3 hours ago
ሲናፕስ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን አገር አቀፍ የኒውሮፋይናንስ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው
#fastmereja I ሲናፕስ ኢትዮጵያ (Synapse Ethiopia) የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ በዕውቀትና በቴክኖሎጂ ለማዘመን ያለመ “የ2026 አገር አቀፍ የኒውሮፋይናንስ ጉባኤ” (National NeuroFinance Summit Ethiopia 2026) ሰኔ 9 ቀን በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ይህ ታሪካዊ ጉባኤ በባንክ፣ በኢንሹራንስ፣ በካፒታል ገበያ እና በመንግስት አካላት ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሥራ መሪዎችንና ውሳኔ ሰጪዎችን በአንድ መድረክ ያገናኛል።
በዚህም የውሳኔ አሰጣጥ ጥራትን ለማሻሻል፣ የስጋት አስተዳደርን (risk management) ለማጠናከር እና የባህሪ ሳይንስን፣ የአዕምሮ ሳይንስን (Neuroscience) እንዲሁም አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) ከፋይናንስ ጋር የሚያገናኘውን "ኒውሮፋይናንስ" እውቀት በሀገሪቱ ማስተዋወቅ ያለመም ነው።
መድረኩን በኒውሮሳይንስ እና በAI ዘርፍ ዓለም አቀፍና አገር በቀል ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ይመሩታል ተብሏል።
የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች የኒውሮፋይናንስን ምንነትና ፋይዳ ተረድተው በስራዎቻቸው ላይ እንዲተገብሩትም በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጥሪ ቀርቧል።
በጉባኤውም የሚጠበቁ ጉዳዮችንም ;- የብሔራዊ ኒውሮፋይናንስ አስፈጻሚ ግንዛቤ ሪፖርት (NeuroFinance Executive Insights Report) ይዘጋጃል።
በዲጂታል እምነት፣ በባህሪ ተኮር ስጋት አስተዳደር እና በፋይናንስ ፈጠራ ላይ የፖሊሲና የኢንዱስትሪ ምክረ ሃሳቦች ይቀርባሉ።
በባንኮች፣ ኢንሹራንሶች፣ ተቆጣጣሪ አካላት እና ባለሀብቶች መካከል ጠንካራ የመሪዎች ትስስር ይፈጠራል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኒውሮፋይናንስ ማህበረሰብ (National NeuroFinance Community) ይመሰረታል።
ሲናፕስ ኢትዮጵያ በኒውሮሳይንስ፣ በባህሪ ሳይንስ፣ በስትራቴጂክ አማካሪነት እና በመሪነት ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራ ድርጅት ሲሆን፣ ይህ ጉባኤ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ሥርዓት ላይ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ለመክፈት የተዘጋጀ ነው።
#fastmereja I ሲናፕስ ኢትዮጵያ (Synapse Ethiopia) የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ በዕውቀትና በቴክኖሎጂ ለማዘመን ያለመ “የ2026 አገር አቀፍ የኒውሮፋይናንስ ጉባኤ” (National NeuroFinance Summit Ethiopia 2026) ሰኔ 9 ቀን በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ይህ ታሪካዊ ጉባኤ በባንክ፣ በኢንሹራንስ፣ በካፒታል ገበያ እና በመንግስት አካላት ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሥራ መሪዎችንና ውሳኔ ሰጪዎችን በአንድ መድረክ ያገናኛል።
በዚህም የውሳኔ አሰጣጥ ጥራትን ለማሻሻል፣ የስጋት አስተዳደርን (risk management) ለማጠናከር እና የባህሪ ሳይንስን፣ የአዕምሮ ሳይንስን (Neuroscience) እንዲሁም አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) ከፋይናንስ ጋር የሚያገናኘውን "ኒውሮፋይናንስ" እውቀት በሀገሪቱ ማስተዋወቅ ያለመም ነው።
መድረኩን በኒውሮሳይንስ እና በAI ዘርፍ ዓለም አቀፍና አገር በቀል ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ይመሩታል ተብሏል።
የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች የኒውሮፋይናንስን ምንነትና ፋይዳ ተረድተው በስራዎቻቸው ላይ እንዲተገብሩትም በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጥሪ ቀርቧል።
በጉባኤውም የሚጠበቁ ጉዳዮችንም ;- የብሔራዊ ኒውሮፋይናንስ አስፈጻሚ ግንዛቤ ሪፖርት (NeuroFinance Executive Insights Report) ይዘጋጃል።
በዲጂታል እምነት፣ በባህሪ ተኮር ስጋት አስተዳደር እና በፋይናንስ ፈጠራ ላይ የፖሊሲና የኢንዱስትሪ ምክረ ሃሳቦች ይቀርባሉ።
በባንኮች፣ ኢንሹራንሶች፣ ተቆጣጣሪ አካላት እና ባለሀብቶች መካከል ጠንካራ የመሪዎች ትስስር ይፈጠራል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኒውሮፋይናንስ ማህበረሰብ (National NeuroFinance Community) ይመሰረታል።
ሲናፕስ ኢትዮጵያ በኒውሮሳይንስ፣ በባህሪ ሳይንስ፣ በስትራቴጂክ አማካሪነት እና በመሪነት ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራ ድርጅት ሲሆን፣ ይህ ጉባኤ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ሥርዓት ላይ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ለመክፈት የተዘጋጀ ነው።
3 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
5 days ago
ከባንክ ሰልፍ ወደ አንድ ንክኪ፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ እውነታዎች
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
6 days ago
የናይጀሪያ ባንክ ኢትዮጵያ ገባ‼
ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን ፈቃድ አገኘ
በአፍሪካ ግዙፍ የፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢ የሆነው የናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital Plc) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ፈቃድ አግኝቷል።
ይህ ስኬት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርም አካል የሆነው የፋይናንስ ሊበራላይዜሽን (Financial liberalization) ትግበራ ውጤት ሲሆን፣ የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ገበያ ክፍት በማድረግ ተወዳዳሪነቱን ለማሳደግ እየተሰሩ ካሉ ሰፋፊ የፖሊሲና የሕግ ማሻሻያዎች መካከል አንዱ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን ፈቃድ አገኘ
በአፍሪካ ግዙፍ የፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢ የሆነው የናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital Plc) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ፈቃድ አግኝቷል።
ይህ ስኬት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርም አካል የሆነው የፋይናንስ ሊበራላይዜሽን (Financial liberalization) ትግበራ ውጤት ሲሆን፣ የፋይናንስ ዘርፉን ለውጭ ገበያ ክፍት በማድረግ ተወዳዳሪነቱን ለማሳደግ እየተሰሩ ካሉ ሰፋፊ የፖሊሲና የሕግ ማሻሻያዎች መካከል አንዱ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
💍 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ_ሾው ያደረጉት አስገራሚ ቆይታ እና ያልተሰሙ እውነታዎች! 💕
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
22 days ago
⚖️ ስለ"ህግ እና ማህበረሰብ" መረዳት ያለብን ወሳኝ ነጥቦች!! ⚖️
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ)
በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ "ህግ እና ማህበረሰብ" ያላቸው ቁርኝት ጥልቅና ውስብስብ ነው። ህግ የማህበረሰቡን እሴት የሚያንፀባርቅ መስተዋት ነው። ማህበረሰብን ማጥናትና መረዳትም ህግን ጠንቅቆ ለማወቅ ከማገዙም በላይ በርካታ አለመግባባቶችን በቀላሉ ለመፍታት መንገድ ይከፍታል። በሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም በህግ አውጪው አካል እና በዜጎች ፍላጎት መካከል የሚስተዋሉ ክፍተቶች ይህን እውነታ ካለመረዳት የሚመጡ ናቸው። ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ ስለሚወጣበት መንገድ ጽሁፌን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ 👇
🛑 በኢትዮጵያ ህግ አወጣጥ ሂደት ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶች
📌 የህዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎ ማነስ፦ ብዙ ጊዜ ህጎች የሚረቀቁት በመንግስት አስፈፃሚ አካላት ወይም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሆኖ ለፓርላማ ይቀርባሉ። ይህ ሂደት ህጉ ከመውጣቱ በፊት የህዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲቀንስ ሊያደርገው ይችላል። 📉
📌 ውይይቶች በከተማ ላይ ብቻ ማተኮራቸው፦ ፓርላማው አዋጆችን ከማፅደቁ በፊት የህዝብ አስተያየት እንዲሰጥባቸው መድረኮችን ያዘጋጃል። ሆኖም፣ እነዚህ ውይይቶች ብዙውን ጊዜ በከተማ ላይ ያተኮሩ እና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ወይም ሰፊውን የአርሶ አደርና አርብቶ አደር የህብረተሰብ ክፍሎችን ሃሳብ ያላካተቱ ሊሆኑ ይችላሉ።
📌 ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን አለማካተት፦ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲመራባቸው የቆዩ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ህጎች አሉ። መደበኛው ህግ እነዚህን እሴቶች ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሲቀር፣ ህጉ በማህበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የማጣት ወይም የመጣስ እድሉ ሰፊ ይሆናል። ⚖️
📌 የቋንቋ ተደራሽነት ችግር፦ በሌላ በኩል ህጎች የሚወጡት በፌዴራል የስራ ቋንቋ (አማርኛ) እና እንግሊዝኛ ብቻ እንደመሆኑ ቋንቋውን ለማይረዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ህጉን ተረድቶ ለመተግበር እንቅፋት ይፈጥራል። 🗣️
💡 ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ እንዴት መውጣት አለበት?
ህግ የሰላም እና የልማት መሳሪያ እንዲሆን "ማህበረሰብ-ተኮር" መሆኑ የግድ ነው፡፡ 🕊️🏗️ ይህን ለማድረግ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦👇
ሀ. አሳታፊነት (Participation)፤ 👥 ህጉ በቀጥታ የሚመለከታቸው የማህበረሰብ ክፍሎች (ገበሬዎች፣ ነጋዴዎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች…) በረቂቅ ደረጃው ላይ እንዲሳተፉ መደረግ አለበት። አስተያየታቸውም በህጉ ውስጥ መካተቱን ማረጋገጥ የባለቤትነት ስሜት ይፈጥራል።
ለ. የህግ ተፅዕኖ ግምገማ (Impact Assessment)፤ 📊 ህጉ ከመውጣቱ በፊት በማህበረሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ህይወት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ በጥናት ሊለይ ይገባል። "ይህ ህግ ቢወጣ ድሃውን ማህበረሰብ ይጎዳል ወይስ ይጠቅማል?" የሚለው ጥያቄ በቅድሚያ መመለስ አለበት።
ሐ. ነባራዊ እሴቶችን ማክበር፤ ህጉ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ የሞራል እና የባህል እሴቶች ጋር መጣጣም አለበት። ለምሳሌ በግጭት አፈታት ዙሪያ የሚወጡ ህጎች የማህበረሰቡን የእርቅ ባህል ከግምት ቢያስገቡ ውጤታማ ይሆናሉ።
መ. ግልፅነት እና ተደራሽነት፤ 📢 ህጉ በግልፅ ቋንቋ መፃፍ እና ወደ ተለያዩ የክልል የስራ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለህዝቡ መሰራጨት አለበት። "ህግን አለማወቅ ከቅጣት አያድንም" የሚለው መርህ ትርጉም የሚኖረው ህዝቡ ህጉን እንዲያውቅ በቂ ስራ ሲሰራ ብቻ ነው። 📖
📝 በአጠቃላይ...
ህግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ተከተሎ የሚወጣ እንጂ፣ ማህበረሰቡን በግዴታ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመንዳት ብቻ የሚወጣ መሆን የለበትም። በኢትዮጵያ "ህግ እና ማህበረሰብ" እንዲጣጣሙ የህግ አውጪው አካል ከፖለቲካዊ ፍላጎት ይልቅ ለማህበራዊ እውነታዎች ቅድሚያ መስጠት ይኖርበታል፡፡ 🇪🇹
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ) #የህዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት #የግል_ዕጩ_ተወዳዳሪ
⚖️ Qabxiilee Murteessoo Waa’ee "Seeraa fi Hawaasaa" Hubatamuu Malan!! ⚖️
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa)
Haala qabatama Itoophiyaa keessatti hidhanni "Seeraa fi Hawaasa" gidduu jiru gadi fagoo fi walxaxaa dha. Seeronni daawwitii duudhaalee hawaasaa calaqqisiisani dha. 🪞 Hawaasa qorachuu fi hubachuun seera gadi fageenyaan beekuuf gargaaruu malees, waldhabdee garaa garaa salphaatti hiikuuf karaa baha. 🤝 Haala qabatama biyya keenyaatiin, qaama seera baasu fi fedhii lammiilee gidduutti hanqinni mul'atu dhugaa kana hubachuu dhabuuf kan maddu dha. Barreeffama koo karaa seeronni hawaasa xiyyeeffannoo godhatan itti ba'an ilaalchisee akka armaan gadiitti nan dhiyeessa: 👇
⚖Adeemsa Seera Baasii Itoophiyaa Keessatti Barsiifatawwan Baramanii fi Hanqinaalee Mul'atan
📌 Hirmaannaan Kallattii Uummataa Gadi Aanaa Ta'uu፦ Yeroo baay'ee seeronni kan qophaa'an qaamolee raawwachiiftuu mootummaafi Mana Marii Minisitirootaatiin ta'ee gara Paarlamaatti dhiyaatu. Adeemsi kun utuu seeronni hin ba'iin dura hirmaannaan kallattii uummataa akka xiqqaatu gochuu danda'a. 📉
📌 Mariwwan Magaalota Irratti Qofa Xiyyeeffachuu፦ Paarlamaan Labsiiwwan raggaasisuun dura uummatni yaada akka irratti kennuuf maddabaroota marii ni qopheessa. Ta'us, mariwwan kun yeroo baay'ee magaalota irratti kan xiyyeeffataniifi yaada hawaasa bal'aa qonnaan bultootaa fi horsiisee bultootaa kan hin dabalanne ta'uu danda'u.
📌 Duudhaalee Aadaa fi Amantii Of Keessaa Dhabuu፦ Uummatni Itoophiyaa akka hawaasaatti seera aadaa fi amantii kanaan dura ittiin bulamaa ture qaba. Seerri idilee duudhaalee kana tilmaama keessa yeroo hin galchine, hawaasicha biratti fudhatama dhabuu ykn cabsuuf carraan jiru bal'aa dha. ⚖️
📌 Afaan Hojii Gufuu Ta'uu፦ Gama biraatiin seeronni kan ba'an afaan hojii federaalaa (Afaan Amaaraa) fi Afaan Ingiliziitiin qofa waan ta'eef, uummata afaanicha hin beekneef seericha hubatanii hojiirra oolchuuf gufuu uuma.
⚖Seeronni
Hawaasa
Xiyyeeffannoo Godhatan Akkamitti Ba'uu Qabu?
Seerri meeshaa nageenyaa fi misoomaa akka ta'uuf "hawaasa-irratti kan hundaa'e" ta'uun isaa dirqama. 🕊️Kana gochuuf qabxiileen armaan gadii murteessoo dha:
A. Hirmaachisummaa (Participation)፤ 👥 Qaamoleen seerichi kallattiidhaan isaan ilaallatu (qonnaan bultoonni, daldaltoonni, dubartoonni, dargaggoonni...) sadarkaa wixineetti akka hirmaatan taasifamuu qabu. Yaadin isaanii seera keessatti dabalamee argamuun isaa miira abbummaa uuma. 🕊
B. Madaallii Dhiibbaa Seeraa (Legal Impact Assessment)፤ 📊 Seerri utuu hin ba'iin dura jireenya hawaasummaa, dinagdee fi xiinsammuu uummataa irratti dhiibbaa inni fidu qorannoodhaan adda ba'uu qaba. "Seerri kun yoo ba'e hawaasa hiyyeessa ni miidha moo ni fayyada?" gaaffiin jedhu dursee deebii argachuu qaba.
C. Duudhaalee Qabatamaa Kabajuu፤ Seerichi duudhaalee amalaa fi aadaa hawaasa Itoophiyaa waliin kan walsimu ta'uu qaba. Fakkeenyaaf, seeronni furmaata waldhabdee irratti ba'an aadaa araaraa hawaasichaa tilmaama keessa yoo galchan bu'a-qabeessa ta'u.
D. Iftoomina fi Dhaqqabamummaa፤ 📢 Seerichi afaan ifa ta'een barreeffamee gara afaan hojii naannolee garaa garaatti hiikamee uummataaf raabsamuu qaba. "Seera beekuu dhabuun adabbii jalaa hin oolchu" jedhu hiika kan qabaatu, uummatni seericha akka beekuuf hojiin gahaan yoo hojjetame qofa. 📖
📝 Walumaagaletti...
Seerri fedhii hawaasaa hordofee kan ba'u malee, hawaasicha gubbaadhaan gara kallattii tokkotti humnaan oofuuf qofa kan ba'u ta'uu hin qabu. Itoophiyaa keessatti "Seeraa fi Hawaasni" akka walsimaniif, qaamni seera baasu fedhii siyaasaa caalaa dhugaa hawaasummaatiif dursa kennuu qaba. 🇪🇹
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa) #kaadhimamaaa_dhuunfaa #naannoo_filannoo_ukkaa #mana_maree_bakka Bu'oota_Uummataaf
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ)
በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ "ህግ እና ማህበረሰብ" ያላቸው ቁርኝት ጥልቅና ውስብስብ ነው። ህግ የማህበረሰቡን እሴት የሚያንፀባርቅ መስተዋት ነው። ማህበረሰብን ማጥናትና መረዳትም ህግን ጠንቅቆ ለማወቅ ከማገዙም በላይ በርካታ አለመግባባቶችን በቀላሉ ለመፍታት መንገድ ይከፍታል። በሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም በህግ አውጪው አካል እና በዜጎች ፍላጎት መካከል የሚስተዋሉ ክፍተቶች ይህን እውነታ ካለመረዳት የሚመጡ ናቸው። ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ ስለሚወጣበት መንገድ ጽሁፌን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ 👇
🛑 በኢትዮጵያ ህግ አወጣጥ ሂደት ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶች
📌 የህዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎ ማነስ፦ ብዙ ጊዜ ህጎች የሚረቀቁት በመንግስት አስፈፃሚ አካላት ወይም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሆኖ ለፓርላማ ይቀርባሉ። ይህ ሂደት ህጉ ከመውጣቱ በፊት የህዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲቀንስ ሊያደርገው ይችላል። 📉
📌 ውይይቶች በከተማ ላይ ብቻ ማተኮራቸው፦ ፓርላማው አዋጆችን ከማፅደቁ በፊት የህዝብ አስተያየት እንዲሰጥባቸው መድረኮችን ያዘጋጃል። ሆኖም፣ እነዚህ ውይይቶች ብዙውን ጊዜ በከተማ ላይ ያተኮሩ እና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ወይም ሰፊውን የአርሶ አደርና አርብቶ አደር የህብረተሰብ ክፍሎችን ሃሳብ ያላካተቱ ሊሆኑ ይችላሉ።
📌 ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን አለማካተት፦ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲመራባቸው የቆዩ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ህጎች አሉ። መደበኛው ህግ እነዚህን እሴቶች ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሲቀር፣ ህጉ በማህበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የማጣት ወይም የመጣስ እድሉ ሰፊ ይሆናል። ⚖️
📌 የቋንቋ ተደራሽነት ችግር፦ በሌላ በኩል ህጎች የሚወጡት በፌዴራል የስራ ቋንቋ (አማርኛ) እና እንግሊዝኛ ብቻ እንደመሆኑ ቋንቋውን ለማይረዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ህጉን ተረድቶ ለመተግበር እንቅፋት ይፈጥራል። 🗣️
💡 ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ እንዴት መውጣት አለበት?
