14 hours ago
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ከፍታ...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በርካታ አመርቂ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በተለይም በፈታኝ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ውስጥ አልፋ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረና ሀገራዊ ጥቅምን ያስቀደመ ተራማጅ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና በመከተሏ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ቅቡልነት እና ተደማጭነት ከፍ አድርጋለች።
በዚህም በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተሳትፎ በርካታ ስኬቶች ማስመዝገብ ችላለች።
ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን ሙሉ አባል ሆና መቀላቀሏ በታሪኳ ያገኘችው ታላቅ የዲፕሎማሲ ስኬት እና የታሪክ አሻራ ነው።ይህም በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ መስክ ያላትን ሚና ከፍ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2026 ጀምሮ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤትን በሊቀመንበርነት እንድትመራ መመደቧ በአህጉሪቱ ሰላም ማስከበር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ያሳየ የዲፕሎማሲ ስኬቷ ነው።
በሁለትዮሽ ግንኙነትና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትስስር አጠናክራለች።
በዚህም በቅርቡ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት በኢኮኖሚ፣ በደህንነት እና በቀጣናዊ ሰላም ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ከሕንድ ጋር ያላት ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ያደገ ሲሆን÷ ከገልፍ ሀገራት ጋርም በቴክኖሎጂ ሽግግርና በኢንቨስትመንት ዙሪያ ሰፊ ትብብሮችን መፍጠር ችላለች።
በተጨማሪም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ትስስር ከማጠናከር ባሻገር፣ የአንካራው ስምምነት አማካኝነት የተመዘገቡት ስኬቶች በቀጣናው መረጋጋትን የፈጠሩና የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ ነበሩ።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ያስመዘገበቻቸው የልማት ስኬቶች ለውጭ ዲፕሎማሲዋ ጥንካሬ እንደጀርባ አጥንት አገልግለዋል።
ኢትዮጵያ ለስንዴ ምርትና ለምግብ ዋስትና የሰጠችው ትኩረት ዓለም አቀፍ አድናቆትን ከማስገኘት ባሻገር ከጣሊያን መንግሥት ጋር በመተባበር 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባዔን በአዲስ አበባ እንድታስተናግድ በር ከፍቷል።
ዓለም አቀፍ አጀንዳ መሆን የቻለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የዓለም መሪዎችና ዲፕሎማቶች በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሳተፉ በማድረግ የሀገሪቱን መልካም ገጽታ ለመገንባት በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ ውሏል።
ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ እና መሰል ታላላቅ መድረኮችን በስኬት ማስተናገድ መቻሏ ኢትዮጵያን ብሎም አዲስ አበባን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከልነት ይበልጥ ያጠናከረ ነው።
በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲም ኢትዮጵያ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችላለች፤ በዚህም ባለፉት አጭር ጊዜያት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ትውልድ ቀያቸው በሰላም መመለስ ተችሏል።
በአጠቃላይ መንግሥት የተከተለው ዘመናዊ የዲፕሎማሲ አካሄድ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን፣ ሉዓላዊነቷንና የግዛት አንድነቷን አስከብራ እንድትቀጥል እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላት ተደማጭነት ይበልጥ እንዲጎለብት አስችሏል።
በሶስና አለማየሁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በርካታ አመርቂ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በተለይም በፈታኝ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ውስጥ አልፋ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረና ሀገራዊ ጥቅምን ያስቀደመ ተራማጅ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና በመከተሏ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ቅቡልነት እና ተደማጭነት ከፍ አድርጋለች።
በዚህም በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተሳትፎ በርካታ ስኬቶች ማስመዝገብ ችላለች።
ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን ሙሉ አባል ሆና መቀላቀሏ በታሪኳ ያገኘችው ታላቅ የዲፕሎማሲ ስኬት እና የታሪክ አሻራ ነው።ይህም በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ መስክ ያላትን ሚና ከፍ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2026 ጀምሮ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤትን በሊቀመንበርነት እንድትመራ መመደቧ በአህጉሪቱ ሰላም ማስከበር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ያሳየ የዲፕሎማሲ ስኬቷ ነው።
በሁለትዮሽ ግንኙነትና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትስስር አጠናክራለች።
በዚህም በቅርቡ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት በኢኮኖሚ፣ በደህንነት እና በቀጣናዊ ሰላም ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ከሕንድ ጋር ያላት ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ያደገ ሲሆን÷ ከገልፍ ሀገራት ጋርም በቴክኖሎጂ ሽግግርና በኢንቨስትመንት ዙሪያ ሰፊ ትብብሮችን መፍጠር ችላለች።
በተጨማሪም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ትስስር ከማጠናከር ባሻገር፣ የአንካራው ስምምነት አማካኝነት የተመዘገቡት ስኬቶች በቀጣናው መረጋጋትን የፈጠሩና የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ ነበሩ።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ያስመዘገበቻቸው የልማት ስኬቶች ለውጭ ዲፕሎማሲዋ ጥንካሬ እንደጀርባ አጥንት አገልግለዋል።
ኢትዮጵያ ለስንዴ ምርትና ለምግብ ዋስትና የሰጠችው ትኩረት ዓለም አቀፍ አድናቆትን ከማስገኘት ባሻገር ከጣሊያን መንግሥት ጋር በመተባበር 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባዔን በአዲስ አበባ እንድታስተናግድ በር ከፍቷል።
ዓለም አቀፍ አጀንዳ መሆን የቻለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የዓለም መሪዎችና ዲፕሎማቶች በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሳተፉ በማድረግ የሀገሪቱን መልካም ገጽታ ለመገንባት በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ ውሏል።
ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ እና መሰል ታላላቅ መድረኮችን በስኬት ማስተናገድ መቻሏ ኢትዮጵያን ብሎም አዲስ አበባን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከልነት ይበልጥ ያጠናከረ ነው።
በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲም ኢትዮጵያ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችላለች፤ በዚህም ባለፉት አጭር ጊዜያት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ትውልድ ቀያቸው በሰላም መመለስ ተችሏል።
በአጠቃላይ መንግሥት የተከተለው ዘመናዊ የዲፕሎማሲ አካሄድ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን፣ ሉዓላዊነቷንና የግዛት አንድነቷን አስከብራ እንድትቀጥል እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላት ተደማጭነት ይበልጥ እንዲጎለብት አስችሏል።
በሶስና አለማየሁ
9 days ago
ኩዬት ለኢትዮጵያውያን ፈቀደች‼️
ኩዌት ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞችን ለመቅጠር ፈቀደች።
የኩዌት የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የቤት ሰራተኞች ቅጥርን የሚቆጣጠር አዲስ መመሪያ ማውጣቱን ዘገባ አመላከተ።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት ኩዌት ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ ጨምሮ ከ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞችን (ወንድም ሴትም) ለመቅጠር ፈቅዳለች።
የተፈቀደላቸው ቀሪዎቹ ሀገራት ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ ፊሊፒንስ፣ ስሪላንካ፣ ሕንድ፣ ቪየትናም፣ ኔፓል እና ሴኔጋል (ለወንዶች ብቻ) ናቸው።
የቅጥር ሂደቱን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግም ማመልከቻዎች በየግዛቱ በሚገኙ የአገልግሎት ማዕከላት በኩል እንደሚስተናገዱ የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ኩዌት ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞችን ለመቅጠር ፈቀደች።
የኩዌት የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የቤት ሰራተኞች ቅጥርን የሚቆጣጠር አዲስ መመሪያ ማውጣቱን ዘገባ አመላከተ።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት ኩዌት ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ ጨምሮ ከ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞችን (ወንድም ሴትም) ለመቅጠር ፈቅዳለች።
የተፈቀደላቸው ቀሪዎቹ ሀገራት ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ ፊሊፒንስ፣ ስሪላንካ፣ ሕንድ፣ ቪየትናም፣ ኔፓል እና ሴኔጋል (ለወንዶች ብቻ) ናቸው።
የቅጥር ሂደቱን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግም ማመልከቻዎች በየግዛቱ በሚገኙ የአገልግሎት ማዕከላት በኩል እንደሚስተናገዱ የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ መሪ በመሆናቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ውድ ወዳጄ ናሬንድራ ሞዲ የዓለማችንን ትልቁንና እጅግ ንቁ የሆነውን የዴሞክራሲ ማሕበረሰብ ዘላቂ እምነት በማግኘት ሕንድን በራዕይና በቁርጠኝነት በተከታታይ 3 የዴሞክራሲያዊ የስልጣን ዘመናት በመምራት ላስመዘገቡት ታሪካዊ ስኬት የተሰማኝን ደስታ እገልጻለሁ ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ መሪ በመሆናቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ውድ ወዳጄ ናሬንድራ ሞዲ የዓለማችንን ትልቁንና እጅግ ንቁ የሆነውን የዴሞክራሲ ማሕበረሰብ ዘላቂ እምነት በማግኘት ሕንድን በራዕይና በቁርጠኝነት በተከታታይ 3 የዴሞክራሲያዊ የስልጣን ዘመናት በመምራት ላስመዘገቡት ታሪካዊ ስኬት የተሰማኝን ደስታ እገልጻለሁ ብለዋል።
