የድምጻዊት ማዲቱ ወዳይን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | እሽክም በሚለው ስራዋ የምትታወቀው ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ከኮምቦልቻ ወደ ወልድያ በመጓዝ ላይ እያለች ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰባት ድንገተኛ የመኪና አደጋ ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መግባቷ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት በድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል የምትገኝ ሲሆን በተደረገላት የህክምና ምርመራ በግራ እጇ ላይ የሶስት ቦታ ስብራት በአከርካሪ አጥንቷና በሳምባዋ ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባት ታውቋል።
ባለሙያዎች ጉዳቱን ለመጠገን አስቸኳይ ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት የገለጹ ሲሆን ለህክምናውና ለተከታታይ ክትትል እስከ ሁለት ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተረጋግጧል።
በመሆኑም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንዲሁም የጥበብ አፍቃሪዎችና አድናቂዎቿ ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
እርዳታ ማድረግ የምትፈልጉ ወገኖች ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው
ባለቤቷ ወርቅነህ አበበ ተሰማ ስም በተከፈተው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት
1000088015097
ገቢ በማድረግ አልያም
በስልክ ቁጥር
+251911095021
በመደወል ድጋፋችሁን እንድታደርሱ ተጠይቋል።
#madituwoday #helpmaditu #woldia #ethiopianartist #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | እሽክም በሚለው ስራዋ የምትታወቀው ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ከኮምቦልቻ ወደ ወልድያ በመጓዝ ላይ እያለች ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰባት ድንገተኛ የመኪና አደጋ ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መግባቷ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት በድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል የምትገኝ ሲሆን በተደረገላት የህክምና ምርመራ በግራ እጇ ላይ የሶስት ቦታ ስብራት በአከርካሪ አጥንቷና በሳምባዋ ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባት ታውቋል።
ባለሙያዎች ጉዳቱን ለመጠገን አስቸኳይ ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት የገለጹ ሲሆን ለህክምናውና ለተከታታይ ክትትል እስከ ሁለት ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተረጋግጧል።
በመሆኑም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንዲሁም የጥበብ አፍቃሪዎችና አድናቂዎቿ ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
እርዳታ ማድረግ የምትፈልጉ ወገኖች ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው
ባለቤቷ ወርቅነህ አበበ ተሰማ ስም በተከፈተው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት
1000088015097
ገቢ በማድረግ አልያም
በስልክ ቁጥር
+251911095021
በመደወል ድጋፋችሁን እንድታደርሱ ተጠይቋል።
#madituwoday #helpmaditu #woldia #ethiopianartist #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
25 days ago