1 month ago
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዋ የBYD ኤሌክትሪክ መኪና ዕድለኛ ሆነች።
የአቢሲኒያ ባንክ በመጋቢት ወር (March-8) የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በእያመቱ ለሴቶች በሚያዘጋጀው ልዩ የቁጠባ እጣ በዘንድሮ የ5ኛው ዙር ላይ ዕድለኛ የሆነችው ዶክተር ቤተልሄም ይትባረክ የBYD መኪና ከአቢሲኒያ ባንክ በዛሬው እለት ተረክባለች።
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት በዓይን ትምህርት ክፍል የሁለተኛ ዲግሪዋን ስትከታተል የቆየችው ዶክተር ቤተልሄም ይትባረክ ትምህርቷን አጠናቃ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ለመመረቅ ዝግጅት ባደረገችበት ማግስት የመኪና ባለቤት መሆን ችላለች።
የአቢሲኒያ ባንክ የሴቶችን ልዩ ተጠቃሚነትና የቁጠባ ባህል ለማሳደግ በዕያመቱ የመጋቢት ወርን "ለሴቶች" በተሰኘው አገልግሎቱ ደንበኞቹን መሸለሙን የቀጠለ ሲሆን በዛሬው ዕለት ዕድለኛ ለሆነችው ዶክተር ቤተልሔም ይትባረክ የBYD መኪናውን አስረክቧል።
ዶክተር ቤተልሔም የአቢሲኒያ ባንክ ለሴቶች ባመቻቸው ልዩ የሴቶች ቁጠባ ላይ እድለኛ በመሆኗ ትልቅ ደስታ እንደፈጠረላት ተናግራለች።
Via: ጅማ ዩኒቨርሲቲ
የአቢሲኒያ ባንክ በመጋቢት ወር (March-8) የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በእያመቱ ለሴቶች በሚያዘጋጀው ልዩ የቁጠባ እጣ በዘንድሮ የ5ኛው ዙር ላይ ዕድለኛ የሆነችው ዶክተር ቤተልሄም ይትባረክ የBYD መኪና ከአቢሲኒያ ባንክ በዛሬው እለት ተረክባለች።
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት በዓይን ትምህርት ክፍል የሁለተኛ ዲግሪዋን ስትከታተል የቆየችው ዶክተር ቤተልሄም ይትባረክ ትምህርቷን አጠናቃ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ለመመረቅ ዝግጅት ባደረገችበት ማግስት የመኪና ባለቤት መሆን ችላለች።
የአቢሲኒያ ባንክ የሴቶችን ልዩ ተጠቃሚነትና የቁጠባ ባህል ለማሳደግ በዕያመቱ የመጋቢት ወርን "ለሴቶች" በተሰኘው አገልግሎቱ ደንበኞቹን መሸለሙን የቀጠለ ሲሆን በዛሬው ዕለት ዕድለኛ ለሆነችው ዶክተር ቤተልሔም ይትባረክ የBYD መኪናውን አስረክቧል።
ዶክተር ቤተልሔም የአቢሲኒያ ባንክ ለሴቶች ባመቻቸው ልዩ የሴቶች ቁጠባ ላይ እድለኛ በመሆኗ ትልቅ ደስታ እንደፈጠረላት ተናግራለች።
Via: ጅማ ዩኒቨርሲቲ
2 months ago
ዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የጉዞ ማዕረጉን በሽልማት እና በበጎ አድራጎት ተግባራት ደመደመ
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ለግማሽ ዓመት ያህል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የሰነበተው የዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነ ታላቅ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ፍጻሜውን አግኝቷል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ በመሆን የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ባንኩ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እና የኢኮኖሚ ግንባታ ላይ ላበረከተው ጉልህ ሚና ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ገዥው አክለውም ባንኩ የተጀመረውን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በመደገፍ በመጪው የለውጥ ምዕራፍ ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እንዲያጠናክር አሳስበዋል።
የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ የ30 ዓመታት የስኬት ጉዞ የደንበኞች፣ የባለድርሻ አካላትና የሠራተኞች የጋራ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸው፣ ወደፊትም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ለሀገር እድገት የሚጠበቅበትን ሚና መወጣቱን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ባንኩ ከጥር 2018 ዓ.ም ጀምሮ የ30ኛ ዓመት ኤክስፖ፣ የኢኖቬሽን ወር እና የሴቶች አቅም ማጎልበቻ መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በርካታ ዝግጅቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተጠቅሷል።
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባንኩ ለአሁኑ የስኬት ደረጃው እንዲበቃ ስያሜ ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉት ለክቡር ሸኽ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲን ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበርክቷል።
ከተገቢው ክብር ጋር ለ11 የባንኩ መስራቾች፣ ለቀድሞ የቦርድ አመራሮች፣ ለቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ለአጋር ተቋማት፣ ለረጅም ዘመን ደንበኞች እና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ላላቸው ሠራተኞችም ዕውቅና ተሰጥቷል።
የማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩ አካል አድርጎም ባንኩ በአዕምሮ እድገት ውስንነት ላላቸው ወገኖች ድጋፍ ለሚያደርገው ለዲቦራ ፋውንዴሽን የ30 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በሌላ በኩል በዳሸን ሱፐር አፕ መተግበሪያ በተካሄደው የዕድል ጨዋታ አሸናፊ ለሆነው ደንበኛ የዘመናዊ ቢዋይዲ ሴጉል የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተላልፏል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ኢዮብ ተካልኝን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የፋይናንስ ተቋማት መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#dashenbank #banking #ethiopianeconomy #finance #deborahfoundation #byd #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ዳሽን ባንክ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
********************
ባለፋት 6 ወራት 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በማክብር ላይ የቆየው ዳሽን ባንክ የማጠቃለያ መርሐ ግብሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በተገኙበት አካሂዷል።
በማጠቃለያ በመርሐ ግብሩ፣ ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በ3 አስርት ዓመታት የስራ ሂደቱ ለስኬቱ አስተዋጽኦ ላደረጉ መስራቾች እና ባለሙያዎች በ9 የተለያዩ ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል።
ከባንኩ መስራቾች አንዱ ለሆኑትና ስያሜውን ላወጡለት እንዲሁም ታማኝ ደንበኛው ሼህ ሁሴን አሊ አላሙዲን የክብር የወርቅ ዋንጫ ተበርክቷል።
በተጨማሪም ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለ30 ታማኝ ደንበኞቹ እውቅና ሰጥቷል።
በዳሽን ሱፐር አኘ ግብይት ለሚፈፅሙ ደንበኞች የተዘጋጀው የዳሽን ዕድል የስጦታ መርሐ ግብር የመጨረሻውን ሽልማት በዕጣ ላሸነፈው ጥበቡ አቸነፍም የBYD ሴጉል መኪና ተበርክቷል።
