Logo
FIDEL POST NEWS
የ87 ኢራናውያን መርከበኞች ሕይወት ማለፍ፦ የአሜሪካ ሰርጓጅ መርከብ የፈጸመችው ጥቃት

​87 የኢራን ባህር ኃይል አባላት በስሪላንካ አቅራቢያ በሚገኘው የሕንድ ውቅያኖስ ላይ ሕይወታቸው አልፎ ተገኝቷል።

አደጋው የደረሰው የአሜሪካ ባህር ኃይል ሰርጓጅ መርከብ የኢራንን የጦር መርከብ በቶርፒዶ በመምታት ካሰጠመች በኋላ ነው።

​በአሁኑ ወቅት የ61 መርከበኞች ደብዛ የጠፋ ሲሆን፣ 32ቱ ደግሞ በሕይወት ተርፈው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ሲሉ ዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.