24 days ago
ቢሊየነሮች ወደ ውጪ ማየት ጀመሩ
#ethiopia | በሕንድ የአገር ውስጥ
የኢኮኖሚ ዕድገት ፍጥነት መቀነሱንና የንግድ እንቅስቃሴው መዳከሙን ተከትሎ፣ የሀገሪቱ ታዋቂ ቢሊየነሮች በውጭ አገራት የሚገኙ ትልልቅ ኩባንያዎችን በከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በስፋት በመግዛት ላይ ይገኛሉ።
የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከሆነ፣ ይህ የሕንዳውያን ባለሀብቶች ከፍተኛ የካፒታል ሽግግር በአገር ውስጥ ሊገጥማቸው የሚችለውን የገበያ ስጋት ለመቀነስና አዳዲስ ዓለም አቀፍ የቢዝነስ ዕድሎችን ለመጠቀም ያለመ መሆኑን ቢቢሲ በዘገባው አመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#indiaeconomy #globalbusiness #billionaires #investment Shift #economicgrowth #bbcnews #marketexpansion
#ethiopia | በሕንድ የአገር ውስጥ
የኢኮኖሚ ዕድገት ፍጥነት መቀነሱንና የንግድ እንቅስቃሴው መዳከሙን ተከትሎ፣ የሀገሪቱ ታዋቂ ቢሊየነሮች በውጭ አገራት የሚገኙ ትልልቅ ኩባንያዎችን በከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በስፋት በመግዛት ላይ ይገኛሉ።
የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከሆነ፣ ይህ የሕንዳውያን ባለሀብቶች ከፍተኛ የካፒታል ሽግግር በአገር ውስጥ ሊገጥማቸው የሚችለውን የገበያ ስጋት ለመቀነስና አዳዲስ ዓለም አቀፍ የቢዝነስ ዕድሎችን ለመጠቀም ያለመ መሆኑን ቢቢሲ በዘገባው አመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#indiaeconomy #globalbusiness #billionaires #investment Shift #economicgrowth #bbcnews #marketexpansion
Sponsored by
Surafel
26 days ago
የባሕር በር ትንሳዔ፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የብልጽግና መንገድ
*************
የባሕር በር ለአንድ ሀገር የሉዓላዊነት፣ የክብር፣ የስትራቴጂክ ጠቀሜታ እንዲሁም የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ አቅም ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል።
የባሕር በር ከሌለ ገበያው የጎረቤት ሀገር ብቻ ሲሆን፣ ወደብ አልባ ሀገራትም የጎረቤቶቻቸው እስረኞች ለመሆን ይገደዳሉ።
ደማቁ የታሪክ ማህደር፦ ከአዱሊስ እስከ ዜይላ
ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ የባሕር በር ባለቤት የነበረች እና በራሷ ከዓለም ጋር ስትገበያይ የኖረች ሀገር መሆኗን የታሪክ ማስረጃዎች በሚገባ ያሳያሉ።
በሀገራችን ወደብ በተደራጀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል የጀመረው ገና በአክሱማውያን ዘመን ነበር።
አክሱማውያን እና ከእነሱ በፊት የነበሩት የዳማት ነገሥታት በአዱሊስ ወደብ በመጠቀም ከግሪክ እና ከባዛንታይን ነገሥታት ጋር ይገበያዩ ነበር።
በዚህም የዳማት ልዑላን እና አክሱማውያን ነገሥታት እጅግ እንደከበሩ እና መንግሥታቸውንም ገናና ያደረጉት ከዚህ ንግድ በሚገኝ ገቢ እንደነበር ፕላይኒ ትልቁ በጽሁፉ አብራርቷል።
የአክሱም መንግሥት መዳከም ኢትዮጵያን የባሕር በር አላሳጣትም ነበር። የዛግዌ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ላሊበላን ጨምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ የተቋቋሙት መንግሥታት የምጽዋን ወደብ ለፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ፍላጎታቸው ማሳኪያነት ይጠቀሙበት ነበር።
በኦቶማን ቱርኮች ጫና ሲፈጠር ደግሞ፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፊታቸውን ወደ ሕንድ ውቅያኖሷ ዜይላ ወደብ በማዞር የአርጎባ ሕዝቦችን በመጠቀም ዜይላን የኢትዮጵያ ዋና ወደብ አድርገውት ነበር።
በኋላም ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከፈረንሳይ ጋር ባደረጉት ስምምነት ጅቡቲን በሚገባ ተጠቅመውባታል።
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እ.አ.አ በ1876 ዓ.ም ለንጉሥ ኡምቤርቶ በላኩት ደብዳቤ የዜይላን በር ለማግኘት ያደረጉት ጥረት ኢትዮጵያውያን በየዘመናቱ የባሕር በር ባለቤትነታቸውን ለማስከበር ያደረጉትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ያመላክታል።
ይህ የሚያሳየው፣ ሀገራችን በውጭ ኃይሎች ወረራ ተግዳሮት ቢገጥማትም፣ በየጊዜው የተፈራረቁት ነገሥታት የባሕር በርን ለማስከበር ሁለገብ ትግል ከማድረግ የቦዘኑበት ጊዜ አለመኖሩን ነው።
የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፍልሚያ
ዛሬ ላይ የቀይ ባሕር አካባቢ ከፍተኛ የዓለም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚደረግበት እና በርካታ ሀገራት ኃይላቸውን የሚያሳዩበት ስትራቴጂያዊ ቀጣና ሆኗል።
በቀጣናው ያሉ ኃያላን ሀገራት ከባሕር ውንብድና ጋር በተያያዘ በሚል ሰበብ በጅቡቲ ላይ ወታደራዊ ካምፕ መስርተው ከከተሙ ቆይተዋል።
እነዚህ ኃያላን ሀገራት ግዙፍ ወታደራዊ ሰፈሮችን የገነቡ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን እና ዘመናዊ የጦር መርከቦችን በቀጣናው አሰማርተዋል።
ከሩቅ ከሚመጡት ኃያላን በተጨማሪም የቅርብ ሀገራትም ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ለመፍጠር እጅግ በተወሳሰበ ፉክክር ውስጥ ገብተዋል።
ይህ የኃያላኑ ፉክክር በቀጣናው ሊፈጥር የሚችለው ግጭት ለኢትዮጵያና ለመሳሰሉት የአካባቢው ሀገራት ከፍተኛ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የደቀነ ነው።
ፍትሐዊ ያልሆነው እጣ ፈንታ
አሰብ በደቡባዊ ቀይ ባሕር ጫፍ የሚገኝ ወደብ ሲሆን፣ ኤርትራ ነፃ በወጣችበት ጊዜ አሰብ የኤርትራ አካል አልነበረችም፤ ይልቁንም ራስ ገዝ አስተዳደር ነበረች።
ሆኖም ኤርትራ አሰብን በሕገ-ወጥ መንገድ በመጠቅለሏ ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ተነጥቃ በዓለም በህዝብ ቁጥር ትልቋ ወደብ አልባ ሀገር ሆናለች።
በኢትዮጵያ ወሰን እና በቀይ ባሕር መካከል ያለው ርቀት ከ60 ኪሎ ሜትር ያነሰ ቢሆንም፣ የሀገራችን ወጪ ንግድ እና ስትራቴጂያዊ ደኅንነት ግን በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል።
ፕሮፍሰር ያዕቆብ ኃይለማርያም በመጽሐፋቸው እንደሚያስረዱት፣ በሕዝብ ብዛት ግዝፈቷ እና ለባሕር ባላት ታሪካዊ ቅርበት ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሀገር መሆን አይገባትም።
የአልጀርሱ ሥምምነት የወደብ ባለቤትነት መብትን ለማስከበር ጥሩ አጋጣሚ የነበረ ቢሆንም፣ ጥያቄው ሳይነሳ መቅረቱ ለወደፊቱም የሰላም ጠንቅ ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው።
የማዕበል ሽውታ እና የባሕር ጠረን ለዘመናት የኢትዮጵያ የነፃነት እና የብልፅግና ታሪክ አካል ነበሩ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ ያለፈችባቸው መነሳት እና መውደቆች ከባሕር ጋር ከነበራት ቅርበት እና ርቀት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው።
የባሕር በሮቿ በእጇ በነበሩበት ዘመን የጎለበተች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን መመስረት የተቻለ ሲሆን፣ በሯን በተነጠቀችበት ጊዜ ግን ኢኮኖሚዋ የኮሰሰና ፖለቲካዋ የተናጋ ሆኗል።
በእርግጥም የባሕር በር ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና አለው።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን የሚገባት ታላቅ ሀገር ናት። ታሪካዊ መብቷን፣ የሕዝብ ብዛቷን እና እየተወሳሰበ የመጣውን የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ግምት ውስጥ በማስገባት የባሕር በርን ማረጋገጥ የቅንጦት ሳይሆን የሥልውና ጉዳይ ነው።
የአሁኑ ትውልድ ያለፈውን ደማቅ ታሪክ ጠንቅቆ በመረዳት፣ በቀጣናው ካሉ ጎረቤቶቹ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ ተመስርቶ፣ የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ዳግም ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቆርጦ ተነስቷል።
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ በየብስ ላይ ብቻ ሳይሆን በባሕርም ላይ የተፃፈ ነው። ይህን ታሪካዊ አደራ ከዳር ማድረስ የትውልዱ ጽኑ ቃል ኪዳን ነው።
በለሚ ታደሰ
*************
የባሕር በር ለአንድ ሀገር የሉዓላዊነት፣ የክብር፣ የስትራቴጂክ ጠቀሜታ እንዲሁም የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ አቅም ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል።
የባሕር በር ከሌለ ገበያው የጎረቤት ሀገር ብቻ ሲሆን፣ ወደብ አልባ ሀገራትም የጎረቤቶቻቸው እስረኞች ለመሆን ይገደዳሉ።
ደማቁ የታሪክ ማህደር፦ ከአዱሊስ እስከ ዜይላ
ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ የባሕር በር ባለቤት የነበረች እና በራሷ ከዓለም ጋር ስትገበያይ የኖረች ሀገር መሆኗን የታሪክ ማስረጃዎች በሚገባ ያሳያሉ።
በሀገራችን ወደብ በተደራጀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል የጀመረው ገና በአክሱማውያን ዘመን ነበር።
አክሱማውያን እና ከእነሱ በፊት የነበሩት የዳማት ነገሥታት በአዱሊስ ወደብ በመጠቀም ከግሪክ እና ከባዛንታይን ነገሥታት ጋር ይገበያዩ ነበር።
በዚህም የዳማት ልዑላን እና አክሱማውያን ነገሥታት እጅግ እንደከበሩ እና መንግሥታቸውንም ገናና ያደረጉት ከዚህ ንግድ በሚገኝ ገቢ እንደነበር ፕላይኒ ትልቁ በጽሁፉ አብራርቷል።
የአክሱም መንግሥት መዳከም ኢትዮጵያን የባሕር በር አላሳጣትም ነበር። የዛግዌ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ላሊበላን ጨምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ የተቋቋሙት መንግሥታት የምጽዋን ወደብ ለፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ፍላጎታቸው ማሳኪያነት ይጠቀሙበት ነበር።
በኦቶማን ቱርኮች ጫና ሲፈጠር ደግሞ፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፊታቸውን ወደ ሕንድ ውቅያኖሷ ዜይላ ወደብ በማዞር የአርጎባ ሕዝቦችን በመጠቀም ዜይላን የኢትዮጵያ ዋና ወደብ አድርገውት ነበር።
በኋላም ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከፈረንሳይ ጋር ባደረጉት ስምምነት ጅቡቲን በሚገባ ተጠቅመውባታል።
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እ.አ.አ በ1876 ዓ.ም ለንጉሥ ኡምቤርቶ በላኩት ደብዳቤ የዜይላን በር ለማግኘት ያደረጉት ጥረት ኢትዮጵያውያን በየዘመናቱ የባሕር በር ባለቤትነታቸውን ለማስከበር ያደረጉትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ያመላክታል።
ይህ የሚያሳየው፣ ሀገራችን በውጭ ኃይሎች ወረራ ተግዳሮት ቢገጥማትም፣ በየጊዜው የተፈራረቁት ነገሥታት የባሕር በርን ለማስከበር ሁለገብ ትግል ከማድረግ የቦዘኑበት ጊዜ አለመኖሩን ነው።
የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፍልሚያ
ዛሬ ላይ የቀይ ባሕር አካባቢ ከፍተኛ የዓለም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚደረግበት እና በርካታ ሀገራት ኃይላቸውን የሚያሳዩበት ስትራቴጂያዊ ቀጣና ሆኗል።
በቀጣናው ያሉ ኃያላን ሀገራት ከባሕር ውንብድና ጋር በተያያዘ በሚል ሰበብ በጅቡቲ ላይ ወታደራዊ ካምፕ መስርተው ከከተሙ ቆይተዋል።