በማጠቃለያ በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ጠንካራ የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የባንኩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገለጸዋል።
ባንኩ በቀጣይ ዓመታትም ስኬቱን በማስቀጠል በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ በተለይም ወጣቶች፣ ሴቶችና ግብርናን ትኩረት በማድረግ ቢሠራ ከፍተኛ ሀገራዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝ አመላክተዋል።
በ14.9 ሚሊዮን ብር፣ በ11 ባለሃብቶች በ11 ቅርንጫፎች የተመሠረተው ዳሽን ባንክ በ30 ዓመት ጉዞው ቅርንጫፎቹን 906 ማድረስ ችሏል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በ11 ሺህ 300 ሠራተኞቹ ለ7.8 ሚሊዮን ደንበኞቹ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በኤዶምያስ ንጉሴ
#ethiopia #dashenbank #30thanniversary #ebc
********************
ባለፋት 6 ወራት 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በማክብር ላይ የቆየው ዳሽን ባንክ የማጠቃለያ መርሐ ግብሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በተገኙበት አካሂዷል።
በማጠቃለያ በመርሐ ግብሩ፣ ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በ3 አስርት ዓመታት የስራ ሂደቱ ለስኬቱ አስተዋጽኦ ላደረጉ መስራቾች እና ባለሙያዎች በ9 የተለያዩ ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል።
ከባንኩ መስራቾች አንዱ ለሆኑትና ስያሜውን ላወጡለት እንዲሁም ታማኝ ደንበኛው ሼህ ሁሴን አሊ አላሙዲን የክብር የወርቅ ዋንጫ ተበርክቷል።
በተጨማሪም ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለ30 ታማኝ ደንበኞቹ እውቅና ሰጥቷል።
በዳሽን ሱፐር አኘ ግብይት ለሚፈፅሙ ደንበኞች የተዘጋጀው የዳሽን ዕድል የስጦታ መርሐ ግብር የመጨረሻውን ሽልማት በዕጣ ላሸነፈው ጥበቡ አቸነፍም የBYD ሴጉል መኪና ተበርክቷል።
በማጠቃለያ በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ጠንካራ የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የባንኩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገለጸዋል።
ባንኩ በቀጣይ ዓመታትም ስኬቱን በማስቀጠል በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ በተለይም ወጣቶች፣ ሴቶችና ግብርናን ትኩረት በማድረግ ቢሠራ ከፍተኛ ሀገራዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝ አመላክተዋል።
በ14.9 ሚሊዮን ብር፣ በ11 ባለሃብቶች በ11 ቅርንጫፎች የተመሠረተው ዳሽን ባንክ በ30 ዓመት ጉዞው ቅርንጫፎቹን 906 ማድረስ ችሏል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በ11 ሺህ 300 ሠራተኞቹ ለ7.8 ሚሊዮን ደንበኞቹ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በኤዶምያስ ንጉሴ
#ethiopia #dashenbank #30thanniversary #ebc
3 months ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
3 months ago
ቴክኖ ኦትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለተለያዩ ዘርፍ የጥበብ ባለሙያዎች አዲስ የሥራ ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የአሜሪካ የቻይና መኪናዎች እገዳ በአፍሪካ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ተጠቆመ
በአሜሪካ ምክር ቤት በሁለቱም የፖለቲካ ፓርቲዎች ድጋፍ የቀረበውና በቻይና የተሰሩ መኪናዎች እንዲሁም የመኪና መለዋወጫዎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚከለክለው አዲስ የህግ ረቂቅ፣ በአፍሪካ እያደገ ባለው የመኪና መገጣጠም ዘርፍ ላይ ከፍተኛ አንድምታ ሊኖረው እንደሚችል ተገለጸ።
የአሜሪካ የደህንነትና የኢኮኖሚ ስጋቶችን መሰረት ያደረገው ይህ እገዳ፣ የቻይና የመኪና አምራቾች ፊታቸውን በስፋት ወደ አፍሪካ ገበያ እንዲያዞሩና ምርቶቻቸውን ወደ አህጉሪቱ እንዲያፈሱ የሚያስገድድ እንደሆነ ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ የመኪና ምርት ውስጥ የምታበረክተው ድርሻ ከሁለት በመቶ በታች ቢሆንም፣ እንደ ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) እና ቼሪ (Chery) ያሉ የቻይና ኩባንያዎች በአህጉሪቱ ያላቸውን የተሽከርካሪ ሽያጭና የመገጣጠም አጋርነት በከፍተኛ ሁኔታ እያሰፉ ይገኛሉ።
ይህ የቻይና ኩባንያዎች ወደ አፍሪካ በስፋት መተምመም፣ እንደ ደቡብ አፍሪካ እና ሞሮኮ ያሉ ግዙፍ አምራቾችን ብቻ ሳይሆን እንደ ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ እና ኬንያ ያሉ የአገር ውስጥ መኪና መገጣጠም ኢንዱስትሪን ለማሳደግ የሚጥሩ ሀገራትን ፈተና ላይ ሊጥል እንደሚችል ተገምቷል።
በአሜሪካ ገበያ የተገደቡት ምርቶች ወደ አፍሪካ በብዛት መፍሰሳቸው ለአገር ውስጥ አነስተኛ መገጣጠሚያዎች የገበያ ፉክክርን የሚያከብድ ሲሆን፣ ይህም በአገር ውስጥ የሚመረቱ መኪናዎችን ተወዳዳሪነት ሊቀንስ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
seledadotio
seledadotio
በአሜሪካ ምክር ቤት በሁለቱም የፖለቲካ ፓርቲዎች ድጋፍ የቀረበውና በቻይና የተሰሩ መኪናዎች እንዲሁም የመኪና መለዋወጫዎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚከለክለው አዲስ የህግ ረቂቅ፣ በአፍሪካ እያደገ ባለው የመኪና መገጣጠም ዘርፍ ላይ ከፍተኛ አንድምታ ሊኖረው እንደሚችል ተገለጸ።
የአሜሪካ የደህንነትና የኢኮኖሚ ስጋቶችን መሰረት ያደረገው ይህ እገዳ፣ የቻይና የመኪና አምራቾች ፊታቸውን በስፋት ወደ አፍሪካ ገበያ እንዲያዞሩና ምርቶቻቸውን ወደ አህጉሪቱ እንዲያፈሱ የሚያስገድድ እንደሆነ ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ የመኪና ምርት ውስጥ የምታበረክተው ድርሻ ከሁለት በመቶ በታች ቢሆንም፣ እንደ ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) እና ቼሪ (Chery) ያሉ የቻይና ኩባንያዎች በአህጉሪቱ ያላቸውን የተሽከርካሪ ሽያጭና የመገጣጠም አጋርነት በከፍተኛ ሁኔታ እያሰፉ ይገኛሉ።
ይህ የቻይና ኩባንያዎች ወደ አፍሪካ በስፋት መተምመም፣ እንደ ደቡብ አፍሪካ እና ሞሮኮ ያሉ ግዙፍ አምራቾችን ብቻ ሳይሆን እንደ ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ እና ኬንያ ያሉ የአገር ውስጥ መኪና መገጣጠም ኢንዱስትሪን ለማሳደግ የሚጥሩ ሀገራትን ፈተና ላይ ሊጥል እንደሚችል ተገምቷል።
በአሜሪካ ገበያ የተገደቡት ምርቶች ወደ አፍሪካ በብዛት መፍሰሳቸው ለአገር ውስጥ አነስተኛ መገጣጠሚያዎች የገበያ ፉክክርን የሚያከብድ ሲሆን፣ ይህም በአገር ውስጥ የሚመረቱ መኪናዎችን ተወዳዳሪነት ሊቀንስ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
u1260u12a0u134du122au12ab u1240u12f3u121au12cb u1235u1295u12f4 u12a0u121du122bu127d u1200u1308u122d https://youtu.be/ivxkMaPBK...
በአፍሪካ ቀዳሚዋ ስንዴ አምራች ሀገር https://youtu.be/ivxkMaPBK...
