26 days ago
ስፔን 1 - 1 ቤልጂየም :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
Comments