
ኑ! የታሪክ ስብራታችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እና በድምፅ መስጫ ሳጥን እንጠግን! በእያንዳንዱ ዜጋ ልቦና ውስጥ እውነተኛ የእኩልነት፣ የሰላም እና የፍትሕ ተስፋን እንዝራ።
ለሀገራችን መፅናት እና ለዴሞክራሲያችን ማብብ፣ የሀገረ መንግሥታችንን ምሰሶዎች ይበልጥ ለማጠንከር ሁላችንም በጋራ እንረባረብ።
ይህ ምርጫ ታሪካዊ ክብር እና የትውልድ ጥሪ ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #politics #democracy #ebc
*****************
ጥንታዊት እና ገናና ሀገር ኢትዮጵያ በታሪኳ ማህደር በርካታ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የሥርዓት ሽግግሮችን አስተናግዳለች።
በዘውዱ ሥርዓት፣ ጠንካራ ማዕከላዊነትን፤ በደርግ ወታደራዊ ሶሻሊዝም የ17 ዓመታት ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ግጭትን እንዲሁም ከዚያ በኋላ በነበሩት ሦስት አሥርት ዓመታት ተፎካካሪዎችን በጠላትነት በሚመለከት አግላይ ትርክት የታጠረ የልማታዊ መንግሥት አውራ ፓርቲ ሥርዓትን አሳልፋለች።
እነዚህ መዋቅራዊ ስብራቶች ዛሬም ድረስ ከብርቱ ቁጭት ጋር ትልቅ ትምህርት ጥለውልን አልፈዋል።
አሁን የተጀመረው ሀገረ መንግሥቱን በጽኑ እና በማይናወጥ መሠረት ላይ የመገንባት ሂደት እንዲጠናከር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ እና ወሳኝ የሽግግር ምዕራፍ ነው።
ዴሞክራሲዋን በማዳበር ሂደት ላይ ያለችው ኢትዮጵያ፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ታካሂዳለች።
ይህ ምርጫ ተራ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኢትዮጵያን ብሔራዊ አንድነት የማፅናት፣ የሕግ የበላይነትን የማስከበር እና የዜግነት ክብርን በዓለም ፊት ከፍ የማድረጊያ ታላቅ ብሔራዊ መድረክ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ምርጫ የመጀመሪያውና ደማቁ ስኬት የተመዘገበው በሕዝባችን ነቂስ ተሳትፎ እና ታይቶ በማይታወቅ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ነው።
በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ በተደረገው መረጃ መሠረት፣ በአጠቃላይ ከ50.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል።
ይህ አስደናቂ እና ታሪካዊ ቁጥር ሕዝባችን የድምፅ መስጫ ሳጥንን ብቸኛው ሰላማዊ የለውጥ እና የጋራ ሀገር ግንባታ መሣሪያ አድርጎ በሙሉ ልብ መቀበሉን ያረጋግጣል።
ይህን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ከግጭት እና ብጥብጥ ይልቅ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሥልጣንን ማሸጋገር የተሻለ እና ብቸኛ አማራጭ መሆኑን በማመን የምርጫ ካርዳቸውን መያዛቸው ሀገራችን ለደረሰችበት የፖለቲካ ብስለት ትልቅ ማሳያ ነው።
ይህ ሰፊ ሕዝባዊ ተሳትፎ የምርጫውን ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት ከፍ የሚያደርገው ሲሆን፣ የሚመሠረተውን የሕዝብ ውክልና ይበልጥ ጽኑና ፍትሐዊ ያደርገዋል።
ከሁሉም በላይ፣ ይህ ምርጫ በተጨባጭ እየተካሄደ ያለው የተጀመረውን የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት በከፍተኛ ፍጥነት ለማሳለጥ እና ለማጠናከር ነው።
እውነተኛ የሀገረ መንግሥት ግንባታ የሚረጋገጠው ተቋማት ሕዝባዊ ይሁንታን ሲጎናጸፉ እና ማዕከላዊው መዋቅር ሰላምን ሲያሰፍን ነው።
በምርጫው የሚሰጠው እያንዳንዱ ድምፅ የሀገራችንን መዋቅራዊ ጽናት በማጠናከር በኩል እንደ ሕልውና ማኅተም ያገለግላል።
የተጀመሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በጽናት ለመምራት፣ የዜጎችን ማኅበራዊ ውል ለማደስ እና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚያግዝ የዜጎች ውል ነው።
ስለሆነም ሀገራችን በጥልቅ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ከጀመረቻቸው የብሔራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲዎች ጋር በተቀናጀ መልኩ፣ ይህ ምርጫ ብሔራዊ መግባባትን የመፍጠሪያ እና ያለፉ የታሪክ ቁርሾዎችን በዘላቂነት የመፈወሻ ትልቁ መሣሪያ መሆን አለበት።
የምርጫው ውጤት ሕዝባዊ ውክልናን ምሉዕ በማድረግ፣ በጠረጴዛ ዙሪያ ለሚደረጉ ሀገራዊ ምክክሮች እውነተኛ የሕግና የሞራል መሠረት ይጥላል።
ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሁላችንም የጋራ የቤት ሥራ እና የታሪክ አደራ ነው።
የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ዘላቂ ፅናት የሚረጋገጠው የምርጫ ጣቢያዎችን ሰላም በጋራ ስንጠብቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ እና ከዳር ተመልካችነት ወጥተን የዜግነት ድርሻችንን ስንወጣና እያንዳንዱ መራጭ በነፃነትና በደኅንነት ድምፁን ሲሰጥ ብቻ ነው።
ያለ ሰላም እና ማኅበራዊ መግባባት የሚደረግ ምርጫ ሙሉ ትርጉም ሊኖረው እንደማይችል አስቀድመን ተገንዝበን መንግሥት፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማኅበራት እና መላው ሕዝብ ሁላችንም ለሂደቱ ፍትሐዊነት፣ ግልጽነት እና ሰላማዊነት ዘብ መቆም አለብን።
ኑ! የታሪክ ስብራታችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እና በድምፅ መስጫ ሳጥን እንጠግን! በእያንዳንዱ ዜጋ ልቦና ውስጥ እውነተኛ የእኩልነት፣ የሰላም እና የፍትሕ ተስፋን እንዝራ።
ለሀገራችን መፅናት እና ለዴሞክራሲያችን ማብብ፣ የሀገረ መንግሥታችንን ምሰሶዎች ይበልጥ ለማጠንከር ሁላችንም በጋራ እንረባረብ።
ይህ ምርጫ ታሪካዊ ክብር እና የትውልድ ጥሪ ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #politics #democracy #ebc
20 days ago
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ግሎባል ጠቅላላ ኮንስትራክሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ባለሙያዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለሆነም ይህ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 (አስር) የሥራ ቀናት ውስጥ በአካል በመቅረብ ማመልከትና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Email: globalgeneralcon2030gmail.Com
Tel: +251 114 623758 Mob: +251 +251 91 134 0270
Location: Bole next to Garad Mall, Semay Tower 4th Floor Addis Ababa, Ethiopia
ግሎባል ጠቅላላ ኮንስትራክሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ባለሙያዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለሆነም ይህ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 (አስር) የሥራ ቀናት ውስጥ በአካል በመቅረብ ማመልከትና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Email: globalgeneralcon2030gmail.Com
Tel: +251 114 623758 Mob: +251 +251 91 134 0270
Location: Bole next to Garad Mall, Semay Tower 4th Floor Addis Ababa, Ethiopia
21 days ago
የሀገራችን የነገ ተስፋ፤ በካርዳችን የሚፃፍ ታሪክ
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሀገራችን በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመጓዝ የጀመረችው ታላቅ ጉዞ መገለጫ ነው። ስልጣን በሕዝብ ድምፅ ብቻ የሚገኝበት አዲስ ምዕራፍ ነዉ፡፡ ይኽ ደግሞ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ ሳይሆኑ ተራው ዜጋም የስልጣን ባለቤትነቱን ተረድቶ የዲሞክራሲ ባህልእየተለማመደ መምጣቱን የሚያሳይ የብስለት መለኪያ ነው።