3 months ago
በአሜሪካ ውስጥ የአንድ መኪና አማካይ ዋጋ 5 አዳዲስ የቻይና ኤሌክትሪክ መኪኖችን (EV) መግዛት ይችላል - ሮይተርስ‼️
አዲስ አንድ የአሜሪካ መኪና አማካኝ ዋጋ ወደ 51,000 ዶላር ገደማ ሲሆን የቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖች ደግሞ ከ $6,000–$12,000 ዶላር ነው።
በቻይና ከ200 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ዋጋቸው ከ25,000 ዶላር በታች ነው።
ከላይ ቪዲዮ የሚያሳየው በቻይና ዣንግጁ ግዛት የሚገኘው BYD የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ነው።
seledadotio
seledadotio
አዲስ አንድ የአሜሪካ መኪና አማካኝ ዋጋ ወደ 51,000 ዶላር ገደማ ሲሆን የቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖች ደግሞ ከ $6,000–$12,000 ዶላር ነው።
በቻይና ከ200 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ዋጋቸው ከ25,000 ዶላር በታች ነው።
ከላይ ቪዲዮ የሚያሳየው በቻይና ዣንግጁ ግዛት የሚገኘው BYD የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ነው።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል መላከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ የኤሌክትሪክ መኪና ተሸለሙ
#fastmereja I በገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ለሦስት ዓመታት በቆየው የአስተዳደር ዘመናቸው የነበረውን መቃቃር በማስወገድ ሰላምና ልማትን ላሰፈኑት መላከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተበረከተላቸው።
የደብሩ ካህናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና የሰበካ ጉባኤው በጋራ በመሆን ያዘጋጁት ይህ የዕውቅና ፕሮግራም፤ መላከ ፀሐይ በቀለ በካቴድራሉ የነበረውን የውስጥ ሽኩቻ በማስወገድ፣ የስብከተ ወንጌል አገልግሎትን በማጠናከርና የልማት ሥራዎችን በማስፋፋታቸው የBYD E2 የኤሌክትሪክ መኪና ቁልፍ በብፁዓን አባቶች እጅ ተረክበዋል።
አስተዳዳሪው በሽልማቱ ወቅት በደስታ እንባ እየታነቁ ባደረጉት ንግግር፤ "እኔ ያደኩት በዚህ ደብር ነው፤ ከእናንተ የተለየ ብቃት ኖሮኝ ሳይሆን ሰማዕቱን ለማገልገል በመመረጤ ነው" በማለት ለምዕመናኑ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በዕለቱ የተገኙት ብፁዕ አቡነ መቃሬዎስ በሰጡት ቃለ ምዕዳን፤ ሌሎች የደብር አስተዳዳሪዎችም ቢሮ ዘግቶ ከመቀመጥ ይልቅ እንደ መላከ ፀሐይ በቀለ ዝቅ ብለው በመሥራትና ሰላምን በማስፈን ከአባቱ ሊማሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
#fastmereja I በገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ለሦስት ዓመታት በቆየው የአስተዳደር ዘመናቸው የነበረውን መቃቃር በማስወገድ ሰላምና ልማትን ላሰፈኑት መላከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተበረከተላቸው።
የደብሩ ካህናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና የሰበካ ጉባኤው በጋራ በመሆን ያዘጋጁት ይህ የዕውቅና ፕሮግራም፤ መላከ ፀሐይ በቀለ በካቴድራሉ የነበረውን የውስጥ ሽኩቻ በማስወገድ፣ የስብከተ ወንጌል አገልግሎትን በማጠናከርና የልማት ሥራዎችን በማስፋፋታቸው የBYD E2 የኤሌክትሪክ መኪና ቁልፍ በብፁዓን አባቶች እጅ ተረክበዋል።
አስተዳዳሪው በሽልማቱ ወቅት በደስታ እንባ እየታነቁ ባደረጉት ንግግር፤ "እኔ ያደኩት በዚህ ደብር ነው፤ ከእናንተ የተለየ ብቃት ኖሮኝ ሳይሆን ሰማዕቱን ለማገልገል በመመረጤ ነው" በማለት ለምዕመናኑ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በዕለቱ የተገኙት ብፁዕ አቡነ መቃሬዎስ በሰጡት ቃለ ምዕዳን፤ ሌሎች የደብር አስተዳዳሪዎችም ቢሮ ዘግቶ ከመቀመጥ ይልቅ እንደ መላከ ፀሐይ በቀለ ዝቅ ብለው በመሥራትና ሰላምን በማስፈን ከአባቱ ሊማሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
“ያለ አሜሪካም እርዳታ የዓለም መሪ መሆን ይቻላል!” ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)
#ethiopia | የዓለማችን ግዙፉ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)፤ የአሜሪካ ገበያ ባይኖርም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማነቱን ለማስቀጠል እንደሚችል በልበ ሙሉነት አስታወቀ።
በቤጂንግ ዓለም አቀፍ የመኪና ኤግዚቢሽን ላይ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ስቴላ ሊ፤ "በአሁኑ ወቅት የአሜሪካ ገበያ ለእኛ እንደ አማራጭ የታሰበ አይደለም" በማለት የኩባንያውን አቋም ግልጽ አድርገዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚዋ ገለጻ፣ ቢ.ዋይ.ዲ የአሜሪካ ገበያ ዝግ ቢሆንበትም በሌሎች የዓለም ክፍሎች ባለው ከፍተኛ ፍላጎት ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ነው።
ኩባንያው ፊቱን ከአሜሪካ በማዞር በአሁኑ ወቅት በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ቀጠናዎች፦
ብራዚል፦ በላቲን አሜሪካ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመጠቀም።
ብሪታንያ እና አውሮፓ፦ ጥብቅ የአካባቢ ጥበቃ ህግ ባለባቸው በእነዚህ ቀጠናዎች የገበያ ድርሻውን ለማስፋት።
እስያ፦ በገዛ ቤቱና በአጎራባች አገራት ያለውን የበላይነት ለማጠናከር።
ቢ.ዋይ.ዲ በአሁኑ ወቅት በሽያጭ መጠኑ ቴስላን ጭምር በመብለጥ የዓለማችን ቀዳሚው የኤሌክትሪክ መኪና አምራች መሆኑ ይታወቃል። ይህ የኩባንያው በራስ መተማመን ደግሞ የዓለም አቀፉ የመኪና ኢንዱስትሪ መልክ እየተቀየረ መሆኑን ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#byd #electricvehicle #greenenergy #chinatech #automotivenews #globalmarket #sustainability
#ethiopia | የዓለማችን ግዙፉ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)፤ የአሜሪካ ገበያ ባይኖርም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማነቱን ለማስቀጠል እንደሚችል በልበ ሙሉነት አስታወቀ።
በቤጂንግ ዓለም አቀፍ የመኪና ኤግዚቢሽን ላይ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ስቴላ ሊ፤ "በአሁኑ ወቅት የአሜሪካ ገበያ ለእኛ እንደ አማራጭ የታሰበ አይደለም" በማለት የኩባንያውን አቋም ግልጽ አድርገዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚዋ ገለጻ፣ ቢ.ዋይ.ዲ የአሜሪካ ገበያ ዝግ ቢሆንበትም በሌሎች የዓለም ክፍሎች ባለው ከፍተኛ ፍላጎት ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ነው።
ኩባንያው ፊቱን ከአሜሪካ በማዞር በአሁኑ ወቅት በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ቀጠናዎች፦
ብራዚል፦ በላቲን አሜሪካ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመጠቀም።
ብሪታንያ እና አውሮፓ፦ ጥብቅ የአካባቢ ጥበቃ ህግ ባለባቸው በእነዚህ ቀጠናዎች የገበያ ድርሻውን ለማስፋት።
እስያ፦ በገዛ ቤቱና በአጎራባች አገራት ያለውን የበላይነት ለማጠናከር።
ቢ.ዋይ.ዲ በአሁኑ ወቅት በሽያጭ መጠኑ ቴስላን ጭምር በመብለጥ የዓለማችን ቀዳሚው የኤሌክትሪክ መኪና አምራች መሆኑ ይታወቃል። ይህ የኩባንያው በራስ መተማመን ደግሞ የዓለም አቀፉ የመኪና ኢንዱስትሪ መልክ እየተቀየረ መሆኑን ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#byd #electricvehicle #greenenergy #chinatech #automotivenews #globalmarket #sustainability
4 months ago
አዋሽ ባንክና ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ለሀገር ባለውለታዎች የገንዘብ ሽልማት አበረከቱ
#ethiopia | አዋሽ ባንክ ከታሜሶል ኮሙኒኬሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሲያካሂድ የቆየው የአዋሽ ግራንድ ፕሮሞ ፋሲካ ኤክስፖ 2018 የማጠቃለያ መርሃ ግብር ደማቅ በሆነ የሽልማት እና የምስጋና ስነ-ስርዓት ተከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ሲዘዋወር በነበረው ምስል በባሌ ሮቤ ከተማ ጥቃት ደርሶባቸው የነበሩት የ35 ዓመታት የጤና ባለሙያው አቶ ዋቆ ከድር ቱጌ በአዋሽ ባንክ የ500 ሺህ ብር የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አቶ ዋቆ ሀገራቸውን በህክምና ሙያ ሲያገለግሉ የቆዩና በግጭት ወቅት ልጃቸውን ያጡ የሀገር ባለውለታ ቢሆኑም፣ በጡረታ ጉዳያቸው ላይ በነበሩበት ወቅት በማስተዋል በጎደላቸው ወጣቶች ድብደባና እንግልት ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን፣ ባንኩ ይህንን የሀገር ባለውለታ ክብር ለመመለስና መቋቋሚያ እንዲሆናቸው ይህንን ድጋፍ አድርጓል።
በሌላ በኩል በነርቭ ህመም እየተሰቃዩም ቢሆን ተስፋ ሳይቆርጡ በመስቀል አደባባይ መግቢያ ላይ መጽሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩት ታታሪው ደራሲ አንተነህ ወንድሙ የተለየ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