ህግ የሰላም እና የልማት መሳሪያ እንዲሆን "ማህበረሰብ-ተኮር" መሆኑ የግድ ነው፡፡ 🕊️🏗️ ይህን ለማድረግ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦👇
ሀ. አሳታፊነት (Participation)፤ 👥 ህጉ በቀጥታ የሚመለከታቸው የማህበረሰብ ክፍሎች (ገበሬዎች፣ ነጋዴዎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች…) በረቂቅ ደረጃው ላይ እንዲሳተፉ መደረግ አለበት። አስተያየታቸውም በህጉ ውስጥ መካተቱን ማረጋገጥ የባለቤትነት ስሜት ይፈጥራል።
ለ. የህግ ተፅዕኖ ግምገማ (Impact Assessment)፤ 📊 ህጉ ከመውጣቱ በፊት በማህበረሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ህይወት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ በጥናት ሊለይ ይገባል። "ይህ ህግ ቢወጣ ድሃውን ማህበረሰብ ይጎዳል ወይስ ይጠቅማል?" የሚለው ጥያቄ በቅድሚያ መመለስ አለበት።
ሐ. ነባራዊ እሴቶችን ማክበር፤ ህጉ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ የሞራል እና የባህል እሴቶች ጋር መጣጣም አለበት። ለምሳሌ በግጭት አፈታት ዙሪያ የሚወጡ ህጎች የማህበረሰቡን የእርቅ ባህል ከግምት ቢያስገቡ ውጤታማ ይሆናሉ።
መ. ግልፅነት እና ተደራሽነት፤ 📢 ህጉ በግልፅ ቋንቋ መፃፍ እና ወደ ተለያዩ የክልል የስራ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለህዝቡ መሰራጨት አለበት። "ህግን አለማወቅ ከቅጣት አያድንም" የሚለው መርህ ትርጉም የሚኖረው ህዝቡ ህጉን እንዲያውቅ በቂ ስራ ሲሰራ ብቻ ነው። 📖
📝 በአጠቃላይ...
ህግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ተከተሎ የሚወጣ እንጂ፣ ማህበረሰቡን በግዴታ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመንዳት ብቻ የሚወጣ መሆን የለበትም። በኢትዮጵያ "ህግ እና ማህበረሰብ" እንዲጣጣሙ የህግ አውጪው አካል ከፖለቲካዊ ፍላጎት ይልቅ ለማህበራዊ እውነታዎች ቅድሚያ መስጠት ይኖርበታል፡፡ 🇪🇹
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ) #የህዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት #የግል_ዕጩ_ተወዳዳሪ
⚖️ Qabxiilee Murteessoo Waa’ee "Seeraa fi Hawaasaa" Hubatamuu Malan!! ⚖️
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa)
Haala qabatama Itoophiyaa keessatti hidhanni "Seeraa fi Hawaasa" gidduu jiru gadi fagoo fi walxaxaa dha. Seeronni daawwitii duudhaalee hawaasaa calaqqisiisani dha. 🪞 Hawaasa qorachuu fi hubachuun seera gadi fageenyaan beekuuf gargaaruu malees, waldhabdee garaa garaa salphaatti hiikuuf karaa baha. 🤝 Haala qabatama biyya keenyaatiin, qaama seera baasu fi fedhii lammiilee gidduutti hanqinni mul'atu dhugaa kana hubachuu dhabuuf kan maddu dha. Barreeffama koo karaa seeronni hawaasa xiyyeeffannoo godhatan itti ba'an ilaalchisee akka armaan gadiitti nan dhiyeessa: 👇
⚖Adeemsa Seera Baasii Itoophiyaa Keessatti Barsiifatawwan Baramanii fi Hanqinaalee Mul'atan
📌 Hirmaannaan Kallattii Uummataa Gadi Aanaa Ta'uu፦ Yeroo baay'ee seeronni kan qophaa'an qaamolee raawwachiiftuu mootummaafi Mana Marii Minisitirootaatiin ta'ee gara Paarlamaatti dhiyaatu. Adeemsi kun utuu seeronni hin ba'iin dura hirmaannaan kallattii uummataa akka xiqqaatu gochuu danda'a. 📉
📌 Mariwwan Magaalota Irratti Qofa Xiyyeeffachuu፦ Paarlamaan Labsiiwwan raggaasisuun dura uummatni yaada akka irratti kennuuf maddabaroota marii ni qopheessa. Ta'us, mariwwan kun yeroo baay'ee magaalota irratti kan xiyyeeffataniifi yaada hawaasa bal'aa qonnaan bultootaa fi horsiisee bultootaa kan hin dabalanne ta'uu danda'u.
📌 Duudhaalee Aadaa fi Amantii Of Keessaa Dhabuu፦ Uummatni Itoophiyaa akka hawaasaatti seera aadaa fi amantii kanaan dura ittiin bulamaa ture qaba. Seerri idilee duudhaalee kana tilmaama keessa yeroo hin galchine, hawaasicha biratti fudhatama dhabuu ykn cabsuuf carraan jiru bal'aa dha. ⚖️
📌 Afaan Hojii Gufuu Ta'uu፦ Gama biraatiin seeronni kan ba'an afaan hojii federaalaa (Afaan Amaaraa) fi Afaan Ingiliziitiin qofa waan ta'eef, uummata afaanicha hin beekneef seericha hubatanii hojiirra oolchuuf gufuu uuma.
⚖Seeronni
Hawaasa
Xiyyeeffannoo Godhatan Akkamitti Ba'uu Qabu?
Seerri meeshaa nageenyaa fi misoomaa akka ta'uuf "hawaasa-irratti kan hundaa'e" ta'uun isaa dirqama. 🕊️Kana gochuuf qabxiileen armaan gadii murteessoo dha:
A. Hirmaachisummaa (Participation)፤ 👥 Qaamoleen seerichi kallattiidhaan isaan ilaallatu (qonnaan bultoonni, daldaltoonni, dubartoonni, dargaggoonni...) sadarkaa wixineetti akka hirmaatan taasifamuu qabu. Yaadin isaanii seera keessatti dabalamee argamuun isaa miira abbummaa uuma. 🕊
B. Madaallii Dhiibbaa Seeraa (Legal Impact Assessment)፤ 📊 Seerri utuu hin ba'iin dura jireenya hawaasummaa, dinagdee fi xiinsammuu uummataa irratti dhiibbaa inni fidu qorannoodhaan adda ba'uu qaba. "Seerri kun yoo ba'e hawaasa hiyyeessa ni miidha moo ni fayyada?" gaaffiin jedhu dursee deebii argachuu qaba.
C. Duudhaalee Qabatamaa Kabajuu፤ Seerichi duudhaalee amalaa fi aadaa hawaasa Itoophiyaa waliin kan walsimu ta'uu qaba. Fakkeenyaaf, seeronni furmaata waldhabdee irratti ba'an aadaa araaraa hawaasichaa tilmaama keessa yoo galchan bu'a-qabeessa ta'u.
D. Iftoomina fi Dhaqqabamummaa፤ 📢 Seerichi afaan ifa ta'een barreeffamee gara afaan hojii naannolee garaa garaatti hiikamee uummataaf raabsamuu qaba. "Seera beekuu dhabuun adabbii jalaa hin oolchu" jedhu hiika kan qabaatu, uummatni seericha akka beekuuf hojiin gahaan yoo hojjetame qofa. 📖
📝 Walumaagaletti...
Seerri fedhii hawaasaa hordofee kan ba'u malee, hawaasicha gubbaadhaan gara kallattii tokkotti humnaan oofuuf qofa kan ba'u ta'uu hin qabu. Itoophiyaa keessatti "Seeraa fi Hawaasni" akka walsimaniif, qaamni seera baasu fedhii siyaasaa caalaa dhugaa hawaasummaatiif dursa kennuu qaba. 🇪🇹
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa) #kaadhimamaaa_dhuunfaa #naannoo_filannoo_ukkaa #mana_maree_bakka Bu'oota_Uummataaf
Sponsored by
Surafel
25 days ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
1 month ago
በኦርዌል "1984" እና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምንና ምን ናቸው?
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
(ቃልኪዳን ኃይሉ)
ጆርጅ ኦርዌል ማነው?
#ethiopia | ጆርጅ ኦርዌል (ትክክለኛ ስሙ ኤሪክ አርተር ብሌየር) እ.ኤ.አ. በ1903 ሕንድ ውስጥ ተወለደ። ጆርጅ ኦርዌክ በሕይወቱ ለጽሑፎቹ ትልቅ ግብዓት የሆኑ ሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች ነበሩት፦ እነሱም የፖሊስነት ተሞክሮ፣ በአውሮፓ የነበረው የድህነት ኑሮ እና የስፔን የእርስ በርስ ጦርነት፡ በፋሺዝም ላይ ለመዋጋት ወደ ስፔን ሄዶ በጦርነቱ መሳተፉ አስተሳሰቡን እና መጻሕፍቱን በዚያ ልምድና ተሞክሮው ላይ እንዲያጠነጥን አድርጎታል።
ኦርዌል በተለይ በሁለት ዝነኛ መጻሕፍቱ ይበልጥ ይታወቃል፦Animal Farm (የእንስሳት እርሻ) እና 1984 ነው።
Animal Farm የራሺያን አብዮት መነሻ በማድረግ የተጻፈ ተምሳሌታዊ (Allegory) ድርሰት ነው። "ሁሉም እንስሳት እኩል ናቸው፤ ነገር ግን አንዳንዶቹ ከሌሎቹ ይበልጥ እኩል ናቸው" የሚለው ዝነኛ ጥቅሱ ሥልጣን እንዴት አብዮተኞችን ወደ ጨቋኝነታቸው እንደሚቀይር ያሳያል።
ሌላው 1984 ይህ ደግሞ የግለሰብ ነፃነት ሙሉ በሙሉ በጠፋበት ዓለም ውስጥ የሚኖርን ሰው ሕይወት የሚተነብይ የ"ዳይስቶፒያ" (Dystopia) ልብ-ወለድ ነው።
የመከራከሪያ ነጥቦቹ (Core Ideas)
ኦርዌል በሥራዎቹ ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮችን በጽኑ ይቃወማል፦
1.የእውነት መጥፋት (The Erosion of Truth)፦ ኦርዌል በጣም የሚፈራው "እውነት" የሚባል ነገር ጠፍቶ፣ ገዢዎች የሚሉትን ብቻ ሕዝቡ እንዲያምን የሚደረግበትን ሥርዓት ነው። "በሁለንተናዊ የማታለል ዘመን እውነትን መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው" የሚል እምነት ነበረው።
2.የቋንቋ መበላሸት (Corruption of Language)፦ ፖለቲከኞች መጥፎ ተግባራቸውን ለመሸፈን ቋንቋን እንደሚጠቀሙ ይከራከራል። ለምሳሌ "ሰላም ማስከበር" የሚለው ቃል ጦርነትን ለመሸፈን፣ "ማስተካከል" የሚለው ቃል ደግሞ ግድያን ለመሸፈን ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል ያሳያል።
3. የግለሰብ ነፃነት (Individual Autonomy)፦ ሥልጣን የሰውን ልጅ አካል ብቻ ሳይሆን አእምሮውንና ትውስታውን ጭምር እንዲቆጣጠር ኦርዌል አይፈልግም።
"ኦርዌሊያን" (Orwellian) የሚለው ቃል
በአሁኑ ጊዜ ይህ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደ ቅጽል ጥቅም ላይ ይውላል። አንድን ሁኔታ "ኦርዌሊያን" ስንለው፣ ያ ሁኔታ መንግሥት የሰዎችን የግል ሕይወት የሚቆጣጠርበት፣ መረጃን የሚያዛባበትና ዜጎችን በውሸት ፕሮፓጋንዳ የሚያደነዝዝበት መሆኑን ለመግለጽ ነው።
1984 Vs ኢትይጵያ
"1984" እስካሁን ድረስ ጸንቶ የቆየው እንደ ተራ የአምባገነንነት ማስጠንቀቂያ ሳይሆን፣ ሥልጣን ከተራ የተግባር ቁጥጥር ባለፈ የአረዳድ (Perception) የበላይነትን ለመያዝ በሚሻበት ጊዜ እንዴት እንደሚሠራ የሚያሳይ ጥቁር ትንታኔ በመሆኑ ነው።
በጥልቅ ሲታይ፣ ሥርዓቱ በእውቀት ቁጥጥር (Epistemic Control)፣ በቋንቋ ምህንድስና እና በሥነ-ልቦናዊ ተገዥነት ላይ የተገነባ መሆኑን እንረዳለን።
1. ሥልጣን እንደ እውነት የማምረቻ መሣሪያ
የኦርዌል ዋነኛ መከራከሪያ ፍጹም ፖለቲካዊ ሥልጣን የሚገኘው እውነታን የመተርጎም አቅም ላይ ነው የሚል ነው። "ፓርቲው" ነባራዊ እውነታዎች ለፖለቲካዊ ፍላጎት ተገዥ መሆን አለባቸው ብሎ መሟገቱ እንዲሁ ለንግግር ያህል የመጣ ሳይሆን መዋቅራዊ መርህ ነው። የሚጋጩ እውነታዎችን በግዴታ አምኖ መቀበል (Doublethink) ዜጎችን የማላመጃ ዘዴ ሲሆን፣ በእውነትና በሥልጣን መካከል ያለውን ድንበር ያጠፋዋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ አሁን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውድድር በዋነኝነት የሚካሄደው በትርክት ግንባታ (Narrative Construction) ነው።
የመንግሥት ተቋማት፣ የተቃዋሚ ንቅናቄዎች እና የሚዲያ ተዋናዮች ስለ ግጭት፣ ስለ ሪፎርም እና ስለ ቅቡልነት የተራራቁ ትርክቶችን ያቀርባሉ። እዚህ ላይ ችግሩ የፕሮፓጋንዳ መኖር ብቻ ሳይሆን፣ "ትክክለኛውን የታሪክ ስሪት" የማጽደቅ ፍልሚያ ነው። የጋራ የሆነ የእውነታ መሠረት በሌለበት ሁኔታ፣ ፖለቲካዊ ፍርድ በቀላሉ የሚለዋወጥና ለማጭበርበር የተጋለጠ ይሆናል።
2. የቋንቋ ቅነሳና ፖለቲካዊ ቅርጻ (Linguistic Compression and Framing)
"ኒውስፒክ" (Newspeak) ቋንቋ የሐሳብ መሠረት (Infrastructure) መሆኑን በሚገባ የተረዳ ስልት ነው። የቃላት ግምጃ ቤትን በዘዴ በመቀነስ፣ ፓርቲው ተቃውሞን ለማሰብ የሚያስፈልጉ የግንዛቤ መሣሪያዎችን ያጠፋል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ምንም እንኳ አተገባበሩ እንደ መጽሐፉ የተማከለ ባይሆንም፣ ውጤቱ ግን ተመሳሳይ ነው። ከማንነት፣ ከፌዴራሊዝም፣ ከሉዓላዊነትና ከደኅንነት ጋር የተያያዙ ቃላት በጽንፍ በተራራቁ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ።
ትንታኔዎች በታፔላዎች (Labels) ይተካሉ። ውስብስብ የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች በስሜት ወደተሞሉ ምድቦች ይጠቅለላሉ። ይህ ሐሳብን ባያጠፋውም እንኳ፣ አስቀድሞ ወደ ተወሰኑ የፖለቲካ አሰላለፎች እንዲፈስ ያደርገዋል። ውጤቱም ውይይቶች ገና ሳይጀመሩ በቋንቋ አጠቃቀም ብቻ ውጤታቸው እንዲወሰን ያደርጋል።
3. የታሪክ ትርክትና የማስታወስ ፖለቲካ
ፓርቲው ያለፈውን ታሪክ በመቆጣጠር፣ ከሥርዓቱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ነፃ የማጣቀሻ ነጥብ እንዳይኖር ያደርጋል። ታሪክ ለወቅታዊው ሥልጣን ቅቡልነት ሲባል በየጊዜው የሚስተካከል ተለዋዋጭ ነገር ይሆናል።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ በኢትዮጵያም እርስ በርሳቸው የሚጋጩ የታሪክ ትርክቶች ለወቅታዊ የፖለቲካ ጥያቄዎች ድጋፍ እንዲሆኑ ተደርገው ይቀርባሉ።
ስለ ሀገር ምስረታ፣ ስለ ማንነትና ስለ ታሪካዊ በደሎች የሚደረጉ ክርክሮች የትምህርት ዘርፍ ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሣሪያዎች ናቸው። በታሪክ ትርጓሜ ላይ ስምምነት አለመኖሩ፣ ለጋራ ሀገራዊ ትርክት መፈጠር እንቅፋት ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነትንና እርቅን የማምጣት ሂደትን ያወሳስበዋል።
4. ቁጥጥር፣ ራስን መገደብና የሕዝብ ውይይት
"ቴሌስክሪን" (Telescreen) የማያቋርጥ ክትትልን ያመለክታል፤ ሆኖም ዋናው ተግባሩ ግለሰቡ "እየታየሁ ነው" የሚለውን ስሜት ውስጣዊ አድርጎ ራሱን እንዲቆጣጠር ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ ክትትል በተቋማዊ፣ በዲጂታልና በማኅበራዊ መዋቅሮች አማካኝነት ይከናወናል። ምንም እንኳ ቁጥጥሩ ፍጹም ባይሆንም፣ ዜጎች የሚናገሩትን ነገር እንዲመጥኑ (Calibrate) እና ራሳዊ ቅድም ምርመራ (Self censorship) ያደርጋል።
የማኅበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተንታኞችና ተራ ዜጎች በሕግ፣ በፖለቲካዊ ተጋላጭነትና በማኅበራዊ ጫናዎች የሚወሰኑ ድንበሮችን እያጤኑ ይንቀሳቀሳሉ
(Self censorship)። ውጤቱም ፍጹም ዝምታ ሳይሆን፣ ያልተባለው ነገር ከተባለው እኩል ትርጉም የሚሰጥበት "ስልታዊ የሐሳብ ልውውጥ" (Strategic Communication) መፈጠሩ ነው።
5. ማስገደድና የውዴታ ግዴታን ማምረት (Coercion and Consent)
በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኘው የኦብራይን (O'Brien) ገጸ-ባህሪ ዓላማው ተቃውሞን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን፣ የሰውን እምነትና አስተሳሰብ ጭምር እንደ አዲስ መቅረጽ ነው።
በኢትዮጵያ ሁኔታ፡ የፖለቲካው ምኅዳር የተለያየና ብዙ ተዋናዮች የሚሳተፉበት በመሆኑ፣ ጫናው እንደ ኦርዌል ዓለም ወጥና ፍጹም አይደለም። ይሁን እንጂ የሕዝብን ድጋፍ በትርክት የማምረት ፍላጎት ማዕከላዊ ነው። የሚዲያ ሥነ-ምህዳሩ (መደበኛም ሆነ ማኅበራዊ) የተወሰኑ ትርክቶችን በማግነንና ሌሎችን በማዳከም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
ትግሉ አንድ ወጥ የሆነ አስተሳሰብን ከመጫን ይልቅ፣ በተሰባበረ የመረጃ አውድ ውስጥ የትርክት የበላይነትን (Narrative Dominance) የመያዝ ትግል ነው።
ማጠቃለያ
የ"1984" ፋይዳ ያለው በፅንሰ-ሐሳብ ግልጽነቱ ላይ ነው። ሥልጣን ግንዛቤን፣ ቋንቋንና ትውስታን በመቆጣጠር ራሱን እንዴት እንደሚያደላድል ነጥሎ ያሳየናል።
ኢትዮጵያ የኦርዌልን ዝግ የአምባገነንነት፣ የፖለቲካው ሜዳ ተለዋዋጭና የተለያየ ተፅዕኖ ያላቸው ኃይሎች የሚጋጩበት ነው።
ኦርዌል የለያቸው መሠረታዊ መዋቅሮች መልክ ቀይረው ይታያሉ። መረጃን መቆጣጠር፣ ቋንቋን ለፖለቲካ ዓላማ መጠቀምና ታሪክን ፖለቲካዊ ማድረግ እስካሁንም የሥልጣን ትግሉ ማዕከል ናቸው።
2 months ago
Ethiopian Airlines’ 80th anniversary celebration continued today, 30 April, 2026, dedicate to highlighting customers’ experience.