ምርጫ ዜጎች የሀገራቸዉ የመጨረሻ የስልጣን ባለቤት መሆናቸውን የሚያረጋግጡበትና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን በገዛ እጃቸው የሚቀርጹበት የዲሞክራሲ መድረክም ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ለመምረጥ ካርድ የወሰዱ መራጮች እያሳዩት ያለው ዝግጅት፣ የሚመርጡትን ፓርቲዎች ፖሊሲና ስትራቴጂ በጥሞና የመገምገም ጥረት፣ ለሀገራዊ ጉዳይ ያላቸውን የላቀ ኃላፊነት ያንጸባርቃል። ድምፅ መስጠት፣ የአንድ ጊዜ የዜግነት ግዴታ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የራስን መብት ማስከበሪያና የሀገርን የነገ አቅጣጫ መወሰኛ ታላቅ ኃይል ነው።
በምርጫ የሚረጋገጥ የፖለቲካ መረጋጋት ለኢኮኖሚ እድገት ብቸኛው መሰረት ነው። ሰላምና መረጋጋት ለውጭ ኢንቨስትመንት መተማመኛ፣ ለልማት ደግሞ ዋስትና ናቸው። በሕዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግስት መኖር፣ የኢኮኖሚው ሥርዓት በተረጋጋና በታቀደ መንገድ እንዲራመድ ያስችላል። ኢትዮጵያ በምርጫ ትርክቷ እየገነባች ያለችው ይህ አዲስ የዲሞክራሲ እሳቤ ሀገርን በጋራ የምናሻግርበት የጋራ ድልድይ ነው።
ግንቦት 24 ቀን የሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ እውነተኛ የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የተከፈለ ታላቅ ዋጋ ውጤትም ነው። አሁን ኳሱ ወደ ዜጎች እጅ ተሻግሯል። በእጃችን ያለው ካርድ የነገዋን ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ የሚወስን የወርቅ ቁልፍ ነው።
መንግስት ተቋማዊ ነጻነትን በማረጋገጥ የጣለውን መሰረት በንቃት በመሳተፍ ማጽናት የዜጎች ታላቅ ኃላፊነት ነው። ስለሆነም እያንዳንዱ ካርድ የወሰደ ዜጋ፣ ግንቦት 24 ቀን ምርጫ ጣቢያ በመሄድ፣ በነጻነት ድምፁን በመስጠት ለዴሞክራሲ በህል መጎልበት የበኩልን ማበርከት ይጠበቅበታል፡፡
የምርጫ ድምፅዎ የሀገርዎ የነገ ተስፋ ቃል ነው። ምርጫችንን በንቃት መሳተፍ፣ ብሔራዊ ጥቅማችንን ማስጠበቅ ይገባናል። ካርድዎ የሀገርዎ ዋስትና ነው። ዛሬ የምንመርጠው፣ ነገ የምንወርሰውን ኢትዮጵያ ነው። ዲሞክራሲያችንን በድምፃችን እናጸናለን!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሀገራችን በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመጓዝ የጀመረችው ታላቅ ጉዞ መገለጫ ነው። ስልጣን በሕዝብ ድምፅ ብቻ የሚገኝበት አዲስ ምዕራፍ ነዉ፡፡ ይኽ ደግሞ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ ሳይሆኑ ተራው ዜጋም የስልጣን ባለቤትነቱን ተረድቶ የዲሞክራሲ ባህልእየተለማመደ መምጣቱን የሚያሳይ የብስለት መለኪያ ነው።
ምርጫ ዜጎች የሀገራቸዉ የመጨረሻ የስልጣን ባለቤት መሆናቸውን የሚያረጋግጡበትና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን በገዛ እጃቸው የሚቀርጹበት የዲሞክራሲ መድረክም ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ለመምረጥ ካርድ የወሰዱ መራጮች እያሳዩት ያለው ዝግጅት፣ የሚመርጡትን ፓርቲዎች ፖሊሲና ስትራቴጂ በጥሞና የመገምገም ጥረት፣ ለሀገራዊ ጉዳይ ያላቸውን የላቀ ኃላፊነት ያንጸባርቃል። ድምፅ መስጠት፣ የአንድ ጊዜ የዜግነት ግዴታ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የራስን መብት ማስከበሪያና የሀገርን የነገ አቅጣጫ መወሰኛ ታላቅ ኃይል ነው።
በምርጫ የሚረጋገጥ የፖለቲካ መረጋጋት ለኢኮኖሚ እድገት ብቸኛው መሰረት ነው። ሰላምና መረጋጋት ለውጭ ኢንቨስትመንት መተማመኛ፣ ለልማት ደግሞ ዋስትና ናቸው። በሕዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግስት መኖር፣ የኢኮኖሚው ሥርዓት በተረጋጋና በታቀደ መንገድ እንዲራመድ ያስችላል። ኢትዮጵያ በምርጫ ትርክቷ እየገነባች ያለችው ይህ አዲስ የዲሞክራሲ እሳቤ ሀገርን በጋራ የምናሻግርበት የጋራ ድልድይ ነው።
ግንቦት 24 ቀን የሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ እውነተኛ የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የተከፈለ ታላቅ ዋጋ ውጤትም ነው። አሁን ኳሱ ወደ ዜጎች እጅ ተሻግሯል። በእጃችን ያለው ካርድ የነገዋን ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ የሚወስን የወርቅ ቁልፍ ነው።
መንግስት ተቋማዊ ነጻነትን በማረጋገጥ የጣለውን መሰረት በንቃት በመሳተፍ ማጽናት የዜጎች ታላቅ ኃላፊነት ነው። ስለሆነም እያንዳንዱ ካርድ የወሰደ ዜጋ፣ ግንቦት 24 ቀን ምርጫ ጣቢያ በመሄድ፣ በነጻነት ድምፁን በመስጠት ለዴሞክራሲ በህል መጎልበት የበኩልን ማበርከት ይጠበቅበታል፡፡
የምርጫ ድምፅዎ የሀገርዎ የነገ ተስፋ ቃል ነው። ምርጫችንን በንቃት መሳተፍ፣ ብሔራዊ ጥቅማችንን ማስጠበቅ ይገባናል። ካርድዎ የሀገርዎ ዋስትና ነው። ዛሬ የምንመርጠው፣ ነገ የምንወርሰውን ኢትዮጵያ ነው። ዲሞክራሲያችንን በድምፃችን እናጸናለን!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
21 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30
👉በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ በካሰዴ፣ በጣፎ፣ በ44 ማዞሪያ ፣ በሰንዳፋ ጫፍ፣ በለገጣፎ፣ በሲዲሲ ፣ በኮሰሮ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:00
👉በላዘዘሪስት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በማርቆስ መጋዘን፣ በእ/አብ ሰፈር ከማርቆስ ከፍ ብሎ፣ በጸሐይ ጮራ ት/ቤት ፣ በስፓኒሽ ኤምባሲ፣ በስብሰባ ማዕከል፣ በተፈሪ መኮንን ውኃ ልማት ቢሮ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 12:00
👉በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆአገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
ነገ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30
👉በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ በካሰዴ፣ በጣፎ፣ በ44 ማዞሪያ ፣ በሰንዳፋ ጫፍ፣ በለገጣፎ፣ በሲዲሲ ፣ በኮሰሮ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:00
👉በላዘዘሪስት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በማርቆስ መጋዘን፣ በእ/አብ ሰፈር ከማርቆስ ከፍ ብሎ፣ በጸሐይ ጮራ ት/ቤት ፣ በስፓኒሽ ኤምባሲ፣ በስብሰባ ማዕከል፣ በተፈሪ መኮንን ውኃ ልማት ቢሮ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 12:00
👉በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆአገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
Sponsored by
Surafel
23 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)
✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30
👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)
✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30
👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
24 days ago
ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካ እና የባሕር በር አጀንዳችን
****************
ዓለማችን ከአንድ ዋልታ ወደ ብዝኃ-ዓለማዊ ሥርዓት የኃይል ሽግግር እያደረገች ባለችበት በአሁኑ ዘመን፣ የጂኦ-ፖለቲካው ዐውሎ ነፋስ በድጋሚ እያንሰራራ ይገኛል።
ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት በኋላ ተቀዛቅዞ የነበረው የኃያላን ሀገራት የእርስ በርስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በማገርሸቱ፣ የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ዳግም የዓለም አቀፍ ትኩረት ማዕከል ሆኗል።
ሀገራት ጥቅማቸውን ለማስከበር እና የዓለም መሪ ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር፣ የዓለም ኃይል እና ሀብት የተከማቸባቸውን ቦታዎች ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥድፊያ "ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካን" በይፋ አውጇል።
በአሁኑ ወቅት የኃያላኑ ግብግብ በተለይም የንግድ መስመሮችን እና ስትራቴጂያዊ የባሕር ሰርጦችን መቆጣጠር ላይ ያነጣጠረ ነው።
በታሪክ የምድርን ማዕከላዊ መሬት እና የባሕር ዳርቻን መቆጣጠር ዓለምን መቆጣጠር ነው የሚሉት የሀልፎርድ ማኪንደር እና የኒኮላስ ስፓይክማን ክላሲካል ፅንሰ-ሐሳቦች በድጋሚ የዓለም መድረክ ላይ ተግባራዊ እየሆኑ ይገኛሉ።
በዚህ ፉክክር መካከል ቀይ ባሕር፥ አፍሪካን፣ አውሮፓን እና እስያን የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ የጂኦ-ፖለቲካ ፉክክር ማዕከል ሆኗል።
በዚህ ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካ ፍጥጫ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ያላት ምሰሶነት ልዩ ትኩረት የሚሻ ነው። ትልቅ የሕዝብ ቁጥር ያላት እና በነፃነት ታሪኳ የምትታወቀው ኢትዮጵያ፣ በቀጣናው ፖለቲካ የላቀ አቅም ያላት ዋልታ ናት።
ይሁን እንጂ 97 በመቶ የሚጠጋ ምርቷን ለማስገባት በአንድ ሀገር ላይ ብቻ ጥገኛ መሆኗ፣ ሀገራችን በስትራቴጂያዊ የባሕር በር እጦት እንድትፈተን አድርጓታል።
ስለሆነም፣ ኢትዮጵያ ከታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ገናንነቷ አኳያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የግድ ይላታል።
ስንት ሺሕ ኪሎሜትር አቋርጠው የመጡ የውጭ ኃይሎች አፍንጫችን ሥር ወታደራዊ የጦር ሰፈር በገነቡበት በዚህ ዘመን፣ ቀጣናዊ ዋልታ የሆነችው ሀገራችን የራሷን የባሕር ኃይል እና ወታደራዊ ቤዝ ለማደራጀት መመኘቷ ሉዓላዊ መብት ከመሆኑም ባሻገር ለቀጣናው ሰላም እና አንድነት መጠበቅ ወሳኝ እርምጃ ነው።
ከዚህ ሁሉ አዙሪት እና የኃያላን የእጅ አዙር ጦርነት ለመውጣት የሚያስችለው ስትራቴጂያዊ መንገድ "መደመር" ነው። ኢትዮጵያ ያላት ሰፊ ገበያ እና የውኃ ሀብት፣ የጎረቤት ሀገራት ካላቸው የባሕር በር ጋር ተቀናጅቶ አካባቢውን በጋራ የማልማት ትልቅ አቅም አለው።
የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በታሪክ፣ በባህል እና በሃይማኖት የተሣሠሩ ወንድማማች ሕዝቦች በመሆናቸው፣ አብሮነታቸውን ድንበር ሊገድበው አይገባም።
ጥላቻን አስወግዶ፣ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ትሥሥር በመፍጠር፣ ወሰን ተሻጋሪ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር የውዴታ ግዴታ ነው።
የቀጣናው ሀገራት እርስ በርስ ከመጋጨት ይልቅ ቢተባበሩ እና የሌሎችን ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በመረዳት ቢደጋገፉ፣ ቀጣናውን ከግጭት የፀዳ በማድረግ ወደ ላቀ ብልጽግና ማሸጋገር ይችላሉ።
የኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚረጋገጠውም ሆነ የቀጣናው ዕጣ ፈንታ ብሩህ የሚሆነው ይህ የትብብር እና የመደመር መንፈስ በተግባር ሲመነዘር ብቻ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ebc #ethiopia #medemer #redsea #nationalinterest
****************
ዓለማችን ከአንድ ዋልታ ወደ ብዝኃ-ዓለማዊ ሥርዓት የኃይል ሽግግር እያደረገች ባለችበት በአሁኑ ዘመን፣ የጂኦ-ፖለቲካው ዐውሎ ነፋስ በድጋሚ እያንሰራራ ይገኛል።
ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት በኋላ ተቀዛቅዞ የነበረው የኃያላን ሀገራት የእርስ በርስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በማገርሸቱ፣ የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ዳግም የዓለም አቀፍ ትኩረት ማዕከል ሆኗል።
ሀገራት ጥቅማቸውን ለማስከበር እና የዓለም መሪ ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር፣ የዓለም ኃይል እና ሀብት የተከማቸባቸውን ቦታዎች ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥድፊያ "ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካን" በይፋ አውጇል።
በአሁኑ ወቅት የኃያላኑ ግብግብ በተለይም የንግድ መስመሮችን እና ስትራቴጂያዊ የባሕር ሰርጦችን መቆጣጠር ላይ ያነጣጠረ ነው።
በታሪክ የምድርን ማዕከላዊ መሬት እና የባሕር ዳርቻን መቆጣጠር ዓለምን መቆጣጠር ነው የሚሉት የሀልፎርድ ማኪንደር እና የኒኮላስ ስፓይክማን ክላሲካል ፅንሰ-ሐሳቦች በድጋሚ የዓለም መድረክ ላይ ተግባራዊ እየሆኑ ይገኛሉ።
በዚህ ፉክክር መካከል ቀይ ባሕር፥ አፍሪካን፣ አውሮፓን እና እስያን የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ የጂኦ-ፖለቲካ ፉክክር ማዕከል ሆኗል።
በዚህ ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካ ፍጥጫ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ያላት ምሰሶነት ልዩ ትኩረት የሚሻ ነው። ትልቅ የሕዝብ ቁጥር ያላት እና በነፃነት ታሪኳ የምትታወቀው ኢትዮጵያ፣ በቀጣናው ፖለቲካ የላቀ አቅም ያላት ዋልታ ናት።
ይሁን እንጂ 97 በመቶ የሚጠጋ ምርቷን ለማስገባት በአንድ ሀገር ላይ ብቻ ጥገኛ መሆኗ፣ ሀገራችን በስትራቴጂያዊ የባሕር በር እጦት እንድትፈተን አድርጓታል።
ስለሆነም፣ ኢትዮጵያ ከታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ገናንነቷ አኳያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የግድ ይላታል።
ስንት ሺሕ ኪሎሜትር አቋርጠው የመጡ የውጭ ኃይሎች አፍንጫችን ሥር ወታደራዊ የጦር ሰፈር በገነቡበት በዚህ ዘመን፣ ቀጣናዊ ዋልታ የሆነችው ሀገራችን የራሷን የባሕር ኃይል እና ወታደራዊ ቤዝ ለማደራጀት መመኘቷ ሉዓላዊ መብት ከመሆኑም ባሻገር ለቀጣናው ሰላም እና አንድነት መጠበቅ ወሳኝ እርምጃ ነው።
ከዚህ ሁሉ አዙሪት እና የኃያላን የእጅ አዙር ጦርነት ለመውጣት የሚያስችለው ስትራቴጂያዊ መንገድ "መደመር" ነው። ኢትዮጵያ ያላት ሰፊ ገበያ እና የውኃ ሀብት፣ የጎረቤት ሀገራት ካላቸው የባሕር በር ጋር ተቀናጅቶ አካባቢውን በጋራ የማልማት ትልቅ አቅም አለው።
የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በታሪክ፣ በባህል እና በሃይማኖት የተሣሠሩ ወንድማማች ሕዝቦች በመሆናቸው፣ አብሮነታቸውን ድንበር ሊገድበው አይገባም።
ጥላቻን አስወግዶ፣ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ትሥሥር በመፍጠር፣ ወሰን ተሻጋሪ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር የውዴታ ግዴታ ነው።
የቀጣናው ሀገራት እርስ በርስ ከመጋጨት ይልቅ ቢተባበሩ እና የሌሎችን ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በመረዳት ቢደጋገፉ፣ ቀጣናውን ከግጭት የፀዳ በማድረግ ወደ ላቀ ብልጽግና ማሸጋገር ይችላሉ።
የኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚረጋገጠውም ሆነ የቀጣናው ዕጣ ፈንታ ብሩህ የሚሆነው ይህ የትብብር እና የመደመር መንፈስ በተግባር ሲመነዘር ብቻ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ebc #ethiopia #medemer #redsea #nationalinterest