እነዚህ ኃያላን ሀገራት ግዙፍ ወታደራዊ ሰፈሮችን የገነቡ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን እና ዘመናዊ የጦር መርከቦችን በቀጣናው አሰማርተዋል።
ከሩቅ ከሚመጡት ኃያላን በተጨማሪም የቅርብ ሀገራትም ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ለመፍጠር እጅግ በተወሳሰበ ፉክክር ውስጥ ገብተዋል።
ይህ የኃያላኑ ፉክክር በቀጣናው ሊፈጥር የሚችለው ግጭት ለኢትዮጵያና ለመሳሰሉት የአካባቢው ሀገራት ከፍተኛ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የደቀነ ነው።
ፍትሐዊ ያልሆነው እጣ ፈንታ
አሰብ በደቡባዊ ቀይ ባሕር ጫፍ የሚገኝ ወደብ ሲሆን፣ ኤርትራ ነፃ በወጣችበት ጊዜ አሰብ የኤርትራ አካል አልነበረችም፤ ይልቁንም ራስ ገዝ አስተዳደር ነበረች።
ሆኖም ኤርትራ አሰብን በሕገ-ወጥ መንገድ በመጠቅለሏ ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ተነጥቃ በዓለም በህዝብ ቁጥር ትልቋ ወደብ አልባ ሀገር ሆናለች።
በኢትዮጵያ ወሰን እና በቀይ ባሕር መካከል ያለው ርቀት ከ60 ኪሎ ሜትር ያነሰ ቢሆንም፣ የሀገራችን ወጪ ንግድ እና ስትራቴጂያዊ ደኅንነት ግን በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል።
ፕሮፍሰር ያዕቆብ ኃይለማርያም በመጽሐፋቸው እንደሚያስረዱት፣ በሕዝብ ብዛት ግዝፈቷ እና ለባሕር ባላት ታሪካዊ ቅርበት ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሀገር መሆን አይገባትም።
የአልጀርሱ ሥምምነት የወደብ ባለቤትነት መብትን ለማስከበር ጥሩ አጋጣሚ የነበረ ቢሆንም፣ ጥያቄው ሳይነሳ መቅረቱ ለወደፊቱም የሰላም ጠንቅ ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው።
የማዕበል ሽውታ እና የባሕር ጠረን ለዘመናት የኢትዮጵያ የነፃነት እና የብልፅግና ታሪክ አካል ነበሩ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ ያለፈችባቸው መነሳት እና መውደቆች ከባሕር ጋር ከነበራት ቅርበት እና ርቀት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው።
የባሕር በሮቿ በእጇ በነበሩበት ዘመን የጎለበተች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን መመስረት የተቻለ ሲሆን፣ በሯን በተነጠቀችበት ጊዜ ግን ኢኮኖሚዋ የኮሰሰና ፖለቲካዋ የተናጋ ሆኗል።
በእርግጥም የባሕር በር ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና አለው።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን የሚገባት ታላቅ ሀገር ናት። ታሪካዊ መብቷን፣ የሕዝብ ብዛቷን እና እየተወሳሰበ የመጣውን የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ግምት ውስጥ በማስገባት የባሕር በርን ማረጋገጥ የቅንጦት ሳይሆን የሥልውና ጉዳይ ነው።
የአሁኑ ትውልድ ያለፈውን ደማቅ ታሪክ ጠንቅቆ በመረዳት፣ በቀጣናው ካሉ ጎረቤቶቹ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ ተመስርቶ፣ የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ዳግም ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቆርጦ ተነስቷል።
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ በየብስ ላይ ብቻ ሳይሆን በባሕርም ላይ የተፃፈ ነው። ይህን ታሪካዊ አደራ ከዳር ማድረስ የትውልዱ ጽኑ ቃል ኪዳን ነው።
በለሚ ታደሰ
29 days ago
በሳዑዲ አረቢያ እና ደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ ክትትል እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ አረቢያ እና ደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ ክትትል እየተደረገ ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ፥ መንግስት በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እያደረገ መሆኑን አንስተዋል፡፡
በተለይም በሳዑዲ አረቢያ በሚደረገው ህገወጥ ፍልሰት ምክንያት ወደ ሀገሪቱ የገቡ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የመኖሪያ ፍቃድና ህጋዊነት ባለማግኘታቸው በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡
በተጨማሪም የሀገሪቱን ህግ በመጣስ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ዜጎች እስከ ሞት ፍርድ የሚያደርስ ቅጣት ተላልፎባቸው በተለያዩ እስር ቤቶችና ማረፊያ ቤቶች እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡
የእነዚህን ዜጎች ደህንነት ለማስጠበቅ በጂዳ እና ሪያድ የሚገኙ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤቶች ዜጎችን ባሉበት እስር ቤት በመጎብኘትና የህግ ባለሙያዎችን በማቅረብ ምህረት እንዲያገኙ በርካታ ጥረቶችን ማደረጉን ጠቅሰዋል፡፡
አሁንም በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ነው ያሉት፡፡
በተመሳሳይ ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ዜጎችን በተመለከተ የውጭ ጉዳይ ሚነስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በሕንድ ኒውደልሂ ከተካሄደው የብሪክስ ሀገራት ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላን ጋር መነጋገራቸውን አንስተዋል፡፡
በዚህ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው አመጽ ሳቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደረሰውን ጥቃት በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ውይይት መደረጉን ነው ያብራሩት፡፡
በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ደህንነት ባጋራ ለማስጠበቅ የኢትዮጵያ ልዑክ በቅርቡ ወደ ደቡብ አፍሪካ እንደሚጓዝ ጠቁመዋል፡፡
በሚኪያስ አየለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ አረቢያ እና ደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ ክትትል እየተደረገ ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ፥ መንግስት በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እያደረገ መሆኑን አንስተዋል፡፡
በተለይም በሳዑዲ አረቢያ በሚደረገው ህገወጥ ፍልሰት ምክንያት ወደ ሀገሪቱ የገቡ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የመኖሪያ ፍቃድና ህጋዊነት ባለማግኘታቸው በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡
በተጨማሪም የሀገሪቱን ህግ በመጣስ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ዜጎች እስከ ሞት ፍርድ የሚያደርስ ቅጣት ተላልፎባቸው በተለያዩ እስር ቤቶችና ማረፊያ ቤቶች እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡
የእነዚህን ዜጎች ደህንነት ለማስጠበቅ በጂዳ እና ሪያድ የሚገኙ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤቶች ዜጎችን ባሉበት እስር ቤት በመጎብኘትና የህግ ባለሙያዎችን በማቅረብ ምህረት እንዲያገኙ በርካታ ጥረቶችን ማደረጉን ጠቅሰዋል፡፡
አሁንም በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ነው ያሉት፡፡
በተመሳሳይ ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ዜጎችን በተመለከተ የውጭ ጉዳይ ሚነስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በሕንድ ኒውደልሂ ከተካሄደው የብሪክስ ሀገራት ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሮናልድ ላሞላን ጋር መነጋገራቸውን አንስተዋል፡፡
በዚህ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው አመጽ ሳቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደረሰውን ጥቃት በጋራ ለመከላከል የሚያስችል ውይይት መደረጉን ነው ያብራሩት፡፡
በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ደህንነት ባጋራ ለማስጠበቅ የኢትዮጵያ ልዑክ በቅርቡ ወደ ደቡብ አፍሪካ እንደሚጓዝ ጠቁመዋል፡፡
በሚኪያስ አየለ
1 month ago
ኢትዮጵያ በምግብ ምርት ራሷን እንድትችል ታሪክ ቀያሪ ሥራዎችን እየሠራን ነው፡፡ ግብርናን በማስፋት፣ ምርምሮችን በመደገፍ፣ ቴክኖሎጂዎችን በማላመድና ፈጠራዎችን በማበረታታት የፖሊሲና የለውጥ ርምጃዎች በሰፊው እየወሰድን እንገኛለን፡፡ የግብርናውን ዘርፍ ከዲጂታል፣ ከምሕንድስና ቴክኖሎጂዎችና ከባዮቴክኖሎጂ ጋር ለማጣጣም እየታገልን ነው፡፡ የግብርና ኢንቨስትመንትን ማጎልበት የሠርክ ሥራችን ሆኗል፡፡ ለዘላቂ ምርትና ምርታማነት ዕድገት የሚረዱ የተሻሻሉ ግብዓቶችንና የሀብት አጠቃቀምን ማሳደግ ከሁሉም ሥራችን የምናስቀድመው ነው፡፡ በዚህም የኢትዮጵያን ግብርና በሚቀጥሉት ዐሠርት ዓመታት ፈጣን እመርታዊ ለውጥ እናረጋግጣለን፡፡
የመደመር መንግሥት ገጽ 178
የመደመር መንግሥት ገጽ 178
1 month ago
የመደመር አንቀጽ
የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ከሁሉም በላይ በፋብሪካ ምሕንድስናና በዲጂታል ቴክኖሎጂ የበቃ የሰው ኃይል ዝግጁነትን ይጠይቃል፡፡ ለዘርፉ የሚደረጉ ሥልጠናዎች ከተግባር ጋር የተያያዙ መሆን አለባቸው፡፡ እነርሱም ቴክኖሎጂን የማሸጋገር፣ የማለማመድና የመፍጠር፣ የመተርጎምና የመተግበር ክሂሎት ያለው የሰው ኃይል በማብቃት ላይ ማተኮር ይገባቸዋል።
ቴክኖሎጂ በአምራች ኢንዱስትሪው የነበረውን ምርት ለመተካት ይረዳል። አዲስ ምርት ለማምረት ወይም የነበረውን ለማዘመን ይችላል። በአዲስ የማምረት ሂደት ከፍተኛ ምርታማነት እንዲመዘገብ ያደርጋል። ተለጣጭነትንና የማምረት ሀቅምን በመገንባት የማምረት ወጪን ይቀንሳል። ጥራትና ጊዜን በመቀየር በየጊዜው እያደገ የሚሄድ የዕሴት ጭማሪ ለማስገኘትና የተወዳደሪነትን ዐቅም ለማጎልበት ያግዛል።
የመደመር መንግስት
ገጽ 208/209
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ebc #መደመር #medemer
የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ከሁሉም በላይ በፋብሪካ ምሕንድስናና በዲጂታል ቴክኖሎጂ የበቃ የሰው ኃይል ዝግጁነትን ይጠይቃል፡፡ ለዘርፉ የሚደረጉ ሥልጠናዎች ከተግባር ጋር የተያያዙ መሆን አለባቸው፡፡ እነርሱም ቴክኖሎጂን የማሸጋገር፣ የማለማመድና የመፍጠር፣ የመተርጎምና የመተግበር ክሂሎት ያለው የሰው ኃይል በማብቃት ላይ ማተኮር ይገባቸዋል።
ቴክኖሎጂ በአምራች ኢንዱስትሪው የነበረውን ምርት ለመተካት ይረዳል። አዲስ ምርት ለማምረት ወይም የነበረውን ለማዘመን ይችላል። በአዲስ የማምረት ሂደት ከፍተኛ ምርታማነት እንዲመዘገብ ያደርጋል። ተለጣጭነትንና የማምረት ሀቅምን በመገንባት የማምረት ወጪን ይቀንሳል። ጥራትና ጊዜን በመቀየር በየጊዜው እያደገ የሚሄድ የዕሴት ጭማሪ ለማስገኘትና የተወዳደሪነትን ዐቅም ለማጎልበት ያግዛል።
የመደመር መንግስት
ገጽ 208/209
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ebc #መደመር #medemer
1 month ago
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ያነጣጠሩ ችግሮችን ለመፍታት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ያነጣጠሩ ችግሮችን ለመፍታት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያዩ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
FBC
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ፅናት፣ ፈጠራ፣ ትብብር እና ዘላቂነትን መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ይገኛል።
FBC
1 month ago
ለምን ወደ ኢትዮጵያ...
