25 days ago
ስፔን ቤልጂየምን አሸንፋ ወደ ግማሽ ፍፃሜ አለፈች
******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርኃ ግብር ስፔን ከቤልጂየም ያደረጉት ጨዋታ፤ በስፔን 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለስፔን የአሸናፊነት ግቦቹን ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ እንዲሁም ሚኬል ሜሪኖ በ88ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፈዋል።
ለቤልጂየም ብቸኛዋን ግብ ቻርለስ ዴ ኬተሌር በ41ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።
ወደ ግማሽ ፍፃሜው የተሸጋገረችው ስፔን በቀጣይ ጨዋታዋ ከፈረንሳይ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
#spain #belgium #football #sports #worldcup2026 #quarterfinals #semifinales #ebc
******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርኃ ግብር ስፔን ከቤልጂየም ያደረጉት ጨዋታ፤ በስፔን 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለስፔን የአሸናፊነት ግቦቹን ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ እንዲሁም ሚኬል ሜሪኖ በ88ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፈዋል።
ለቤልጂየም ብቸኛዋን ግብ ቻርለስ ዴ ኬተሌር በ41ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።
ወደ ግማሽ ፍፃሜው የተሸጋገረችው ስፔን በቀጣይ ጨዋታዋ ከፈረንሳይ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
#spain #belgium #football #sports #worldcup2026 #quarterfinals #semifinales #ebc
25 days ago
ስፔን 1 - 1 ቤልጂየም :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
5 months ago
አርሰናል ወደ ኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተሻገረ!
#ethiopia | የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በእንግሊዝ ኤፌ ካፕ አምስተኛ ዙር መርሃ-ግብር ከማንስፊልድ ታውን ጋር ያደረገውን ጨዋታ በድል በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ የሩብ ፍፃሜ ደረጃ መሸጋገሩን አረጋግጧል።
የጨዋታው Highlights፦
* ውጤት፦ አርሰናል 2-1 ማንስፊልድ ታውን
* የአርሰናል ግቦች፦
በመድፈኞቹ በኩል ድንቅ ብቃታቸውን ያስመሰከሩት ኖኒ ማዱኬ እና ኢቤሬ ኢዜ የማሸነፊያ ግቦቹን ከመረብ አሳርፈዋል።
* የማንስፊልድ ግብ፦
ለተጋጣሚው ማንስፊልድ ብቸኛዋን ግብ ዊል ኢቫንስ ማስቆጠር ቢችልም ክለቡን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
የጉዳት ዜና
ድሉ ለአርሰናል የደስታ ቢሆንም፣ በጨዋታው ወቅት በክለቡ በኩል ያጋጠሙ የጉዳት ዜናዎች አሳሳቢ ሆነዋል። ተከላካዩ ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና የመስመር አጥቂው ሊያንድሮ ትሮሳርድ ጉዳት አስተናግደው ከሜዳ ለመውጣት ተገደዋል። የጉዳቱ መጠን ምን ያህል እንደሆነ ተጫዋቾቹ በቀጣይ በሚያደርጉት ምርመራ የሚታወቅ ይሆናል።
ይህንን ድል ተከትሎ አርሰናል ለኤፌ ካፕ ዋንጫ ያለውን ጉዞ ወደ ሩብ ፍፃሜው በማሳደግ በፅኑ ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #facup #gunners #mansfieldtown #footballnews #emiratesfacup #injuryupdate #quarterfinals
#ethiopia | የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በእንግሊዝ ኤፌ ካፕ አምስተኛ ዙር መርሃ-ግብር ከማንስፊልድ ታውን ጋር ያደረገውን ጨዋታ በድል በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ የሩብ ፍፃሜ ደረጃ መሸጋገሩን አረጋግጧል።
የጨዋታው Highlights፦
* ውጤት፦ አርሰናል 2-1 ማንስፊልድ ታውን
* የአርሰናል ግቦች፦
በመድፈኞቹ በኩል ድንቅ ብቃታቸውን ያስመሰከሩት ኖኒ ማዱኬ እና ኢቤሬ ኢዜ የማሸነፊያ ግቦቹን ከመረብ አሳርፈዋል።
* የማንስፊልድ ግብ፦
ለተጋጣሚው ማንስፊልድ ብቸኛዋን ግብ ዊል ኢቫንስ ማስቆጠር ቢችልም ክለቡን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
የጉዳት ዜና
ድሉ ለአርሰናል የደስታ ቢሆንም፣ በጨዋታው ወቅት በክለቡ በኩል ያጋጠሙ የጉዳት ዜናዎች አሳሳቢ ሆነዋል። ተከላካዩ ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና የመስመር አጥቂው ሊያንድሮ ትሮሳርድ ጉዳት አስተናግደው ከሜዳ ለመውጣት ተገደዋል። የጉዳቱ መጠን ምን ያህል እንደሆነ ተጫዋቾቹ በቀጣይ በሚያደርጉት ምርመራ የሚታወቅ ይሆናል።
ይህንን ድል ተከትሎ አርሰናል ለኤፌ ካፕ ዋንጫ ያለውን ጉዞ ወደ ሩብ ፍፃሜው በማሳደግ በፅኑ ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #facup #gunners #mansfieldtown #footballnews #emiratesfacup #injuryupdate #quarterfinals
9 months ago
🏟🏆Giant clash in Carabao Cup
Only the strongest reach Carabao Cup quarterfinals, and tomorrow Liverpool will try to end their losing streak in a heated battle against Crystal Palace. Meanwhile, Arsenal are in great shape and ready to welcome the fearless Brighton.
Bet on the best with Melbet!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Only the strongest reach Carabao Cup quarterfinals, and tomorrow Liverpool will try to end their losing streak in a heated battle against Crystal Palace. Meanwhile, Arsenal are in great shape and ready to welcome the fearless Brighton.
Bet on the best with Melbet!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Comments