14 days ago
ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካ እና የባሕር በር አጀንዳችን
****************
ዓለማችን ከአንድ ዋልታ ወደ ብዝኃ-ዓለማዊ ሥርዓት የኃይል ሽግግር እያደረገች ባለችበት በአሁኑ ዘመን፣ የጂኦ-ፖለቲካው ዐውሎ ነፋስ በድጋሚ እያንሰራራ ይገኛል።
ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት በኋላ ተቀዛቅዞ የነበረው የኃያላን ሀገራት የእርስ በርስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በማገርሸቱ፣ የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ዳግም የዓለም አቀፍ ትኩረት ማዕከል ሆኗል።
ሀገራት ጥቅማቸውን ለማስከበር እና የዓለም መሪ ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር፣ የዓለም ኃይል እና ሀብት የተከማቸባቸውን ቦታዎች ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥድፊያ "ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካን" በይፋ አውጇል።
በአሁኑ ወቅት የኃያላኑ ግብግብ በተለይም የንግድ መስመሮችን እና ስትራቴጂያዊ የባሕር ሰርጦችን መቆጣጠር ላይ ያነጣጠረ ነው።
በታሪክ የምድርን ማዕከላዊ መሬት እና የባሕር ዳርቻን መቆጣጠር ዓለምን መቆጣጠር ነው የሚሉት የሀልፎርድ ማኪንደር እና የኒኮላስ ስፓይክማን ክላሲካል ፅንሰ-ሐሳቦች በድጋሚ የዓለም መድረክ ላይ ተግባራዊ እየሆኑ ይገኛሉ።
በዚህ ፉክክር መካከል ቀይ ባሕር፥ አፍሪካን፣ አውሮፓን እና እስያን የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ የጂኦ-ፖለቲካ ፉክክር ማዕከል ሆኗል።
በዚህ ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካ ፍጥጫ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ያላት ምሰሶነት ልዩ ትኩረት የሚሻ ነው። ትልቅ የሕዝብ ቁጥር ያላት እና በነፃነት ታሪኳ የምትታወቀው ኢትዮጵያ፣ በቀጣናው ፖለቲካ የላቀ አቅም ያላት ዋልታ ናት።
ይሁን እንጂ 97 በመቶ የሚጠጋ ምርቷን ለማስገባት በአንድ ሀገር ላይ ብቻ ጥገኛ መሆኗ፣ ሀገራችን በስትራቴጂያዊ የባሕር በር እጦት እንድትፈተን አድርጓታል።
ስለሆነም፣ ኢትዮጵያ ከታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ገናንነቷ አኳያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የግድ ይላታል።
ስንት ሺሕ ኪሎሜትር አቋርጠው የመጡ የውጭ ኃይሎች አፍንጫችን ሥር ወታደራዊ የጦር ሰፈር በገነቡበት በዚህ ዘመን፣ ቀጣናዊ ዋልታ የሆነችው ሀገራችን የራሷን የባሕር ኃይል እና ወታደራዊ ቤዝ ለማደራጀት መመኘቷ ሉዓላዊ መብት ከመሆኑም ባሻገር ለቀጣናው ሰላም እና አንድነት መጠበቅ ወሳኝ እርምጃ ነው።
ከዚህ ሁሉ አዙሪት እና የኃያላን የእጅ አዙር ጦርነት ለመውጣት የሚያስችለው ስትራቴጂያዊ መንገድ "መደመር" ነው። ኢትዮጵያ ያላት ሰፊ ገበያ እና የውኃ ሀብት፣ የጎረቤት ሀገራት ካላቸው የባሕር በር ጋር ተቀናጅቶ አካባቢውን በጋራ የማልማት ትልቅ አቅም አለው።
የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በታሪክ፣ በባህል እና በሃይማኖት የተሣሠሩ ወንድማማች ሕዝቦች በመሆናቸው፣ አብሮነታቸውን ድንበር ሊገድበው አይገባም።
ጥላቻን አስወግዶ፣ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ትሥሥር በመፍጠር፣ ወሰን ተሻጋሪ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር የውዴታ ግዴታ ነው።
የቀጣናው ሀገራት እርስ በርስ ከመጋጨት ይልቅ ቢተባበሩ እና የሌሎችን ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በመረዳት ቢደጋገፉ፣ ቀጣናውን ከግጭት የፀዳ በማድረግ ወደ ላቀ ብልጽግና ማሸጋገር ይችላሉ።
የኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚረጋገጠውም ሆነ የቀጣናው ዕጣ ፈንታ ብሩህ የሚሆነው ይህ የትብብር እና የመደመር መንፈስ በተግባር ሲመነዘር ብቻ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ebc #ethiopia #medemer #redsea #nationalinterest