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲፕሎማሲ የሀገር ህልውና እና ክብር መጠበቂያ መሳሪያ ነው።
ይህ የሚሆነው ግን የውጭ ግንኙነት እሳቤ እና አተያይ የጠራ እስከሆነ ድረስ ብቻ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ''መደመር'' በተሰኘ መጽሐፋቸው ላይ ይህ ሐሳብ በጥልቅ ተተንትኗል።
''ሚዛናዊ ግንኙነት'' የሚለው ደግሞ ተጠቃሹ ነው። ኃያላን ሽኩቻ ውስጥ በገቡበት ዓለም የአንደኛው ወገን ከመሆን ይልቅ ብሔራዊ ጥቅምን ማዕከል ባደረገ ሚዛናዊ ግንኙነት ከሁሉም ጋር በትብብር መስራት አዋጭ ነው።
ይህ ከቀደሙት ዓመታት የተለየ የኢትዮጵያ አዲስ የውጭ ግንኙነት እሳቤ እና አተያይ ዓለም ከኢትዮጵያ ጋር እንዲሰራ አድርጓል።
የተለያየ ርዕዮተ ዓለም የሚከተሉ ሀገራት እና መንግሥታት ወደ ፕራግማቲኳ ኢትዮጵያ እንዲተሙም ማድረግ ችሏል።
ከሕንድ እስከ ቱርክዬ፣ ከጣሊያን እስከ እስራኤል፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እስከ ኢንዶኔዢያ፣ ከጅቡቲ እስከ ጀርመን... ሶማሊያ ብዙ ብዙ... በአዲስ አበባ የዲፕሎማሲ ስበት በርዕሳነ መንግሥታት የተመሙ ናቸው።
ፈረንሳይ ደግሞ በዚህ ረገድ ቀዳሚ ነች። ከ12 አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮ-ፈረንሳይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በመደመር መንግሥት ዘመን የላቀውን ምዕራፍ ተቀዳጅቷል።
ለዚህም በመሪዎች ደረጃ የተደረገውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማየት ብቻ በቂ ነው።
የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ይፋዊ ጉብኝታቸውን ያደረጉት በመጋቢት ወር 2011 ዓ.ም ነበር።
ፕሬዚዳንት ማክሮን በሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝታቸው ሀገራቱ በትብብር በሚሰሯቸው የመከላከያ፣ ንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በርካታ ስምምነቶች ተፈርመዋል።
ፈረንሳይ ለላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ቅርስ እድሳት በሙያና በገንዘብ ድጋፍ የምታደርግበት ማዕቀፍ ደግሞ ሌላው ተጠቃሹ ነው።
ፕሬዚዳንቱ በላሊበላ ተገኝተው ቅርሱን መጎብኘታቸውም የሚታወስ ነው።
ማክሮን ለሁለተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት ደግሞ ባሳለፍነው ዓመት ታሕሣሥ ወር 2017 ዓ.ም ነበር።
በወቅቱ መሪዎቹ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ወደ ልዩ አጋርነት አድጎ ታይቷል።
በወቅቱም ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ እንደምትደግፍ ፕሬዚዳንቱ ይፋ አድርገዋል።
በአንድ ቀን ቆይታቸውም በመንግሥታቸው የገንዘብ ድጋፍ የታደሰውን ብሔራዊ ቤተመንግሥት ጎብኝተዋል።
አሁን ደግሞ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአዲስ አበባ ለሦስተኛ ጊዜ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው።
ይህም በሰባት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ የተደረገ ይፋዊ ጉብኝት ሲሆን÷ የፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ወደ አዲስ አበባ ተደጋጋሚ መምጣት ሁለት ነገሮችን ይነግረናል፡፡
እድሜ ጠገቡ የኢትዮ-ፈረንሳይ ግንኙነት በሁሉም መስክ መጠናከርና ማደጉ ቀዳሚው ሲሆን÷ ከመደመር የውጭ ግንኙነት እሳቤዎች ውስጥ የሚዛናዊ ግንኙነት ዘውግ ግቡን መምታቱ ደግሞ ሁለተኛውና ዋነኛው ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲፕሎማሲ የሀገር ህልውና እና ክብር መጠበቂያ መሳሪያ ነው።
ይህ የሚሆነው ግን የውጭ ግንኙነት እሳቤ እና አተያይ የጠራ እስከሆነ ድረስ ብቻ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ''መደመር'' በተሰኘ መጽሐፋቸው ላይ ይህ ሐሳብ በጥልቅ ተተንትኗል።
''ሚዛናዊ ግንኙነት'' የሚለው ደግሞ ተጠቃሹ ነው። ኃያላን ሽኩቻ ውስጥ በገቡበት ዓለም የአንደኛው ወገን ከመሆን ይልቅ ብሔራዊ ጥቅምን ማዕከል ባደረገ ሚዛናዊ ግንኙነት ከሁሉም ጋር በትብብር መስራት አዋጭ ነው።
ይህ ከቀደሙት ዓመታት የተለየ የኢትዮጵያ አዲስ የውጭ ግንኙነት እሳቤ እና አተያይ ዓለም ከኢትዮጵያ ጋር እንዲሰራ አድርጓል።
የተለያየ ርዕዮተ ዓለም የሚከተሉ ሀገራት እና መንግሥታት ወደ ፕራግማቲኳ ኢትዮጵያ እንዲተሙም ማድረግ ችሏል።
ከሕንድ እስከ ቱርክዬ፣ ከጣሊያን እስከ እስራኤል፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እስከ ኢንዶኔዢያ፣ ከጅቡቲ እስከ ጀርመን... ሶማሊያ ብዙ ብዙ... በአዲስ አበባ የዲፕሎማሲ ስበት በርዕሳነ መንግሥታት የተመሙ ናቸው።
ፈረንሳይ ደግሞ በዚህ ረገድ ቀዳሚ ነች። ከ12 አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮ-ፈረንሳይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በመደመር መንግሥት ዘመን የላቀውን ምዕራፍ ተቀዳጅቷል።
ለዚህም በመሪዎች ደረጃ የተደረገውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማየት ብቻ በቂ ነው።
የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ይፋዊ ጉብኝታቸውን ያደረጉት በመጋቢት ወር 2011 ዓ.ም ነበር።
ፕሬዚዳንት ማክሮን በሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝታቸው ሀገራቱ በትብብር በሚሰሯቸው የመከላከያ፣ ንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በርካታ ስምምነቶች ተፈርመዋል።
ፈረንሳይ ለላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ቅርስ እድሳት በሙያና በገንዘብ ድጋፍ የምታደርግበት ማዕቀፍ ደግሞ ሌላው ተጠቃሹ ነው።
ፕሬዚዳንቱ በላሊበላ ተገኝተው ቅርሱን መጎብኘታቸውም የሚታወስ ነው።
ማክሮን ለሁለተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት ደግሞ ባሳለፍነው ዓመት ታሕሣሥ ወር 2017 ዓ.ም ነበር።
በወቅቱ መሪዎቹ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ወደ ልዩ አጋርነት አድጎ ታይቷል።
በወቅቱም ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ እንደምትደግፍ ፕሬዚዳንቱ ይፋ አድርገዋል።
በአንድ ቀን ቆይታቸውም በመንግሥታቸው የገንዘብ ድጋፍ የታደሰውን ብሔራዊ ቤተመንግሥት ጎብኝተዋል።
አሁን ደግሞ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአዲስ አበባ ለሦስተኛ ጊዜ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው።
ይህም በሰባት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ የተደረገ ይፋዊ ጉብኝት ሲሆን÷ የፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ወደ አዲስ አበባ ተደጋጋሚ መምጣት ሁለት ነገሮችን ይነግረናል፡፡
እድሜ ጠገቡ የኢትዮ-ፈረንሳይ ግንኙነት በሁሉም መስክ መጠናከርና ማደጉ ቀዳሚው ሲሆን÷ ከመደመር የውጭ ግንኙነት እሳቤዎች ውስጥ የሚዛናዊ ግንኙነት ዘውግ ግቡን መምታቱ ደግሞ ሁለተኛውና ዋነኛው ነው፡፡
2 months ago
በኦርዌል "1984" እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምንና ምን ናቸው?
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
2 months ago
''ቀይ ባሕር ቢታመስም ለኢትዮጵያ ጭነቶች ቅድሚያ እሰጣለሁ'' ጅቡቲ
#ethiopia | በቀይ ባሕርና በፋርስ ባህረ ሰላጤ አካባቢ እየተባባሰ የመጣው የጸጥታ ቀውስ በዓለም አቀፉ የንግድ መርከቦች ፍሰት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት ምርቶች ቀዳሚ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታወቀች።
የጅቡቲ ወደቦችና ነፃ ቀጠናዎች ባለሥልጣን ሰብሳቢ አቡበከር ዑመር ሃዲ ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳረጋገጡት፣ በቀጠናው ባለው ግጭት ምክንያት ቀደም ሲል ወደ ዱባይ (ጀበል አሊ) ያመሩ የነበሩ በርካታ መርከቦች አሁን ላይ መዳረሻቸውን ወደ ጅቡቲ በመቀየር ላይ ይገኛሉ።
የወደቦች አቅም እና የመርከቦች ፍሰት
ይህ ድንገተኛ የመርከቦች ፍሰት መጨመር በወደቦች ላይ የሥራ ጫና እና መጨናነቅ ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት ቢኖርም፣ ጅቡቲ ያሏት ስድስት ዘመናዊና ጥልቅ የባሕር ወደቦች ይህንን ጫና የመቋቋም ሙሉ ብቃት እንዳላቸው ሰብሳቢው ገልጸዋል።
በመሬት ትራንስፖርት ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለመቀነስም፣ ጭነቶችን ከመርከብ ወደ መርከብ የማሸጋገር (Transshipment) ስልት ጥቅም ላይ እንደሚውል ተጠቁሟል።
ለኢትዮጵያ የተሰጠው "ልዩ መስመር"
የጅቡቲ መንግሥት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች በተለይም እንደ ማዳበሪያ ያሉ የግብርና ግብዓቶች ያለምንም መስተጓጎልና መዘግየት እንዲስተናገዱ ልዩ መመሪያ ማውረዱን አቶ አቡበከር አረጋግጠዋል።
ይህም የክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ቢዋዥቅም የኢትዮጵያ የንግድ መስመር እንዳይስተጓጎል ለማድረግ ታስቦ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
የጸጥታ ስጋትና የጅቡቲ አቋም
የየመኑ አንሳሩላህ (ሁቲ) አማፅያን በቀይ ባሕር ላይ በሚንቀሳቀሱ መርከቦች ላይ የሚሰነዝሩትን ጥቃት በተመለከተ፣ ጅቡቲ የጥቃቱ ኢላማ እንደማትሆን ባለሥልጣኑ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረቡት፦
* የጅቡቲ ወደቦች መገኛ ከባቢል መንደብ በስተደቡብ መሆኑ።
* ወደቦቹ በቀይ ባሕር መግቢያና በሕንድ ውቅያኖስ ደጃፍ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ከቀጥተኛ የጦርነት ቀጠና ነፃ መሆናቸውን ነው።
በአጠቃላይ፣ ጅቡቲ የቀጠናውን የጸጥታ ቀውስ ተቋቁማ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የወደብ አገልግሎት በታማኝነትና በቅድሚያ እንደምትቀጥል አረጋግጣለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ #ኢትዮጵያ #ጅቡቲ #የቀይባሕር #ንግድ #ወደብ #logistics #ethiopia #djibouti #redsea
#ethiopia | በቀይ ባሕርና በፋርስ ባህረ ሰላጤ አካባቢ እየተባባሰ የመጣው የጸጥታ ቀውስ በዓለም አቀፉ የንግድ መርከቦች ፍሰት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ጅቡቲ ለኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት ምርቶች ቀዳሚ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታወቀች።
የጅቡቲ ወደቦችና ነፃ ቀጠናዎች ባለሥልጣን ሰብሳቢ አቡበከር ዑመር ሃዲ ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳረጋገጡት፣ በቀጠናው ባለው ግጭት ምክንያት ቀደም ሲል ወደ ዱባይ (ጀበል አሊ) ያመሩ የነበሩ በርካታ መርከቦች አሁን ላይ መዳረሻቸውን ወደ ጅቡቲ በመቀየር ላይ ይገኛሉ።
የወደቦች አቅም እና የመርከቦች ፍሰት
ይህ ድንገተኛ የመርከቦች ፍሰት መጨመር በወደቦች ላይ የሥራ ጫና እና መጨናነቅ ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት ቢኖርም፣ ጅቡቲ ያሏት ስድስት ዘመናዊና ጥልቅ የባሕር ወደቦች ይህንን ጫና የመቋቋም ሙሉ ብቃት እንዳላቸው ሰብሳቢው ገልጸዋል።
