Logo
YenetaTube
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦

✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30

👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣

✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30

👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣

✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣

✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡

ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።

Ethiopian Electric utility

21 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.