25 days ago
በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ የዝናብ እጥረት ሊከሰት እንደሚችል ተገለፀ
ከመጪው ሐምሌ እስከ መስከረም ዓ.ም ባሉት የክረምት ወራት በኢትዮጵያ (በተለይም በመካከለኛው፣ ሰሜንና ምስራቅ አካባቢዎች) እንዲሁም በሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ በከፊል ኬንያና ኡጋንዳ ከተለመደው በታች የዝናብ እጥረት ሊከሰት እንደሚችል የኢጋድ አደጋ መከላከል ኃላፊ ዶክተር አሕመድ አምዲሆን አስጠነቀቁ።
በኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት እና በኢጋድ የአየር ጠባይ ትንበያ ማዕከል ትብብር በተዘጋጀው 73ኛው የምስራቅ አፍሪካ የአየር ጠባይ ትንተና እና ትንበያ ጉባኤ ላይ ይፋ እንደተደረገው፣ ቀጠናው ለአየር ንብረት ለውጥ እጅግ ተጋላጭ በመሆኑ ለዚህ ችግር ሊዳረግ ችሏል፤ ስለሆነም ሀገራቱ ከወዲሁ የውኃ እጥረት ከመከሰቱ በፊት ውኃን ማቆር፣ በአግባቡ መቆጠብ እና የውኃ እጥረት ወደሚታይባቸው አካባቢዎች አስቀድሞ ማጓጓዝን የመሰሉ ጠንካራ የቅድመ መከላከልና ጥንቃቄ ሥራዎችን በፈጣኑ መጀመር እንዳለባቸው ኃላፊው በጥብቅ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
ከመጪው ሐምሌ እስከ መስከረም ዓ.ም ባሉት የክረምት ወራት በኢትዮጵያ (በተለይም በመካከለኛው፣ ሰሜንና ምስራቅ አካባቢዎች) እንዲሁም በሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ በከፊል ኬንያና ኡጋንዳ ከተለመደው በታች የዝናብ እጥረት ሊከሰት እንደሚችል የኢጋድ አደጋ መከላከል ኃላፊ ዶክተር አሕመድ አምዲሆን አስጠነቀቁ።
በኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት እና በኢጋድ የአየር ጠባይ ትንበያ ማዕከል ትብብር በተዘጋጀው 73ኛው የምስራቅ አፍሪካ የአየር ጠባይ ትንተና እና ትንበያ ጉባኤ ላይ ይፋ እንደተደረገው፣ ቀጠናው ለአየር ንብረት ለውጥ እጅግ ተጋላጭ በመሆኑ ለዚህ ችግር ሊዳረግ ችሏል፤ ስለሆነም ሀገራቱ ከወዲሁ የውኃ እጥረት ከመከሰቱ በፊት ውኃን ማቆር፣ በአግባቡ መቆጠብ እና የውኃ እጥረት ወደሚታይባቸው አካባቢዎች አስቀድሞ ማጓጓዝን የመሰሉ ጠንካራ የቅድመ መከላከልና ጥንቃቄ ሥራዎችን በፈጣኑ መጀመር እንዳለባቸው ኃላፊው በጥብቅ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
26 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-7:30
👉አፍሪካ ሕብረት ፣ መቻሬ ሜክሲኮ ፣ ትነብሆ ሞኖፖል፣ ሳር ቤት ቴሌ፣ መብራት ኃይል ክበብ ጀርባ፣ኳስ ሜዳ ፣ለጎፋ ስቶር ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ጎፋ ካምፕ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ እና አካባቢው፣መካኒሳ መካነ ኢየሱስ አጠገብ ፣ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢ፣አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ፣ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ ፣ የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ አካባቢ፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ
✅ከጠዋቱ 2:00-8:00
👉አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ፣ ሸገር ሕንፃ ፣ ቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
ነገ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-7:30
👉አፍሪካ ሕብረት ፣ መቻሬ ሜክሲኮ ፣ ትነብሆ ሞኖፖል፣ ሳር ቤት ቴሌ፣ መብራት ኃይል ክበብ ጀርባ፣ኳስ ሜዳ ፣ለጎፋ ስቶር ፣ ጎፋ ዳታ ሴንተር፣ ፣ አይሱዙ ጋራዥ፣ጎፋ ካምፕ ፣ ሶፉመር ብሎኬት ማምረቻ እና አካባቢው፣መካኒሳ መካነ ኢየሱስ አጠገብ ፣ባቱ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢ፣አሚጎ ካፌ ፊትለፊት ፣ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ፣ መካኒሳ አቦ ቤ/ክ አካባቢ፣ ቫቲካን ጀርባ ፣ የመከላከያ ሚ/ር መኖሪያ አካባቢ፣ ጥቁር አባይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ፣ ሰላም አስከባሪ
✅ከጠዋቱ 2:00-8:00
👉አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ፣ ሸገር ሕንፃ ፣ ቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
28 days ago
ከቤተ-መንግሥት ወደ ስብከት መድረክ
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽግግር እንቆቅልሽ
የአንድ አገር መሪ ከስልጣን ሲወርድ የሚመርጠው መንገድ የራሱን የነበረውን ማንነት የወደፊት እጣ ፈንታውን እና የህዝቡን የታሪክ ትውስታ ይወሰናል። በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ በማስገባት የመጀመሪያው መሪ በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።
ያ ውሳኔ በወቅቱ ለነበረው ህዝባዊ አመፅና ውጥረት የተወሰነ መተንፈሻ የሰጠ በጎ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም ከስልጣን በኋላ የመረጡት የሕይወት መስመር ግን በብዙዎች ዘንድ ጥያቄና ትዝብትን እያስከተለ ይገኛል።
በተለይም በቅርብ ጊዜያት በመድረኮች ላይ እንደ ወንጌል ሰባኪና የሃይማኖት መምህር ሆነው መታየታቸው ፖለቲካው በፈጠረው ቁስል ላይ የወንጌል ፈውስ ወይስ የታሪክ ሽሽት? የሚል ጠንከር ያለ ክርክር አስነስቷል።
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩባቸው ዓመታት (ከ2005 እስከ 2010 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የዜጎች መፈናቀልና የብዙ ወጣቶች ህይወት የጠፋባቸው ከባድ ዓመታት ነበሩ። ምንም እንኳን ውሳኔዎች በጋራና በፓርቲ (ኢህአዴግ) መዋቅር ይሰጡ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው የአገሪቱ የመጨረሻው የሥልጣን ማማና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆናቸው መጠን በዚያ ዘመን ለደረሰው መከራና የደም መፋሰስ ቀጥተኛ የታሪክና የሞራል ተጠያቂነት አለባቸው።
ህዝብ በበደልና በደምና በደመ ነፍስ የታለፉ ቁስሎችን በቀላሉ አይረሳም። በጥይት የተመቱ ወጣቶች፣ የታሰሩ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች፣ የተፈናቀሉ ማህበረሰቦች ትውስታ ዛሬም ትኩስ ነው። ስለሆነም ያንን ሁሉ መከራ ያስተናገደ ህዝብ በወቅቱ የነበረው መሪ በአንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ በመድረክ ላይ ሲሰብክ ሲያይ መገረሙ መጠራጠሩና መቆጣቱ ሰብአዊና አመክንዮአዊ ምላሽ ነው።
በክርስትና እምነት (በተለይም አቶ ኃይለማርያም በሚከተሉት የሃዋርያት እምነት መሠረት) ማንኛውም ሰው በማንኛውም ጊዜ ንስሐ ገብቶ ወደ እግዚአብሔር የመመለስና የማገልገል መብት አለው። ይሁን እንጂ የወንጌል መሠረታዊ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅን ብቻ ሳይሆን ከበደሉት ሰውና ማህበረሰብ ጋር መታረቅንም ይጨምራል።
"እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ ከዚያም መጥተህ መባህን አቅርብ።" (ማቴዎስ 5:23-24)
የአቶ ኃይለማርያም ወደ ወንጌል አገልግሎት መግባት ትልቅ ጥያቄ የሚነሳበት እዚህ ጋ ነው። በመሪነታቸው ዘመን ለተፈጠሩት ስህተቶች፣ ለጠፋው ሕይወትና ለፈሰሰው ደም የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ፣ በግልጽና በስም ጠርተው ይቅርታ ጠይቀዋል ወይ? ጥፋቱን አምኖ ንስሐ መግባት፣ የተበደሉትን መካስና ይቅርታ መለመን የወንጌል ስብከት መነሻ እንጂ መድረሻ ሊሆን አይገባም ነበር?