****************
ዓለማችን ከአንድ ዋልታ ወደ ብዝኃ-ዓለማዊ ሥርዓት የኃይል ሽግግር እያደረገች ባለችበት በአሁኑ ዘመን፣ የጂኦ-ፖለቲካው ዐውሎ ነፋስ በድጋሚ እያንሰራራ ይገኛል።
ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት በኋላ ተቀዛቅዞ የነበረው የኃያላን ሀገራት የእርስ በርስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ በማገርሸቱ፣ የቀይ ባሕር እና የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ዳግም የዓለም አቀፍ ትኩረት ማዕከል ሆኗል።
ሀገራት ጥቅማቸውን ለማስከበር እና የዓለም መሪ ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር፣ የዓለም ኃይል እና ሀብት የተከማቸባቸውን ቦታዎች ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥድፊያ "ምፅዓተ ጂኦ-ፖለቲካን" በይፋ አውጇል።
በአሁኑ ወቅት የኃያላኑ ግብግብ በተለይም የንግድ መስመሮችን እና ስትራቴጂያዊ የባሕር ሰርጦችን መቆጣጠር ላይ ያነጣጠረ ነው።
በታሪክ የምድርን ማዕከላዊ መሬት እና የባሕር ዳርቻን መቆጣጠር ዓለምን መቆጣጠር ነው የሚሉት የሀልፎርድ ማኪንደር እና የኒኮላስ ስፓይክማን ክላሲካል ፅንሰ-ሐሳቦች በድጋሚ የዓለም መድረክ ላይ ተግባራዊ እየሆኑ ይገኛሉ።
በዚህ ፉክክር መካከል ቀይ ባሕር፥ አፍሪካን፣ አውሮፓን እና እስያን የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ የጂኦ-ፖለቲካ ፉክክር ማዕከል ሆኗል።
በዚህ ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካ ፍጥጫ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ያላት ምሰሶነት ልዩ ትኩረት የሚሻ ነው። ትልቅ የሕዝብ ቁጥር ያላት እና በነፃነት ታሪኳ የምትታወቀው ኢትዮጵያ፣ በቀጣናው ፖለቲካ የላቀ አቅም ያላት ዋልታ ናት።
ይሁን እንጂ 97 በመቶ የሚጠጋ ምርቷን ለማስገባት በአንድ ሀገር ላይ ብቻ ጥገኛ መሆኗ፣ ሀገራችን በስትራቴጂያዊ የባሕር በር እጦት እንድትፈተን አድርጓታል።
ስለሆነም፣ ኢትዮጵያ ከታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ገናንነቷ አኳያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የግድ ይላታል።
ስንት ሺሕ ኪሎሜትር አቋርጠው የመጡ የውጭ ኃይሎች አፍንጫችን ሥር ወታደራዊ የጦር ሰፈር በገነቡበት በዚህ ዘመን፣ ቀጣናዊ ዋልታ የሆነችው ሀገራችን የራሷን የባሕር ኃይል እና ወታደራዊ ቤዝ ለማደራጀት መመኘቷ ሉዓላዊ መብት ከመሆኑም ባሻገር ለቀጣናው ሰላም እና አንድነት መጠበቅ ወሳኝ እርምጃ ነው።
ከዚህ ሁሉ አዙሪት እና የኃያላን የእጅ አዙር ጦርነት ለመውጣት የሚያስችለው ስትራቴጂያዊ መንገድ "መደመር" ነው። ኢትዮጵያ ያላት ሰፊ ገበያ እና የውኃ ሀብት፣ የጎረቤት ሀገራት ካላቸው የባሕር በር ጋር ተቀናጅቶ አካባቢውን በጋራ የማልማት ትልቅ አቅም አለው።
የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በታሪክ፣ በባህል እና በሃይማኖት የተሣሠሩ ወንድማማች ሕዝቦች በመሆናቸው፣ አብሮነታቸውን ድንበር ሊገድበው አይገባም።
ጥላቻን አስወግዶ፣ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ትሥሥር በመፍጠር፣ ወሰን ተሻጋሪ የንግድ ግንኙነትን ማጠናከር የውዴታ ግዴታ ነው።
የቀጣናው ሀገራት እርስ በርስ ከመጋጨት ይልቅ ቢተባበሩ እና የሌሎችን ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በመረዳት ቢደጋገፉ፣ ቀጣናውን ከግጭት የፀዳ በማድረግ ወደ ላቀ ብልጽግና ማሸጋገር ይችላሉ።
የኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅም የሚረጋገጠውም ሆነ የቀጣናው ዕጣ ፈንታ ብሩህ የሚሆነው ይህ የትብብር እና የመደመር መንፈስ በተግባር ሲመነዘር ብቻ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ebc #ethiopia #medemer #redsea #nationalinterest
15 days ago
"ምርጫን መዘገብ ከምርጫ ባሻገር የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ ጉዳይ ነው!"