The event had been filled with insightful panel discussions with Her Excellency Dr. Fitsum Assefa Minister of Planning and Development, His Excellency Ahmed Shide Minister of Finance, and His Excellency Dr. Eyob Tekalegn Governor of the National Bank of Ethiopia taking part.
For the second part of the panel discussion the airline’s platinum members came together with CEOs of local banks and Visa Head of East Africa and Country Manager Ethiopia taking part.
The event had been filled with insightful panel discussions with Her Excellency Dr. Fitsum Assefa Minister of Planning and Development, His Excellency Ahmed Shide Minister of Finance, and His Excellency Dr. Eyob Tekalegn Governor of the National Bank of Ethiopia taking part.
For the second part of the panel discussion the airline’s platinum members came together with CEOs of local banks and Visa Head of East Africa and Country Manager Ethiopia taking part.
2 months ago
ባይናንስ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይቶችን ሊያቆም ነው።
የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይት መድረክ የሆነው ባይናንስ (🔶 Binance )፣ ከግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታወቀ።
ባይናንስ አፍሪካ በኤክስ ማህበራዊ ገጹ ባወጣው መረጃ፣ ውሳኔው ከሀገሪቱ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራትና የኢትዮጵያን ግቦች ለመደገፍ ታሳቢ ተደርጎ የተወሰነ መሆኑን ገልጿል።
ይህ ውሳኔ ግን የተጠቃሚዎች ገንዘብ ደኅንነቱ የተጠበቀ መሆኑንና አካውንታቸውን መጠቀም እንደሚችሉ ተቋሙ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ የተሰማው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሁለት ወራት በፊት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ (P2P) ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውንና የተከለከሉ መሆናቸውን በመጥቀስ ጥብቅ ማሳሰቢያ መስጠቱን ተከትሎ ነው።
ባንኩ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በማንኛውም መድረክም ሆነ የልውውጥ ማዕከል በብር የሚደረጉ የዲጂታል ሀብት ግብይቶች ያለ ባንኩ ፈቃድ በፍጹም የተከለከሉ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር።
እገዳው ማንኛውንም በብር የሚሰላ የክሪፕቶ ከረንሲ ልውውጥን የሚያካትት መሆኑም በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
ብሔራዊ ባንክ በአሁኑ ወቅት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሥርዓት ያለው የዲጂታል ፋይናንስ ተሳትፎ እንዲኖር የሚያስችል አጠቃላይ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከዓለም አቀፍ አቻ ተቆጣጣሪዎችና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር በንቃት እየመከረ መሆኑን መግለጹም ይታወሳል።
ባይናንስ ባወጣው በዚህ አጭር መግለጫም ሁኔታዎች ሲመቻቹ ግብይቱን በድጋሚ ለመጀመር ተስፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይት መድረክ የሆነው ባይናንስ (🔶 Binance )፣ ከግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታወቀ።
ባይናንስ አፍሪካ በኤክስ ማህበራዊ ገጹ ባወጣው መረጃ፣ ውሳኔው ከሀገሪቱ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራትና የኢትዮጵያን ግቦች ለመደገፍ ታሳቢ ተደርጎ የተወሰነ መሆኑን ገልጿል።
ይህ ውሳኔ ግን የተጠቃሚዎች ገንዘብ ደኅንነቱ የተጠበቀ መሆኑንና አካውንታቸውን መጠቀም እንደሚችሉ ተቋሙ አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ የተሰማው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሁለት ወራት በፊት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ (P2P) ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውንና የተከለከሉ መሆናቸውን በመጥቀስ ጥብቅ ማሳሰቢያ መስጠቱን ተከትሎ ነው።
ባንኩ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በማንኛውም መድረክም ሆነ የልውውጥ ማዕከል በብር የሚደረጉ የዲጂታል ሀብት ግብይቶች ያለ ባንኩ ፈቃድ በፍጹም የተከለከሉ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር።
እገዳው ማንኛውንም በብር የሚሰላ የክሪፕቶ ከረንሲ ልውውጥን የሚያካትት መሆኑም በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
ብሔራዊ ባንክ በአሁኑ ወቅት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሥርዓት ያለው የዲጂታል ፋይናንስ ተሳትፎ እንዲኖር የሚያስችል አጠቃላይ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከዓለም አቀፍ አቻ ተቆጣጣሪዎችና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር በንቃት እየመከረ መሆኑን መግለጹም ይታወሳል።
ባይናንስ ባወጣው በዚህ አጭር መግለጫም ሁኔታዎች ሲመቻቹ ግብይቱን በድጋሚ ለመጀመር ተስፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
2 months ago
የቃልኪዳኑ ታቦት የት ነው ያለው?
(መላኩ ብርሃኑ)
#etማሣሠቢያ - ይህ ጽሁፍ ትንሽ ረዘም ይላል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ለማወቅ ፍላጎት ያላችሁ ብቻ አንብቡት፡፡ ሌሎች ጊዜያችሁን አትፍጁ፡፡
ማምሻዬን ዜና ስቃርም AllISRAELNEWS.COM ላይ የሰፈረው "Finding the Ark of the Covenant: A Geo-theological ‘atomic bomb’" የሚል ርዕስ ሳበኝና አነበብኩት፡፡
( ፍላጎት ያላችሁ ወዳጆች ይህን አርቲክል ከላይ በፃፍኩት ርዕሰ ጉግል ላይ ሰርች አድርጋችሁ እንድታነቡት እመክራለሁ )
ይህ በቅርቡ በይሁዳ ቪ ፍራንክ (Yehuda V. Frank) በተባለ ጸሃፊ የተጻፈው አርቲክል ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በተለይም በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታች ዘንድ ያለውን የጥንት እምነትና ታሪክ የሚፃረር አዲስ መላምት ይዞ ነው የመጣው፡፡
የቃል ኪዳኑ ታቦት ፍለጋ እና አዲሱ አወዛጋቢ ዘገባ!
ይህ ዘገባ የቃል ኪዳኑ ታቦት (ታቦተ ጽዮን) መገኘት በሃይማኖታዊና ፖለቲካዊው ዓለም ላይ ድንገት ሊፈነዳ እንደሚችል ደ "ጂኦ-ቲዎሎጂካል አቶሚክ ቦምብ" አደርጎ በማቅረብ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። ነገር ግን ዘገባው ለእኛ ለኢትዮጵያውያን እጅግ እንግዳ የሆነና ታሪካችንን የሚክድ አዲስ አቅጣጫ ይዞ ነው የመጣው።
የዘገባው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጽሑፉ ታቦተ ጽዮን አሁንም ባለበት በኢየሩሳሌም በመቅደስ ተራራ (Temple Mount) ሥር በሚገኙ ምስጢራዊ ዋሻዎች ውስጥ ተቀብሮ ይገኛል የሚል ድምዳሜ ላይ ያዘነብላል።
ሳይንቲስቶች መሬት ሳይቆፍሩ የድንጋይ ንጣፎችን አልፎ ማየት የሚችል Muon Tomography የሚባል አዲስ የራጅ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ታቦቱን ለማግኘት እየተዘጋጁ እንደሆነ ይጠቁማል።
በሰሜን እስራኤል (ሺሎ) እየተዘጋጁ ያሉ አምስት ቀይ ላሞች (Red Heifer) ለሦስተኛው ቤተ መቅደስ ግንባታና ለክህነት አገልግሎት መታደስ እንደ ምልክት እየታዩ መሆኑን ያብራራል።
የታቦቱ መገኘት ለዓለም ሰላምን ሊያመጣ ይችላል ወይም ደግሞ የመጨረሻውን የ"አርማጌዶን" ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል የሚል ስጋት ያነሳል።
ዘገባው ለምን አወዛጋቢ ነው አልኩ?
ይህ ጽሑፍ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች "ታቦተ ጽዮን በአክሱም ማርያም ጽዮን ትገኛለች" የሚለውን ጥልቅ እምነት ሙሉ በሙሉ ችላ ይላል።
ታቦቱ በቀዳማዊ ምኒልክ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱንና ላለፉት ሺህ ዓመታት በሰሜን ኢትዮጵያ መጠበቁን እንደ ተረት ይቆጥረዋል።
ታዋቂው ተመራማሪ ግርሃም ሐንኮክ "The Sign and the Seal" (የቃል ኪዳኑ ታቦት ፍለጋ) በሚለው መጽሐፉ ታቦቱ በኢትዮጵያ ስለመኖሩ ያቀረበውን ሳይንሳዊና ታሪካዊ መላምት ይህ ዘገባ ውድቅ ያደርገዋል።
የታቦቱ መገኘት ጥቂት ሜትሮችን በቴክኖሎጂ ከመፈተሽ ጋር ብቻ የተያያዘ አድርጎ ማቅረቡ፣ ነገሩ ያለውን መንፈሳዊና ምስጢራዊ ጥልቀት ያቀለለው ይመስላል።
የታቦተ ጽዮን ፍለጋ — በጂኦ-ፖለቲካ ስጋት እና በኢትዮጵያ የታሪክ ድርሳናት መነጽር ሲታይ
ይህ አዲስ የ“እስራኤል ኒውስ” ዘገባ ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ነው ብሎ መደምደም ብቻ ሳይሆን፣ ፍለጋው የዓለምን ሠላም ሊያናጋ የሚችል “የቲዎሎጂ አቶሚክ ቦምብ” ነው ይለዋል። እስቲ ጉዳዩን ከሁለት አቅጣጫ እንየው፡
የፖለቲካው ስጋት፡ “የመጨረሻው ጦርነት መቀስቀሻ?”
ዘገባው የታቦቱን መገኘት ከሦስተኛው ቤተ መቅደስ ግንባታ ጋር ያገናኘዋል። ይህ ደግሞ በሦስቱ ታላላቅ ሃይማኖቶች (ክርስትና፣ እስልምና እና ይሁዲነት) መካከል ውጥረት ፈጥሮ ነገሩን ወደ አደገኛ ደረጃ ሊያሸጋግር የሚችል ይመስለኛል፡
ለምሳሌ ለአይሁድ እምነት፡ የታቦቱ መገኘት የመሲሁ መምጣት እና የመቅደሱ መታደስ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ለእስልምና እምነት ደግሞ ታቦቱ በኢየሩሳሌም መገኘቱ “መህዲ” ለተባለው መሪያቸው መምጣት ምልክት እንደሆነና ይህም ዓለም አቀፍ የእስልምና ሥርዓትን እንደሚያሰፍን ያምናሉ ይላል።
ይህ የፍለጋ እቅድ በኢየሩሳሌም የቅዱሳን ስፍራዎች (Temple Mount) ላይ ላለው ግጭት ቤንዚን ማርከፍከፍ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ጽሑፉ እንደሚለው፣ ፍለጋው ወደ “አርማጌዶን” (የመጨረሻው የጥፋት ጦርነት) ሊያመራ የሚችል የጂኦ-ፖለቲካዊ ፍንዳታ ነው።
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ምላሽ፡ “ታቦቱ የት ነው ያለው?”
ዘገባው ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀብሮ ቀርቷል ቢልም፣ የኢትዮጵያ ጥንታውያን ድርሳናትና ታሪክ ግን ይህንን ፈጽሞ አይቀበሉም። እንደ ክብረ ነገሥት ያሉ የታሪክ መጻሕፍት ታቦቱ ከ3,000 ዓመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ በማስረጃ ያስረዳሉ፡
የቀዳማዊ ምኒልክ ጉዞ፡ ንግሥተ ሳባ ከንጉሥ ሰሎሞን የወለደችው ልጇ ምኒልክ አባቱን ለመጠየቅ በሄደበት ወቅት፣ ታቦተ ጽዮንን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን ታሪካችን ያረጋግጣል።
ታቦቱ ከአክሱም በፊት በጣና ቂርቆስ ለ800 ዓመታት፣ ከዚያም በተለያዩ የሰሜን ኢትዮጵያ አድባራት ተጠብቆ መቆየቱ በቤተክርስቲያን ድርሳናት በዝርዝር ሰፍሯል።
እኛ ደግሞ ታቦቱ በቴክኖሎጂ ወይም በቁፋሮ የሚገኝ ተራ ዕቃ ሳይሆን፣ በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚገለጥና የሚሰወር መንፈሳዊ ኃይል እንደሆነ እናምናለን።
ይህ ዘገባ የኢትዮጵያን ሚና እና ታሪካዊ ባለቤትነት ሆን ብሎ ችላ ማለቱ፣ ምናልባትም በታሪክ ምርምር ስም የሚደረግ የፖለቲካ ጨዋታ አካል ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ አድሮብኛል። ታቦቱ በአካል አክሱም ውስጥ ቢገኝም፣ በዓለም ዙሪያ ያሉ ኃይሎች ግን የራሳቸውን ትርክት (Narrative) ለመፍጠር እየተሯሯጡ መሆኑን የሚያሳዩ ምልክቶችም አሉት።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
የዓለም ሳይንቲስቶችና የታሪክ ጸሐፊዎች ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ነው እያሉ የሚሰጡት መግለጫ በእኛ ታሪክና እምነት ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ይኖረዋል ?
(መላኩ ብርሃኑ)
#etማሣሠቢያ - ይህ ጽሁፍ ትንሽ ረዘም ይላል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ለማወቅ ፍላጎት ያላችሁ ብቻ አንብቡት፡፡ ሌሎች ጊዜያችሁን አትፍጁ፡፡
ማምሻዬን ዜና ስቃርም AllISRAELNEWS.COM ላይ የሰፈረው "Finding the Ark of the Covenant: A Geo-theological ‘atomic bomb’" የሚል ርዕስ ሳበኝና አነበብኩት፡፡
( ፍላጎት ያላችሁ ወዳጆች ይህን አርቲክል ከላይ በፃፍኩት ርዕሰ ጉግል ላይ ሰርች አድርጋችሁ እንድታነቡት እመክራለሁ )
ይህ በቅርቡ በይሁዳ ቪ ፍራንክ (Yehuda V. Frank) በተባለ ጸሃፊ የተጻፈው አርቲክል ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በተለይም በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታች ዘንድ ያለውን የጥንት እምነትና ታሪክ የሚፃረር አዲስ መላምት ይዞ ነው የመጣው፡፡
የቃል ኪዳኑ ታቦት ፍለጋ እና አዲሱ አወዛጋቢ ዘገባ!
ይህ ዘገባ የቃል ኪዳኑ ታቦት (ታቦተ ጽዮን) መገኘት በሃይማኖታዊና ፖለቲካዊው ዓለም ላይ ድንገት ሊፈነዳ እንደሚችል ደ "ጂኦ-ቲዎሎጂካል አቶሚክ ቦምብ" አደርጎ በማቅረብ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። ነገር ግን ዘገባው ለእኛ ለኢትዮጵያውያን እጅግ እንግዳ የሆነና ታሪካችንን የሚክድ አዲስ አቅጣጫ ይዞ ነው የመጣው።
የዘገባው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጽሑፉ ታቦተ ጽዮን አሁንም ባለበት በኢየሩሳሌም በመቅደስ ተራራ (Temple Mount) ሥር በሚገኙ ምስጢራዊ ዋሻዎች ውስጥ ተቀብሮ ይገኛል የሚል ድምዳሜ ላይ ያዘነብላል።
ሳይንቲስቶች መሬት ሳይቆፍሩ የድንጋይ ንጣፎችን አልፎ ማየት የሚችል Muon Tomography የሚባል አዲስ የራጅ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ታቦቱን ለማግኘት እየተዘጋጁ እንደሆነ ይጠቁማል።
በሰሜን እስራኤል (ሺሎ) እየተዘጋጁ ያሉ አምስት ቀይ ላሞች (Red Heifer) ለሦስተኛው ቤተ መቅደስ ግንባታና ለክህነት አገልግሎት መታደስ እንደ ምልክት እየታዩ መሆኑን ያብራራል።
የታቦቱ መገኘት ለዓለም ሰላምን ሊያመጣ ይችላል ወይም ደግሞ የመጨረሻውን የ"አርማጌዶን" ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል የሚል ስጋት ያነሳል።
ዘገባው ለምን አወዛጋቢ ነው አልኩ?
ይህ ጽሑፍ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች "ታቦተ ጽዮን በአክሱም ማርያም ጽዮን ትገኛለች" የሚለውን ጥልቅ እምነት ሙሉ በሙሉ ችላ ይላል።
ታቦቱ በቀዳማዊ ምኒልክ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱንና ላለፉት ሺህ ዓመታት በሰሜን ኢትዮጵያ መጠበቁን እንደ ተረት ይቆጥረዋል።
ታዋቂው ተመራማሪ ግርሃም ሐንኮክ "The Sign and the Seal" (የቃል ኪዳኑ ታቦት ፍለጋ) በሚለው መጽሐፉ ታቦቱ በኢትዮጵያ ስለመኖሩ ያቀረበውን ሳይንሳዊና ታሪካዊ መላምት ይህ ዘገባ ውድቅ ያደርገዋል።
የታቦቱ መገኘት ጥቂት ሜትሮችን በቴክኖሎጂ ከመፈተሽ ጋር ብቻ የተያያዘ አድርጎ ማቅረቡ፣ ነገሩ ያለውን መንፈሳዊና ምስጢራዊ ጥልቀት ያቀለለው ይመስላል።
የታቦተ ጽዮን ፍለጋ — በጂኦ-ፖለቲካ ስጋት እና በኢትዮጵያ የታሪክ ድርሳናት መነጽር ሲታይ
ይህ አዲስ የ“እስራኤል ኒውስ” ዘገባ ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ነው ብሎ መደምደም ብቻ ሳይሆን፣ ፍለጋው የዓለምን ሠላም ሊያናጋ የሚችል “የቲዎሎጂ አቶሚክ ቦምብ” ነው ይለዋል። እስቲ ጉዳዩን ከሁለት አቅጣጫ እንየው፡
የፖለቲካው ስጋት፡ “የመጨረሻው ጦርነት መቀስቀሻ?”