እነዚህ ጥያቄዎች ሳይመለሱ በቀጥታ ወደ መድረክ ወጥቶ መስበክ ለብዙዎች ታሪኬ ተረስቶልኛል ከሚል ግምት ወይም የህዝብን ቁስል ካለማክበር የመነጨ ሊያስመስለው ይችላል።
በሌላ በኩል የአቶ ኃይለማርያምን ወገን የሚከላከሉ ሰዎች እርሳቸውም ቢሆኑ የራሳቸው የህሊና ጉዞ እንዳላቸው ይከራከራሉ። ስልጣን በገዛ ፈቃድ መልቀቅ ራሱ በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ የመጸጸትና ለውጥ የመሻት መግለጫ እንደነበር የሃይማኖት አገልግሎታቸውም የዚሁ የውስጥ ለውጥና ሰላምን የመፈለግ ጉዞ አካል ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
በተጨማሪምከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ ርቀው በግል ሕይወታቸውና እምነታቸው ላይ ማተኮራቸው መብታቸው እንደሆነ ይነገራል።
ነገር ግን ግለሰቡ ተራ ዜጋ ሳይሆኑ የአገር መሪ ነበሩ።
የአገር መሪ የህዝብ ሃብት ነው ታሪኩም፣ ውሳኔውም፣ ከስልጣን በኋላ የሚያደርገው እንቅስቃሴም ሁሉ በህዝብ መነጽር መቃኘቱ አይቀሬ ነው።
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የወንጌል ሰባኪነት ጉዞ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ አሁንም የተደበላለቀ ስሜት ይፈጥራል። በአንድ በኩል የሰው ልጅ መለወጥና ወደ እምነቱ መመለስ የሚደገፍ ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ያለ ይፋዊ ይቅርታና የፖለቲካ ተጠያቂነት ወደ መንፈሳዊ መድረክ መሻገር የህዝብን ቁስል የሚነካ ሆኖ ተገኝቷል።
እውነተኛ የወንጌል አገልግሎት የሚጀምረው ከእውነትና ከፍትህ ነው። አቶ ኃይለማርያም ካለፈው ታሪካቸው ጋር በግልጽ ተጋፍጠው ለደረሰው ጥፋት የድርሻቸውን ሃላፊነት ወስደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታን እስካላወረዱ ድረስ ስብከታቸው ምንም ያህል ጥራዝ ቢኖረው በብዙሃኑ ዘንድ ካለፈው ታሪክ የመሸሻ ጥላ ተደርጎ መታሰቡ አይቀሬ ነው።
ታሪክ አይረሳም የህዝብ እምባም ዝም ብሎ አይታለፍም።
Via Henock Megerssa
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽግግር እንቆቅልሽ
የአንድ አገር መሪ ከስልጣን ሲወርድ የሚመርጠው መንገድ የራሱን የነበረውን ማንነት የወደፊት እጣ ፈንታውን እና የህዝቡን የታሪክ ትውስታ ይወሰናል። በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ በማስገባት የመጀመሪያው መሪ በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።
ያ ውሳኔ በወቅቱ ለነበረው ህዝባዊ አመፅና ውጥረት የተወሰነ መተንፈሻ የሰጠ በጎ እርምጃ ተደርጎ ቢወሰድም ከስልጣን በኋላ የመረጡት የሕይወት መስመር ግን በብዙዎች ዘንድ ጥያቄና ትዝብትን እያስከተለ ይገኛል።
በተለይም በቅርብ ጊዜያት በመድረኮች ላይ እንደ ወንጌል ሰባኪና የሃይማኖት መምህር ሆነው መታየታቸው ፖለቲካው በፈጠረው ቁስል ላይ የወንጌል ፈውስ ወይስ የታሪክ ሽሽት? የሚል ጠንከር ያለ ክርክር አስነስቷል።
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩባቸው ዓመታት (ከ2005 እስከ 2010 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የዜጎች መፈናቀልና የብዙ ወጣቶች ህይወት የጠፋባቸው ከባድ ዓመታት ነበሩ። ምንም እንኳን ውሳኔዎች በጋራና በፓርቲ (ኢህአዴግ) መዋቅር ይሰጡ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው የአገሪቱ የመጨረሻው የሥልጣን ማማና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆናቸው መጠን በዚያ ዘመን ለደረሰው መከራና የደም መፋሰስ ቀጥተኛ የታሪክና የሞራል ተጠያቂነት አለባቸው።
ህዝብ በበደልና በደምና በደመ ነፍስ የታለፉ ቁስሎችን በቀላሉ አይረሳም። በጥይት የተመቱ ወጣቶች፣ የታሰሩ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች፣ የተፈናቀሉ ማህበረሰቦች ትውስታ ዛሬም ትኩስ ነው። ስለሆነም ያንን ሁሉ መከራ ያስተናገደ ህዝብ በወቅቱ የነበረው መሪ በአንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ በመድረክ ላይ ሲሰብክ ሲያይ መገረሙ መጠራጠሩና መቆጣቱ ሰብአዊና አመክንዮአዊ ምላሽ ነው።
በክርስትና እምነት (በተለይም አቶ ኃይለማርያም በሚከተሉት የሃዋርያት እምነት መሠረት) ማንኛውም ሰው በማንኛውም ጊዜ ንስሐ ገብቶ ወደ እግዚአብሔር የመመለስና የማገልገል መብት አለው። ይሁን እንጂ የወንጌል መሠረታዊ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅን ብቻ ሳይሆን ከበደሉት ሰውና ማህበረሰብ ጋር መታረቅንም ይጨምራል።
"እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ ከዚያም መጥተህ መባህን አቅርብ።" (ማቴዎስ 5:23-24)
የአቶ ኃይለማርያም ወደ ወንጌል አገልግሎት መግባት ትልቅ ጥያቄ የሚነሳበት እዚህ ጋ ነው። በመሪነታቸው ዘመን ለተፈጠሩት ስህተቶች፣ ለጠፋው ሕይወትና ለፈሰሰው ደም የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ፣ በግልጽና በስም ጠርተው ይቅርታ ጠይቀዋል ወይ? ጥፋቱን አምኖ ንስሐ መግባት፣ የተበደሉትን መካስና ይቅርታ መለመን የወንጌል ስብከት መነሻ እንጂ መድረሻ ሊሆን አይገባም ነበር?