በመሬት ትራንስፖርት ላይ ሊፈጠር የሚችለውን መጨናነቅ ለመቀነስም፣ ጭነቶችን ከመርከብ ወደ መርከብ የማሸጋገር (Transshipment) ስልት ጥቅም ላይ እንደሚውል ተጠቁሟል።
ለኢትዮጵያ የተሰጠው "ልዩ መስመር"
የጅቡቲ መንግሥት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ስትራቴጂካዊ የሆኑ ምርቶች በተለይም እንደ ማዳበሪያ ያሉ የግብርና ግብዓቶች ያለምንም መስተጓጎልና መዘግየት እንዲስተናገዱ ልዩ መመሪያ ማውረዱን አቶ አቡበከር አረጋግጠዋል።
ይህም የክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ቢዋዥቅም የኢትዮጵያ የንግድ መስመር እንዳይስተጓጎል ለማድረግ ታስቦ የተወሰደ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
የጸጥታ ስጋትና የጅቡቲ አቋም
የየመኑ አንሳሩላህ (ሁቲ) አማፅያን በቀይ ባሕር ላይ በሚንቀሳቀሱ መርከቦች ላይ የሚሰነዝሩትን ጥቃት በተመለከተ፣ ጅቡቲ የጥቃቱ ኢላማ እንደማትሆን ባለሥልጣኑ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረቡት፦
* የጅቡቲ ወደቦች መገኛ ከባቢል መንደብ በስተደቡብ መሆኑ።
* ወደቦቹ በቀይ ባሕር መግቢያና በሕንድ ውቅያኖስ ደጃፍ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ከቀጥተኛ የጦርነት ቀጠና ነፃ መሆናቸውን ነው።
በአጠቃላይ፣ ጅቡቲ የቀጠናውን የጸጥታ ቀውስ ተቋቁማ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የወደብ አገልግሎት በታማኝነትና በቅድሚያ እንደምትቀጥል አረጋግጣለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ቅዳሜ_ገበያ #ኢትዮጵያ #ጅቡቲ #የቀይባሕር #ንግድ #ወደብ #logistics #ethiopia #djibouti #redsea
3 months ago
ቱርክ በሶማሊያ የባህር ክልል የነዳጅ ቁፋሮ ልትጀምር ነው
#ethiopia | በቱርክ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተከትሎ፣ የቀጠናውን የኢነርጂ ታሪክ የሚቀይር ግዙፍ የነዳጅ ቁፋሮ በይፋ ሊጀመር ነው።
“ቻግሪ ቤይ” መርከብ፦ ግዙፏ የቱርክ የነዳጅ ቁፋሮ መርከብ የ45 ቀናት የባህር ጉዞዋን አጠናቅቃ በመጪው አርብ መቃዲሾ ትደርሳለች።
የመርከቧ ስራዋን የምትጀምረው “ኩራድ-1” በተሰኘው ጥልቅ የባህር ውስጥ የነዳጅ ጉድጓድ ላይ ይሆናል።
በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል በተፈረመው ስምምነት መሰረት፣ በ16,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ያረፉ ሶስት ዋና ዋና ብሎኮች የፍለጋ ስራ ይካሄድባቸዋል።
ይህ ፕሮጀክት ለሶማሊያ አዲስ የኢኮኖሚ ምንጭ ከመሆን ባለፈ፣ ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅዕኖ ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። በተለይ በቀይ ባህርና በሕንድ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን የሀይል ሚዛን ሊቀይረው እንደሚችል ተገምቷል።
#getu #turkeysomalia #oilexploration #chagribey #energygeopolitics #hornofafrica #mogadishu #blueeconomy #strategicpartnership #ቱርክ #ሶማሊያ #ነዳጅ #ኢነርጂ #አፍሪካቀንድ #ጌጡተመስገን #getutemesge
#ethiopia | በቱርክ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተከትሎ፣ የቀጠናውን የኢነርጂ ታሪክ የሚቀይር ግዙፍ የነዳጅ ቁፋሮ በይፋ ሊጀመር ነው።
“ቻግሪ ቤይ” መርከብ፦ ግዙፏ የቱርክ የነዳጅ ቁፋሮ መርከብ የ45 ቀናት የባህር ጉዞዋን አጠናቅቃ በመጪው አርብ መቃዲሾ ትደርሳለች።
የመርከቧ ስራዋን የምትጀምረው “ኩራድ-1” በተሰኘው ጥልቅ የባህር ውስጥ የነዳጅ ጉድጓድ ላይ ይሆናል።
በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል በተፈረመው ስምምነት መሰረት፣ በ16,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ያረፉ ሶስት ዋና ዋና ብሎኮች የፍለጋ ስራ ይካሄድባቸዋል።
ይህ ፕሮጀክት ለሶማሊያ አዲስ የኢኮኖሚ ምንጭ ከመሆን ባለፈ፣ ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅዕኖ ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። በተለይ በቀይ ባህርና በሕንድ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን የሀይል ሚዛን ሊቀይረው እንደሚችል ተገምቷል።
#getu #turkeysomalia #oilexploration #chagribey #energygeopolitics #hornofafrica #mogadishu #blueeconomy #strategicpartnership #ቱርክ #ሶማሊያ #ነዳጅ #ኢነርጂ #አፍሪካቀንድ #ጌጡተመስገን #getutemesge
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ኢራን በሆርሙዝ በኩል ሊያልፉ የነበሩ ሦስት መርከቦችን መመለሷን አሳወቀች
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ዛሬ ጠዋት በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ሊያልፉ የነበሩ ሦስት የጭነት መርከቦችን ማስመለሱን አስታወቀ።
"የተለያዩ አገራት ንብረት የሆኑ ኮንቴይነር የጫኑ ሦስት መርከቦች፤ እንዲያልፉ የተፈቀደላቸው መርከቦች በሚጓዙበት የተለየ መስመር በኩል ለማለፍ ሞክረው ነበር። የአብዮታዊ ዘቡ ባሕር ኃይል ማስጠንቀቂያ ከሰጣቸው በኋላ ወደ መጡበት ተመልሰዋል” ይላል የወጣው መግለጫ።
የአብዮታዊ ዘቡ መግለጫ ጨምሮም "የሆርሙዝ ወሽመጥ የተዘጋ በመሆኑ የትኛውም ለማለፍ የሚሞክር መርከብ ጠንካራ ምላሽ ይጠብቀዋል” ብሏል።
“የአሜሪካ እና የእስራኤል አጋሮች እና ደጋፊዎች ከሆኑ አገራት ወደቦች የሚነሱ እና ወደዚያ የሚያመራ የትኛውም ዓይነት መርከብ በሆርሙዝ በኩል እንዳያልፍ ተከልክሏል” ብሏል መግለጫው።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ለአገሪቱ ቴሌቪዥን “ከቻይና፣ ከሩሲያ፣ ከፓኪስታን፣ ከኢራቅ እና ከሕንድ” መርከቦቻቸው በሆርሙዝ በኩል እንዲያልፉ ጥያቄ እንደቀረበላቸው ተናግረዋል።
ጨምረውም በኢራን ዕይታ ሆርሙዝ “ሙሉ ለሙሉ አልተዘጋም ነገር ግን ለጠላቶቻችን ዝግ ነው” ብለዋል።
BBC
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ዛሬ ጠዋት በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ሊያልፉ የነበሩ ሦስት የጭነት መርከቦችን ማስመለሱን አስታወቀ።
"የተለያዩ አገራት ንብረት የሆኑ ኮንቴይነር የጫኑ ሦስት መርከቦች፤ እንዲያልፉ የተፈቀደላቸው መርከቦች በሚጓዙበት የተለየ መስመር በኩል ለማለፍ ሞክረው ነበር። የአብዮታዊ ዘቡ ባሕር ኃይል ማስጠንቀቂያ ከሰጣቸው በኋላ ወደ መጡበት ተመልሰዋል” ይላል የወጣው መግለጫ።
የአብዮታዊ ዘቡ መግለጫ ጨምሮም "የሆርሙዝ ወሽመጥ የተዘጋ በመሆኑ የትኛውም ለማለፍ የሚሞክር መርከብ ጠንካራ ምላሽ ይጠብቀዋል” ብሏል።
“የአሜሪካ እና የእስራኤል አጋሮች እና ደጋፊዎች ከሆኑ አገራት ወደቦች የሚነሱ እና ወደዚያ የሚያመራ የትኛውም ዓይነት መርከብ በሆርሙዝ በኩል እንዳያልፍ ተከልክሏል” ብሏል መግለጫው።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ለአገሪቱ ቴሌቪዥን “ከቻይና፣ ከሩሲያ፣ ከፓኪስታን፣ ከኢራቅ እና ከሕንድ” መርከቦቻቸው በሆርሙዝ በኩል እንዲያልፉ ጥያቄ እንደቀረበላቸው ተናግረዋል።
ጨምረውም በኢራን ዕይታ ሆርሙዝ “ሙሉ ለሙሉ አልተዘጋም ነገር ግን ለጠላቶቻችን ዝግ ነው” ብለዋል።
BBC
3 months ago
በሕንድ ለኢትዮጵያዊ የኤች.አይ.ቪ. ታማሚ የተሳካ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ተከናወነ
#ethiopia | በሕንድ ዴልሂ የሚገኘው 'ማክስ ሱፐር ስፔሻሊቲ' ሆስፒታል፣ በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ ለሚገኝ የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ ስኬታማ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ የሕክምና ስኬት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ባለባቸው ታካሚዎች ላይ ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚቻል በተግባር ያሳየ በመሆኑ በዘርፉ ትልቅ እመርታ ተደርጎ ተወስዷል።
ለንቅለ ተከላው ስኬታማነት ዋና ዋና አስተዋጽኦ ያበረከቱ ነጥቦች፦
ሂደቱ በጥንቃቄ በተመራ የበርካታ የሕክምና ባለሙያዎች የጋራ ጥረት የተከናወነ ነው።
የዘመናዊ የፀረ-ሬትሮ ቫይረስ ሕክምናዎች መገኘት ለቀዶ ጥገናው ስኬት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ይህ ውጤት በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የተያዙና የኩላሊት ሕመም ያለባቸው ታካሚዎች የተሻለ ሕክምና እንዲያገኙ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ስፑትኒክ ዘገባ ከሆነ፣ ይህ በሕክምናው ዘርፍ የተመዘገበው ስኬት ለወደፊቱ ተመሳሳይ የጤና ችግር ላለባቸው ወገኖች ሰፊ የሕክምና አማራጭ የሚከፍት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #channel1ethiopia #healthnews #kidneytransplant #ethiopia #indiamedical #hivcare #medicalbreakthrough #maxhospital #globalhealth
#ethiopia | በሕንድ ዴልሂ የሚገኘው 'ማክስ ሱፐር ስፔሻሊቲ' ሆስፒታል፣ በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ ለሚገኝ የ43 ዓመት ኢትዮጵያዊ ስኬታማ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረጉን አስታውቋል።
ይህ የሕክምና ስኬት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ባለባቸው ታካሚዎች ላይ ንቅለ ተከላ ማድረግ እንደሚቻል በተግባር ያሳየ በመሆኑ በዘርፉ ትልቅ እመርታ ተደርጎ ተወስዷል።
ለንቅለ ተከላው ስኬታማነት ዋና ዋና አስተዋጽኦ ያበረከቱ ነጥቦች፦
ሂደቱ በጥንቃቄ በተመራ የበርካታ የሕክምና ባለሙያዎች የጋራ ጥረት የተከናወነ ነው።
የዘመናዊ የፀረ-ሬትሮ ቫይረስ ሕክምናዎች መገኘት ለቀዶ ጥገናው ስኬት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።
ይህ ውጤት በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የተያዙና የኩላሊት ሕመም ያለባቸው ታካሚዎች የተሻለ ሕክምና እንዲያገኙ አዲስ ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ስፑትኒክ ዘገባ ከሆነ፣ ይህ በሕክምናው ዘርፍ የተመዘገበው ስኬት ለወደፊቱ ተመሳሳይ የጤና ችግር ላለባቸው ወገኖች ሰፊ የሕክምና አማራጭ የሚከፍት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #channel1ethiopia #healthnews #kidneytransplant #ethiopia #indiamedical #hivcare #medicalbreakthrough #maxhospital #globalhealth
3 months ago
የሌባው አስገራሚ መልዕክት...
ይህ በሕንድ ማድያ ፕራዴሽ ግዛት ውስጥ በአንድ የመንግስት ባለስልጣን መኖሪያ ቤት ከአራት አመት በፊት የተከሰተ አስገራሚ የሌባ ድርጊት ነው።
ሌባው በቤቱ ውስጥ የሚሰርቀው በቂ ገንዘብና ውድ ንብረት በማጣቱ ተቆጥቶ የሚከተለውን መልዕክት ትቶ ወጥቷል፦
"ገንዘብ ከሌለህ ለምን ቁልፍ ትቆልፋለህ?"