ደራሲ አንተነህ ላሳዩት አስደናቂ የስራ ትጋት አዋሽ ባንክ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት የሰጠ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር በመጨመር በአጠቃላይ የ2 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተረክበዋል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በመርሐግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ ዛሬም የሀገር ባለውለታዎችንና ጠንካራ ዜጎችን በማገዙ ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸዋል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የባለ እጣዎች ሽልማት ይፋ ሲደረግ፣ ወጣት ሳሮን ሸዋንግዛው የዕለቱ ደማቅ ተሸላሚ ሆናለች።
ከአዲስ አበባ ጎፋ አካባቢ የመጣችው ወጣት ሳሮን፣ በኤክስፖው ማጠቃለያ ላይ በወጣው እጣ የቢዋይዲ ሴጉል 2025 (BYD Seagull 2025) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን ማሸነፍ ችላለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | አዋሽ ባንክ ከታሜሶል ኮሙኒኬሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሲያካሂድ የቆየው የአዋሽ ግራንድ ፕሮሞ ፋሲካ ኤክስፖ 2018 የማጠቃለያ መርሃ ግብር ደማቅ በሆነ የሽልማት እና የምስጋና ስነ-ስርዓት ተከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ሲዘዋወር በነበረው ምስል በባሌ ሮቤ ከተማ ጥቃት ደርሶባቸው የነበሩት የ35 ዓመታት የጤና ባለሙያው አቶ ዋቆ ከድር ቱጌ በአዋሽ ባንክ የ500 ሺህ ብር የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አቶ ዋቆ ሀገራቸውን በህክምና ሙያ ሲያገለግሉ የቆዩና በግጭት ወቅት ልጃቸውን ያጡ የሀገር ባለውለታ ቢሆኑም፣ በጡረታ ጉዳያቸው ላይ በነበሩበት ወቅት በማስተዋል በጎደላቸው ወጣቶች ድብደባና እንግልት ደርሶባቸው የነበረ ሲሆን፣ ባንኩ ይህንን የሀገር ባለውለታ ክብር ለመመለስና መቋቋሚያ እንዲሆናቸው ይህንን ድጋፍ አድርጓል።
በሌላ በኩል በነርቭ ህመም እየተሰቃዩም ቢሆን ተስፋ ሳይቆርጡ በመስቀል አደባባይ መግቢያ ላይ መጽሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩት ታታሪው ደራሲ አንተነህ ወንድሙ የተለየ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
ደራሲ አንተነህ ላሳዩት አስደናቂ የስራ ትጋት አዋሽ ባንክ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት የሰጠ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር በመጨመር በአጠቃላይ የ2 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተረክበዋል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በመርሐግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ ዛሬም የሀገር ባለውለታዎችንና ጠንካራ ዜጎችን በማገዙ ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸዋል።
በዚህ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የባለ እጣዎች ሽልማት ይፋ ሲደረግ፣ ወጣት ሳሮን ሸዋንግዛው የዕለቱ ደማቅ ተሸላሚ ሆናለች።
ከአዲስ አበባ ጎፋ አካባቢ የመጣችው ወጣት ሳሮን፣ በኤክስፖው ማጠቃለያ ላይ በወጣው እጣ የቢዋይዲ ሴጉል 2025 (BYD Seagull 2025) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን ማሸነፍ ችላለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
የፌዴራል ፖሊስ በአርቲስቶችና በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ባለቤቶች ላይ ክስ መመስረቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራቾችና በግብረ አበሮቻቸው ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር የማጭበርበር ወንጀል ምርመራ አጠናቆ ለዐቃቤ ሕግ መላኩን ገለጸ።
መስራቾቹ ዳንኤል ዮሃንስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ከ1,200 በላይ ዜጎችን "ከወለድ ነፃ የመኪና ብድር እናመቻቻለን" በማለት እያንዳንዳቸውን እስከ 1.3 ሚሊዮን ብር በማስከፈል ማጭበርበራቸው ተገልጿል።
ድርጅቱ ከቻይናው ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) ካምፓኒ ጋር ውል ሳይኖረው የሐሰት መረጃዎችን በመጠቀም ህዝቡን ሲያታልል መቆየቱ ተረጋግጧል።
በወንጀሉ ተባባሪ በመሆንና የተጋነነ ማስታወቂያ በመስራት የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ እና መንሱር ጀማልን ጨምሮ ሰባት ታዋቂ አርቲስቶችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ መኪና በስጦታ መልክ ተቀብለዋል ተብሏል።
ፖሊስ በ19 ዓይነት የወንጀል ድርጊቶች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራቾችና በግብረ አበሮቻቸው ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር የማጭበርበር ወንጀል ምርመራ አጠናቆ ለዐቃቤ ሕግ መላኩን ገለጸ።
መስራቾቹ ዳንኤል ዮሃንስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ከ1,200 በላይ ዜጎችን "ከወለድ ነፃ የመኪና ብድር እናመቻቻለን" በማለት እያንዳንዳቸውን እስከ 1.3 ሚሊዮን ብር በማስከፈል ማጭበርበራቸው ተገልጿል።
ድርጅቱ ከቻይናው ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) ካምፓኒ ጋር ውል ሳይኖረው የሐሰት መረጃዎችን በመጠቀም ህዝቡን ሲያታልል መቆየቱ ተረጋግጧል።
በወንጀሉ ተባባሪ በመሆንና የተጋነነ ማስታወቂያ በመስራት የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ እና መንሱር ጀማልን ጨምሮ ሰባት ታዋቂ አርቲስቶችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ መኪና በስጦታ መልክ ተቀብለዋል ተብሏል።
ፖሊስ በ19 ዓይነት የወንጀል ድርጊቶች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
4 months ago
በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ ተጠናቆ ክስ መመሥረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ይህደጎ የተባሉ ተጠርጣሪዎች፣ ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው ፖሊስ በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራውን አጣርቶ ለዓቃቤ ሕግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባቸው ማድረጉን ገልጿል።
መጀመሪያ ላይ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የነበረ ቢሆንም፣ ወንጀሉ ውስብስብ፣ ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅና ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ ምርመራው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኩል በሰፊው ሲጣራ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ክስ ተመስርቶበት በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል የተደረገ ሲሆን፣ ሌላኛው ተጠርጣሪ ግርማይ ገብረሚካኤልን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
ግርማይ ገብረሚካኤል በአውሮፓውያኑ 2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ስም ዜጎችን በማጭበርበር በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ይዞ ከሀገር ቢሰወርም፣ በወቅቱ በኢንተርፖል አማካኝነት ተይዞ ለሕግ መቅረቡን የወንጀል ሪከርዱ ያመላክታል።
ተጠርጣሪዎቹ ተጎጂዎችን በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን በማለት የ950 ሺህ ብር (50%) ቅድመ ክፍያ እንዲፈጽሙና ቀሪውን ገንዘብ ያለወለድ በ5 ዓመት በባንክ ብድር እንደሚጨርሱ በማሳመን ነው ወንጀሉን የፈጸሙት።
ሕዝብን ለማሳመን ሲሉ 148 መኪኖችን ከጅቡቲ በማስገባት 100ዎቹን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈላቸውንና ቀሪዎቹን 48 ዘመናዊ መኪኖች በድብቅ መሸጣቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።
በተጨማሪም 350 መኪኖች ወደ ሀገር መግባታቸውንና 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸውን የሚገልጽ የሐሰት መረጃ ለተጎጂዎች ሲሰጡ እንደነበር በምርመራው ተደርሶበታል።
ተጠርጣሪዎቹ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው የቻይናው BYD ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው በማስመስልና በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች በትውስት ያሰባሰቧቸውን መኪኖች ድርጅቱ ያስገባቸው በማስመሰል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተዋል።