እነዚህ ጥያቄዎች ሳይመለሱ በቀጥታ ወደ መድረክ ወጥቶ መስበክ ለብዙዎች ታሪኬ ተረስቶልኛል ከሚል ግምት ወይም የህዝብን ቁስል ካለማክበር የመነጨ ሊያስመስለው ይችላል።
በሌላ በኩል የአቶ ኃይለማርያምን ወገን የሚከላከሉ ሰዎች እርሳቸውም ቢሆኑ የራሳቸው የህሊና ጉዞ እንዳላቸው ይከራከራሉ። ስልጣን በገዛ ፈቃድ መልቀቅ ራሱ በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ የመጸጸትና ለውጥ የመሻት መግለጫ እንደነበር የሃይማኖት አገልግሎታቸውም የዚሁ የውስጥ ለውጥና ሰላምን የመፈለግ ጉዞ አካል ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
በተጨማሪምከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ ርቀው በግል ሕይወታቸውና እምነታቸው ላይ ማተኮራቸው መብታቸው እንደሆነ ይነገራል።
ነገር ግን ግለሰቡ ተራ ዜጋ ሳይሆኑ የአገር መሪ ነበሩ።
የአገር መሪ የህዝብ ሃብት ነው ታሪኩም፣ ውሳኔውም፣ ከስልጣን በኋላ የሚያደርገው እንቅስቃሴም ሁሉ በህዝብ መነጽር መቃኘቱ አይቀሬ ነው።
የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የወንጌል ሰባኪነት ጉዞ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ አሁንም የተደበላለቀ ስሜት ይፈጥራል። በአንድ በኩል የሰው ልጅ መለወጥና ወደ እምነቱ መመለስ የሚደገፍ ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ያለ ይፋዊ ይቅርታና የፖለቲካ ተጠያቂነት ወደ መንፈሳዊ መድረክ መሻገር የህዝብን ቁስል የሚነካ ሆኖ ተገኝቷል።
እውነተኛ የወንጌል አገልግሎት የሚጀምረው ከእውነትና ከፍትህ ነው። አቶ ኃይለማርያም ካለፈው ታሪካቸው ጋር በግልጽ ተጋፍጠው ለደረሰው ጥፋት የድርሻቸውን ሃላፊነት ወስደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታን እስካላወረዱ ድረስ ስብከታቸው ምንም ያህል ጥራዝ ቢኖረው በብዙሃኑ ዘንድ ካለፈው ታሪክ የመሸሻ ጥላ ተደርጎ መታሰቡ አይቀሬ ነው።
ታሪክ አይረሳም የህዝብ እምባም ዝም ብሎ አይታለፍም።
Via Henock Megerssa
Sponsored by
Surafel
28 days ago
የውስጥ አንድነት - የባዕዳንን ሴራ መስበሪያ መሣሪያ
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና የሕዝቦች ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ የማይናወጥ ዘላቂ ሰላም ነው። አባቶቻችን “ሰላም ለቤት፣ ፍቅር ለጎረቤት” የሚሉት በምክንያት ነው፤ ሰላም ልማት የሚፋጠንበት እና ጠንካራ ሀገረ-መንግሥት የሚገነባበት የሕልውናችን መሠረት ነውና።
ሰላም ሲጠፋ ግን የሀገር መረጋጋት ይናጋል፣ የቆሙበት ምድርም ይንሸራተታል። ባለፉት ዘመናት የታሪክ ትርክቶቻችን ወጥ የሆነ ሀገራዊ መግባባት ከመፍጠር ይልቅ፣ አንዱን ወገን ባለቤት ሌላውን ደግሞ ባዕድ የሚያደርጉ ፅንፈኛ አመለካከቶች መፈልፈያ ሆነው ቆይተዋል። ይህም የጋራ ማንነትን ከመገንባት ይልቅ ቅራኔን እና ቂምን በማስቀደም፣ ለውስጣዊ ግጭቶች መባባስ ማገዶ ሆኖ አገልግሏል።
“አጥር ሲፈርስ አውሬ ይገባል” እንዲሉ በተለይም ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማት ያልነበሩ መሆኑ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት እንዲያመሩ በማድረግ የሰላም እጦቱን ስር የሰደደ የታሪክ ጠባሳ አድርጎታል።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ መልክዓ-ምድራዊ መገኛ ለሰላሟ መታወክ ሌላኛው ተጠቃሽ ምክንያት ነው። የቀይ ባሕር አቅራቢያ መሆኗ እና የዓባይ ወንዝ መገኛነቷ፣ ታሪካዊ ጠላቶች በውስጥ ጉዳያችን ላይ እጃቸውን እንዲያሰረዝሙ እና ምቀኝነት እንዲያሳድሩ በር ከፍቷል።
እነዚህ የውጭ ኃይሎች በውስጣችን ያሉ ጥቃቅን ልዩነቶችን በማጉላት ሀገራችን እንድትዳከም ሌት ተቀን ይሠራሉ። “ባንዳ ካልረዳ፣ የውጭ ጠላት አይጎዳ” እንደሚባለው ሁሉ፣ ይህ የባዕዳን ሴራ የሚፈጸመው ደግሞ የሀገርን ሕልውና ለግል እና ለቡድን ጥቅም ሲሉ አሳልፈው በሚሰጡ የሀገር ውስጥ ሆድ አደሮች አማካኝነት ነው።
እነዚህ ኃይሎች የታሪካዊ ጠላቶቻችንን እኩይ አጀንዳ ወደ ውስጥ በማስረግ እና ሕዝባዊ መከፋፈልን በመፍጠር፣ ሀገራችን በራሷ ዜጎች እንድትዳከም ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ አሁንም ከዚህ የክህደት ተግባራቸው አልተቆጠቡም።
ይህንን የጥፋት እና የታሪክ አዙሪት ለመስበር እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ የሚደረግ የፖለቲካ ውድድርን ለማስፈን የለውጡ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ረጅም ርቀት ተጉዟል። ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማሻገር የጸና ሰላም እና የቀና ሥርዓት ወሳኞች ናቸው። ስለሆነም ለሰላም ያለው ዕሳቤ ከመደበኛው “ጦርነት አለመኖር” ትርጓሜ የሰፋ እና ጥልቅ መሆን አለበት።
ይህ ዕሳቤ ሦስት ቁልፍ ምሰሶዎችን ያቀፈ ነው፤ አንደኛው ለግጭት መንሥኤ የሆኑ መዋቅራዊ ችግሮች ማለትም ድህነት፣ ኢ-ፍትሐዊነት እና መገለል የተቀረፉበት አዎንታዊ ሰላም መገንባት ሲሆን ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰላም ከጎረቤቶቿ ሰላም ጋር በእጅጉ የተቆራኘ መሆኑን በማመን ለቀጣናዊ ሰላም መከበር የመሪነት ሚና መጫወት ነው። ሦስተኛው እና ዋነኛው ደግሞ የአፍሪካ ችግር በአፍሪካውያን መፍትሔ በሚለው መርሕ መሠረት፣ ማንኛውንም ውስጣዊም ሆነ አህጉራዊ ግጭቶች በራሳችን ባህላዊ እና ዘመናዊ የሰላም እሴቶች፣ በሽምግልና እና በእርቅ መፍታት ነው።
ኢትዮጵያ ያለችበት ቀጣና ማዕበል የበዛበት እና ውስብስብ ቢሆንም፣ ሀገራችን ግን የሰላም ደሴት ሆና ሰላሟን በማጽናት ሁለንተናዊ ዕድገቷን እያሳለጠች እና የልማት ስበት ማዕከልነቷን እያጠናከረች ትገኛለች።
“ሰላምን ማስፈን ከራስ ይጀምራል” በሚል መርሕ በቀድሞው ሥርዓት በአሸባሪነት የተፈረጁ እና በሐሳብ ልዩነት ተሰስደው የነበሩ የፖለቲካ ኃይሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፤ በአሁኑ ወቅትም በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ከዚህም በላይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በፈጠርነው የዲፕሎማሲ፣ የፀጥታ እና የኢኮኖሚ (የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የመሠረተ ልማት እና የንግድ) ትሥሥር ምክንያት የእጅ አዙር ጥቃት ሥጋቶች፣ ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ እንዲገቱ ተደርጓል።
የመከላከያ እና የደኅንነት ተቋሞቻችንም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዱ፣ የሀገርን ዳር ድንበር ብቻ የሚጠብቁ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቁ ሆነው በታማኝነት ተገንብተዋል።
በአጠቃላይ አስተማማኝ ሰላምን ማረጋገጥ የሚቻለው የአሸናፊ እና ተሸናፊነትን፣ የቂም እና የቁርሾን ፖለቲካ ማክሰም ሲቻል ነው።
ታሪካዊ ቁስሎችን የምናክመውም በዕርቅ እና በሰላም መንገድ እንጂ በበቀል አይደለም፤ በቀል ማዕበልን እንጂ መረጋጋትን አይወልድምና።
ወደፊትም ሰላምን የሚያደፈርሱ ኃይላትን በሕግ ማስከበር መግታት ብቻ ሳይሆን ለግጭት ምክንያት የሆኑ አለመግባባቶችን በውይይት እና በንግግር ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎችን ዳር ማድረስ ያስፈልጋል።