ዘገባው የታቦቱን መገኘት ከሦስተኛው ቤተ መቅደስ ግንባታ ጋር ያገናኘዋል። ይህ ደግሞ በሦስቱ ታላላቅ ሃይማኖቶች (ክርስትና፣ እስልምና እና ይሁዲነት) መካከል ውጥረት ፈጥሮ ነገሩን ወደ አደገኛ ደረጃ ሊያሸጋግር የሚችል ይመስለኛል፡
ለምሳሌ ለአይሁድ እምነት፡ የታቦቱ መገኘት የመሲሁ መምጣት እና የመቅደሱ መታደስ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ለእስልምና እምነት ደግሞ ታቦቱ በኢየሩሳሌም መገኘቱ “መህዲ” ለተባለው መሪያቸው መምጣት ምልክት እንደሆነና ይህም ዓለም አቀፍ የእስልምና ሥርዓትን እንደሚያሰፍን ያምናሉ ይላል።
ይህ የፍለጋ እቅድ በኢየሩሳሌም የቅዱሳን ስፍራዎች (Temple Mount) ላይ ላለው ግጭት ቤንዚን ማርከፍከፍ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ጽሑፉ እንደሚለው፣ ፍለጋው ወደ “አርማጌዶን” (የመጨረሻው የጥፋት ጦርነት) ሊያመራ የሚችል የጂኦ-ፖለቲካዊ ፍንዳታ ነው።
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ምላሽ፡ “ታቦቱ የት ነው ያለው?”
ዘገባው ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀብሮ ቀርቷል ቢልም፣ የኢትዮጵያ ጥንታውያን ድርሳናትና ታሪክ ግን ይህንን ፈጽሞ አይቀበሉም። እንደ ክብረ ነገሥት ያሉ የታሪክ መጻሕፍት ታቦቱ ከ3,000 ዓመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ በማስረጃ ያስረዳሉ፡
የቀዳማዊ ምኒልክ ጉዞ፡ ንግሥተ ሳባ ከንጉሥ ሰሎሞን የወለደችው ልጇ ምኒልክ አባቱን ለመጠየቅ በሄደበት ወቅት፣ ታቦተ ጽዮንን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን ታሪካችን ያረጋግጣል።
ታቦቱ ከአክሱም በፊት በጣና ቂርቆስ ለ800 ዓመታት፣ ከዚያም በተለያዩ የሰሜን ኢትዮጵያ አድባራት ተጠብቆ መቆየቱ በቤተክርስቲያን ድርሳናት በዝርዝር ሰፍሯል።
እኛ ደግሞ ታቦቱ በቴክኖሎጂ ወይም በቁፋሮ የሚገኝ ተራ ዕቃ ሳይሆን፣ በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚገለጥና የሚሰወር መንፈሳዊ ኃይል እንደሆነ እናምናለን።
ይህ ዘገባ የኢትዮጵያን ሚና እና ታሪካዊ ባለቤትነት ሆን ብሎ ችላ ማለቱ፣ ምናልባትም በታሪክ ምርምር ስም የሚደረግ የፖለቲካ ጨዋታ አካል ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ አድሮብኛል። ታቦቱ በአካል አክሱም ውስጥ ቢገኝም፣ በዓለም ዙሪያ ያሉ ኃይሎች ግን የራሳቸውን ትርክት (Narrative) ለመፍጠር እየተሯሯጡ መሆኑን የሚያሳዩ ምልክቶችም አሉት።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
የዓለም ሳይንቲስቶችና የታሪክ ጸሐፊዎች ታቦቱ ኢየሩሳሌም ውስጥ ነው እያሉ የሚሰጡት መግለጫ በእኛ ታሪክና እምነት ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ይኖረዋል ?
3 months ago
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል የባንክ ሒሳቦች እግድ ተነሳ
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ በከፊል ተነሳ
የፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ፣ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ (Kacha Financial Technology) ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ እንዲሻሻል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ።
ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ፣ በተጠርጣሪው ላይ የሚፈለገው የገንዘብ መጠን 3,110,249.74 (ሶስት ሚሊዮን አንድ መቶ አስር ሺህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ከሰባ አራት ሳንቲም) መሆኑን ጠቅሶ፣ ይህ ገንዘብ መያዙ ከተረጋገጠ በሌሎች ባንኮች ላይ ያለው እግድ እንዲነሳ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ ባደረገው ማጣራት፣ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በግሎባል ባንክ ስቴድየም ቅርንጫፍ በሚገኘው የሒሳብ ቁጥር 1092116957672 ስር ተይዞ እንዲቆይ ባዘዘው መሰረት ባንኩ ማገዱን አረጋግጧል።
በዚህም መሰረት በግሎባል ባንክ የታገደው የተወሰነ የገንዘብ መጠን ጸንቶ እንዲቆይ እና ከዚህ ውጭ በሌሎች ባንኮች እና በተጠቀሰው የሂሳብ ቁጥር ላይ የሚገኝ ትርፍ ገንዘብ ግን እግዱ እንዲነሳ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።
የፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ፣ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ (Kacha Financial Technology) ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ እንዲሻሻል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ።
ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ፣ በተጠርጣሪው ላይ የሚፈለገው የገንዘብ መጠን 3,110,249.74 (ሶስት ሚሊዮን አንድ መቶ አስር ሺህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ከሰባ አራት ሳንቲም) መሆኑን ጠቅሶ፣ ይህ ገንዘብ መያዙ ከተረጋገጠ በሌሎች ባንኮች ላይ ያለው እግድ እንዲነሳ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ ባደረገው ማጣራት፣ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በግሎባል ባንክ ስቴድየም ቅርንጫፍ በሚገኘው የሒሳብ ቁጥር 1092116957672 ስር ተይዞ እንዲቆይ ባዘዘው መሰረት ባንኩ ማገዱን አረጋግጧል።
በዚህም መሰረት በግሎባል ባንክ የታገደው የተወሰነ የገንዘብ መጠን ጸንቶ እንዲቆይ እና ከዚህ ውጭ በሌሎች ባንኮች እና በተጠቀሰው የሂሳብ ቁጥር ላይ የሚገኝ ትርፍ ገንዘብ ግን እግዱ እንዲነሳ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።
3 months ago
ኢራን ሁለት የህንድ የጋዝ ጫኝ መርከቦች በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ እንዲያልፉ ፈቀደች
ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ የዓለም የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ በቆየበት በዚህ ወቅት፣ ሁለት የህንድ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) ጫኝ መርከቦች በወሽመጡ እንዲያልፉ ልዩ ፈቃድ መስጠቷ ተሰማ።
ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ አራት ምንጮችን ጠቅሶ የዜና ወኪሎች እንደዘገቡት፣ "ሺቫሊክ" (Shivalik) የተሰኘችው የመጀመሪያዋ የህንድ መርከብ በህንድ ባህር ኃይል ታጅባ ወሽመጡን መሻገር ችላለች።
"ናንዳ ዴቪ" (Nanda Devi) የተሰኘችው ሁለተኛዋ መርከብ ደግሞ በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወሽመጡን እንደምትሻገር ይጠበቃል።
ኢራን በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በጣለችው እገዳ የዓለም የነዳጅ እና የጋዝ ዝውውር ላይ ከፍተኛ መስተጓጎል መፈጠሩ ይታወሳል።
አሁን ለህንድ መርከቦች የተሰጠው ይህ የመለፍያ ፈቃድ፣ ኢራን ካለችበት ጥብቅ አቋም አንጻር እንደ ብርቅዬ አጋጣሚ ተወስዷል።
የህንድ ባህር ኃይል መርከቦቹን እያጀበ መሆኑም የሁለቱን አገራት ግንኙነት እና የባህር ላይ ደህንነትን ለማረጋገጥ የተደረገ ጥረት ተደርጎ ተቆጥሯል።
seledadotio
seledadotio
ኢራን በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ የዓለም የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ በቆየበት በዚህ ወቅት፣ ሁለት የህንድ የፈሳሽ ጋዝ (LPG) ጫኝ መርከቦች በወሽመጡ እንዲያልፉ ልዩ ፈቃድ መስጠቷ ተሰማ።
ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ አራት ምንጮችን ጠቅሶ የዜና ወኪሎች እንደዘገቡት፣ "ሺቫሊክ" (Shivalik) የተሰኘችው የመጀመሪያዋ የህንድ መርከብ በህንድ ባህር ኃይል ታጅባ ወሽመጡን መሻገር ችላለች።
"ናንዳ ዴቪ" (Nanda Devi) የተሰኘችው ሁለተኛዋ መርከብ ደግሞ በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወሽመጡን እንደምትሻገር ይጠበቃል።
ኢራን በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በጣለችው እገዳ የዓለም የነዳጅ እና የጋዝ ዝውውር ላይ ከፍተኛ መስተጓጎል መፈጠሩ ይታወሳል።
አሁን ለህንድ መርከቦች የተሰጠው ይህ የመለፍያ ፈቃድ፣ ኢራን ካለችበት ጥብቅ አቋም አንጻር እንደ ብርቅዬ አጋጣሚ ተወስዷል።
የህንድ ባህር ኃይል መርከቦቹን እያጀበ መሆኑም የሁለቱን አገራት ግንኙነት እና የባህር ላይ ደህንነትን ለማረጋገጥ የተደረገ ጥረት ተደርጎ ተቆጥሯል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🕯️ የመምህር ዘለዓለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) የሽኝት መርሐ-ግብር
በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚከናወነው የታዋቂው መምህር ዘለዓለም ወንድሙ የአስክሬን ሽኝት መርሐ-ግብር ዝርዝር ይፋ ሆኗል። መርሐ-ግብሩ ከዛሬ እሑድ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ይከናወናል።
የጊዜ ሰሌዳ (ዋሽንግተን ዲሲ)
፩. እሑድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይከናወናል።
የሀዘን መግለጫ፦
ከቅዳሴ በኋላ በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የላይኛው መኪና ማቆሚያ ላይ አገልጋዮችና ምእመናን ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
፪. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026)
ለቅሶ መድረሻ፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) - 10:00 (4pm) ሰዓት በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ክፍት ይሆናል።
የሠርክ ጸሎት፦ ከቀኑ 10:30 (4:30pm) - 1:30 (7:30pm) በትምህርተ ወንጌልና በውዳሴ ማርያም መዝከር ይከናወናል።
ወደ ቤተክርስቲያን መግባት፦ ከምሽቱ 1:00 (7pm) ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተክርስቲያን ይገባል።
የሌሊት ማህሌት፦ ከሌሊቱ 7:00 (1am) ጀምሮ አገልጋዮችና ምእመናን ሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
፫. ማክሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም (March 10, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ ከጠዋቱ 3:00 (9am) - 6:00 (12pm) ይከናወናል።
ምስክርነት፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) ጀምሮ የሕይወት ታሪክና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ፦ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል እንዲሁም በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ይሰጣል።
ሽኝት፦ ከሥነ-ሥርዓቱ በኋላ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ይደረግለታል።
⚠️ ጠቃሚ ማሳሰቢያዎች
የአለባበስ ሥርዓት፦
በፍትሐቱና በሽኝቱ ላይ የሚገኙ አገልጋዮችና ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሰው እንዲገኙ በአክብሮት ተጠይቀዋል።
አድራሻ፦
1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
"ኦ እግዚኦ አእርፍ ለነፍሰ ገብረከ ወልደ ሰማዕት!"
(አቤቱ የባሪያህን የወልደ ሰማዕትን ነፍስ አሳርፍ!)
የመምህራችንን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጆቹም መፅናናትን ይስጥልን።
#መምህርዘለዓለምወንድሙ #ወልደሰማዕት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ዋሽንግተንዲሲ #ሽኝት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚከናወነው የታዋቂው መምህር ዘለዓለም ወንድሙ የአስክሬን ሽኝት መርሐ-ግብር ዝርዝር ይፋ ሆኗል። መርሐ-ግብሩ ከዛሬ እሑድ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ይከናወናል።
የጊዜ ሰሌዳ (ዋሽንግተን ዲሲ)
፩. እሑድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይከናወናል።
የሀዘን መግለጫ፦
ከቅዳሴ በኋላ በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የላይኛው መኪና ማቆሚያ ላይ አገልጋዮችና ምእመናን ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
፪. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026)
ለቅሶ መድረሻ፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) - 10:00 (4pm) ሰዓት በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ክፍት ይሆናል።
የሠርክ ጸሎት፦ ከቀኑ 10:30 (4:30pm) - 1:30 (7:30pm) በትምህርተ ወንጌልና በውዳሴ ማርያም መዝከር ይከናወናል።
ወደ ቤተክርስቲያን መግባት፦ ከምሽቱ 1:00 (7pm) ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተክርስቲያን ይገባል።
የሌሊት ማህሌት፦ ከሌሊቱ 7:00 (1am) ጀምሮ አገልጋዮችና ምእመናን ሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
፫. ማክሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም (March 10, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ ከጠዋቱ 3:00 (9am) - 6:00 (12pm) ይከናወናል።
ምስክርነት፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) ጀምሮ የሕይወት ታሪክና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ፦ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል እንዲሁም በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ይሰጣል።
ሽኝት፦ ከሥነ-ሥርዓቱ በኋላ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ይደረግለታል።
⚠️ ጠቃሚ ማሳሰቢያዎች
የአለባበስ ሥርዓት፦
በፍትሐቱና በሽኝቱ ላይ የሚገኙ አገልጋዮችና ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሰው እንዲገኙ በአክብሮት ተጠይቀዋል።
አድራሻ፦
1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
"ኦ እግዚኦ አእርፍ ለነፍሰ ገብረከ ወልደ ሰማዕት!"
(አቤቱ የባሪያህን የወልደ ሰማዕትን ነፍስ አሳርፍ!)
የመምህራችንን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጆቹም መፅናናትን ይስጥልን።
#መምህርዘለዓለምወንድሙ #ወልደሰማዕት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ዋሽንግተንዲሲ #ሽኝት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
የመምህር ዘላለም ወንድሙ (ወለደ ሰማዕት) ክቡር አስከሬን ሽኝትን በተመለከተ የተዘጋጀ መርሐ ግብር
"እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው።" ማቴ 28፡19
“የአገልጋይን ሰው ሞት ቸል አትበል ምርር ብለህ አልቅስለት አጽናንተው አዝንለት እንደ ሀገሩ ልማድ አልቅስለት ስለ ሀገሩ ልማድ አንድ ቀን ሁለት ቀን አልቅስለት የብስጭት ሀይል የሚያደክም ስለሆነ ስለ ብስጭት ሀዘን እንዳይገባህ ከዚህ በኋላ ልቅሶህን ተው።” መጽሐፈ ሲራክ 38 16-18
መርሐ ግብር:-
* እሁድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
1. እሁድ ከቅዳሴ በኋላ በርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅጽረ ግቢ በላይኛው መኪና ማቆሚያ የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
2. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026) ከቀኑ 12pm - 4pm ሰዓት ጀምሮ በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ሁሉ ቦታው ክፍት ይሆናል።
4. ሰኞ ከቀኑ 4:30pm - 7:30pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሠርክ ጸሎት እና በትምህርተ ወንጌል፣ በውዳሴ ማርያም ሥነ ሥርዓት ሲዘክሩ ያመሻሉ።
5. ሰኞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይገባል።
6. ከሌሊቱ 1am የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
7. ማክሰኞ ከጠዋቱ 9am - 12pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
8. ማክሰኞ 12pm የመምህር ዘላለም ወንድሙ የሕይወት ታሪክ እና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
9. ማክሰኞ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል ይሰጣል።
10. ማክሰኞ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ተሰጥቶ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ከተደረገ በኋላ ለመታሰቢያ የተዘጋጀው ጸበል ጻዲቅ ተቀምጦ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ይሆናል። የመምህራችን የወለደ ሰማዕትን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን።
ማሳሰቢያ፦ ካህናት እና አገልጋዮች እንዲሁም ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሳችሁ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
አድራሻ፡ 1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
Via ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
"እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው።" ማቴ 28፡19
“የአገልጋይን ሰው ሞት ቸል አትበል ምርር ብለህ አልቅስለት አጽናንተው አዝንለት እንደ ሀገሩ ልማድ አልቅስለት ስለ ሀገሩ ልማድ አንድ ቀን ሁለት ቀን አልቅስለት የብስጭት ሀይል የሚያደክም ስለሆነ ስለ ብስጭት ሀዘን እንዳይገባህ ከዚህ በኋላ ልቅሶህን ተው።” መጽሐፈ ሲራክ 38 16-18
መርሐ ግብር:-
* እሁድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
1. እሁድ ከቅዳሴ በኋላ በርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅጽረ ግቢ በላይኛው መኪና ማቆሚያ የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
2. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026) ከቀኑ 12pm - 4pm ሰዓት ጀምሮ በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ሁሉ ቦታው ክፍት ይሆናል።
4. ሰኞ ከቀኑ 4:30pm - 7:30pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሠርክ ጸሎት እና በትምህርተ ወንጌል፣ በውዳሴ ማርያም ሥነ ሥርዓት ሲዘክሩ ያመሻሉ።
5. ሰኞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይገባል።
6. ከሌሊቱ 1am የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
7. ማክሰኞ ከጠዋቱ 9am - 12pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
8. ማክሰኞ 12pm የመምህር ዘላለም ወንድሙ የሕይወት ታሪክ እና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
9. ማክሰኞ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል ይሰጣል።
10. ማክሰኞ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ተሰጥቶ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ከተደረገ በኋላ ለመታሰቢያ የተዘጋጀው ጸበል ጻዲቅ ተቀምጦ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ይሆናል። የመምህራችን የወለደ ሰማዕትን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን።
ማሳሰቢያ፦ ካህናት እና አገልጋዮች እንዲሁም ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሳችሁ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
አድራሻ፡ 1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
Via ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
3 months ago
የመምህር ዘላለም ወንድሙ (ወለደ ሰማዕት) ክቡር አስከሬን ሽኝትን በተመለከተ የተዘጋጀ መርሐ ግብር
"እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው።" ማቴ 28፡19
“የአገልጋይን ሰው ሞት ቸል አትበል ምርር ብለህ አልቅስለት አጽናንተው አዝንለት እንደ ሀገሩ ልማድ አልቅስለት ስለ ሀገሩ ልማድ አንድ ቀን ሁለት ቀን አልቅስለት የብስጭት ሀይል የሚያደክም ስለሆነ ስለ ብስጭት ሀዘን እንዳይገባህ ከዚህ በኋላ ልቅሶህን ተው።” መጽሐፈ ሲራክ 38 16-18
መርሐ ግብር:-
* እሁድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
1. እሁድ ከቅዳሴ በኋላ በርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅጽረ ግቢ በላይኛው መኪና ማቆሚያ የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
2. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026) ከቀኑ 12pm - 4pm ሰዓት ጀምሮ በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ሁሉ ቦታው ክፍት ይሆናል።
4. ሰኞ ከቀኑ 4:30pm - 7:30pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሠርክ ጸሎት እና በትምህርተ ወንጌል፣ በውዳሴ ማርያም ሥነ ሥርዓት ሲዘክሩ ያመሻሉ።
5. ሰኞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይገባል።
6. ከሌሊቱ 1am የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
7. ማክሰኞ ከጠዋቱ 9am - 12pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
8. ማክሰኞ 12pm የመምህር ዘላለም ወንድሙ የሕይወት ታሪክ እና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
9. ማክሰኞ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል ይሰጣል።
10. ማክሰኞ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ተሰጥቶ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ከተደረገ በኋላ ለመታሰቢያ የተዘጋጀው ጸበል ጻዲቅ ተቀምጦ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ይሆናል። የመምህራችን የወለደ ሰማዕትን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን።
ማሳሰቢያ፦ ካህናት እና አገልጋዮች እንዲሁም ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሳችሁ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
አድራሻ፡ 1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
"እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው።" ማቴ 28፡19
“የአገልጋይን ሰው ሞት ቸል አትበል ምርር ብለህ አልቅስለት አጽናንተው አዝንለት እንደ ሀገሩ ልማድ አልቅስለት ስለ ሀገሩ ልማድ አንድ ቀን ሁለት ቀን አልቅስለት የብስጭት ሀይል የሚያደክም ስለሆነ ስለ ብስጭት ሀዘን እንዳይገባህ ከዚህ በኋላ ልቅሶህን ተው።” መጽሐፈ ሲራክ 38 16-18
መርሐ ግብር:-
* እሁድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
1. እሁድ ከቅዳሴ በኋላ በርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅጽረ ግቢ በላይኛው መኪና ማቆሚያ የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
2. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026) ከቀኑ 12pm - 4pm ሰዓት ጀምሮ በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ሁሉ ቦታው ክፍት ይሆናል።
4. ሰኞ ከቀኑ 4:30pm - 7:30pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሠርክ ጸሎት እና በትምህርተ ወንጌል፣ በውዳሴ ማርያም ሥነ ሥርዓት ሲዘክሩ ያመሻሉ።
5. ሰኞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይገባል።
6. ከሌሊቱ 1am የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው በሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
7. ማክሰኞ ከጠዋቱ 9am - 12pm የአካባቢው አድባራት እና ገዳማት አገልጋዮች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰብስበው ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል።
8. ማክሰኞ 12pm የመምህር ዘላለም ወንድሙ የሕይወት ታሪክ እና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
9. ማክሰኞ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል ይሰጣል።
10. ማክሰኞ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ተሰጥቶ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ከተደረገ በኋላ ለመታሰቢያ የተዘጋጀው ጸበል ጻዲቅ ተቀምጦ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ይሆናል። የመምህራችን የወለደ ሰማዕትን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን።
ማሳሰቢያ፦ ካህናት እና አገልጋዮች እንዲሁም ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሳችሁ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
አድራሻ፡ 1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
3 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
3 months ago
ud83cudf1f u12a0u1235u12f0u1233u127d u12dcu1293 -
u12e8u1205u120du121d u1264u1275u12ceu1295 u1260 u12a0u134du122au12ab u1205u1265u1228u1275 u1261u120du130bu122au12eb u1233u12edu1275 u12edu130du12d9! ud83cudf1f
u200bu1260u1218u1203u120d u12a8u1270u121b u1261u120du130bu122au12eb u12a0u12f2u1235 u12e8u1264u1275 u123du12ebu132d u1300u121du1228u1293u120du1362 u1325u122bu1275u1363 u121du127eu1275 u12a5u1293 u1273u120bu1245 u1245u1293u123d u12edu1320u1265u1246u1273u120du1362
u200bud83cudfe0 u12e8u1264u1275 u12a0u121bu122bu132eu127d u12a5u1293 u12e8u12cbu130b u12ddu122du12ddu122d
u200bud83dudccd u1263u1208 1 u1218u129du1273 (69 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 7,935,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 1,587,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 5,554,500 u1265u122d
u200bud83dudccd u1263u1208 2 u1218u129du1273 (82 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 9,430,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 1,886,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 6,601,000 u1265u122d
u200bud83dudccd u1263u1208 3 u1218u129du1273 (126 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 14,490,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 2,898,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 10,143,000 u1265u122d
u200bud83cudf81 u1208u121du1295 u12e8u12a5u129bu1295 u1264u1276u127d u12edu1218u122du1323u1209?
