Logo
EBC
ፈረንሳይ 0 - 0 ሞሮኮ :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
**********************

በፈረንሳይ እና በሞሮኮ መካከል እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል።

በጨዋታው 28ኛው ደቂቃ ላይ ፈረንሳይ መሪ የምትሆንበትን ወርቃማ ዕድል አግኝታ የነበረ ቢሆንም፣ ኪሊያን ምባፔ ያገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#france #morocco #fifaworldcup2026 #quarterfinal #football #sports #ebc

26 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.