Logo
EBC
አርጀንቲና 0 - 0 ስፔን :- የመደበኛ ሰዓት ውጤት
*****************

በአርጀንቲና እና በስፔን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው የ90 ደቂቃ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።

በጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ አሸናፊ ባለመገኘቱ፣ አሸናፊውን ለመለየት ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አምርቷል።

ኤንዞ ፈርናንዴዝ ፓብሎ ኩባርሲ ላይ በሰራው ጥፋት 90+3 ደቂቃ ላይ በሁለት ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports

18 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.