u200bu2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129d u12e8u130du1295u1263u1273 u1325u122bu1275
u2705 u121du1295u121d u12a0u12edu1290u1275 u12cbu130b u132du121bu122a u12e8u1208u121d
u2705 u1218u1203u120d u12a8u1270u121b u1270u1218u1323u1323u129d u12cbu130b
u2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129d finance project
u2705 u1208u1275u122bu1295u1235u1356u122du1275 u12a5u1293 u1208u1308u1260u12eb u121du1279 u1266u1273
u2705 u12a0u1235u1308u122bu121a u12e830u0025 u12e8u1245u1293u123d u12a0u121bu122bu132d
u200bud83dudcde u12a0u1201u1291u1291 u12edu12f0u12cdu1209u120du1295
ud83dudcf1 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493...
🌟 አስደሳች ዜና -
የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
3 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በአፍሪካ መዲና በአፍሪካ ህብረት እና ቻይና ኮሚሽን አጠገብ ቡልጋሪያ ሳይት ለመግዛት አስበው ያውቃሉ??🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቀዎታል.
❇️ compound አፓርትመንት (ግቢ ቤት )
❇️ ከ ባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ
❇️ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ሌላውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር
❇️ እንዲሁም በመሃል ፒያሳ በ አንድ ዓመት ምናስረክበው የ ንግድ ሱቅ ሽያጭ አለን
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቀዎታል.
❇️ compound አፓርትመንት (ግቢ ቤት )
❇️ ከ ባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ
❇️ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ሌላውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር
❇️ እንዲሁም በመሃል ፒያሳ በ አንድ ዓመት ምናስረክበው የ ንግድ ሱቅ ሽያጭ አለን
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የወሲብ ቪዲዮ እና ምስሎች የመመልከት ሱስ በጤና እና በሕይወት ላይ የሚያሳድረው ጥቁር ጥላ
በዊንተርቱር የሚገኙ የጥንዶች ቴራፒስት የሆኑት ሄንሪ ጉትማን በዚህ ጉዳይ ካጋሩት ሀሳቦች የተወሰደ ፅሁፍ
በአሁኑ ጊዜ የወሲብ ምስሎችንና ቪዲዮዎችን (Porn) ማግኘት ከምንጊዜውም በላይ ቀላል ሆኗል። በጥናት መረጃዎች መሠረት በግምት አምስት በመቶ የሚሆኑ ወንዶች በዚህ ሱስ የተጠመዱ ናቸው። በዊንተርተር የሚገኙት የጥንዶች አማካሪ ሄንሪ ጉትማን ለዚህ ጤና ጎጂ ሱስ መፍትሔው ምን እንደሆነ እንዲህ ያብራራሉ።
የዘመኑ ወረርሽኝ
የማንኛውም ዓይነት የወሲብ ድርጊቶች ያለገደብ በኢንተርኔት መገኘታቸው አሁን ላይ እንደ ትልቅ ማኅበራዊ ቀውስ እየታየ ነው። በ15 ዓመት ታዳጊዎች ላይ በተደረገ ጥናት በብዙ ሀገራት የኢንተርኔት የወሲብ ምስሎችን እና ቪዲዮችን ብዙ ታዳጊዎች ያያሉ ።
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ፥ ብዙ ወንዶች በቀን ለበርካታ ሰዓታት በድረ-ገጾች ላይ በማሳለፍ ሌሎች ጠቃሚ ተግባራቸውን ችላ ይላሉ። ይህም ውሎ አድሮ ለከፍተኛ የድብርት ስሜት ስለሚያጋልጣቸው ወደ ሕክምና ተቋማት እንዲሄዱ ያስገድዳቸዋል።
ምንም እንኳ የዓለም ጤና ድርጅት የቪዲዮ ጌም ሱስን እንደ አእምሮ ሕመም ቢፈርጅም፥ የኢንተርኔት ወሲብ ሱስን ግን እስካሁን በይፋ በዝርዝሩ ውስጥ አላካተተም። ይሁን እንጂ የዚህ ሱስ ዋነኛ መገለጫ ተጠቂዎች ስለ ፍላጎታቸው ማውራት ስለሚያፍሩ ድርጊቱን በምስጢርና ብቻቸውን መፈጸማቸው ነው።
ስለ ጉዳዩ በግልጽ ማውራት ቀላሉ መፍትሔ ቢሆንም፥ ብዙ ወንዶች በውስጣቸው ባለው ፍላጎት ይዋጣሉ፤ በሚያነሳሳቸው ነገርም ያፍራሉ።
በሱስ የተጠመደ አእምሮ ውስጥ ምን ይካሄዳል?
የወሲብ ምስሎችን መመልከት በአእምሮ ውስጥ ዶፓሚን ( የተባለ የደስታና የመነቃቃት ስሜት የሚፈጥር ኬሚካል እንዲረጭ ያደርጋል። ይህ ኬሚካል በአእምሮ ውስጥ ያለውን Reward Center ስለሚያነቃቃው ሰውየው ተጨማሪ ምስሎችን እንዲመኝ ያደርገዋል።
ነገር ግን ደጋግሞ ተመሳሳይ ምስሎችን ማየት የዶፓሚኑን መጠን ስለሚቀንሰው፥ አእምሮ ከፍተኛ ደስታ ለማግኘት አዳዲስና ይበልጥ ግልጽ የሆኑ ምስሎችን በከፍተኛ ፍጥነት ፍለጋ እንዲንከራተት ይገፋፋዋል።
በሱስ መጠመድዎን የሚያሳዩ 7 ምልክቶች
ዕለታዊ ፍጆታ፡ በየቀኑ መመልከት ወደ ንዴት፣ እፍረት፣ ሐዘንና መገለል ይመራል። እነዚህ አሉታዊ ስሜቶች ደግሞ ሰውየው በድጋሚ ወደ ወሲብ ቪዲዮዎች እንዲሸሽ በማድረግ አዙሪት ውስጥ ይከቱታል።
የህሊና ጸጸት፡ ስሜትን ለማምጣት ይበልጥ አስደንጋጭ የሆኑ ትዕይንቶችን መፈለግ። ከድርጊቱ በኋላ "ምንድነው የተመለከትኩት?" የሚል የጥፋተኝነት ስሜት መሰማት።
ፍጹሙን ቪዲዮ ፍለጋ መባዘን፡ አንድን "ትክክለኛ" ቪዲዮ ለማግኘት ብቻ በኢንተርኔት ላይ ከ30 ደቂቃ በላይ ማባከን።
በእውነተኛ ሕይወት የወሲብ ችግር፡ ከትዳር ወይም ከፍቅር አጋር ጋር በሚደረግ ግንኙነት ወቅት ብልት አለመቆም ያጋጥማል።
ከባድ ቅዠቶች፡ ወሲብ በሚፈጽሙበት ወቅት አእምሮ ውስጥ አስደንጋጭ የሆኑ የፖርኖግራፊ ምስሎችን ካልሳሉ በስተቀር እርካታ ላይ መድረስ አለመቻል።
እውነታው አሰልቺ መሆን፡ ለእውነተኛ ሴቶች ወይም ለአጋር ፍላጎት ማጣት። እውነተኛ ወሲብ አድካሚና ጊዜ የሚወስድ መስሎ ይታያል። በኢንተርኔት እየታገዙ ማስተርቤሽን መፈጸም ግን ቀላልና ግዴታ የሌለበት አማራጭ ሆኖ ይወሰዳል።
የማይደረስ የውበት መለኪያ፡ በሴቶች ላይ የማይቻል የውበት መስፈርት ማውጣት (ለምሳሌ፦ ፍጹም የሆነ የሰውነት ቅርጽ፣ ግዙፍ ጡት፣ ወዘተ)። ይህ ደግሞ እውነተኛ ግንኙነትን የማይቻል ያደርገዋል።
ከሱስ ለመውጣት ምን መደረግ አለበት?
ከዚህ የሱስ ወጥመድ ለመውጣት የሚደረግ ሕክምና ዋና ዓላማ የሱስን ኃይል ማዳከም እና ከሰዎች ጋር ያለውን ማኅበራዊ ግንኙነት እንደገና መገንባት ነው።
ወሳኝ ምክሮች፡
መንፈሳዊ ነገር መከታተል እና አእምሮን በስራ መወጠር ፣የስነ ልቦና አማካሪዎችን ማግኘት ከዚህ አደገኛ ሱስ ለመውጣት ትልቅ እገዛ ያደርጋል። በተጨማሪም;
የቁጥጥር ሶፍትዌር መጠቀም፡ እንደ Covenant Eyes ያሉ ሶፍትዌሮችን በመጫን የሚመለከቱትን ነገር ለሚታመን ጓደኛ ወዲያውኑ ሪፖርት የሚያደርግ ሥርዓት መዘርጋት። ይህ ሰው የትዳር አጋር ባይሆን ይመረጣል፤ ይልቁንም በሂደቱ ውስጥ በቅንነት የሚረዳ የቅርብ ሰው መሆን አለበት።
ደረጃ በደረጃ መቀነስ፡ ከቪዲዮ ወደ የማይንቀሳቀሱ ምስሎች፣ ከዚያም ወደ ጥቁርና ነጭ የጥበብ ምስሎች በመቀየር አእምሮን ማላመድ።
ምናብን ማዳበር፡ በመጨረሻም ያለምንም የቪዥዋል ድጋፍ (ምስልም ሆነ ቪዲዮ) ከትዳር አጋራችን ጋር ስንሆን በራስ ምናብ ብቻ ስሜትን ማምጣት መቻል።
በዊንተርቱር የሚገኙ የጥንዶች ቴራፒስት የሆኑት ሄንሪ ጉትማን በዚህ ጉዳይ ካጋሩት ሀሳቦች የተወሰደ ፅሁፍ
በአሁኑ ጊዜ የወሲብ ምስሎችንና ቪዲዮዎችን (Porn) ማግኘት ከምንጊዜውም በላይ ቀላል ሆኗል። በጥናት መረጃዎች መሠረት በግምት አምስት በመቶ የሚሆኑ ወንዶች በዚህ ሱስ የተጠመዱ ናቸው። በዊንተርተር የሚገኙት የጥንዶች አማካሪ ሄንሪ ጉትማን ለዚህ ጤና ጎጂ ሱስ መፍትሔው ምን እንደሆነ እንዲህ ያብራራሉ።
የዘመኑ ወረርሽኝ
የማንኛውም ዓይነት የወሲብ ድርጊቶች ያለገደብ በኢንተርኔት መገኘታቸው አሁን ላይ እንደ ትልቅ ማኅበራዊ ቀውስ እየታየ ነው። በ15 ዓመት ታዳጊዎች ላይ በተደረገ ጥናት በብዙ ሀገራት የኢንተርኔት የወሲብ ምስሎችን እና ቪዲዮችን ብዙ ታዳጊዎች ያያሉ ።
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ፥ ብዙ ወንዶች በቀን ለበርካታ ሰዓታት በድረ-ገጾች ላይ በማሳለፍ ሌሎች ጠቃሚ ተግባራቸውን ችላ ይላሉ። ይህም ውሎ አድሮ ለከፍተኛ የድብርት ስሜት ስለሚያጋልጣቸው ወደ ሕክምና ተቋማት እንዲሄዱ ያስገድዳቸዋል።
ምንም እንኳ የዓለም ጤና ድርጅት የቪዲዮ ጌም ሱስን እንደ አእምሮ ሕመም ቢፈርጅም፥ የኢንተርኔት ወሲብ ሱስን ግን እስካሁን በይፋ በዝርዝሩ ውስጥ አላካተተም። ይሁን እንጂ የዚህ ሱስ ዋነኛ መገለጫ ተጠቂዎች ስለ ፍላጎታቸው ማውራት ስለሚያፍሩ ድርጊቱን በምስጢርና ብቻቸውን መፈጸማቸው ነው።
ስለ ጉዳዩ በግልጽ ማውራት ቀላሉ መፍትሔ ቢሆንም፥ ብዙ ወንዶች በውስጣቸው ባለው ፍላጎት ይዋጣሉ፤ በሚያነሳሳቸው ነገርም ያፍራሉ።
በሱስ የተጠመደ አእምሮ ውስጥ ምን ይካሄዳል?
የወሲብ ምስሎችን መመልከት በአእምሮ ውስጥ ዶፓሚን ( የተባለ የደስታና የመነቃቃት ስሜት የሚፈጥር ኬሚካል እንዲረጭ ያደርጋል። ይህ ኬሚካል በአእምሮ ውስጥ ያለውን Reward Center ስለሚያነቃቃው ሰውየው ተጨማሪ ምስሎችን እንዲመኝ ያደርገዋል።
ነገር ግን ደጋግሞ ተመሳሳይ ምስሎችን ማየት የዶፓሚኑን መጠን ስለሚቀንሰው፥ አእምሮ ከፍተኛ ደስታ ለማግኘት አዳዲስና ይበልጥ ግልጽ የሆኑ ምስሎችን በከፍተኛ ፍጥነት ፍለጋ እንዲንከራተት ይገፋፋዋል።
በሱስ መጠመድዎን የሚያሳዩ 7 ምልክቶች
ዕለታዊ ፍጆታ፡ በየቀኑ መመልከት ወደ ንዴት፣ እፍረት፣ ሐዘንና መገለል ይመራል። እነዚህ አሉታዊ ስሜቶች ደግሞ ሰውየው በድጋሚ ወደ ወሲብ ቪዲዮዎች እንዲሸሽ በማድረግ አዙሪት ውስጥ ይከቱታል።
የህሊና ጸጸት፡ ስሜትን ለማምጣት ይበልጥ አስደንጋጭ የሆኑ ትዕይንቶችን መፈለግ። ከድርጊቱ በኋላ "ምንድነው የተመለከትኩት?" የሚል የጥፋተኝነት ስሜት መሰማት።
ፍጹሙን ቪዲዮ ፍለጋ መባዘን፡ አንድን "ትክክለኛ" ቪዲዮ ለማግኘት ብቻ በኢንተርኔት ላይ ከ30 ደቂቃ በላይ ማባከን።
በእውነተኛ ሕይወት የወሲብ ችግር፡ ከትዳር ወይም ከፍቅር አጋር ጋር በሚደረግ ግንኙነት ወቅት ብልት አለመቆም ያጋጥማል።
ከባድ ቅዠቶች፡ ወሲብ በሚፈጽሙበት ወቅት አእምሮ ውስጥ አስደንጋጭ የሆኑ የፖርኖግራፊ ምስሎችን ካልሳሉ በስተቀር እርካታ ላይ መድረስ አለመቻል።
እውነታው አሰልቺ መሆን፡ ለእውነተኛ ሴቶች ወይም ለአጋር ፍላጎት ማጣት። እውነተኛ ወሲብ አድካሚና ጊዜ የሚወስድ መስሎ ይታያል። በኢንተርኔት እየታገዙ ማስተርቤሽን መፈጸም ግን ቀላልና ግዴታ የሌለበት አማራጭ ሆኖ ይወሰዳል።
የማይደረስ የውበት መለኪያ፡ በሴቶች ላይ የማይቻል የውበት መስፈርት ማውጣት (ለምሳሌ፦ ፍጹም የሆነ የሰውነት ቅርጽ፣ ግዙፍ ጡት፣ ወዘተ)። ይህ ደግሞ እውነተኛ ግንኙነትን የማይቻል ያደርገዋል።
ከሱስ ለመውጣት ምን መደረግ አለበት?