እንደ ሀገር ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን የሚያፀና ገዥ ትርክት ግንባታችንን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል። ሰላምን፣ ትብብርን እና አብሮነትን ብቸኛ አማራጭ በማድረግ የምንከተለው የሰላም መንገድ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም የሚያሻግር፣ ለልጆቻችን የምትመች እና የተከበረች ሀገር የምናስረክብበት ብቸኛው እና አስተማማኙ ጎዳና ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #peace #narrative
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና የሕዝቦች ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ የማይናወጥ ዘላቂ ሰላም ነው። አባቶቻችን “ሰላም ለቤት፣ ፍቅር ለጎረቤት” የሚሉት በምክንያት ነው፤ ሰላም ልማት የሚፋጠንበት እና ጠንካራ ሀገረ-መንግሥት የሚገነባበት የሕልውናችን መሠረት ነውና።
ሰላም ሲጠፋ ግን የሀገር መረጋጋት ይናጋል፣ የቆሙበት ምድርም ይንሸራተታል። ባለፉት ዘመናት የታሪክ ትርክቶቻችን ወጥ የሆነ ሀገራዊ መግባባት ከመፍጠር ይልቅ፣ አንዱን ወገን ባለቤት ሌላውን ደግሞ ባዕድ የሚያደርጉ ፅንፈኛ አመለካከቶች መፈልፈያ ሆነው ቆይተዋል። ይህም የጋራ ማንነትን ከመገንባት ይልቅ ቅራኔን እና ቂምን በማስቀደም፣ ለውስጣዊ ግጭቶች መባባስ ማገዶ ሆኖ አገልግሏል።
“አጥር ሲፈርስ አውሬ ይገባል” እንዲሉ በተለይም ጠንካራ እና ገለልተኛ ተቋማት ያልነበሩ መሆኑ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት እንዲያመሩ በማድረግ የሰላም እጦቱን ስር የሰደደ የታሪክ ጠባሳ አድርጎታል።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ መልክዓ-ምድራዊ መገኛ ለሰላሟ መታወክ ሌላኛው ተጠቃሽ ምክንያት ነው። የቀይ ባሕር አቅራቢያ መሆኗ እና የዓባይ ወንዝ መገኛነቷ፣ ታሪካዊ ጠላቶች በውስጥ ጉዳያችን ላይ እጃቸውን እንዲያሰረዝሙ እና ምቀኝነት እንዲያሳድሩ በር ከፍቷል።
እነዚህ የውጭ ኃይሎች በውስጣችን ያሉ ጥቃቅን ልዩነቶችን በማጉላት ሀገራችን እንድትዳከም ሌት ተቀን ይሠራሉ። “ባንዳ ካልረዳ፣ የውጭ ጠላት አይጎዳ” እንደሚባለው ሁሉ፣ ይህ የባዕዳን ሴራ የሚፈጸመው ደግሞ የሀገርን ሕልውና ለግል እና ለቡድን ጥቅም ሲሉ አሳልፈው በሚሰጡ የሀገር ውስጥ ሆድ አደሮች አማካኝነት ነው።
እነዚህ ኃይሎች የታሪካዊ ጠላቶቻችንን እኩይ አጀንዳ ወደ ውስጥ በማስረግ እና ሕዝባዊ መከፋፈልን በመፍጠር፣ ሀገራችን በራሷ ዜጎች እንድትዳከም ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ አሁንም ከዚህ የክህደት ተግባራቸው አልተቆጠቡም።
ይህንን የጥፋት እና የታሪክ አዙሪት ለመስበር እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ የሚደረግ የፖለቲካ ውድድርን ለማስፈን የለውጡ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ረጅም ርቀት ተጉዟል። ሀገርን ወደ ብልፅግና ለማሻገር የጸና ሰላም እና የቀና ሥርዓት ወሳኞች ናቸው። ስለሆነም ለሰላም ያለው ዕሳቤ ከመደበኛው “ጦርነት አለመኖር” ትርጓሜ የሰፋ እና ጥልቅ መሆን አለበት።
ይህ ዕሳቤ ሦስት ቁልፍ ምሰሶዎችን ያቀፈ ነው፤ አንደኛው ለግጭት መንሥኤ የሆኑ መዋቅራዊ ችግሮች ማለትም ድህነት፣ ኢ-ፍትሐዊነት እና መገለል የተቀረፉበት አዎንታዊ ሰላም መገንባት ሲሆን ሁለተኛው የኢትዮጵያ ሰላም ከጎረቤቶቿ ሰላም ጋር በእጅጉ የተቆራኘ መሆኑን በማመን ለቀጣናዊ ሰላም መከበር የመሪነት ሚና መጫወት ነው። ሦስተኛው እና ዋነኛው ደግሞ የአፍሪካ ችግር በአፍሪካውያን መፍትሔ በሚለው መርሕ መሠረት፣ ማንኛውንም ውስጣዊም ሆነ አህጉራዊ ግጭቶች በራሳችን ባህላዊ እና ዘመናዊ የሰላም እሴቶች፣ በሽምግልና እና በእርቅ መፍታት ነው።
ኢትዮጵያ ያለችበት ቀጣና ማዕበል የበዛበት እና ውስብስብ ቢሆንም፣ ሀገራችን ግን የሰላም ደሴት ሆና ሰላሟን በማጽናት ሁለንተናዊ ዕድገቷን እያሳለጠች እና የልማት ስበት ማዕከልነቷን እያጠናከረች ትገኛለች።
“ሰላምን ማስፈን ከራስ ይጀምራል” በሚል መርሕ በቀድሞው ሥርዓት በአሸባሪነት የተፈረጁ እና በሐሳብ ልዩነት ተሰስደው የነበሩ የፖለቲካ ኃይሎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፤ በአሁኑ ወቅትም በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ከዚህም በላይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በፈጠርነው የዲፕሎማሲ፣ የፀጥታ እና የኢኮኖሚ (የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የመሠረተ ልማት እና የንግድ) ትሥሥር ምክንያት የእጅ አዙር ጥቃት ሥጋቶች፣ ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች በከፍተኛ ሁኔታ እንዲገቱ ተደርጓል።
የመከላከያ እና የደኅንነት ተቋሞቻችንም ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዱ፣ የሀገርን ዳር ድንበር ብቻ የሚጠብቁ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቁ ሆነው በታማኝነት ተገንብተዋል።
በአጠቃላይ አስተማማኝ ሰላምን ማረጋገጥ የሚቻለው የአሸናፊ እና ተሸናፊነትን፣ የቂም እና የቁርሾን ፖለቲካ ማክሰም ሲቻል ነው።
ታሪካዊ ቁስሎችን የምናክመውም በዕርቅ እና በሰላም መንገድ እንጂ በበቀል አይደለም፤ በቀል ማዕበልን እንጂ መረጋጋትን አይወልድምና።
ወደፊትም ሰላምን የሚያደፈርሱ ኃይላትን በሕግ ማስከበር መግታት ብቻ ሳይሆን ለግጭት ምክንያት የሆኑ አለመግባባቶችን በውይይት እና በንግግር ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎችን ዳር ማድረስ ያስፈልጋል።
እንደ ሀገር ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን የሚያፀና ገዥ ትርክት ግንባታችንን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል። ሰላምን፣ ትብብርን እና አብሮነትን ብቸኛ አማራጭ በማድረግ የምንከተለው የሰላም መንገድ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገንም የሚያሻግር፣ ለልጆቻችን የምትመች እና የተከበረች ሀገር የምናስረክብበት ብቸኛው እና አስተማማኙ ጎዳና ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #peace #narrative
29 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
1 month ago
የኢትዮጵያ ስም በዓለም አደባባይ፤ የዲፕሎማሲው ድል እና የክብር ካባችን
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ በተለዋዋጭ የዓለም ጂኦ-ፖለቲካዊ ምኅዳር ውስጥ፣ ስትራቴጂያዊ ቦታዋን አስጠብቃ ዓለምን የሚያስደምሙ ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ዛሬ ሀገራችን በብሔራዊ ጥቅም ላይ የተመሠረተ የጋራ ብልጽግናን እና ዘላቂ ሰላምን ዓላማ ያደረገ ንቁ እና ገቢር-ነበብ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድን እየተከተለች ነው።
ኢትዮጵያ እንደ ‘ብሪክስ ፕላስ' ባሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ትብብሮች ውስጥ የጀመረችው ጠንካራ ተሳትፎ፣ የውጭ ግንኙነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንዲቆም አድርጎታል።
ይህ መንግሥታዊ ጥረት ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነቷን ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ በቀጣናው ያላትን የሰላም ዘውድ እና የልማት ዋስትና አጉልቶታል።
ይሁን እንጂ የኢትዮጵያን ከፍታ ማረጋገጥ እና ገጽታዋን ማሳመር የመንግሥት ብቻ ኃላፊነት ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም። ጠንካራ ዲፕሎማሲ የሚገነባው ከመንግሥት ጥረት ጀርባ የዜጎች የነቃ ተሳትፎ እና የጋራ ጩኸት ሲታከልበት ነው።