በጅቡቲ "አልፋቲዞ" የተባለ ድርጅት በማቋቋም መኪኖቹን በ10% ቅድመ ክፍያ ተረክበው፣ ቀሪውን 90% ክፍያ ሳይፈጽሙ ጅቡቲ ላይ መልሰው መሸጣቸውም በምርመራው ተረጋግጧል።
ፖሊስ እንዳረጋገጠው ተጠርጣሪዎቹ ከእያንዳንዱ ተጎጂ ለቅድመ ክፍያ፣ ለመንግሥት ታክስና ለቻርጀር ማሰሪያ በሚል በአጠቃላይ 1 ሚሊዮን 365 ሺህ ብር ተቀብለዋል።
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ፣ በሕገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩት አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ፍርድ ቤቱም በእነዚህ ግለሰቦች ላይ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። እነዚህ ግለሰቦች ዕውቅናቸውን በመጠቀም የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨትና እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የ"BYD Song Plus" መኪና በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን በማሳለጥ ተጠርጥረዋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበር፣ በሕገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ ወንጀል ተጣርቶ ክስ እንዲመሰረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትሕ ሚኒስቴር እና መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ማኅበረሰብ ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረቡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ይህደጎ የተባሉ ተጠርጣሪዎች፣ ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው ፖሊስ በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራውን አጣርቶ ለዓቃቤ ሕግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባቸው ማድረጉን ገልጿል።
መጀመሪያ ላይ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የነበረ ቢሆንም፣ ወንጀሉ ውስብስብ፣ ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅና ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ ምርመራው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኩል በሰፊው ሲጣራ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ክስ ተመስርቶበት በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል የተደረገ ሲሆን፣ ሌላኛው ተጠርጣሪ ግርማይ ገብረሚካኤልን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
ግርማይ ገብረሚካኤል በአውሮፓውያኑ 2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ስም ዜጎችን በማጭበርበር በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ይዞ ከሀገር ቢሰወርም፣ በወቅቱ በኢንተርፖል አማካኝነት ተይዞ ለሕግ መቅረቡን የወንጀል ሪከርዱ ያመላክታል።
ተጠርጣሪዎቹ ተጎጂዎችን በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን በማለት የ950 ሺህ ብር (50%) ቅድመ ክፍያ እንዲፈጽሙና ቀሪውን ገንዘብ ያለወለድ በ5 ዓመት በባንክ ብድር እንደሚጨርሱ በማሳመን ነው ወንጀሉን የፈጸሙት።
ሕዝብን ለማሳመን ሲሉ 148 መኪኖችን ከጅቡቲ በማስገባት 100ዎቹን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈላቸውንና ቀሪዎቹን 48 ዘመናዊ መኪኖች በድብቅ መሸጣቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።
በተጨማሪም 350 መኪኖች ወደ ሀገር መግባታቸውንና 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸውን የሚገልጽ የሐሰት መረጃ ለተጎጂዎች ሲሰጡ እንደነበር በምርመራው ተደርሶበታል።
ተጠርጣሪዎቹ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው የቻይናው BYD ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው በማስመስልና በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች በትውስት ያሰባሰቧቸውን መኪኖች ድርጅቱ ያስገባቸው በማስመሰል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተዋል።
በጅቡቲ "አልፋቲዞ" የተባለ ድርጅት በማቋቋም መኪኖቹን በ10% ቅድመ ክፍያ ተረክበው፣ ቀሪውን 90% ክፍያ ሳይፈጽሙ ጅቡቲ ላይ መልሰው መሸጣቸውም በምርመራው ተረጋግጧል።
ፖሊስ እንዳረጋገጠው ተጠርጣሪዎቹ ከእያንዳንዱ ተጎጂ ለቅድመ ክፍያ፣ ለመንግሥት ታክስና ለቻርጀር ማሰሪያ በሚል በአጠቃላይ 1 ሚሊዮን 365 ሺህ ብር ተቀብለዋል።
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ፣ በሕገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩት አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ፍርድ ቤቱም በእነዚህ ግለሰቦች ላይ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። እነዚህ ግለሰቦች ዕውቅናቸውን በመጠቀም የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨትና እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የ"BYD Song Plus" መኪና በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን በማሳለጥ ተጠርጥረዋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበር፣ በሕገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ ወንጀል ተጣርቶ ክስ እንዲመሰረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትሕ ሚኒስቴር እና መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ማኅበረሰብ ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረቡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ አጣርቶ ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
ፊንቴክ ኢንቬስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገ/ሚካኤል ይህደጎ የተባሉት ተጠርጣሪዎች ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም ከ1200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አጣርቶባቸው ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ዓቃቤ ሕግ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
መጀመሪያ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቢሆንም ምርመራው ውስብስብና ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅ ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ በተደራጀ መልኩ መጣራት ስላለበት ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማምጣት ምርመራው በስፋት ሲጣራ መቆየቱን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ላይ ክስ ተመስርቶበት ማረሚያ ቤት ሆኖ ክሱን እንዲከታተል መደረጉንና ተጠርጣሪ ግርማይ ገ/ሚካኤልን ደግሞ በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ግርማይ ገ/ሚካኤል የተባለው ግለሰብ ከዚህ ቀደም እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2010 የደቡብ አፍሪካ የዓለም የእግር ኳስ ሻምፒዮና ወቅት አስካሉካን በተባለ ድርጅት ስም ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄዳችሁ የዓለም ዋንጫ እንድትመለከቱ አደርጋለሁ በማለት ዜጎችን አጭበርብሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ካሰባሰበ በኋላ ተደብቆ ከሀገር በመውጣቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል ከተደበቀበት ሀገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ አድርጎ በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንዲሆን ማድረጉን የወንጀል ሪከርዱ እንደሚያመላክት አስረድቷል።
ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ተጎጂዎችን 50% ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር በማስከፈል በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እንደሚያደርጓቸውና ቀሪ 950 ሺህ ብር ደግሞ ያለወለድ በ5 ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ የባንክ ብድር እንደሚያመቻቹላቸው በመግለጽ ዜጎችን በማጭበርበር ክፍያውን እንዲፈጽሙ አድርገዋል ሲል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ኅብረተሰቡን ለማሳመን 148 መኪኖች ከጅቡቲ በማስገባት 100 መኪኖች ለተወሰኑ ግለሰቦች እንዲከፋፈል በማድረግ እና ቀሪ 48 ዘመናዊ መኪኖችን መርጠው በድብቅ መሸጣቸውን እንዲሁም ወደ ሀገር ውስጥ ስለመግባታቸው ምንም አይነት መረጃና ማስረጃ ሳይኖር 350 መኪኖችን ከውጭ እንዳስገቡ በማስመሰል ኅብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ እንደነበር ፖሊስ በምርመራው አረጋግጧል፡፡