ከዚህ የሱስ ወጥመድ ለመውጣት የሚደረግ ሕክምና ዋና ዓላማ የሱስን ኃይል ማዳከም እና ከሰዎች ጋር ያለውን ማኅበራዊ ግንኙነት እንደገና መገንባት ነው።
ወሳኝ ምክሮች፡
መንፈሳዊ ነገር መከታተል እና አእምሮን በስራ መወጠር ፣የስነ ልቦና አማካሪዎችን ማግኘት ከዚህ አደገኛ ሱስ ለመውጣት ትልቅ እገዛ ያደርጋል። በተጨማሪም;
የቁጥጥር ሶፍትዌር መጠቀም፡ እንደ Covenant Eyes ያሉ ሶፍትዌሮችን በመጫን የሚመለከቱትን ነገር ለሚታመን ጓደኛ ወዲያውኑ ሪፖርት የሚያደርግ ሥርዓት መዘርጋት። ይህ ሰው የትዳር አጋር ባይሆን ይመረጣል፤ ይልቁንም በሂደቱ ውስጥ በቅንነት የሚረዳ የቅርብ ሰው መሆን አለበት።
ደረጃ በደረጃ መቀነስ፡ ከቪዲዮ ወደ የማይንቀሳቀሱ ምስሎች፣ ከዚያም ወደ ጥቁርና ነጭ የጥበብ ምስሎች በመቀየር አእምሮን ማላመድ።
ምናብን ማዳበር፡ በመጨረሻም ያለምንም የቪዥዋል ድጋፍ (ምስልም ሆነ ቪዲዮ) ከትዳር አጋራችን ጋር ስንሆን በራስ ምናብ ብቻ ስሜትን ማምጣት መቻል።
4 months ago
ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም ሴራ ወታደራዊ ሰፈር (Military Base)
ወታደራዊ ሰፈር (Military Base) ምንድን ነው ? ከጀርባውስ ምን ሴራ ይዟል ?
ወታደራዊ ሰፈር ማለት አንድ አገር ከገዛ ድንበሩ ውጭ ወይም በውስጥ የጦር ኃይሉን የሚያሰፍርበት፣ ትጥቅ የሚያከማችበት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያዝበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው።
እነዚህ ሰፈሮች እንደ መጠናቸውና ዓላማቸው ሊለያዩ ይችላሉ
የአየር ኃይል ጣቢያዎች ለጦር አውሮፕላኖችና ለድሮኖች የባሕር ኃይል ወደቦች ለጦር መርከቦችና ለባሕር ውስጥ ሰርጓጅ መርከቦች የደኅንነትና የመረጃ ማእከላት የጠላትን እንቅስቃሴ ለመሰለልና መረጃ ለመሰብሰብ ይውላሉ
ለምንድን ነው እንደ አሜሪካ ያሉ አገራት በሌሎች አገሮች ላይ ወታደራዊ ሰፈር የሚገነቡት?
አሜሪካ በዓለም ዙሪያ ከ800 በላይ ወታደራዊ ሰፈሮች አሏት ይህ የሚደረግበት ዋና ዋና ምክንያቶች
1 ፈጣን ምላሽ ለመስጠት (Rapid Response) ነው ይህም ጦርነት ቢነሳ ጦርን ከአሜሪካ ከማጓጓዝ ይልቅ በአቅራቢያው ካለ የጦር ሰፈር ተነስቶ በፍጥነት እርምጃ ለመውሰድ ይውላል
2 ስትራቴጂካዊ ቁጥጥር (Global Dominance) ለማድረግ ይውላላል ለምሳሌ እንደ ቀይ ባሕር፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ያሉ የንግድ መስመሮችን ለመቆጣጠር ይረዳል
3 በቀጠናው ተጽዕኖን ማስፋፋት (Power Projection) ይረዳል ይህም በአካባቢው ያሉ ወዳጅ አገራትን ለመጠበቅ እና ተቀናቃኞችን (እንደ ኢራን፣ ሩሲያ ወይም ቻይና) ለማስፈራራት ትጠቀምበታለች
4 የመረጃ ምንጭ ለመሰብሰብ ይረዳል ከየአቅጣጫው የሚነሱ የሚሳይል ጥቃቶችን ቀድሞ ለመለየትና መረጃ ለመሰብሰብ።
ከወታደራዊ ሰፈሮች በስተጀርባ ያለው "የፖለቲካ ሴራ" ምንድን ነው ?
በአሁኑ ወቅት በአሜሪካና በኢራን መካከል ባለው ውጥረት ሰለባ የሚሆኑት እንደ እስራኤል፣ ኳታር፣ ሳውዲ ዓረቢያ፣ ባህሬንና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ያሉ አገራት ናቸው እዚህ ጋር ያለው እውነታ የሚከተለው ነው
1- የሰው ጋሻ (Human Shield) ፖለቲካ፦
አሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮቿን በእነዚህ አገራት ላይ ስታስቀምጥ ኢራን አሜሪካን ለመምታት ስትፈልግ መጀመሪያ የምታርፈው በእነዚህ አገራት ላይ ነው ይህም አሜሪካን በቀጥታ ከሚደርስ ጥቃት ይከላከልላታል።
2- የመሣሪያ ሽያጭና ኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት - እነዚህ አገራት ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ወይም ስጋት ሲገባቸው ከአሜሪካ የመከላከያ ስርዓት (እንደ ፓትሪዮት ሚሳይል) ለመግዛት ይገደዳሉ ይህም የአሜሪካን የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ በእጅጉ ይጠቅማል።
3- ሉዓላዊነትን መጋራት፦ ወታደራዊ ሰፈር የሚያስተናግዱ አገራት የውጭ ፖሊሲያቸውን ከአሜሪካ ፍላጎት ጋር ለማጣጣም ይገደዳሉ ይህ ደግሞ አገራቱን የአሜሪካ "ተላላኪ" ወይም "ተለጣፊ" ደርጋቸዋል
አንድ ሚሳይል ግዙፏን አሜሪካን በአካል አያጠፋትም ነገር ግን የአሜሪካን ስም፣ ሞራልና የኃያልነት ግርማ (Prestige) ሊያጠፋው ይችላል አንድ የአሜሪካ ሰፈር ሲመታ ዓለም አቀፍ ገበያው ይናጋል፣ የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል፣ እናም የአሜሪካ ሕዝብ መንግሥቱን "ለምን ልጆቻችን በሰው አገር ያልቃሉ?" ብሎ መጠየቅ ይጀምራል ይህ ደግሞ ከጦርነት በላይ ፖለቲካዊ ሽንፈት ነው።
ወታደራዊ ሰፈሮች ለሰላም ማስከበር ሳይሆን ለጥቅም ማስከበር የሚቆሙ ናቸው። አሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ያሏት ሰፈሮች ለራሷ ብሔራዊ ደኅንነት "የፊት መስመር" (Frontline) ናቸው በኢራንና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ፍጥጫ መሬታቸውን ለወታደራዊ ሰፈር የሰጡ አገራት ሁልጊዜም በሁለት ድንጋይ መካከል እንደሚገኝ እህል መሆናቸው የማይቀር "የፖለቲካ እውነት" ነው።
አንድ አገር ለሌላ የውጭ አገር ወታደራዊ ሰፈርን መፍቀድ ትልቅ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና የደኅንነት ውሳኔ ነው።
ይህ ውሳኔ እንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ያለው ሲሆን የወታደራዊ ቀጠና የሚሰጠው አገር የሚከተሉት ጥቅሞችና ጉዳቶች (Pros and Cons) ይኖሩታል።
1. ጥቅሞች (Pros)
አገራት የውጭ ጦርን በምድራቸው ላይ እንዲያርፍ የሚፈቅዱት በዋናነት ለሚከተሉት ጥቅሞች ነው፦
* የደኅንነት ዋስትና (Security Umbrella): ደካማ ወታደራዊ አቅም ያላቸው አገራት፣ እንደ አሜሪካ ያለ ኃያል አገር በምድራቸው ላይ ሰፈር እንዲኖረው በማድረግ ከጎረቤት አገራት ጥቃት ራሳቸውን ይከላከላሉ። "እኔን የነካ አሜሪካን ነካ" የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ።
* የኢኮኖሚ ገቢ (Economic Rent): አስተናጋጇ አገር ለሰፈሩ ኪራይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ልታገኝ ትችላለች። በተጨማሪም በሰፈሩ ዙሪያ ያሉ የንግድ እንቅስቃሴዎችና የአካባቢው መሠረተ ልማት (መንገድ፣ መብራት፣ ወደብ) ሊሻሻሉ ይችላሉ።
* የቴክኖሎጂ እና የስልጠና ሽግግር: የአገር ውስጥ ወታደሮች ከውጭ ጦር ጋር አብረው በመሥራት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምንና ወታደራዊ ስልቶችን ይማራሉ።
* የዲፕሎማሲ ተሰሚነት: የኃያላን አገራት ወታደራዊ አጋር መሆን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘትና የተወሰነ ተሰሚነትን ለመጨመር ይረዳል።
2. ጉዳቶች (Cons)
ጥቅሞቹ ባሉበት ልክ፣ ጉዳቶቹ ደግሞ እጅግ የከበዱና የአገርን ህልውና የሚፈታተኑ ሊሆኑ ይችላሉ፦
* ሉዓላዊነትን ማጣት (Loss of Sovereignty): በገዛ አገርህ መሬት ላይ የሌላ አገር ሕግ የሚሠራበት፣ አንተ የማትቆጣጠረው "አገር በአገር ውስጥ" ይፈጠራል።
የውጭ ጦሩ ያሻውን ሲያደርግ የአገሪቱ መንግሥት ጣልቃ የመግባት አቅሙ ደካማ ይሆናል።
* ለጥቃት መጋለጥ (Becoming a Target):
በአሜሪካና በኢራን መካከል ጦርነት ቢነሳ፣ ኢራን መጀመሪያ የምትመታው አሜሪካን ሳይሆን በአቅራቢያዋ ያሉትን የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ነው። በዚህም አስተናጋጇ አገር ባልገባችበት ጦርነት ሰለባ ትሆናለች።
* ማኅበራዊ እና አካባቢያዊ ችግሮች:
የውጭ ወታደሮች ከባሕል ጋር የማይሄዱ ተግባራትን ሊፈጽሙ ይችላሉ በተጨማሪም የጦር መሣሪያ ሙከራዎችና የኬሚካል ፍሳሾች የአካባቢውን ተፈጥሮና የሰዎችን ጤና ሊጎዱ ይችላሉ።
* የፖለቲካ ጥገኝነት:
አስተናጋጇ አገር የውጭ ፖሊሲዋን በነፃነት መምራት አትችልም ሰፈሩን የገነባው አገር ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ውሳኔ ማሳለፍ "እርዳታ ይቋረጣል" ወይም "ሰፈሩን እናነሳለን" በሚል ዛቻ እንድትፈራ ያደርጋታል።
3.የውጭ ወታደራዊ ሰፈር መፍቀድ "ባለ ሁለት አፍ ቢላዋ" ነው። ለአጭር ጊዜ የገንዘብ ገቢና የደኅንነት ስሜት ቢሰጥም ለረጅም ጊዜ ግን አገርን ለባዕድ ተላላኪነትና ለሌሎች አገራት ጥቃት መሸሸጊያ (Proxy Battlefield) ያደርጋል።
በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ የምናየው እውነት ይኸው ነው እንደ ኳታር እና ባህሬን ያሉ አገራት የአሜሪካን ሰፈር በማስተናገዳቸው ከኢራን ጋር በቋፍ ላይ ያለ ግንኙነት አላቸው።
አሜሪካ "የዓለም ፖሊስ" ሆና ለመቀጠል የእነዚህን አገራት መሬት እንደ ቼዝ ጨዋታ ትጠቀምበታለች። ሰላም ሲኖር ሰፈሮቹ "የጥበቃ" ምልክት ናቸው ጦርነት ሲነሳ ግን "የመጥፊያ" ምልክት ይሆናሉ።
ስለሆነም አንድ አገር ወታደራዊ ሰፈርን ከመፍቀዷ በፊት የራሷን ብሔራዊ ጥቅም እና የሚመጣውን ቀውስ በሚገባ ማመዛዘን ይኖርባታል።
አብዛኛውን ጊዜ ግን ኃያላን አገራት ደካማ አገራትን በብድር፣ በዕዳ ወይም በፖለቲካ ጫና ሰፈር እንዲሰጡ ያስገድዷቸዋል ይህ ደግሞ በስተጀርባው ያለው ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም (Neo-colonialism) ሴራ አካል ነው።
ወታደራዊ ሰፈር (Military Base) ምንድን ነው ? ከጀርባውስ ምን ሴራ ይዟል ?
ወታደራዊ ሰፈር ማለት አንድ አገር ከገዛ ድንበሩ ውጭ ወይም በውስጥ የጦር ኃይሉን የሚያሰፍርበት፣ ትጥቅ የሚያከማችበት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያዝበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው።
እነዚህ ሰፈሮች እንደ መጠናቸውና ዓላማቸው ሊለያዩ ይችላሉ
የአየር ኃይል ጣቢያዎች ለጦር አውሮፕላኖችና ለድሮኖች የባሕር ኃይል ወደቦች ለጦር መርከቦችና ለባሕር ውስጥ ሰርጓጅ መርከቦች የደኅንነትና የመረጃ ማእከላት የጠላትን እንቅስቃሴ ለመሰለልና መረጃ ለመሰብሰብ ይውላሉ
ለምንድን ነው እንደ አሜሪካ ያሉ አገራት በሌሎች አገሮች ላይ ወታደራዊ ሰፈር የሚገነቡት?
አሜሪካ በዓለም ዙሪያ ከ800 በላይ ወታደራዊ ሰፈሮች አሏት ይህ የሚደረግበት ዋና ዋና ምክንያቶች
1 ፈጣን ምላሽ ለመስጠት (Rapid Response) ነው ይህም ጦርነት ቢነሳ ጦርን ከአሜሪካ ከማጓጓዝ ይልቅ በአቅራቢያው ካለ የጦር ሰፈር ተነስቶ በፍጥነት እርምጃ ለመውሰድ ይውላል
2 ስትራቴጂካዊ ቁጥጥር (Global Dominance) ለማድረግ ይውላላል ለምሳሌ እንደ ቀይ ባሕር፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ያሉ የንግድ መስመሮችን ለመቆጣጠር ይረዳል
3 በቀጠናው ተጽዕኖን ማስፋፋት (Power Projection) ይረዳል ይህም በአካባቢው ያሉ ወዳጅ አገራትን ለመጠበቅ እና ተቀናቃኞችን (እንደ ኢራን፣ ሩሲያ ወይም ቻይና) ለማስፈራራት ትጠቀምበታለች
4 የመረጃ ምንጭ ለመሰብሰብ ይረዳል ከየአቅጣጫው የሚነሱ የሚሳይል ጥቃቶችን ቀድሞ ለመለየትና መረጃ ለመሰብሰብ።
ከወታደራዊ ሰፈሮች በስተጀርባ ያለው "የፖለቲካ ሴራ" ምንድን ነው ?