"መከበር በራስ ነው" እንዲሉ የኢትዮጵያ ስም በክብር ሲነሣ እና የዲፕሎማሲ አድማሷ ሲሰፋ፣ በየትኛውም የዓለም ጥግ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ አንገቱን ቀና አድርጎ በኩራት ይራመዳል።
የምንኮራባት እና የምንከበርባት ታላቅ ኢትዮጵያ ስትኖረን ፓስፖርታችን ሞገስ ይኖረዋል፤ የንግድ፣ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት በሮቻችን በስፋት ይከፈታሉ።
በዚህ የዲጂታል እና የኢንፎርሜሽን ዘመን የዲፕሎማሲው አውድ ከመንግሥታት ቢሮ አልፎ ወደ እያንዳንዳችን መዳፍ ደርሷል። በማኅበራዊ ሚዲያ የምናጋራው፣ የምንጽፈው እና የምንተነፍሰው እያንዳንዱ መረጃ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም በቀጥታ የመንካት አቅም አለው። ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ይገነባል እንጂ፣ "በገዛ ቤቱ ላይ እሳት አይጭርም"።
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስለ ሀገራችን የሚኖረውን ግንዛቤ የምንቀርጸው እኛው ራሳችን መሆናችንን መዘንጋት የለብንም። ስለዚህ የሀገርን ስም የሚያጠፉ፣ ልዩነትን የሚያሰፉ እና ሆን ተብለው የሚነዙ የተዛቡ የሐሰት ትርክቶችን መመከት የወቅቱ ብሔራዊ ግዴታችን ነው።
ይህ እውነተኛ የዘመኑ "ዲጂታል ዐርበኝነት" ነው! የውስጥ ፖለቲካዊ ልዩነቶቻችንን በሠለጠነ መንገድ፣ በውይይት እና በሐሳብ ልውውጥ መፍታቱ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የውጭ ግንኙነት በሚነኩ ጉዳዮች ላይ ግን "እንደ አንድ ልብ መካሪ፣ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ" ሆነን በአንድ ድምፅ መቆም ይኖርብናል።
የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ ውበት፣ የሕዝቧን የአብሮነት እሴት፣ የእንግዳ ተቀባይነት ባህል እና ያልተነካ የኢንቨስትመንት እምቅ አቅሟን በኩራት ለዓለም እናስተዋውቅ።
በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የሐሰት መረጃዎችን በዝምታ ከመመልከት ይልቅ፣ እውነታውን በማስረጃ በማጋለጥ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትክክለኛውን ምሥል እናሳይ።
የኢትዮጵያ ገጽታ የሁላችንም መስታወት ነው። መስታወታችን ካደፈ ቀን ሁላችንም ጠቁረን እንታያለን፤ የፀዳ ቀን ደግሞ ሁላችንም በክብር እንደምቃለን።
ስለሆነም የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚያስቀድሙ፣ አንድነትን የሚያጸኑ አዎንታዊ ትርክቶችን በብዕራችን፣ በድምፃችን እና በገጾቻችን እናስተጋባ።
ዲጂታል ዐርበኝነታችንን በተግባር በማሳየት ኢትዮጵያን ከፍ እናድርግ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም የሁላችንም የጋራ ክብር እና ሞገስ ነውና!
ሀገራችንን ለዓለም የምናሳውቅበት መንገድ የክብራችን ልክ መሆኑን ተረድተን በጋራ እንቁም!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #diplomacy #sovereignty #dignity
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ በተለዋዋጭ የዓለም ጂኦ-ፖለቲካዊ ምኅዳር ውስጥ፣ ስትራቴጂያዊ ቦታዋን አስጠብቃ ዓለምን የሚያስደምሙ ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ዛሬ ሀገራችን በብሔራዊ ጥቅም ላይ የተመሠረተ የጋራ ብልጽግናን እና ዘላቂ ሰላምን ዓላማ ያደረገ ንቁ እና ገቢር-ነበብ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድን እየተከተለች ነው።
ኢትዮጵያ እንደ ‘ብሪክስ ፕላስ' ባሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ትብብሮች ውስጥ የጀመረችው ጠንካራ ተሳትፎ፣ የውጭ ግንኙነቷን በጽኑ መሠረት ላይ እንዲቆም አድርጎታል።
ይህ መንግሥታዊ ጥረት ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነቷን ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ በቀጣናው ያላትን የሰላም ዘውድ እና የልማት ዋስትና አጉልቶታል።
ይሁን እንጂ የኢትዮጵያን ከፍታ ማረጋገጥ እና ገጽታዋን ማሳመር የመንግሥት ብቻ ኃላፊነት ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም። ጠንካራ ዲፕሎማሲ የሚገነባው ከመንግሥት ጥረት ጀርባ የዜጎች የነቃ ተሳትፎ እና የጋራ ጩኸት ሲታከልበት ነው።
"መከበር በራስ ነው" እንዲሉ የኢትዮጵያ ስም በክብር ሲነሣ እና የዲፕሎማሲ አድማሷ ሲሰፋ፣ በየትኛውም የዓለም ጥግ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ አንገቱን ቀና አድርጎ በኩራት ይራመዳል።
የምንኮራባት እና የምንከበርባት ታላቅ ኢትዮጵያ ስትኖረን ፓስፖርታችን ሞገስ ይኖረዋል፤ የንግድ፣ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት በሮቻችን በስፋት ይከፈታሉ።
በዚህ የዲጂታል እና የኢንፎርሜሽን ዘመን የዲፕሎማሲው አውድ ከመንግሥታት ቢሮ አልፎ ወደ እያንዳንዳችን መዳፍ ደርሷል። በማኅበራዊ ሚዲያ የምናጋራው፣ የምንጽፈው እና የምንተነፍሰው እያንዳንዱ መረጃ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም በቀጥታ የመንካት አቅም አለው። ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ይገነባል እንጂ፣ "በገዛ ቤቱ ላይ እሳት አይጭርም"።
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስለ ሀገራችን የሚኖረውን ግንዛቤ የምንቀርጸው እኛው ራሳችን መሆናችንን መዘንጋት የለብንም። ስለዚህ የሀገርን ስም የሚያጠፉ፣ ልዩነትን የሚያሰፉ እና ሆን ተብለው የሚነዙ የተዛቡ የሐሰት ትርክቶችን መመከት የወቅቱ ብሔራዊ ግዴታችን ነው።
ይህ እውነተኛ የዘመኑ "ዲጂታል ዐርበኝነት" ነው! የውስጥ ፖለቲካዊ ልዩነቶቻችንን በሠለጠነ መንገድ፣ በውይይት እና በሐሳብ ልውውጥ መፍታቱ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የውጭ ግንኙነት በሚነኩ ጉዳዮች ላይ ግን "እንደ አንድ ልብ መካሪ፣ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ" ሆነን በአንድ ድምፅ መቆም ይኖርብናል።
የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ ውበት፣ የሕዝቧን የአብሮነት እሴት፣ የእንግዳ ተቀባይነት ባህል እና ያልተነካ የኢንቨስትመንት እምቅ አቅሟን በኩራት ለዓለም እናስተዋውቅ።
በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የሐሰት መረጃዎችን በዝምታ ከመመልከት ይልቅ፣ እውነታውን በማስረጃ በማጋለጥ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትክክለኛውን ምሥል እናሳይ።
የኢትዮጵያ ገጽታ የሁላችንም መስታወት ነው። መስታወታችን ካደፈ ቀን ሁላችንም ጠቁረን እንታያለን፤ የፀዳ ቀን ደግሞ ሁላችንም በክብር እንደምቃለን።
ስለሆነም የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚያስቀድሙ፣ አንድነትን የሚያጸኑ አዎንታዊ ትርክቶችን በብዕራችን፣ በድምፃችን እና በገጾቻችን እናስተጋባ።
ዲጂታል ዐርበኝነታችንን በተግባር በማሳየት ኢትዮጵያን ከፍ እናድርግ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም የሁላችንም የጋራ ክብር እና ሞገስ ነውና!
ሀገራችንን ለዓለም የምናሳውቅበት መንገድ የክብራችን ልክ መሆኑን ተረድተን በጋራ እንቁም!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #diplomacy #sovereignty #dignity
Comments