በተጨማሪም በጅቡቲ ወደብ ምንም ዓይነት መኪና ሳይኖር 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ ላይ እንደቆሙና ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት በሂደት ላይ እንዳሉ በማስመሰል ለተጎጂዎች ሐሰተኛ መረጃ መስጠታቸውን ፖሊስ ማረጋገጥ ችሏል።
በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች መኪኖችን በትውስት በማሰባሰብ ሕዝብን በሚያሳስት መልኩ ድርጅቱ ከውጭ ሀገር ያስገባቸው መኪኖች እንደሆኑ በማስመሰል እና የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው አድርገው የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ መቆየታቸውን ፖሊስ በምርመራ ደርሼበታለሁ ብሏል።
ተጠርጣሪዎቹ በጅቡቲ ውስጥ አልፋቲዞ በሚል ስም ድርጅት በማቋቋም BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር አብሮ ከሚሰራ ሌላ ድርጅት ጋር በመነጋገር 10% ቅድመ ክፍያ በመክፈል የመጀመሪያዎቹን 148 መኪኖች ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተው እንደነበርና ተጨማሪ 188 መኪኖችን በተመሳሳይ 10% ቅድመ ክፍያ ለድርጅቱ በመክፈል መኪኖቹን ተረክበው ወደ ሀገር ውስጥ ሳያስገቡ ጅቡቲ ላይ እንዲሸጡ ማድረጋቸውንና በአጠቃላይ 336 መኪኖችን 10% ጅቡቲ ለሚገኘው የቻይና ድርጀት በመክፈል ወስደው ቀሪ 90% ክፍያ አለመፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ደርሶበታል።
ከ1200 በላይ ተጎጅዎችን በማጭበርበር መዝግበው 95 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ፤ 285 ሺህ ብር የመንግስት ታክስ እንዲሁም 130 ሺህ ብር ለኤክትሪክ መኪና ቻርጀር ለማሰራትና ለባለሙያ በሚል ከእያንዳንዳቸው 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር መቀበላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል፡፡
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ በህገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር የተባሉ ታዋቂ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎችንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ፍርድቤት በማቅረብ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው ፍርድ ቤትም እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም መፍቀዱ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበርና በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና የድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ጨምሮ በ19 የወንጀል ጉዳዮች በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቬስትመንት ድርጅት መስራቾችና ባለቤቶች እንዲሁም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸዉን ዕውቅናና ተቀባይነት በመጠቀም ሆነ ብለው የተጋነነ ማስታወቂያ በመንገር እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት መረጃዎችን ለህብረተሰቡ በማሰራጨት ዜጎችን እንዲጭበረበሩ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ከተገኘዉ ገንዘብ እያንዳንዳቸዉ አሁን ባለዉ የገበያ ዋጋ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቢ.ዋይ.ዲ ሶንግ ፕላስ የመኪና ስጦታ በመቀበል፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በዜጎች ላይ ከ1.7 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ የወንጀል ጉዳይ በተሳካ ሁኔታ ተጣርቶ ክስ እንዲመሠረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትህ ሚኒስቴር እና በጉዳዩ ላይ መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ኅብረተሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል።
ፊንቴክ ኢንቬስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገ/ሚካኤል ይህደጎ የተባሉት ተጠርጣሪዎች ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም ከ1200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አጣርቶባቸው ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ዓቃቤ ሕግ ክስ መመስረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
መጀመሪያ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቢሆንም ምርመራው ውስብስብና ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅ ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ በተደራጀ መልኩ መጣራት ስላለበት ጉዳዩን ወደ ኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማምጣት ምርመራው በስፋት ሲጣራ መቆየቱን ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ላይ ክስ ተመስርቶበት ማረሚያ ቤት ሆኖ ክሱን እንዲከታተል መደረጉንና ተጠርጣሪ ግርማይ ገ/ሚካኤልን ደግሞ በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እያደረገ መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ግርማይ ገ/ሚካኤል የተባለው ግለሰብ ከዚህ ቀደም እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2010 የደቡብ አፍሪካ የዓለም የእግር ኳስ ሻምፒዮና ወቅት አስካሉካን በተባለ ድርጅት ስም ወደ ደቡብ አፍሪካ ሄዳችሁ የዓለም ዋንጫ እንድትመለከቱ አደርጋለሁ በማለት ዜጎችን አጭበርብሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ካሰባሰበ በኋላ ተደብቆ ከሀገር በመውጣቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር ባደረገው ጠንካራ ክትትል ከተደበቀበት ሀገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ አድርጎ በሕግ አግባብ ተጠያቂ እንዲሆን ማድረጉን የወንጀል ሪከርዱ እንደሚያመላክት አስረድቷል።
ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ተጎጂዎችን 50% ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር በማስከፈል በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እንደሚያደርጓቸውና ቀሪ 950 ሺህ ብር ደግሞ ያለወለድ በ5 ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ የባንክ ብድር እንደሚያመቻቹላቸው በመግለጽ ዜጎችን በማጭበርበር ክፍያውን እንዲፈጽሙ አድርገዋል ሲል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ኅብረተሰቡን ለማሳመን 148 መኪኖች ከጅቡቲ በማስገባት 100 መኪኖች ለተወሰኑ ግለሰቦች እንዲከፋፈል በማድረግ እና ቀሪ 48 ዘመናዊ መኪኖችን መርጠው በድብቅ መሸጣቸውን እንዲሁም ወደ ሀገር ውስጥ ስለመግባታቸው ምንም አይነት መረጃና ማስረጃ ሳይኖር 350 መኪኖችን ከውጭ እንዳስገቡ በማስመሰል ኅብረተሰቡን ሲያጭበረብሩ እንደነበር ፖሊስ በምርመራው አረጋግጧል፡፡
በተጨማሪም በጅቡቲ ወደብ ምንም ዓይነት መኪና ሳይኖር 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ ላይ እንደቆሙና ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት በሂደት ላይ እንዳሉ በማስመሰል ለተጎጂዎች ሐሰተኛ መረጃ መስጠታቸውን ፖሊስ ማረጋገጥ ችሏል።
በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች መኪኖችን በትውስት በማሰባሰብ ሕዝብን በሚያሳስት መልኩ ድርጅቱ ከውጭ ሀገር ያስገባቸው መኪኖች እንደሆኑ በማስመሰል እና የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው አድርገው የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ መቆየታቸውን ፖሊስ በምርመራ ደርሼበታለሁ ብሏል።
ተጠርጣሪዎቹ በጅቡቲ ውስጥ አልፋቲዞ በሚል ስም ድርጅት በማቋቋም BYD ከተባለ የቻይና ካምፓኒ ጋር አብሮ ከሚሰራ ሌላ ድርጅት ጋር በመነጋገር 10% ቅድመ ክፍያ በመክፈል የመጀመሪያዎቹን 148 መኪኖች ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተው እንደነበርና ተጨማሪ 188 መኪኖችን በተመሳሳይ 10% ቅድመ ክፍያ ለድርጅቱ በመክፈል መኪኖቹን ተረክበው ወደ ሀገር ውስጥ ሳያስገቡ ጅቡቲ ላይ እንዲሸጡ ማድረጋቸውንና በአጠቃላይ 336 መኪኖችን 10% ጅቡቲ ለሚገኘው የቻይና ድርጀት በመክፈል ወስደው ቀሪ 90% ክፍያ አለመፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ደርሶበታል።