በአሁኑ ወቅት በአሜሪካና በኢራን መካከል ባለው ውጥረት ሰለባ የሚሆኑት እንደ እስራኤል፣ ኳታር፣ ሳውዲ ዓረቢያ፣ ባህሬንና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ያሉ አገራት ናቸው እዚህ ጋር ያለው እውነታ የሚከተለው ነው
1- የሰው ጋሻ (Human Shield) ፖለቲካ፦
አሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮቿን በእነዚህ አገራት ላይ ስታስቀምጥ ኢራን አሜሪካን ለመምታት ስትፈልግ መጀመሪያ የምታርፈው በእነዚህ አገራት ላይ ነው ይህም አሜሪካን በቀጥታ ከሚደርስ ጥቃት ይከላከልላታል።
2- የመሣሪያ ሽያጭና ኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት - እነዚህ አገራት ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ወይም ስጋት ሲገባቸው ከአሜሪካ የመከላከያ ስርዓት (እንደ ፓትሪዮት ሚሳይል) ለመግዛት ይገደዳሉ ይህም የአሜሪካን የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ በእጅጉ ይጠቅማል።
3- ሉዓላዊነትን መጋራት፦ ወታደራዊ ሰፈር የሚያስተናግዱ አገራት የውጭ ፖሊሲያቸውን ከአሜሪካ ፍላጎት ጋር ለማጣጣም ይገደዳሉ ይህ ደግሞ አገራቱን የአሜሪካ "ተላላኪ" ወይም "ተለጣፊ" ደርጋቸዋል
አንድ ሚሳይል ግዙፏን አሜሪካን በአካል አያጠፋትም ነገር ግን የአሜሪካን ስም፣ ሞራልና የኃያልነት ግርማ (Prestige) ሊያጠፋው ይችላል አንድ የአሜሪካ ሰፈር ሲመታ ዓለም አቀፍ ገበያው ይናጋል፣ የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል፣ እናም የአሜሪካ ሕዝብ መንግሥቱን "ለምን ልጆቻችን በሰው አገር ያልቃሉ?" ብሎ መጠየቅ ይጀምራል ይህ ደግሞ ከጦርነት በላይ ፖለቲካዊ ሽንፈት ነው።
ወታደራዊ ሰፈሮች ለሰላም ማስከበር ሳይሆን ለጥቅም ማስከበር የሚቆሙ ናቸው። አሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ያሏት ሰፈሮች ለራሷ ብሔራዊ ደኅንነት "የፊት መስመር" (Frontline) ናቸው በኢራንና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ፍጥጫ መሬታቸውን ለወታደራዊ ሰፈር የሰጡ አገራት ሁልጊዜም በሁለት ድንጋይ መካከል እንደሚገኝ እህል መሆናቸው የማይቀር "የፖለቲካ እውነት" ነው።
አንድ አገር ለሌላ የውጭ አገር ወታደራዊ ሰፈርን መፍቀድ ትልቅ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና የደኅንነት ውሳኔ ነው።
ይህ ውሳኔ እንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ያለው ሲሆን የወታደራዊ ቀጠና የሚሰጠው አገር የሚከተሉት ጥቅሞችና ጉዳቶች (Pros and Cons) ይኖሩታል።
1. ጥቅሞች (Pros)
አገራት የውጭ ጦርን በምድራቸው ላይ እንዲያርፍ የሚፈቅዱት በዋናነት ለሚከተሉት ጥቅሞች ነው፦
* የደኅንነት ዋስትና (Security Umbrella): ደካማ ወታደራዊ አቅም ያላቸው አገራት፣ እንደ አሜሪካ ያለ ኃያል አገር በምድራቸው ላይ ሰፈር እንዲኖረው በማድረግ ከጎረቤት አገራት ጥቃት ራሳቸውን ይከላከላሉ። "እኔን የነካ አሜሪካን ነካ" የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ።
* የኢኮኖሚ ገቢ (Economic Rent): አስተናጋጇ አገር ለሰፈሩ ኪራይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ልታገኝ ትችላለች። በተጨማሪም በሰፈሩ ዙሪያ ያሉ የንግድ እንቅስቃሴዎችና የአካባቢው መሠረተ ልማት (መንገድ፣ መብራት፣ ወደብ) ሊሻሻሉ ይችላሉ።
* የቴክኖሎጂ እና የስልጠና ሽግግር: የአገር ውስጥ ወታደሮች ከውጭ ጦር ጋር አብረው በመሥራት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምንና ወታደራዊ ስልቶችን ይማራሉ።
* የዲፕሎማሲ ተሰሚነት: የኃያላን አገራት ወታደራዊ አጋር መሆን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘትና የተወሰነ ተሰሚነትን ለመጨመር ይረዳል።
2. ጉዳቶች (Cons)
ጥቅሞቹ ባሉበት ልክ፣ ጉዳቶቹ ደግሞ እጅግ የከበዱና የአገርን ህልውና የሚፈታተኑ ሊሆኑ ይችላሉ፦
* ሉዓላዊነትን ማጣት (Loss of Sovereignty): በገዛ አገርህ መሬት ላይ የሌላ አገር ሕግ የሚሠራበት፣ አንተ የማትቆጣጠረው "አገር በአገር ውስጥ" ይፈጠራል።
የውጭ ጦሩ ያሻውን ሲያደርግ የአገሪቱ መንግሥት ጣልቃ የመግባት አቅሙ ደካማ ይሆናል።
* ለጥቃት መጋለጥ (Becoming a Target):
በአሜሪካና በኢራን መካከል ጦርነት ቢነሳ፣ ኢራን መጀመሪያ የምትመታው አሜሪካን ሳይሆን በአቅራቢያዋ ያሉትን የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ነው። በዚህም አስተናጋጇ አገር ባልገባችበት ጦርነት ሰለባ ትሆናለች።
* ማኅበራዊ እና አካባቢያዊ ችግሮች:
የውጭ ወታደሮች ከባሕል ጋር የማይሄዱ ተግባራትን ሊፈጽሙ ይችላሉ በተጨማሪም የጦር መሣሪያ ሙከራዎችና የኬሚካል ፍሳሾች የአካባቢውን ተፈጥሮና የሰዎችን ጤና ሊጎዱ ይችላሉ።
* የፖለቲካ ጥገኝነት:
አስተናጋጇ አገር የውጭ ፖሊሲዋን በነፃነት መምራት አትችልም ሰፈሩን የገነባው አገር ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ውሳኔ ማሳለፍ "እርዳታ ይቋረጣል" ወይም "ሰፈሩን እናነሳለን" በሚል ዛቻ እንድትፈራ ያደርጋታል።
3.የውጭ ወታደራዊ ሰፈር መፍቀድ "ባለ ሁለት አፍ ቢላዋ" ነው። ለአጭር ጊዜ የገንዘብ ገቢና የደኅንነት ስሜት ቢሰጥም ለረጅም ጊዜ ግን አገርን ለባዕድ ተላላኪነትና ለሌሎች አገራት ጥቃት መሸሸጊያ (Proxy Battlefield) ያደርጋል።
በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ የምናየው እውነት ይኸው ነው እንደ ኳታር እና ባህሬን ያሉ አገራት የአሜሪካን ሰፈር በማስተናገዳቸው ከኢራን ጋር በቋፍ ላይ ያለ ግንኙነት አላቸው።
አሜሪካ "የዓለም ፖሊስ" ሆና ለመቀጠል የእነዚህን አገራት መሬት እንደ ቼዝ ጨዋታ ትጠቀምበታለች። ሰላም ሲኖር ሰፈሮቹ "የጥበቃ" ምልክት ናቸው ጦርነት ሲነሳ ግን "የመጥፊያ" ምልክት ይሆናሉ።
ስለሆነም አንድ አገር ወታደራዊ ሰፈርን ከመፍቀዷ በፊት የራሷን ብሔራዊ ጥቅም እና የሚመጣውን ቀውስ በሚገባ ማመዛዘን ይኖርባታል።
አብዛኛውን ጊዜ ግን ኃያላን አገራት ደካማ አገራትን በብድር፣ በዕዳ ወይም በፖለቲካ ጫና ሰፈር እንዲሰጡ ያስገድዷቸዋል ይህ ደግሞ በስተጀርባው ያለው ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም (Neo-colonialism) ሴራ አካል ነው።
4 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (68 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,820,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,564,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,474,000 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (83 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,545,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,909,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,681,500 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (116 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 13,340,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,668,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 9,338,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (68 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,820,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,564,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,474,000 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (83 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,545,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,909,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,681,500 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (116 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 13,340,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,668,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 9,338,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
4 months ago
ኩባንያው ለሠራተኞቹ የ26 ሚሊዮን ዶላር ጉርሻ ሰጠ
#ethiopia | በቻይና የሚገኘው ሄናን ኩዋንግሻን ክሬን (Henan Kuangshan Crane) የተባለ ኩባንያ፣ ዓመታዊ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ7,000 ሠራተኞቹ በአጠቃላይ 26 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር (180 ሚሊዮን ዩዋን) ቦነስ በማከፋፈል ዓለምን አስገርሟል።
በተለይም በበዓሉ ዕለት በመድረክ ላይ የተከመረውና ለታደሙ ሠራተኞች የታደለው 8.7 ሚሊዮን ዶላር ጥሬ ገንዘብ፣ የኩባንያውን ልግስና ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኗል።
"የልብስ ማጠቢያ ማሽን ምን ያደርጋል? ጥሬ ገንዘቡን አምጡት!"
የኩባንያው ባለቤት ኩይ ፔይጁን፣ ለሠራተኞች የሚሰጠው ሽልማት እንደ ወርቅና የቤት ዕቃዎች ባሉ ቁሳቁሶች መወሰን እንደሌለበት በመግለጽ በመድረክ ላይ ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
"ለምንድነው የልብስ ማጠቢያ ማሽን የምንሰጠው? የወርቅ ዋጋ የጨመረ ይመስላችኋል? ባለፉት ዓመታት የአንገት ሐብልና ቀለበት እንሰጥ ነበር፤ አሁን ግን ጥሬ ገንዘቡን አምጡና ለእያንዳንዱ ሰው ተጨማሪ 2,800 ዶላር (20,000 ዩዋን) ስጡ" በማለት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ከትርፍ የተጋራ ደስታ
ኩባንያው ይህን መጠነ ሰፊ ጉርሻ ሊሰጥ የቻለው በዓመቱ ካስመዘገበው 270 ሚሊዮን ዩዋን የተጣራ ትርፍ ላይ ተቀንሶ መሆኑ ተገልጿል። ይህም ኩባንያው ለስኬቱ መሠረት የሆኑትን ሠራተኞቹን በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በክብርም ጭምር መሸለሙን የሚያሳይ ነው ተብሏል።
በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ ትዕይንት፣ ብዙዎች "የዓመቱ ምርጥ አሠሪ" በሚል አድናቆታቸውን እንዲገልጹ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የቻይና_ዜና #ቦነስ #ሄናን_ኩዋንግሻን #ሠራተኞች #ቢዝነስ #አስደናቂ_ዜና
#ethiopia | በቻይና የሚገኘው ሄናን ኩዋንግሻን ክሬን (Henan Kuangshan Crane) የተባለ ኩባንያ፣ ዓመታዊ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ7,000 ሠራተኞቹ በአጠቃላይ 26 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር (180 ሚሊዮን ዩዋን) ቦነስ በማከፋፈል ዓለምን አስገርሟል።
በተለይም በበዓሉ ዕለት በመድረክ ላይ የተከመረውና ለታደሙ ሠራተኞች የታደለው 8.7 ሚሊዮን ዶላር ጥሬ ገንዘብ፣ የኩባንያውን ልግስና ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኗል።
"የልብስ ማጠቢያ ማሽን ምን ያደርጋል? ጥሬ ገንዘቡን አምጡት!"
የኩባንያው ባለቤት ኩይ ፔይጁን፣ ለሠራተኞች የሚሰጠው ሽልማት እንደ ወርቅና የቤት ዕቃዎች ባሉ ቁሳቁሶች መወሰን እንደሌለበት በመግለጽ በመድረክ ላይ ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
"ለምንድነው የልብስ ማጠቢያ ማሽን የምንሰጠው? የወርቅ ዋጋ የጨመረ ይመስላችኋል? ባለፉት ዓመታት የአንገት ሐብልና ቀለበት እንሰጥ ነበር፤ አሁን ግን ጥሬ ገንዘቡን አምጡና ለእያንዳንዱ ሰው ተጨማሪ 2,800 ዶላር (20,000 ዩዋን) ስጡ" በማለት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ከትርፍ የተጋራ ደስታ
ኩባንያው ይህን መጠነ ሰፊ ጉርሻ ሊሰጥ የቻለው በዓመቱ ካስመዘገበው 270 ሚሊዮን ዩዋን የተጣራ ትርፍ ላይ ተቀንሶ መሆኑ ተገልጿል። ይህም ኩባንያው ለስኬቱ መሠረት የሆኑትን ሠራተኞቹን በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በክብርም ጭምር መሸለሙን የሚያሳይ ነው ተብሏል።
በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ ትዕይንት፣ ብዙዎች "የዓመቱ ምርጥ አሠሪ" በሚል አድናቆታቸውን እንዲገልጹ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የቻይና_ዜና #ቦነስ #ሄናን_ኩዋንግሻን #ሠራተኞች #ቢዝነስ #አስደናቂ_ዜና
4 months ago
የቻይናው ኩባንያ ለሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር በጠረጼዛ ላይ ደርድሮ አከፋፈለ
በቻይና የሚገኘው "Henan Kuangshan Crane" የተሰኘ ኩባንያ ለሰራተኞቹ ያደረገው አስገራሚ የሽልማት ስነ-ስርዓት በአሁኑ ወቅት በአለም ዙሪያ መነጋገሪያ ሆኗል።
ኩባንያው ለቻይና አዲስ አመት በዓል ለ7,000 ሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ጥሬ ገንዘብ በጠረጴዛ ላይ በመደርደር አከፋፍሏል።
የሽልማቱ ልዩ ህግ ሰራተኞች የተሰጣቸውን የገንዘብ ቁልል በራሳቸው እጅ አንስተው መውሰድ መቻላቸው ነው። የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ይህን ያደረጉት ሰራተኞቻቸው ያሉባቸውን የብድር እና የኢኮኖሚ ጫና እንዲቀንሱ በማሰብ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ ደጋፊ ተግባር በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ የኩባንያው ባለቤት "አለማችን ካፈራቻቸው ለጋስ አሰሪዎች ቀዳሚው" የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ድርጊቱ ለሰራተኞች የሚሰጥ እውቅና ለስራ ተነሳሽነት ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
በቻይና የሚገኘው "Henan Kuangshan Crane" የተሰኘ ኩባንያ ለሰራተኞቹ ያደረገው አስገራሚ የሽልማት ስነ-ስርዓት በአሁኑ ወቅት በአለም ዙሪያ መነጋገሪያ ሆኗል።
ኩባንያው ለቻይና አዲስ አመት በዓል ለ7,000 ሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ጥሬ ገንዘብ በጠረጴዛ ላይ በመደርደር አከፋፍሏል።
የሽልማቱ ልዩ ህግ ሰራተኞች የተሰጣቸውን የገንዘብ ቁልል በራሳቸው እጅ አንስተው መውሰድ መቻላቸው ነው። የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ይህን ያደረጉት ሰራተኞቻቸው ያሉባቸውን የብድር እና የኢኮኖሚ ጫና እንዲቀንሱ በማሰብ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ ደጋፊ ተግባር በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ የኩባንያው ባለቤት "አለማችን ካፈራቻቸው ለጋስ አሰሪዎች ቀዳሚው" የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ድርጊቱ ለሰራተኞች የሚሰጥ እውቅና ለስራ ተነሳሽነት ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የቻይናው ኩባንያ ለሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር በጠረጼዛ ላይ ደርድሮ አከፋፈለ
በቻይና የሚገኘው "Henan Kuangshan Crane" የተሰኘ ኩባንያ ለሰራተኞቹ ያደረገው አስገራሚ የሽልማት ስነ-ስርዓት በአሁኑ ወቅት በአለም ዙሪያ መነጋገሪያ ሆኗል።
ኩባንያው ለቻይና አዲስ አመት በዓል ለ7,000 ሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ጥሬ ገንዘብ በጠረጴዛ ላይ በመደርደር አከፋፍሏል።
የሽልማቱ ልዩ ህግ ሰራተኞች የተሰጣቸውን የገንዘብ ቁልል በራሳቸው እጅ አንስተው መውሰድ መቻላቸው ነው። የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ይህን ያደረጉት ሰራተኞቻቸው ያሉባቸውን የብድር እና የኢኮኖሚ ጫና እንዲቀንሱ በማሰብ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ ደጋፊ ተግባር በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ የኩባንያው ባለቤት "አለማችን ካፈራቻቸው ለጋስ አሰሪዎች ቀዳሚው" የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ድርጊቱ ለሰራተኞች የሚሰጥ እውቅና ለስራ ተነሳሽነት ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል።
በቻይና የሚገኘው "Henan Kuangshan Crane" የተሰኘ ኩባንያ ለሰራተኞቹ ያደረገው አስገራሚ የሽልማት ስነ-ስርዓት በአሁኑ ወቅት በአለም ዙሪያ መነጋገሪያ ሆኗል።
ኩባንያው ለቻይና አዲስ አመት በዓል ለ7,000 ሰራተኞቹ 26 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ጥሬ ገንዘብ በጠረጴዛ ላይ በመደርደር አከፋፍሏል።
የሽልማቱ ልዩ ህግ ሰራተኞች የተሰጣቸውን የገንዘብ ቁልል በራሳቸው እጅ አንስተው መውሰድ መቻላቸው ነው። የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ይህን ያደረጉት ሰራተኞቻቸው ያሉባቸውን የብድር እና የኢኮኖሚ ጫና እንዲቀንሱ በማሰብ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ ደጋፊ ተግባር በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ የኩባንያው ባለቤት "አለማችን ካፈራቻቸው ለጋስ አሰሪዎች ቀዳሚው" የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ድርጊቱ ለሰራተኞች የሚሰጥ እውቅና ለስራ ተነሳሽነት ያለውን ፋይዳ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል።