ይህ በሕንድ ማድያ ፕራዴሽ ግዛት ውስጥ በአንድ የመንግስት ባለስልጣን መኖሪያ ቤት ከአራት አመት በፊት የተከሰተ አስገራሚ የሌባ ድርጊት ነው።
ሌባው በቤቱ ውስጥ የሚሰርቀው በቂ ገንዘብና ውድ ንብረት በማጣቱ ተቆጥቶ የሚከተለውን መልዕክት ትቶ ወጥቷል፦
"ገንዘብ ከሌለህ ለምን ቁልፍ ትቆልፋለህ?"
3 months ago
መሪር ሐዘን በኢትዮጵያ ሲኒማ
የ"አሸንጌ" ፊልም ዳይሬክተር ጳውሎስ ረጋሳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ አንዱን ድንቅ ባለሙያውን አጥቷል።
በፊልም ዳይሬክተርነቱ፣ በሙዚቃ ቀማሪነቱና በፖስት ፕሮዳክሽን (Post-production) ሊቅነቱ የሚታወቀው ጳውሎስ ረጋሳ ዛሬ፣ ቅዳሜ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ጳውሎስ በተለይ "አሸንጌ" የተሰኘውን ድንቅ ፊልም ለታዳሚ በማቅረብ የሚታወስ ባለሙያ ነው።
ለብዙ የዘርፉ ባለሙያዎች የሲኒማ ጥበብ መምህር፣ በተግሳጽና በምክር ያሳደገ ታላቅ ወንድም እንዲሁም ነገሩ ሁሉ ፊት ለፊት የሆነ እውነተኛ ባለሙያ ነበር።
ከዳይሬክተርነት ባለፈ በሙዚቃ ቅንብርና በፊልም ቴክኒክ ሥራዎች ላይ የነበረው ተሰጥኦ ለኢትዮጵያ ሲኒማ ዕድገት ትልቅ አሻራ ጥሎ አልፏል።
ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹና ለመላው የኪነጥበብ ቤተሰብ መጽናናትን እንመኛለን።
የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ፦
መቼ እንደሚከናወን አስከሬኑ ከሕንድ ሲመጣ የምናሳውቅ ይሆናል።
የጥበብ ሰው ጳውሎስ ረጋሳ ነፍስ ይማር!
#getu #ethiopia #cinema #filmmaking #ashengefilm #paulosregassa #art #tribute #ኢትዮጵያ #ሲኒማ #ጳውሎስረጋሳ #አሸንጌ #ሐዘን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የ"አሸንጌ" ፊልም ዳይሬክተር ጳውሎስ ረጋሳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ አንዱን ድንቅ ባለሙያውን አጥቷል።
በፊልም ዳይሬክተርነቱ፣ በሙዚቃ ቀማሪነቱና በፖስት ፕሮዳክሽን (Post-production) ሊቅነቱ የሚታወቀው ጳውሎስ ረጋሳ ዛሬ፣ ቅዳሜ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ጳውሎስ በተለይ "አሸንጌ" የተሰኘውን ድንቅ ፊልም ለታዳሚ በማቅረብ የሚታወስ ባለሙያ ነው።
ለብዙ የዘርፉ ባለሙያዎች የሲኒማ ጥበብ መምህር፣ በተግሳጽና በምክር ያሳደገ ታላቅ ወንድም እንዲሁም ነገሩ ሁሉ ፊት ለፊት የሆነ እውነተኛ ባለሙያ ነበር።
ከዳይሬክተርነት ባለፈ በሙዚቃ ቅንብርና በፊልም ቴክኒክ ሥራዎች ላይ የነበረው ተሰጥኦ ለኢትዮጵያ ሲኒማ ዕድገት ትልቅ አሻራ ጥሎ አልፏል።
ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹና ለመላው የኪነጥበብ ቤተሰብ መጽናናትን እንመኛለን።
የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ፦
መቼ እንደሚከናወን አስከሬኑ ከሕንድ ሲመጣ የምናሳውቅ ይሆናል።
የጥበብ ሰው ጳውሎስ ረጋሳ ነፍስ ይማር!
#getu #ethiopia #cinema #filmmaking #ashengefilm #paulosregassa #art #tribute #ኢትዮጵያ #ሲኒማ #ጳውሎስረጋሳ #አሸንጌ #ሐዘን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ የገበያ ዕድል ፈጠረ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጂኦፖለቲካዊ አለመረጋጋት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ያልተጠበቀ የገበያ ዕድል ይዞ መጥቷል። በእስራኤል፣ አሜሪካ እና ኢራን መካከል ያለው ግጭት በባህረ ሰላጤው አገራት የአየር ትራንስፖርት ላይ መስተጓጎል በመፍጠሩ፣ በርካታ የደቡብ አፍሪካ መንገደኞች አዲስ አበባን እንደ ዋነኛ የመሸጋገሪያ (Hub) ማዕከል መጠቀም ጀምረዋል።
የኢንዱስትሪ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ከመጋቢት ወር መጀመሪያ ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል የሚደረጉ የቦታ ማስያዝ (Bookings) መጠኖች የ110% ድንገተኛ ጭማሪ አሳይተዋል። የFlight Centre South Africa የሥራ ኃላፊ ሱ ጋሬት እንደገለጹት፤ ይህ ለውጥ የመጣው በተለመዱት የበረራ መስመሮች ላይ በተፈጠሩ ስረዛዎችና የአየር ክልል ገደቦች ምክንያት ነው።
የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ አየር መንገዱ አሁን ካለው ቀውስ በፊትም ቢሆን በቁልፍ የጉዞ መስመሮች ላይ የበላይነቱን እያጠናከረ ቆይቷል፦
* ወደ ሕንድ፦ በ2025 በጆሃንስበርግ-ሙምባይ መስመር በአዲስ አበባ በኩል ከ69,000 በላይ መንገደኞችን በማጓጓዝ ቀዳሚው ምርጫ ሆኗል።
* ወደ ብሪታንያ፦ በደቡብ አፍሪካ እና በእንግሊዝ መካከል ባለው መስመር ኤምሬትስን በ39,000 መንገደኞች በመብለጥ ትልቁ ቀጥተኛ ያልሆነ አጓጓዥ ለመሆን በቅቷል።
* ወደ አሜሪካ፦ በደቡብ አፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ጉዞ ከዩናይትድ እና ከዴልታ በመቀጠል በሦስተኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ ጠንካራ ተወዳዳሪነቱን አስመስክሯል።
ይህ ወቅታዊ ክስተት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ስትራቴጂካዊ ተመራጭነት ይበልጥ እያሳደገው ይገኛል ያለው ካፒታል ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopianairlines #aviationnews #middleeastcrisis #ethiopia #addisababahub #globaltravel #businessnews #africarising
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጂኦፖለቲካዊ አለመረጋጋት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ያልተጠበቀ የገበያ ዕድል ይዞ መጥቷል። በእስራኤል፣ አሜሪካ እና ኢራን መካከል ያለው ግጭት በባህረ ሰላጤው አገራት የአየር ትራንስፖርት ላይ መስተጓጎል በመፍጠሩ፣ በርካታ የደቡብ አፍሪካ መንገደኞች አዲስ አበባን እንደ ዋነኛ የመሸጋገሪያ (Hub) ማዕከል መጠቀም ጀምረዋል።
የኢንዱስትሪ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ከመጋቢት ወር መጀመሪያ ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል የሚደረጉ የቦታ ማስያዝ (Bookings) መጠኖች የ110% ድንገተኛ ጭማሪ አሳይተዋል። የFlight Centre South Africa የሥራ ኃላፊ ሱ ጋሬት እንደገለጹት፤ ይህ ለውጥ የመጣው በተለመዱት የበረራ መስመሮች ላይ በተፈጠሩ ስረዛዎችና የአየር ክልል ገደቦች ምክንያት ነው።
የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ አየር መንገዱ አሁን ካለው ቀውስ በፊትም ቢሆን በቁልፍ የጉዞ መስመሮች ላይ የበላይነቱን እያጠናከረ ቆይቷል፦
* ወደ ሕንድ፦ በ2025 በጆሃንስበርግ-ሙምባይ መስመር በአዲስ አበባ በኩል ከ69,000 በላይ መንገደኞችን በማጓጓዝ ቀዳሚው ምርጫ ሆኗል።
* ወደ ብሪታንያ፦ በደቡብ አፍሪካ እና በእንግሊዝ መካከል ባለው መስመር ኤምሬትስን በ39,000 መንገደኞች በመብለጥ ትልቁ ቀጥተኛ ያልሆነ አጓጓዥ ለመሆን በቅቷል።
* ወደ አሜሪካ፦ በደቡብ አፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ጉዞ ከዩናይትድ እና ከዴልታ በመቀጠል በሦስተኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ ጠንካራ ተወዳዳሪነቱን አስመስክሯል።
ይህ ወቅታዊ ክስተት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ስትራቴጂካዊ ተመራጭነት ይበልጥ እያሳደገው ይገኛል ያለው ካፒታል ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopianairlines #aviationnews #middleeastcrisis #ethiopia #addisababahub #globaltravel #businessnews #africarising
3 months ago
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር ዋለ‼️
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልጿል።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢቢሲ በላከው መረጃ እንዳስታወቀው፤ መነሻውን ናይጄሪያ ሌጎስ መዳረሻውን ሕንድ በአደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ በደረቀ ዓሣ ውስጥ ተደብቆ ሊያልፍ የነበረ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረጉት ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ አማካኝነት በቁጥጥር ስር ውሏል።
172 ፍሬ ብዛት ያለው 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝነው አደገኛ ዕፅ በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በተገጠመ ዘመናዊ ኤክስሬ መሣሪያ መለየቱን ያመለከተው የአገልግሎት መሥሪያ ቤቱ መረጃ፤ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ተጠርጣሪና ሌሎች መረጃዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መተላላፉቸውን ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልጿል።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢቢሲ በላከው መረጃ እንዳስታወቀው፤ መነሻውን ናይጄሪያ ሌጎስ መዳረሻውን ሕንድ በአደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ በደረቀ ዓሣ ውስጥ ተደብቆ ሊያልፍ የነበረ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረጉት ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ አማካኝነት በቁጥጥር ስር ውሏል።
172 ፍሬ ብዛት ያለው 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝነው አደገኛ ዕፅ በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በተገጠመ ዘመናዊ ኤክስሬ መሣሪያ መለየቱን ያመለከተው የአገልግሎት መሥሪያ ቤቱ መረጃ፤ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ተጠርጣሪና ሌሎች መረጃዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መተላላፉቸውን ጠቁሟል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በደረቅ ዓሣ ውስጥ ተደብቆ የነበረ ኮኬይን ተያዘ
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።
አደገኛ ዕጹ የተገኘው መነሻውን ናይጄሪያ (ሌጎስ)፣ መዳረሻውን ደግሞ ሕንድ ባደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ ነው።
ዕጹ በደረቀ ዓሣ ውስጥ ተደብቆ ለማለፍ ቢሞከርም፣ በአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች እና በዘመናዊ የኤክስሬይ መሣሪያ አማካኝነት ሊያዝ ችሏል ተብሏል።
ኮኬይን በድምሩ 172 ፍሬ ወይም 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝን መሆኑ ፖሊስ የገለፀ ሲሆን. በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪው እና የተያዘው ዕፅ ለተጨማሪ ምርመራ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።
አደገኛ ዕጹ የተገኘው መነሻውን ናይጄሪያ (ሌጎስ)፣ መዳረሻውን ደግሞ ሕንድ ባደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ ነው።
ዕጹ በደረቀ ዓሣ ውስጥ ተደብቆ ለማለፍ ቢሞከርም፣ በአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች እና በዘመናዊ የኤክስሬይ መሣሪያ አማካኝነት ሊያዝ ችሏል ተብሏል።
ኮኬይን በድምሩ 172 ፍሬ ወይም 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝን መሆኑ ፖሊስ የገለፀ ሲሆን. በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪው እና የተያዘው ዕፅ ለተጨማሪ ምርመራ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
3 months ago
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር ዋለ
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልጿል።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢቢሲ በላከው መረጃ እንዳስታወቀው፤ መነሻውን ናይጄሪያ ሌጎስ መዳረሻውን ሕንድ በአደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ ተደብቆ ሊያልፍ የነበረ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረጉት ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ አማካኝነት በቁጥጥር ስር ውሏል።
172 ፍሬ ብዛት ያለው 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝነው አደገኛ ዕፅ በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በተገጠመ ዘመናዊ ኤክስሬ መሣሪያ መለየቱን ያመለከተው የአገልግሎት መሥሪያ ቤቱ መረጃ፤ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ተጠርጣሪና ሌሎች መረጃዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መተላላፉቸውን ጠቁሟል።