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
27 days ago
"u121au12f2u12eb u12e8u1200u1308u122d u1218u1295u1348u1235 u1290u12cd"u1366 u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u12a8u1218u1308u1293u129b u1265u12d9u1203u1295 u1263u1208u1219u12ebu12ceu127d u130bu122d u12ebu12f0u1228u1309u1275 u12cdu12edu12edu1275 #pmabiyahmed #mediareform #ethiopianmedia #journalismethics #nationalinterest #the4ps #technology #ai #ethiopianpolitics #mediafreedom #u121au12f2u12eb #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #u12d0u1262u12edu12a0u1205u1218u12f5 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
27 days ago
የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ
ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን
#abiyahmed #ebc #ai #artificialintelligence #ethiopianmedia #nationalinterest
27 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
28 days ago
28 days ago
u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12cdu1235u1325 u1260u1242 u12e8u1206u1290 u12a0u121cu12acu120b u1270u12d8u122du1277u120du1364 u12ebu1295 u1218u12f5u1308u121d u12a0u12ebu1235u1348u120du130du121du1366 u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d)
#ethiopia #abiyahmed #ebc #ai #artificialintelligence #ethiopianmedia #nationalinterest #digitaljournalism #addisababa #technology ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኢትዮጵያ ውስጥ በቂ የሆነ አሜኬላ ተዘርቷል፤ ያን መድገም አያስፈልግም፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia #abiyahmed #ebc #ai #artificialintelligence #ethiopianmedia #nationalinterest #digitaljournalism #addisababa #technology
28 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
1 month ago
u1260u12f2u1355u120eu121bu1232u1293 u12e8u12cdu132d u130du1295u1299u1290u1275 u120bu12ed u12e8u1356u1208u1272u12ab u1353u122du1272u12ceu127d u12adu122du12adu122d
#ebc #ethiopia #diplomacy #foreignpolicy #nationalinterest ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
በዲፕሎማሲና የውጭ ግንኙነት ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር
#ebc #ethiopia #diplomacy #foreignpolicy #nationalinterest
1 month ago
የባሕር በር ዋና ጉዳይ የሆነበት የፓርቲዎች ክርክር
ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን! #ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #nationalinterest #redsea #seaaccess
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🇪🇹 "እንጠብቅሻለን አለብን አደራ"
የመገናኛ ብዙኃን ሚና በብሔራዊ ጥቅም ላይ
#ethiopia | የሀገርን ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ በመገናኛ ብዙኃን ሚና ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ "እንጠብቅሻለን አለብን አደራ" የሚለው መርህ የሚዲያ ተቋማት ዋነኛ መመሪያ ሊሆን እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
መገናኛ ብዙኃን መረጃ ከመስጠት ባለፈ የሀገርን የዲፕሎማሲ አቅም የመገንባትና ብሔራዊ ጥቅምን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የማስተዋወቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተመላክቷል።
የሀገርን ገጽታ የሚያጠለሹ የውስጥና የውጭ ተጽዕኖዎችን በሙያዊ ብቃት መመከትና የኢትዮጵያን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ማሳወቅ እንደሚገባ ተገልጿል።
የጋራ እሴቶችን ማጎልበት፦ የሕዝብን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ለሀገራዊ ብልጽግና በትኩረት መሥራት የሚዲያው ድርሻ መሆኑ ተጠቅሷል።
ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት (የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ)፦
"የሀገርን ገጽታ የሚያጠለሹ ተጽዕኖዎችን በመመከት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በአለም አቀፍ መድረክ ማስከበር የሚዲያው ቀዳሚ ተግባር ሊሆን ይገባል።"
ወ/ሮ ሃይማኖት ዘለቀ (የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር)፦"መገናኛ ብዙሃን ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በማቅረብ ለሀገር ግንባታ ትልቅ አስተዋጽኦ አላቸው።"
"እንጠብቅሻለን አለብን አደራ" ማለት ምን ማለት ነው?