4 months ago
የዳዊት ፅጌ "አስችሎሽ"፦ የዝምታ ጩኸት እና የነፍስ ስብራት
ይህ ዘፈን የብዙ ሰው ታሪክ ነበር። የብዙ ሰው የአሁን ታሪክ ነው የብዙ ሰው የወደፊትም ታሪክ ሆኖ ይቀጥላል ።ሰው መከዳዳዳት አያቆምም። የተከዳውም ማልቀሱን ፣ብሶቱን አያቆምም። ይህ ዘፈን ፍቅረኛው የከዳችው እንድትመጣ የሚለማመጥ ለቅሶ ነው።
ዳዊት በዚህ ስራው ውስጥ የሚወደውን ሰው ሳይሆን፣ የገዛ ራሱን የውስጥ ማንነት ነው የሚጠይቀው።
"እኔ እንጃ... እኔ እንጃ..." የሚለው ድግግሞሽ በስነ-ፅሁፍ " አንድ ሰው ድንገተኛ አደጋ ሲደርስበት ወይም የሚወደውን ሰው ሲያጣ የሚፈጠርበትን የድንጋጤ ድምፅን ይወክላል።
ቋንቋ አቅም ሲያጣ፣ ቃላት ሲደጋገሙ ስሜቱ ይበልጥ ይገዝፋል። አእምሮ እውነታውን መሸከም ሲያቅተው ቃላትን ደጋግሞ በመጥራት ጊዜ ለመግዛት ይሞክራል።
"በኔ ላይ ሌላ ሰው የሆንሽ" የሚለው ስንኝ የግጥሙ ገጣሚው የሚታገለው ከእሷ መሄድ ጋር ብቻ ሳይሆን፣ ካወቃትና ከነበረችው ማንነት መለወጥ ጋር ነው። ትናንት የነፍስ አጋር የነበረችው አካል ዛሬ ባይተዋር ስትሆን፣ ፍቅረኛው የሚሰማው ክህደት ሳይሆን "ህልውናዊ መናወጥ" ነው።
ሰው እንዴት በአንድ ጀምበር ሌላ ሰው ይሆናል? የሚለው ጥያቄ የሰውን ልጅ ተለዋዋጭ ባህሪ በምሬት ይገልጻል።
ይህ ስንኝ ፍቅር በሁለት ሰዎች መካከል ብቻ ሳይሆን፣ በሁለት "ማንነቶች" መካከል የሚደረግ ስምምነት መሆኑንና አንዱ ሲፈርስ ሌላኛው እንደሚባዝን ያሳያል።
ዳዊት "በኔ ላይ ሌላ ሰው የሆንሽ" ሲል፣ የምናውቀው ሰው በድንገት ተቀይሮ ባይተዋር ሲሆን የሚፈጠረውን ሲኦላዊ ስሜት ይገልጻል። ትላንት ነፍሳችን የነበረችው ሰው ዛሬ "ሌላ" ስትሆን፣ የእኛም አለም አብራ ትፈርሳለች። መሄዷ ብቻ ሳይሆን፣ መሄዷን "አስችሏት" ማየቱ የገዛ ራሱን ዋጋ ዝቅ እንደሚያደርገው ይሰማዋል።
"የሚሻል ሲገኝ ምን ያስከፋል" የሚለው ሀሳብ አንድ ሰው ሊቆጣጠረው የማይችለውን ነገር (ለምሳሌ የሌላውን ሰው ልብ) በኃይል ከመያዝ ይልቅ፣ በፈቃደኝነት መልቀቅ የጥበብ ሁሉ መጀመሪያ ነው። "እኔም እኮ አለኝ ድርሻ" የሚለው ስንኝ፣ ግለሰቡ ለራሱ የሚሰጠው የህልውና ክብር ነው።
ፍቅረኛው ብትሄድም፣ የእሱ ማንነት ግን አብሮ እንደማይጠፋ ለማሳየት የሚደረግ ጥረት ነው። ይህ መስመር መራራ ቢሆንም፣ ሰውን ካለማስገደድና ከፍቅር ነፃነት የመነጨ ከፍተኛ የሞራል ልዕልናን ጋር ይይዛል።
"ፍቅርሽ በአይኔ ላይ ዞረብኝ" የሚለው ገለጻ፣ አእምሮ እውነታውን ለመቀበል ሲቸገር የሚፈጠር "Cognitive Dissonance" ነው። አይን እያየ፣ ልብ ግን ለማመን ሲቆጠብ "ዞረብኝ" ይባላል። ይህ የድንጋጤ ምዕራፍ ተከትሎ የሚመጣው "እያሰብኩሽ ጠፋሽ፣ እያመንኩሽ ከፋሽ" የሚለው ስንኝ ደግሞ ከድንጋጤ ወደ ቁጭት የሚደረግ ሽግግርን ያሳያል።
ይህ ምስኪን ግለሰብ በውስጡ ባለው እምነትና በውጭ ባለው ክህደት መካከል የሚደረግ ትግል ላይ እንደሆነ እንረዳለን።
"ላንዱ ሞልቶ ላንዱ አይጓድል" ሲል፣ ግለሰቡ የገዛ ህመሙን ወደ በጎ ምኞት በመቀየር ራሱን ለማከም መሞከሩን ያሳያል። ህመሙን ወደ ጥላቻ ከመቀየር ይልቅ፣ ወደ ምርቃት መለወጥ የነፍስ ትልቅነት ነው። "ያንቺ ደስታ ለኔ ይተርፋል" የሚለው ንግግር በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ትልቁን የፍቅር ፈተና ይወክላል።
የራስን ስቃይ ችላ ብሎ ለሌላው ደስታ መጸለይ ሰብአዊነትን ወደ መለኮታዊነት ከፍ የሚያደርግ ድርጊት ነው።
"ዛሬ ብጠፊብኝ አድርገሺኝ ብቸኛ፣ እንግዲህ ለነገው ኬት ላገኝ መፅናኛ" የሚለው ጥያቄ፣ የሰው ልጅ ያለ ፍቅር እና ያለ ተስፋ መኖር እንደማይችል ያሳያል። ትላንት መፅናኛው የነበረችው ሰው ዛሬ የህመሙ ምንጭ ስትሆን፣ አእምሮ ወደፊት የሚሄድበትን "ነዳጅ" ፍለጋ ይባዝናል።
ይህ ስንኝ ወደፊት የሚመጣውን ባዶነት በግልፅ ይተነብያል። ትላንትናው ቆንጆ ቢሆንም፣ ያ ቆንጆ ትላንትና ዛሬን ይበልጥ ጨለማ ያደርገዋል። ምክንያቱም የነበረው ብርሃን ከፍተኛ መሆኑ፣ አሁን ያለው ጨለማ ይበልጥ እንዲከብድ ያደርገዋል።
"ተይ ቀኑም አይባስ ተይ ቀኑም አይሄድ" የሚለው ተማፅኖ ጊዜን የማቆም ፍላጎት ነው። ፍቅረኛው ልትሄድ መሆኑን ሲያውቅ፣ ጊዜው ቢቆም ህመሙም የሚቆም ይመስለዋል። ጊዜው መሄዱ ለሷ አዲስ ህይወት ሲሆን፣ ለእሱ ግን ወደ መረሳት የሚደረግ ጉዞ ነው። "ስለፍቅር ተይ ስለመውደድ" የሚለው ልመና ለሰውየዋ ብቻ ሳይሆን ለፍቅር ክብር ተብሎ የሚደረግ ጥሪ ነው።
ይህ ፍቅር እንደ እሴት እንዳይረክስ፣ የነበራቸው ትውስታ በክህደት እንዳይቆሽሽ የሚደረግ ተማፅኖ ነው።
ገጣሚው "ከታየሽ ግን ላንቺ አለም ሞልታ ትስፋሽ" ሲል በአንድ ስንኝ ሁለት አለማትን ይስላል። በእሷ በኩል ያለው አለም "የሞላና የተረፈ" ሲሆን፣ በእሱ በኩል ያለው ግን "የጎደለና የጠፋ" ነው።
አንዱ ሲስቅ ሌላኛው ሲያለቅስ፣ አንዱ ሲሄድ ሌላኛው ሲቆም የሚታየው ምስል በሰው ልጅ ግንኙነት ውስጥ ያለውን አሳዛኝ እውነት ያሳያል። "አስችሎሽ" የሚለው ቃል ራሱ፣ እሷ ውስጥ ያለውን የልብ ጥንካሬ (ወይም ድንጋይነት) እና እሱ ውስጥ ያለውን ስስነት ያነጻጽራል።
"ፍቅርሽ በአይኔ ላይ ዞረብኝ" የሚለው ገለጻ ስሜት እንዴት ወደ አካላዊ ህመም እንደሚቀየር ያሳያል። ፍቅር ልብ ውስጥ ብቻ የሚቀመጥ ሳይሆን፣ የእይታን ሚዛን የሚረብሽ ኃይል አለው። አለም ስትዞርበት፣ ቋሚ የነበሩ ነገሮች ሁሉ ሲንቀጠቀጡ ይሰማዋል። ይህ መሬት ከእግር ስር ስታመልጥ፣ የሚይዙትና የሚደገፉት ነገር ሲታጣ የሚፈጠር መንፈሳዊ መባዘን ነው።
"ሲያምር ያንቺ መጨረሻ" የሚለው ስንኝ ግጥሙን ከሀዘን ባሻገር ወደ ቅድስና ይወስደዋል። ተበድሎ መመረቅ፣ ተጎድቶ መልካም መመኘት የሰውን ልጅ መንፈሳዊ ጥንካሬ ያሳያል። ዳዊት ፅጌ በዚህ ስራው ተሸናፊነትን ሳይሆን፣ በመሸነፍ ውስጥ ያለን "ሰው የመሆን" ክብርን ከፍ አድርጎ አቀንቅኗል።
"አስችሎሽ" ለምን ያለቅሰናል? ለምንስ ልባችንን ያንጠለጥለዋል? ምክንያቱም ዳዊት ፅጌ የሁላችንንም የውስጥ ስውር ህመም ስላወጣው ነው። ሁላችንም በአንድ ወቅት የወደድነው ሰው "ሌላ" ሲሆንብን አይተናል።
ሁላችንም "እኔ እንጃ" ብለን መልስ ያጣንባቸው ጥያቄዎች አሉ። ይህ ግጥም የሚያስተምረን ትልቅ ቁምነገር ቢኖር፦ ፍቅር ማለት መያዝ ብቻ ሳይሆን፣ መልቀቅም ጭምር መሆኑን ነው። "እኔም እኮ አለኝ ድርሻ፣ ሲያምር ያንቺ መጨረሻ" የሚለው ስንኝ፣ በተሰበረ ልብ ውስጥ የሚበቅል የሰውነት አበባ ነው። ተሸንፎ ማሸነፍ፣ ወድቆ መነሳት፣ እና እየተሰቃዩ መመረቅ—ይህ ነው የ"አስችሎሽ" እውነተኛ ትርጉም እና ዘላለማዊ ውበት።
ይህ ዘፈን የብዙ ሰው ታሪክ ነበር። የብዙ ሰው የአሁን ታሪክ ነው የብዙ ሰው የወደፊትም ታሪክ ሆኖ ይቀጥላል ።ሰው መከዳዳዳት አያቆምም። የተከዳውም ማልቀሱን ፣ብሶቱን አያቆምም። ይህ ዘፈን ፍቅረኛው የከዳችው እንድትመጣ የሚለማመጥ ለቅሶ ነው።
ዳዊት በዚህ ስራው ውስጥ የሚወደውን ሰው ሳይሆን፣ የገዛ ራሱን የውስጥ ማንነት ነው የሚጠይቀው።
"እኔ እንጃ... እኔ እንጃ..." የሚለው ድግግሞሽ በስነ-ፅሁፍ " አንድ ሰው ድንገተኛ አደጋ ሲደርስበት ወይም የሚወደውን ሰው ሲያጣ የሚፈጠርበትን የድንጋጤ ድምፅን ይወክላል።
ቋንቋ አቅም ሲያጣ፣ ቃላት ሲደጋገሙ ስሜቱ ይበልጥ ይገዝፋል። አእምሮ እውነታውን መሸከም ሲያቅተው ቃላትን ደጋግሞ በመጥራት ጊዜ ለመግዛት ይሞክራል።
"በኔ ላይ ሌላ ሰው የሆንሽ" የሚለው ስንኝ የግጥሙ ገጣሚው የሚታገለው ከእሷ መሄድ ጋር ብቻ ሳይሆን፣ ካወቃትና ከነበረችው ማንነት መለወጥ ጋር ነው። ትናንት የነፍስ አጋር የነበረችው አካል ዛሬ ባይተዋር ስትሆን፣ ፍቅረኛው የሚሰማው ክህደት ሳይሆን "ህልውናዊ መናወጥ" ነው።
ሰው እንዴት በአንድ ጀምበር ሌላ ሰው ይሆናል? የሚለው ጥያቄ የሰውን ልጅ ተለዋዋጭ ባህሪ በምሬት ይገልጻል።
ይህ ስንኝ ፍቅር በሁለት ሰዎች መካከል ብቻ ሳይሆን፣ በሁለት "ማንነቶች" መካከል የሚደረግ ስምምነት መሆኑንና አንዱ ሲፈርስ ሌላኛው እንደሚባዝን ያሳያል።
ዳዊት "በኔ ላይ ሌላ ሰው የሆንሽ" ሲል፣ የምናውቀው ሰው በድንገት ተቀይሮ ባይተዋር ሲሆን የሚፈጠረውን ሲኦላዊ ስሜት ይገልጻል። ትላንት ነፍሳችን የነበረችው ሰው ዛሬ "ሌላ" ስትሆን፣ የእኛም አለም አብራ ትፈርሳለች። መሄዷ ብቻ ሳይሆን፣ መሄዷን "አስችሏት" ማየቱ የገዛ ራሱን ዋጋ ዝቅ እንደሚያደርገው ይሰማዋል።
"የሚሻል ሲገኝ ምን ያስከፋል" የሚለው ሀሳብ አንድ ሰው ሊቆጣጠረው የማይችለውን ነገር (ለምሳሌ የሌላውን ሰው ልብ) በኃይል ከመያዝ ይልቅ፣ በፈቃደኝነት መልቀቅ የጥበብ ሁሉ መጀመሪያ ነው። "እኔም እኮ አለኝ ድርሻ" የሚለው ስንኝ፣ ግለሰቡ ለራሱ የሚሰጠው የህልውና ክብር ነው።
ፍቅረኛው ብትሄድም፣ የእሱ ማንነት ግን አብሮ እንደማይጠፋ ለማሳየት የሚደረግ ጥረት ነው። ይህ መስመር መራራ ቢሆንም፣ ሰውን ካለማስገደድና ከፍቅር ነፃነት የመነጨ ከፍተኛ የሞራል ልዕልናን ጋር ይይዛል።
"ፍቅርሽ በአይኔ ላይ ዞረብኝ" የሚለው ገለጻ፣ አእምሮ እውነታውን ለመቀበል ሲቸገር የሚፈጠር "Cognitive Dissonance" ነው። አይን እያየ፣ ልብ ግን ለማመን ሲቆጠብ "ዞረብኝ" ይባላል። ይህ የድንጋጤ ምዕራፍ ተከትሎ የሚመጣው "እያሰብኩሽ ጠፋሽ፣ እያመንኩሽ ከፋሽ" የሚለው ስንኝ ደግሞ ከድንጋጤ ወደ ቁጭት የሚደረግ ሽግግርን ያሳያል።
ይህ ምስኪን ግለሰብ በውስጡ ባለው እምነትና በውጭ ባለው ክህደት መካከል የሚደረግ ትግል ላይ እንደሆነ እንረዳለን።
"ላንዱ ሞልቶ ላንዱ አይጓድል" ሲል፣ ግለሰቡ የገዛ ህመሙን ወደ በጎ ምኞት በመቀየር ራሱን ለማከም መሞከሩን ያሳያል። ህመሙን ወደ ጥላቻ ከመቀየር ይልቅ፣ ወደ ምርቃት መለወጥ የነፍስ ትልቅነት ነው። "ያንቺ ደስታ ለኔ ይተርፋል" የሚለው ንግግር በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ትልቁን የፍቅር ፈተና ይወክላል።
የራስን ስቃይ ችላ ብሎ ለሌላው ደስታ መጸለይ ሰብአዊነትን ወደ መለኮታዊነት ከፍ የሚያደርግ ድርጊት ነው።
"ዛሬ ብጠፊብኝ አድርገሺኝ ብቸኛ፣ እንግዲህ ለነገው ኬት ላገኝ መፅናኛ" የሚለው ጥያቄ፣ የሰው ልጅ ያለ ፍቅር እና ያለ ተስፋ መኖር እንደማይችል ያሳያል። ትላንት መፅናኛው የነበረችው ሰው ዛሬ የህመሙ ምንጭ ስትሆን፣ አእምሮ ወደፊት የሚሄድበትን "ነዳጅ" ፍለጋ ይባዝናል።
ይህ ስንኝ ወደፊት የሚመጣውን ባዶነት በግልፅ ይተነብያል። ትላንትናው ቆንጆ ቢሆንም፣ ያ ቆንጆ ትላንትና ዛሬን ይበልጥ ጨለማ ያደርገዋል። ምክንያቱም የነበረው ብርሃን ከፍተኛ መሆኑ፣ አሁን ያለው ጨለማ ይበልጥ እንዲከብድ ያደርገዋል።
"ተይ ቀኑም አይባስ ተይ ቀኑም አይሄድ" የሚለው ተማፅኖ ጊዜን የማቆም ፍላጎት ነው። ፍቅረኛው ልትሄድ መሆኑን ሲያውቅ፣ ጊዜው ቢቆም ህመሙም የሚቆም ይመስለዋል። ጊዜው መሄዱ ለሷ አዲስ ህይወት ሲሆን፣ ለእሱ ግን ወደ መረሳት የሚደረግ ጉዞ ነው። "ስለፍቅር ተይ ስለመውደድ" የሚለው ልመና ለሰውየዋ ብቻ ሳይሆን ለፍቅር ክብር ተብሎ የሚደረግ ጥሪ ነው።
ይህ ፍቅር እንደ እሴት እንዳይረክስ፣ የነበራቸው ትውስታ በክህደት እንዳይቆሽሽ የሚደረግ ተማፅኖ ነው።
ገጣሚው "ከታየሽ ግን ላንቺ አለም ሞልታ ትስፋሽ" ሲል በአንድ ስንኝ ሁለት አለማትን ይስላል። በእሷ በኩል ያለው አለም "የሞላና የተረፈ" ሲሆን፣ በእሱ በኩል ያለው ግን "የጎደለና የጠፋ" ነው።
አንዱ ሲስቅ ሌላኛው ሲያለቅስ፣ አንዱ ሲሄድ ሌላኛው ሲቆም የሚታየው ምስል በሰው ልጅ ግንኙነት ውስጥ ያለውን አሳዛኝ እውነት ያሳያል። "አስችሎሽ" የሚለው ቃል ራሱ፣ እሷ ውስጥ ያለውን የልብ ጥንካሬ (ወይም ድንጋይነት) እና እሱ ውስጥ ያለውን ስስነት ያነጻጽራል።
"ፍቅርሽ በአይኔ ላይ ዞረብኝ" የሚለው ገለጻ ስሜት እንዴት ወደ አካላዊ ህመም እንደሚቀየር ያሳያል። ፍቅር ልብ ውስጥ ብቻ የሚቀመጥ ሳይሆን፣ የእይታን ሚዛን የሚረብሽ ኃይል አለው። አለም ስትዞርበት፣ ቋሚ የነበሩ ነገሮች ሁሉ ሲንቀጠቀጡ ይሰማዋል። ይህ መሬት ከእግር ስር ስታመልጥ፣ የሚይዙትና የሚደገፉት ነገር ሲታጣ የሚፈጠር መንፈሳዊ መባዘን ነው።
"ሲያምር ያንቺ መጨረሻ" የሚለው ስንኝ ግጥሙን ከሀዘን ባሻገር ወደ ቅድስና ይወስደዋል። ተበድሎ መመረቅ፣ ተጎድቶ መልካም መመኘት የሰውን ልጅ መንፈሳዊ ጥንካሬ ያሳያል። ዳዊት ፅጌ በዚህ ስራው ተሸናፊነትን ሳይሆን፣ በመሸነፍ ውስጥ ያለን "ሰው የመሆን" ክብርን ከፍ አድርጎ አቀንቅኗል።
"አስችሎሽ" ለምን ያለቅሰናል? ለምንስ ልባችንን ያንጠለጥለዋል? ምክንያቱም ዳዊት ፅጌ የሁላችንንም የውስጥ ስውር ህመም ስላወጣው ነው። ሁላችንም በአንድ ወቅት የወደድነው ሰው "ሌላ" ሲሆንብን አይተናል።
ሁላችንም "እኔ እንጃ" ብለን መልስ ያጣንባቸው ጥያቄዎች አሉ። ይህ ግጥም የሚያስተምረን ትልቅ ቁምነገር ቢኖር፦ ፍቅር ማለት መያዝ ብቻ ሳይሆን፣ መልቀቅም ጭምር መሆኑን ነው። "እኔም እኮ አለኝ ድርሻ፣ ሲያምር ያንቺ መጨረሻ" የሚለው ስንኝ፣ በተሰበረ ልብ ውስጥ የሚበቅል የሰውነት አበባ ነው። ተሸንፎ ማሸነፍ፣ ወድቆ መነሳት፣ እና እየተሰቃዩ መመረቅ—ይህ ነው የ"አስችሎሽ" እውነተኛ ትርጉም እና ዘላለማዊ ውበት።
4 months ago
ዳሽን ባንክ ለደንበኞቹ የኢፍጣር መርሃ ግብር አዘጋጀ
#ethiopia | ዳሽን ባንክ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ያዘጋጀውን ልዩ የኢፍጣር መርሃ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሄደ።
መርሃ ግብሩ ባንኩ ያለውን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር፤ ለባንኩ ደንበኞችና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አስፋው አክለውም ዳሽን ባንክ ከደንበኞች እሴትና የፋይናንስ ፍላጎት ጋር የሚጣጣሙ፣ የሸሪዓ መርሆዎችን ያከበሩ የባንክ አገልግሎቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ማህበራዊ ኃላፊነትና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪካ) ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ቁርጠኝነት መሰረት ባለፈው ዓመት ካከናወናቸው ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
ከደንበኞች በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለ31 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማከፋፈሉ፤
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ የ100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡ።
ዳሽን ባንክ በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የኢንተረስት ፍሪ (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች እንዳሉት የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ያለውን ሁሉን አቀፍነትና የጋራ ተጠቃሚነት ባህል እንደሚያሳይ ተጠቁሟል።
ባንኩ በዘርፉ ባሳየው ጥንካሬ በ2023 በዱባይ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "በኢትዮጵያ ጠንካራው የኢስላሚክ የችርቻሮ ባንክ መስኮት" (The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia) የሚል እውቅና ማግኘቱም ይታወሳል።
በተጨማሪም ዳሽን ባንክ ዓለም አቀፍ የእስልምና ፋይናንስ ተቋማትን የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዲትና የሸሪዓ መስፈርቶችን የሚያወጣው AAOIFI (The Accounting and Auditing Organization for Islamic Financial Institutions) አባል የሆነ ብቸኛው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋም ነው።
#dashenbank #iftarprogram #islamicbanking #shariacompliant #ethiopianbanking #ramadankareem #financialinclusion
#ethiopia | ዳሽን ባንክ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ያዘጋጀውን ልዩ የኢፍጣር መርሃ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሄደ።
መርሃ ግብሩ ባንኩ ያለውን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር፤ ለባንኩ ደንበኞችና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አስፋው አክለውም ዳሽን ባንክ ከደንበኞች እሴትና የፋይናንስ ፍላጎት ጋር የሚጣጣሙ፣ የሸሪዓ መርሆዎችን ያከበሩ የባንክ አገልግሎቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ማህበራዊ ኃላፊነትና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪካ) ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ቁርጠኝነት መሰረት ባለፈው ዓመት ካከናወናቸው ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
ከደንበኞች በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለ31 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማከፋፈሉ፤
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ የ100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡ።
ዳሽን ባንክ በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የኢንተረስት ፍሪ (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች እንዳሉት የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ያለውን ሁሉን አቀፍነትና የጋራ ተጠቃሚነት ባህል እንደሚያሳይ ተጠቁሟል።
ባንኩ በዘርፉ ባሳየው ጥንካሬ በ2023 በዱባይ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "በኢትዮጵያ ጠንካራው የኢስላሚክ የችርቻሮ ባንክ መስኮት" (The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia) የሚል እውቅና ማግኘቱም ይታወሳል።
በተጨማሪም ዳሽን ባንክ ዓለም አቀፍ የእስልምና ፋይናንስ ተቋማትን የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዲትና የሸሪዓ መስፈርቶችን የሚያወጣው AAOIFI (The Accounting and Auditing Organization for Islamic Financial Institutions) አባል የሆነ ብቸኛው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋም ነው።
#dashenbank #iftarprogram #islamicbanking #shariacompliant #ethiopianbanking #ramadankareem #financialinclusion
Sponsored by
Surafel
Comments