Via ebc
4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልጿል።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢቢሲ በላከው መረጃ እንዳስታወቀው፤ መነሻውን ናይጄሪያ ሌጎስ መዳረሻውን ሕንድ በአደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ ተደብቆ ሊያልፍ የነበረ 4.48 ኪሎ ግራም ኮኬይን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ሰራተኞች ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረጉት ጥብቅ ክትትልና ፍተሻ አማካኝነት በቁጥጥር ስር ውሏል።
172 ፍሬ ብዛት ያለው 4.48 ኪሎ ግራም የሚመዝነው አደገኛ ዕፅ በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በተገጠመ ዘመናዊ ኤክስሬ መሣሪያ መለየቱን ያመለከተው የአገልግሎት መሥሪያ ቤቱ መረጃ፤ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ተጠርጣሪና ሌሎች መረጃዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መተላላፉቸውን ጠቁሟል።
Via ebc
3 months ago
ያልተዘመረላት ንግሥት
አርክቴክት ገነት ፀጋዬና የኢትዮጵያ የቁንጅና ድል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሞዴሊንግ ኢንደስትሪ ውስጥ ስሟ በጉልህ ሊጠቀስ የሚገባው፣ የጥበብና የዕውቀት ባለቤት የሆነችው አርክቴክት ገነት ፀጋዬ ለሀገር ባለውለታ ናት።
የ2013 የሜስ ወርልድ ኢትዮጵያ ንግሥት እና የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ናሽናል ዳይሬክተር የሆነችው ገነት፣ ለዘርፉ እድገት ላለፉት 13 ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ስታገለግል ቆይታለች።
ገነት ፀጋዬ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተወልዳ ያደገች ሲሆን፣ የሚስ ትግራይ የቁንጅና ውድድር አሸናፊም ነበረች።
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ ትምህርቷን በከፍተኛ ማዕረግ ያጠናቀቀችው ገነት፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመምህርነት በማገልገል ላይ ትገኛለች።
በቅርቡ በ2025 በሕንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚስ ወርልድ ውድድር ላይ ሞዴል ሐሴት ደረጄ ኢትዮጵያን ወክላ ስትሳተፍ፣ ገነት ፀጋዬ የማይተካ ሚና ተጫውታለች። የሐሴትን የደርሶ መልስ የአየር መንገድ ትኬት፣ የአንድ ወር የሆቴልና መሰል ወጪዎችን ሙሉ በሙሉ በመሸፈን፣ ኢትዮጵያ በዓለም 2ኛ እንዲሁም በአፍሪካ 1ኛ ሆና ለተመዘገበው ታሪካዊ ስኬት ዋነኛዋ ባለቤት ሆናለች።
ይህንን በዓለም አደባባይ የተመዘገበ ድል ለመድገም፣ ገነትና የዝግጅት ቡድኗ የ2026 የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያን የቁንጅና ውድድር ለማዘጋጀት በከፍተኛ ጥረት ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዓላማ የኢትዮጵያን ስምና ዝና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ ሀገራዊ ተግባር በመሆኑ፣ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ድጋፍና ትብብር ያስፈልገዋል።
አርክቴክት ገነት ፀጋዬና የኢትዮጵያ የቁንጅና ድል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሞዴሊንግ ኢንደስትሪ ውስጥ ስሟ በጉልህ ሊጠቀስ የሚገባው፣ የጥበብና የዕውቀት ባለቤት የሆነችው አርክቴክት ገነት ፀጋዬ ለሀገር ባለውለታ ናት።
የ2013 የሜስ ወርልድ ኢትዮጵያ ንግሥት እና የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ናሽናል ዳይሬክተር የሆነችው ገነት፣ ለዘርፉ እድገት ላለፉት 13 ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ስታገለግል ቆይታለች።
ገነት ፀጋዬ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተወልዳ ያደገች ሲሆን፣ የሚስ ትግራይ የቁንጅና ውድድር አሸናፊም ነበረች።
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ ትምህርቷን በከፍተኛ ማዕረግ ያጠናቀቀችው ገነት፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመምህርነት በማገልገል ላይ ትገኛለች።
በቅርቡ በ2025 በሕንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚስ ወርልድ ውድድር ላይ ሞዴል ሐሴት ደረጄ ኢትዮጵያን ወክላ ስትሳተፍ፣ ገነት ፀጋዬ የማይተካ ሚና ተጫውታለች። የሐሴትን የደርሶ መልስ የአየር መንገድ ትኬት፣ የአንድ ወር የሆቴልና መሰል ወጪዎችን ሙሉ በሙሉ በመሸፈን፣ ኢትዮጵያ በዓለም 2ኛ እንዲሁም በአፍሪካ 1ኛ ሆና ለተመዘገበው ታሪካዊ ስኬት ዋነኛዋ ባለቤት ሆናለች።
ይህንን በዓለም አደባባይ የተመዘገበ ድል ለመድገም፣ ገነትና የዝግጅት ቡድኗ የ2026 የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያን የቁንጅና ውድድር ለማዘጋጀት በከፍተኛ ጥረት ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዓላማ የኢትዮጵያን ስምና ዝና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ ሀገራዊ ተግባር በመሆኑ፣ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ድጋፍና ትብብር ያስፈልገዋል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ያልተዘመረላት ንግሥት
አርክቴክት ገነት ፀጋዬና የኢትዮጵያ የቁንጅና ድል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሞዴሊንግ ኢንደስትሪ ውስጥ ስሟ በጉልህ ሊጠቀስ የሚገባው፣ የጥበብና የዕውቀት ባለቤት የሆነችው አርክቴክት ገነት ፀጋዬ ለሀገር ባለውለታ ናት።
የ2013 የሜስ ወርልድ ኢትዮጵያ ንግሥት እና የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ናሽናል ዳይሬክተር የሆነችው ገነት፣ ለዘርፉ እድገት ላለፉት 13 ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ስታገለግል ቆይታለች።
ገነት ፀጋዬ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተወልዳ ያደገች ሲሆን፣ የሚስ ትግራይ የቁንጅና ውድድር አሸናፊም ነበረች።
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ ትምህርቷን በከፍተኛ ማዕረግ ያጠናቀቀችው ገነት፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመምህርነት በማገልገል ላይ ትገኛለች።
በቅርቡ በ2025 በሕንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚስ ወርልድ ውድድር ላይ ሞዴል ሐሴት ደረጄ ኢትዮጵያን ወክላ ስትሳተፍ፣ ገነት ፀጋዬ የማይተካ ሚና ተጫውታለች። የሐሴትን የደርሶ መልስ የአየር መንገድ ትኬት፣ የአንድ ወር የሆቴልና መሰል ወጪዎችን ሙሉ በሙሉ በመሸፈን፣ ኢትዮጵያ በዓለም 2ኛ እንዲሁም በአፍሪካ 1ኛ ሆና ለተመዘገበው ታሪካዊ ስኬት ዋነኛዋ ባለቤት ሆናለች።
ይህንን በዓለም አደባባይ የተመዘገበ ድል ለመድገም፣ ገነትና የዝግጅት ቡድኗ የ2026 የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያን የቁንጅና ውድድር ለማዘጋጀት በከፍተኛ ጥረት ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዓላማ የኢትዮጵያን ስምና ዝና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ ሀገራዊ ተግባር በመሆኑ፣ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ድጋፍና ትብብር ያስፈልገዋል።
አርክቴክት ገነት ፀጋዬና የኢትዮጵያ የቁንጅና ድል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሞዴሊንግ ኢንደስትሪ ውስጥ ስሟ በጉልህ ሊጠቀስ የሚገባው፣ የጥበብና የዕውቀት ባለቤት የሆነችው አርክቴክት ገነት ፀጋዬ ለሀገር ባለውለታ ናት።
የ2013 የሜስ ወርልድ ኢትዮጵያ ንግሥት እና የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ ናሽናል ዳይሬክተር የሆነችው ገነት፣ ለዘርፉ እድገት ላለፉት 13 ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ስታገለግል ቆይታለች።
ገነት ፀጋዬ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተወልዳ ያደገች ሲሆን፣ የሚስ ትግራይ የቁንጅና ውድድር አሸናፊም ነበረች።
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ ትምህርቷን በከፍተኛ ማዕረግ ያጠናቀቀችው ገነት፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመምህርነት በማገልገል ላይ ትገኛለች።
በቅርቡ በ2025 በሕንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚስ ወርልድ ውድድር ላይ ሞዴል ሐሴት ደረጄ ኢትዮጵያን ወክላ ስትሳተፍ፣ ገነት ፀጋዬ የማይተካ ሚና ተጫውታለች። የሐሴትን የደርሶ መልስ የአየር መንገድ ትኬት፣ የአንድ ወር የሆቴልና መሰል ወጪዎችን ሙሉ በሙሉ በመሸፈን፣ ኢትዮጵያ በዓለም 2ኛ እንዲሁም በአፍሪካ 1ኛ ሆና ለተመዘገበው ታሪካዊ ስኬት ዋነኛዋ ባለቤት ሆናለች።
ይህንን በዓለም አደባባይ የተመዘገበ ድል ለመድገም፣ ገነትና የዝግጅት ቡድኗ የ2026 የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያን የቁንጅና ውድድር ለማዘጋጀት በከፍተኛ ጥረት ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዓላማ የኢትዮጵያን ስምና ዝና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ ሀገራዊ ተግባር በመሆኑ፣ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ድጋፍና ትብብር ያስፈልገዋል።
3 months ago
ሞሪሸስ የቻጎስ ደሴቶችን ርክክብ በማዘግየት እንግሊዝን ለመክሰስ እያጤነች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሯ ገለፁ
#ethiopia | 🇲🇺🇬🇧 የደሴቲቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪን ራምጉላም፤ ለንደን እ.ኤ.አ በግንቦት 2025 የተፈረመውን የሉዓላዊነት ሽግግር ስምምነት ላለማፅደቅ ሆን ብላ እያዘገየች ነው ሲሉ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት አስተያየት ተችተዋል።
ስልታዊው የአሜሪካ-እንግሊዝ የዲዬጎ ጋርሺያ የጦር ሠፈር መገኛ የሆነችው የሕንድ ውቅያኖሷ የደሴቶች ስብስብ፤ ይፋዊ ርክክብ እስኪከናወን ድረስ ከዓለም አቀፍ የሕግ ተቋማት ጋር ምክክር ጀምራለች።
አንኳር ነጥቦች፦
ስምምነቱ፦ ስምምነቱ የደሴቶቹን ሉዓላዊነት ለሞሪሸስ በማስተላልፍ፤ እንግሊዝ የጦር ሠፈሩን በዓመት ከ100 ሚሊዮን ፓውንድ (133 ሚሊዮን ዶላር) በላይ በሆነ ክፍያ ለ99 ዓመታት ተከራይታ እንድትጠቀም ይፈቅዳል።
መዘግየቱ፦ የሞሪሸስ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ባለፈው ግንቦት ወር የተፈረመው ስምምነት እስካሁን ድረስ ተግባራዊ ባለመሆኑ "ስጋቱን" ገልጿል።
ዳራ፦ የቻጎስ ደሴቶች ሞሪሸስ ነፃነቷን ከመቀዳጀቷ ከሦስት ዓመት በፊት ማለትም እ.ኤ.አ በ1965 ነበር ከሞሪሸስ የተነጠሉት። በ2019 ዓ.ም የዓለም አቀፍ የፍትሕ ፍርድ ቤት የእንግሊዝ አስተዳደር ሕገ-ወጥ መሆኑን ወስኖ ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #spuntik
#ethiopia | 🇲🇺🇬🇧 የደሴቲቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቪን ራምጉላም፤ ለንደን እ.ኤ.አ በግንቦት 2025 የተፈረመውን የሉዓላዊነት ሽግግር ስምምነት ላለማፅደቅ ሆን ብላ እያዘገየች ነው ሲሉ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት አስተያየት ተችተዋል።
ስልታዊው የአሜሪካ-እንግሊዝ የዲዬጎ ጋርሺያ የጦር ሠፈር መገኛ የሆነችው የሕንድ ውቅያኖሷ የደሴቶች ስብስብ፤ ይፋዊ ርክክብ እስኪከናወን ድረስ ከዓለም አቀፍ የሕግ ተቋማት ጋር ምክክር ጀምራለች።
አንኳር ነጥቦች፦
ስምምነቱ፦ ስምምነቱ የደሴቶቹን ሉዓላዊነት ለሞሪሸስ በማስተላልፍ፤ እንግሊዝ የጦር ሠፈሩን በዓመት ከ100 ሚሊዮን ፓውንድ (133 ሚሊዮን ዶላር) በላይ በሆነ ክፍያ ለ99 ዓመታት ተከራይታ እንድትጠቀም ይፈቅዳል።
መዘግየቱ፦ የሞሪሸስ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ባለፈው ግንቦት ወር የተፈረመው ስምምነት እስካሁን ድረስ ተግባራዊ ባለመሆኑ "ስጋቱን" ገልጿል።
ዳራ፦ የቻጎስ ደሴቶች ሞሪሸስ ነፃነቷን ከመቀዳጀቷ ከሦስት ዓመት በፊት ማለትም እ.ኤ.አ በ1965 ነበር ከሞሪሸስ የተነጠሉት። በ2019 ዓ.ም የዓለም አቀፍ የፍትሕ ፍርድ ቤት የእንግሊዝ አስተዳደር ሕገ-ወጥ መሆኑን ወስኖ ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #spuntik
4 months ago
🙏 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ! የባለቤቴን የእቁባይ ወ/ገሪማን ህይወቱን ታደጉልኝ! የኩላሊት ንቅለ ተከላ ለማድረግ የእናንተ ልባዊ ድጋፍ ያስፈልጋል!