ይህ መርህ መገናኛ ብዙኃን ከዘገባ ባለፈ ለሀገር ደህንነትና ሉዓላዊነት ዘብ የመቆም የሞራልና የሙያ ግዴታ እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው። ይህም፦ ሀገራዊ አንድነትን የሚሸረሽሩ መረጃዎችን መከላከል፤ በዓለም አቀፍ መድረክ የሀገርን ተሰሚነት ማሳደግ፤ ዜጎች ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅርና የባለቤትነት ስሜት ማጎልበትን ያጠቃልላል።
#ኢትዮጵያ #መገናኛብዙኃን #ብሔራዊጥቅም #ዳንኤልክብረት #የሀገርግንባታ #ethiopia #mediaethics #nationalinterest #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
የመገናኛ ብዙኃን ሚና በብሔራዊ ጥቅም ላይ
#ethiopia | የሀገርን ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ በመገናኛ ብዙኃን ሚና ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ "እንጠብቅሻለን አለብን አደራ" የሚለው መርህ የሚዲያ ተቋማት ዋነኛ መመሪያ ሊሆን እንደሚገባ ጥሪ ቀርቧል።
መገናኛ ብዙኃን መረጃ ከመስጠት ባለፈ የሀገርን የዲፕሎማሲ አቅም የመገንባትና ብሔራዊ ጥቅምን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የማስተዋወቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተመላክቷል።
የሀገርን ገጽታ የሚያጠለሹ የውስጥና የውጭ ተጽዕኖዎችን በሙያዊ ብቃት መመከትና የኢትዮጵያን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ማሳወቅ እንደሚገባ ተገልጿል።
የጋራ እሴቶችን ማጎልበት፦ የሕዝብን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ለሀገራዊ ብልጽግና በትኩረት መሥራት የሚዲያው ድርሻ መሆኑ ተጠቅሷል።
ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት (የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ)፦
"የሀገርን ገጽታ የሚያጠለሹ ተጽዕኖዎችን በመመከት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በአለም አቀፍ መድረክ ማስከበር የሚዲያው ቀዳሚ ተግባር ሊሆን ይገባል።"
ወ/ሮ ሃይማኖት ዘለቀ (የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር)፦"መገናኛ ብዙሃን ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በማቅረብ ለሀገር ግንባታ ትልቅ አስተዋጽኦ አላቸው።"
"እንጠብቅሻለን አለብን አደራ" ማለት ምን ማለት ነው?
ይህ መርህ መገናኛ ብዙኃን ከዘገባ ባለፈ ለሀገር ደህንነትና ሉዓላዊነት ዘብ የመቆም የሞራልና የሙያ ግዴታ እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው። ይህም፦ ሀገራዊ አንድነትን የሚሸረሽሩ መረጃዎችን መከላከል፤ በዓለም አቀፍ መድረክ የሀገርን ተሰሚነት ማሳደግ፤ ዜጎች ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅርና የባለቤትነት ስሜት ማጎልበትን ያጠቃልላል።
#ኢትዮጵያ #መገናኛብዙኃን #ብሔራዊጥቅም #ዳንኤልክብረት #የሀገርግንባታ #ethiopia #mediaethics #nationalinterest #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን