የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
3 months ago