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
4 months ago
የ87 ኢራናውያን መርከበኞች ሕይወት ማለፍ፦ የአሜሪካ ሰርጓጅ መርከብ የፈጸመችው ጥቃት
87 የኢራን ባህር ኃይል አባላት በስሪላንካ አቅራቢያ በሚገኘው የሕንድ ውቅያኖስ ላይ ሕይወታቸው አልፎ ተገኝቷል።
አደጋው የደረሰው የአሜሪካ ባህር ኃይል ሰርጓጅ መርከብ የኢራንን የጦር መርከብ በቶርፒዶ በመምታት ካሰጠመች በኋላ ነው።
በአሁኑ ወቅት የ61 መርከበኞች ደብዛ የጠፋ ሲሆን፣ 32ቱ ደግሞ በሕይወት ተርፈው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ሲሉ ዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
87 የኢራን ባህር ኃይል አባላት በስሪላንካ አቅራቢያ በሚገኘው የሕንድ ውቅያኖስ ላይ ሕይወታቸው አልፎ ተገኝቷል።
አደጋው የደረሰው የአሜሪካ ባህር ኃይል ሰርጓጅ መርከብ የኢራንን የጦር መርከብ በቶርፒዶ በመምታት ካሰጠመች በኋላ ነው።
በአሁኑ ወቅት የ61 መርከበኞች ደብዛ የጠፋ ሲሆን፣ 32ቱ ደግሞ በሕይወት ተርፈው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ሲሉ ዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
4 months ago
ናሬንድራ ሞዲ የዲጂታሉ ዓለም ‘ንጉሥ’፤ የዩቲዩብ ተከታዮቻቸው 30 ሚሊዮን ገባ
#ethiopia | የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዲጂታል ዲፕሎማሲና በሕዝብ ተደራሽነት አዲስ ታሪክ መጻፋቸውን ቀጥለዋል። የዩቲዩብ ገጻቸው ተከታዮች 30 ሚሊዮን መሻገሩን ተከትሎ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተከታይ ያላቸው ቁጥር አንድ መሪ መሆናቸውን በድጋሚ ማረጋገጣቸውን ኤን ዲ ቲቪ (NDTV) ዘግቧል።
የዓለም መሪዎችን በአሃዝ መብለጥ
የሞዲ የዲጂታል ተጽዕኖ ከሌሎች የዓለም ኃያላን አገራት መሪዎች ጋር ሲነፃፀር እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው፦
* ከዶናልድ ትራምፕ፦ የሞዲ ተከታዮች ቁጥር ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ሲነፃፀር ከሰባት እጥፍ በላይ ብልጫ አለው።
* ከጃየር ቦልሶናሮ፦ በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት የቀድሞው የብራዚል ፕሬዝዳንት ጃየር ቦልሶናሮ ያላቸው ተከታይ፣ የሞዲን አንድ አራተኛ (1/4) ያህል ብቻ ነው።
በሕንድ የፖለቲካ መድረክ
በአገራቸው በሕንድም ቢሆን ሞዲ ተቀዳሚ ተፎካካሪ የላቸውም። የኮንግረስ ፓርቲ መሪ ከሆነው ራህል ጋንዲ በሦስት እጥፍ፣ እንዲሁም እንደ ‘አም አድሚ’ እና ‘የሕንድ ብሔራዊ ኮንግረስ’ ካሉ ተቋማዊ ገጾች በአራት እጥፍ የላቀ ተከታይ ማፍራት ችለዋል።
"ይህ ስኬት የሕንዱን መሪ ዓለም አቀፍ ተፅዕኖና በቴክኖሎጂ የታገዘ የሕዝብ ግንኙነት ጥንካሬ በግልጽ የሚያሳይ ነው" ሲሉ ተንታኞች ገልጸዋል።
ሌሎች የዲጂታል ስኬቶች
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩቲዩብ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ማኅበራዊ ሚዲያዎችም ቀዳሚ ናቸው። ባለፈው ወር በኢንስታግራም ገጻቸው 100 ሚሊዮን ተከታዮችን በማፍራት፣ ይህንን ታሪካዊ ምዕራፍ የተቀላቀሉ የመጀመሪያው የዓለም መሪና ፖለቲከኛ መሆናቸው አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ናሬንድራ_ሞዲ #ሕንድ #ዩቲዩብ #ቴክኖሎጂ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #narendramodi #digitalindia
#ethiopia | የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዲጂታል ዲፕሎማሲና በሕዝብ ተደራሽነት አዲስ ታሪክ መጻፋቸውን ቀጥለዋል። የዩቲዩብ ገጻቸው ተከታዮች 30 ሚሊዮን መሻገሩን ተከትሎ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተከታይ ያላቸው ቁጥር አንድ መሪ መሆናቸውን በድጋሚ ማረጋገጣቸውን ኤን ዲ ቲቪ (NDTV) ዘግቧል።
የዓለም መሪዎችን በአሃዝ መብለጥ
የሞዲ የዲጂታል ተጽዕኖ ከሌሎች የዓለም ኃያላን አገራት መሪዎች ጋር ሲነፃፀር እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው፦
* ከዶናልድ ትራምፕ፦ የሞዲ ተከታዮች ቁጥር ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ሲነፃፀር ከሰባት እጥፍ በላይ ብልጫ አለው።
* ከጃየር ቦልሶናሮ፦ በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት የቀድሞው የብራዚል ፕሬዝዳንት ጃየር ቦልሶናሮ ያላቸው ተከታይ፣ የሞዲን አንድ አራተኛ (1/4) ያህል ብቻ ነው።
በሕንድ የፖለቲካ መድረክ
በአገራቸው በሕንድም ቢሆን ሞዲ ተቀዳሚ ተፎካካሪ የላቸውም። የኮንግረስ ፓርቲ መሪ ከሆነው ራህል ጋንዲ በሦስት እጥፍ፣ እንዲሁም እንደ ‘አም አድሚ’ እና ‘የሕንድ ብሔራዊ ኮንግረስ’ ካሉ ተቋማዊ ገጾች በአራት እጥፍ የላቀ ተከታይ ማፍራት ችለዋል።
"ይህ ስኬት የሕንዱን መሪ ዓለም አቀፍ ተፅዕኖና በቴክኖሎጂ የታገዘ የሕዝብ ግንኙነት ጥንካሬ በግልጽ የሚያሳይ ነው" ሲሉ ተንታኞች ገልጸዋል።
ሌሎች የዲጂታል ስኬቶች
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩቲዩብ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ማኅበራዊ ሚዲያዎችም ቀዳሚ ናቸው። ባለፈው ወር በኢንስታግራም ገጻቸው 100 ሚሊዮን ተከታዮችን በማፍራት፣ ይህንን ታሪካዊ ምዕራፍ የተቀላቀሉ የመጀመሪያው የዓለም መሪና ፖለቲከኛ መሆናቸው አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ናሬንድራ_ሞዲ #ሕንድ #ዩቲዩብ #ቴክኖሎጂ #ዓለም_አቀፍ_ዜና #narendramodi #digitalindia
4 months ago
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
“እስራኤል የአባት ሀገር ስትሆን ሕንድ ደግሞ የእናት ሀገር ናት” ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ
#fastmereja I የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በእስራኤል ፓርላማ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጥልቅ ግንኙነት የሚገልጽ ልዩ አስተያየት ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ወቅት “እስራኤል የአባት ሀገር ስትሆን ሕንድ ደግሞ የእናት ሀገር ናት” ሲሉ ገልጸዋል። ይህ ንግግር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ፣ ባህላዊ እና ስትራቴጂካዊ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑ ተመልክቷል።
ናሬንድራ ሞዲ ወደ እስራኤል ያደረጉት ጉብኝት በአንድ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የተደረገ የመጀመሪያው ይፋዊ ጉብኝት እንደሆነ ይታወሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ንግግር ያደረጉት ሁለቱ ሀገራት በፀረ-ሽብርተኝነት፣ በቴክኖሎጂ እና በግብርና መስኮች ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ቃል በገቡበት ወቅት ነው።
#ፖለቲካ መረጃ
#fastmereja I የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በእስራኤል ፓርላማ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጥልቅ ግንኙነት የሚገልጽ ልዩ አስተያየት ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ወቅት “እስራኤል የአባት ሀገር ስትሆን ሕንድ ደግሞ የእናት ሀገር ናት” ሲሉ ገልጸዋል። ይህ ንግግር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ፣ ባህላዊ እና ስትራቴጂካዊ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑ ተመልክቷል።
ናሬንድራ ሞዲ ወደ እስራኤል ያደረጉት ጉብኝት በአንድ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የተደረገ የመጀመሪያው ይፋዊ ጉብኝት እንደሆነ ይታወሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ንግግር ያደረጉት ሁለቱ ሀገራት በፀረ-ሽብርተኝነት፣ በቴክኖሎጂ እና በግብርና መስኮች ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ቃል በገቡበት ወቅት ነው።
#ፖለቲካ መረጃ
Comments