ከ1200 በላይ ተጎጅዎችን በማጭበርበር መዝግበው 95 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ፤ 285 ሺህ ብር የመንግስት ታክስ እንዲሁም 130 ሺህ ብር ለኤክትሪክ መኪና ቻርጀር ለማሰራትና ለባለሙያ በሚል ከእያንዳንዳቸው 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር መቀበላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል፡፡
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ በህገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩ ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር የተባሉ ታዋቂ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎችንም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ፍርድቤት በማቅረብ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው ፍርድ ቤትም እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም መፍቀዱ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበርና በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና የድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ጨምሮ በ19 የወንጀል ጉዳዮች በተጠረጠሩ የፊንቴክ ኢንቬስትመንት ድርጅት መስራቾችና ባለቤቶች እንዲሁም በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸዉን ዕውቅናና ተቀባይነት በመጠቀም ሆነ ብለው የተጋነነ ማስታወቂያ በመንገር እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት መረጃዎችን ለህብረተሰቡ በማሰራጨት ዜጎችን እንዲጭበረበሩ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ከተገኘዉ ገንዘብ እያንዳንዳቸዉ አሁን ባለዉ የገበያ ዋጋ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ቢ.ዋይ.ዲ ሶንግ ፕላስ የመኪና ስጦታ በመቀበል፤ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በዜጎች ላይ ከ1.7 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ የወንጀል ጉዳይ በተሳካ ሁኔታ ተጣርቶ ክስ እንዲመሠረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትህ ሚኒስቴር እና በጉዳዩ ላይ መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ኅብረተሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል።
4 months ago
ፖሊስ ምርመራ አጠናቆ ክስ መመሥረቱን አስታወቋል
ክሱ:-የ1.7 ቢሊዮን ብር ማጭበርበር ነው።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትና ግብረ-አበሮቻቸው ላይ በፈጸሙት ከፍተኛ የገንዘብ ማጭበርበር ወንጀል ምርመራ አጠናቆ ክስ መመሥረቱን አስታወቀ።
ተጠርጣሪዎቹ ዳንኤል ዮሃንስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ታዋቂ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል ተብሏል።
📌 ተጠርጣሪዎቹ የቻይናው BYD ካምፓኒ ወኪል ነን በማለትና "በ90 ቀናት ውስጥ የኤሌክትሪክ መኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን" በሚል የሐሰት ተስፋ ከእያንዳንዱ ተጎጂ 1.3 ሚሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል።
📌 ዕውቅናቸውን በመጠቀም ድርጅቱን ሲያስተዋውቁ የነበሩት
✔️ሰለሞን ቦጋለ፣
✔️ሰራዊት ፍቅሬ፣
✔️ዳንኤል ተገኝ፣
✔️አብርሃም ግዛው፣
✔️ይገረም ደጀኔ፣
✔️መንሱር ጀማል እና
✔️ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ግለሰቦቹ ለእያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ዘመናዊ መኪኖችን በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን አሳልጠዋል ተብለው ተጠርጥረዋል።
📌 አንደኛው ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እየተከታተለ ሲሆን፣ ግርማይ ገብረሚካኤል የተባለው ግለሰብ ግን በክትትል ላይ ይገኛል። ግርማይ በ2010 ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ተመሳሳይ ወንጀል ፈጽሞ እንደነበር ፖሊስ አስታውሷል።
ፖሊስ ጉዳዩን በ19 የተለያዩ የወንጀል ዓይነቶች እና በገንዘብ ማጠብ (Money Laundering) ወንጀል መዝግቦ ለዓቃቤ ሕግ መላኩን ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
ክሱ:-የ1.7 ቢሊዮን ብር ማጭበርበር ነው።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትና ግብረ-አበሮቻቸው ላይ በፈጸሙት ከፍተኛ የገንዘብ ማጭበርበር ወንጀል ምርመራ አጠናቆ ክስ መመሥረቱን አስታወቀ።
ተጠርጣሪዎቹ ዳንኤል ዮሃንስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ታዋቂ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል ተብሏል።
📌 ተጠርጣሪዎቹ የቻይናው BYD ካምፓኒ ወኪል ነን በማለትና "በ90 ቀናት ውስጥ የኤሌክትሪክ መኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን" በሚል የሐሰት ተስፋ ከእያንዳንዱ ተጎጂ 1.3 ሚሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል።
📌 ዕውቅናቸውን በመጠቀም ድርጅቱን ሲያስተዋውቁ የነበሩት
✔️ሰለሞን ቦጋለ፣
✔️ሰራዊት ፍቅሬ፣
✔️ዳንኤል ተገኝ፣
✔️አብርሃም ግዛው፣
✔️ይገረም ደጀኔ፣
✔️መንሱር ጀማል እና
✔️ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ግለሰቦቹ ለእያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ዘመናዊ መኪኖችን በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን አሳልጠዋል ተብለው ተጠርጥረዋል።
📌 አንደኛው ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እየተከታተለ ሲሆን፣ ግርማይ ገብረሚካኤል የተባለው ግለሰብ ግን በክትትል ላይ ይገኛል። ግርማይ በ2010 ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ተመሳሳይ ወንጀል ፈጽሞ እንደነበር ፖሊስ አስታውሷል።
ፖሊስ ጉዳዩን በ19 የተለያዩ የወንጀል ዓይነቶች እና በገንዘብ ማጠብ (Money Laundering) ወንጀል መዝግቦ ለዓቃቤ ሕግ መላኩን ገልጿል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
በ600 ሚሊዮን ብር ማጭበርበር የተከሰሰው የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ ጉዳይ
#fastmereja I በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ስም "ዘመናዊ ታክሲዎችን በዱቤ እናቀርባለን" በሚሉ አማላይ ማስታወቂያዎች ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ከዜጎች የሰበሰበው የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመሰረተበት።
ተከሳሹ በማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀምና አሳሳች መረጃዎችን በማሰራጨት በፈጸመው መጠነ ሰፊ ማጭበርበር በፌዴራል ዐቃቤ ሕግ 19 ተደራራቢ ክሶች ቀርበውበታል።
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ባቀረበው ዝርዝር መሠረት፣ ግለሰቡ ወንጀሉን የፈጸመው በንግድና በሕጋዊ ሽፋን በተደራጀ "የነጭ ኮሌታ ሳይበር ማጭበርበር" ስልት መሆኑ ተመልክቷል።
ተከሳሹ በ2013 ዓ.ም "ሄሎ ታክሲ" እና "ሄሎ መኪና" የተባሉ ድርጅቶችን በማቋቋም፣ የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት ዘመናዊ መኪናዎችን በዱቤ እንደሚያቀርብ በማብሰር ከ5 ሺህ በላይ ዜጎችን መዝግቧል። ለእያንዳንዱ ምዝገባና ቅድመ ክፍያ እስከ 247,500 ብር ካሰባሰበ በኋላ ድርጅቱን ዘግቶ መሰወሩ ተገልጿል።
ዳንኤል ዮሐንስ ቀደም ሲል በዓለም ዋንጫ ስም ማጭበርበር ፈጽሞ በኢንተርፖል ከተያዘው ግርማይ ገብረሚካኤል (አስካል) ከተባለ ግብረ-አበሩ ጋር በመሆን፣ በ2016 ዓ.ም "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባለ ድርጅት በ7 ሚሊዮን ብር ካፒታል አቋቁሟል።
ድርጅቱ የቻይናውን "ቢዋይዲ" (BYD) የኤሌክትሪክ መኪኖች በዱቤ እንደሚያቀርብ በማስመሰል፣ ታዋቂ አርቲስቶችንና ቲክቶከሮችን በመጠቀም ሰፊ ማስታወቂያ አስነግሯል። በመስቀል አደባባይና በስካይ ላይት ሆቴል መኪናዎችን እንዳስረከቡ የሚያሳዩ የሐሰት ምስሎችን በማሰራጨት የሕዝብን እምነት ማግኘታቸው ተረጋግጧል።
ተከሳሹ ከ1,430 በላይ ግለሰቦችን በመመዝገብ ከእያንዳንዱ ሰው ከ950 ሺህ እስከ 1.86 ሚሊዮን ብር የሰበሰበ ቢሆንም፣ ለጥቂት የጥቅም ተጋሪዎቹ ብቻ መኪና በመስጠት የተቀሩትን ሳይበድል ቀርቷል። በማስታወቂያው ላይ ግን 520 መኪናዎችን እንዳከፋፈለ በመግለጽ የሐሰት ሪፖርት ሲያቀርብ እንደነበር ዐቃቤ ሕግ አመልክቷል።
ተከሳሹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን በመተላለፍ ክስ የተመሰረተበት ሲሆን፣ ጉዳዩ በፍርድ ቤት መታየት ጀምሯል።
መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
#fastmereja I በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ስም "ዘመናዊ ታክሲዎችን በዱቤ እናቀርባለን" በሚሉ አማላይ ማስታወቂያዎች ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ከዜጎች የሰበሰበው የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመሰረተበት።
ተከሳሹ በማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀምና አሳሳች መረጃዎችን በማሰራጨት በፈጸመው መጠነ ሰፊ ማጭበርበር በፌዴራል ዐቃቤ ሕግ 19 ተደራራቢ ክሶች ቀርበውበታል።
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ባቀረበው ዝርዝር መሠረት፣ ግለሰቡ ወንጀሉን የፈጸመው በንግድና በሕጋዊ ሽፋን በተደራጀ "የነጭ ኮሌታ ሳይበር ማጭበርበር" ስልት መሆኑ ተመልክቷል።
ተከሳሹ በ2013 ዓ.ም "ሄሎ ታክሲ" እና "ሄሎ መኪና" የተባሉ ድርጅቶችን በማቋቋም፣ የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት ዘመናዊ መኪናዎችን በዱቤ እንደሚያቀርብ በማብሰር ከ5 ሺህ በላይ ዜጎችን መዝግቧል። ለእያንዳንዱ ምዝገባና ቅድመ ክፍያ እስከ 247,500 ብር ካሰባሰበ በኋላ ድርጅቱን ዘግቶ መሰወሩ ተገልጿል።
ዳንኤል ዮሐንስ ቀደም ሲል በዓለም ዋንጫ ስም ማጭበርበር ፈጽሞ በኢንተርፖል ከተያዘው ግርማይ ገብረሚካኤል (አስካል) ከተባለ ግብረ-አበሩ ጋር በመሆን፣ በ2016 ዓ.ም "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባለ ድርጅት በ7 ሚሊዮን ብር ካፒታል አቋቁሟል።
ድርጅቱ የቻይናውን "ቢዋይዲ" (BYD) የኤሌክትሪክ መኪኖች በዱቤ እንደሚያቀርብ በማስመሰል፣ ታዋቂ አርቲስቶችንና ቲክቶከሮችን በመጠቀም ሰፊ ማስታወቂያ አስነግሯል። በመስቀል አደባባይና በስካይ ላይት ሆቴል መኪናዎችን እንዳስረከቡ የሚያሳዩ የሐሰት ምስሎችን በማሰራጨት የሕዝብን እምነት ማግኘታቸው ተረጋግጧል።
ተከሳሹ ከ1,430 በላይ ግለሰቦችን በመመዝገብ ከእያንዳንዱ ሰው ከ950 ሺህ እስከ 1.86 ሚሊዮን ብር የሰበሰበ ቢሆንም፣ ለጥቂት የጥቅም ተጋሪዎቹ ብቻ መኪና በመስጠት የተቀሩትን ሳይበድል ቀርቷል። በማስታወቂያው ላይ ግን 520 መኪናዎችን እንዳከፋፈለ በመግለጽ የሐሰት ሪፖርት ሲያቀርብ እንደነበር ዐቃቤ ሕግ አመልክቷል።
ተከሳሹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን በመተላለፍ ክስ የተመሰረተበት ሲሆን፣ ጉዳዩ በፍርድ ቤት መታየት ጀምሯል።
መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
5 months ago
በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ በአንድ ሳምንት ግማሽ ሚሊዮን ብር ተጨምሯል
#ethiopia | በመዲናዋ አዲስ አበባ በተሽከርካሪ ገበያ ላይ ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ እጅግ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡ ተሰማ። በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬድዮ እንደገለጹት፣ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ የታየው የዋጋ ንረት ገበያውን ያናወጠ ሆኗል።
በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ በተወሰኑ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ላይ እስከ 500,000 ብር የሚደርስ ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ በገበያው በስፋት የሚታወቁ ሞዴሎች የዋጋ ለውጥ የሚከተለውን ይመስላል፦
* BYD Seagull: ባለፈው ሳምንት 3.4 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ሲሆን፣ አሁን በ500 ሺ ብር ጭማሪ 3.9 ሚሊዮን ብር ደርሷል።
* BYD E2: ዋጋው ከ3.9 ሚሊዮን ብር ተነስቶ በአሁኑ ወቅት 4.3 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል።
* Yuan Up: ይህ ሞዴልም በተመሳሳይ የዋጋ ንረት ከ4.9 ሚሊዮን ብር ወደ 5.3 ሚሊዮን ብር አሻቅቧል።
ተግዳሮቱና የተጠቃሚው ስጋት
በአገሪቱ የነዳጅ መኪኖች ወደ አገር እንዳይገቡ የተጣለው እገዳ ተጠቃሚዎች ፊታቸውን ወደ ኤሌክትሪክ መኪኖች እንዲያዞሩ ቢያደርግም፣ እንዲህ ያለው ያልተጠበቀና ፈጣን የዋጋ ጭማሪ ግን መኪና ለመግዛት ለሚያስቡ ዜጎች ትልቅ መሰናክል እየሆነ መምጣቱን ነጋዴዎች ጠቁመዋል።
ይህ በታሪክ አጭር በሚባል ጊዜ ውስጥ የታየ ከፍተኛ የዋጋ መናር፣ በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችንም ሆነ ፈላጊዎችን ግራ እያጋባ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የመኪና_ገበያ #አዲስ_አበባ #የኤሌክትሪክ_መኪና #የዋጋ_ንረት #ኢትዮጵያ #byd #ኢኮኖሚ
#ethiopia | በመዲናዋ አዲስ አበባ በተሽከርካሪ ገበያ ላይ ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ እጅግ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡ ተሰማ። በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬድዮ እንደገለጹት፣ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ የታየው የዋጋ ንረት ገበያውን ያናወጠ ሆኗል።
በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ በተወሰኑ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ላይ እስከ 500,000 ብር የሚደርስ ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ በገበያው በስፋት የሚታወቁ ሞዴሎች የዋጋ ለውጥ የሚከተለውን ይመስላል፦
* BYD Seagull: ባለፈው ሳምንት 3.4 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ሲሆን፣ አሁን በ500 ሺ ብር ጭማሪ 3.9 ሚሊዮን ብር ደርሷል።
* BYD E2: ዋጋው ከ3.9 ሚሊዮን ብር ተነስቶ በአሁኑ ወቅት 4.3 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል።
* Yuan Up: ይህ ሞዴልም በተመሳሳይ የዋጋ ንረት ከ4.9 ሚሊዮን ብር ወደ 5.3 ሚሊዮን ብር አሻቅቧል።
ተግዳሮቱና የተጠቃሚው ስጋት
በአገሪቱ የነዳጅ መኪኖች ወደ አገር እንዳይገቡ የተጣለው እገዳ ተጠቃሚዎች ፊታቸውን ወደ ኤሌክትሪክ መኪኖች እንዲያዞሩ ቢያደርግም፣ እንዲህ ያለው ያልተጠበቀና ፈጣን የዋጋ ጭማሪ ግን መኪና ለመግዛት ለሚያስቡ ዜጎች ትልቅ መሰናክል እየሆነ መምጣቱን ነጋዴዎች ጠቁመዋል።
ይህ በታሪክ አጭር በሚባል ጊዜ ውስጥ የታየ ከፍተኛ የዋጋ መናር፣ በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችንም ሆነ ፈላጊዎችን ግራ እያጋባ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የመኪና_ገበያ #አዲስ_አበባ #የኤሌክትሪክ_መኪና #የዋጋ_ንረት #ኢትዮጵያ #byd #ኢኮኖሚ
5 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ የመኪና ገበያ ላይ በአንድ ሳምንት ውስጥ እስከ ግማሽ ሚሊዮን ብር የሚደርስ ጭማሪ ታየ
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ገበያውን ያናወጠ እና እጅግ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
እንደ ነጋዴዎቹ ገለጻ፣ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ እስከ 500 ሺ ብር የሚደርስ ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ ይህም በመኪና ገበያው ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ የታየ ከፍተኛ የዋጋ መናር ሆኖ ተመዝግቧል።
በገበያው ላይ በስፋት የሚታወቁ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎችም ይህ የዋጋ ንረት ሰለባ የሆኑ ሲሆን፣ ቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) ባለፈው ሳምንት 3.4 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በ500,000 ብር ጭማሪ በማሳየት 3.9 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2) ዋጋ ከ3.9 ሚሊዮን ወደ 4.3 ሚሊዮን ብር ያሻቀበ ሲሆን፣ ዩዋን አፕ (Yuan Up) የተሰኘው ሞዴልም ከ4.9 ሚሊዮን ብር ተነስቶ 5.3 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ መሆኑ ተረጋግጧል።
የነዳጅ መኪኖች ወደ ላይ የተጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና እንዲያዘነብል ቢያደርገውም፣ መሰል የዋጋ ጭማሬዎች ግን ተጠቃሚው በቀላሉ መኪና እንዳይገዛ ትልቅ መሰናክል እንደሆነበት በመዲናዋ በመኪና ንግድ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
በሰብል አበበ
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ገበያውን ያናወጠ እና እጅግ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
እንደ ነጋዴዎቹ ገለጻ፣ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ እስከ 500 ሺ ብር የሚደርስ ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ ይህም በመኪና ገበያው ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ የታየ ከፍተኛ የዋጋ መናር ሆኖ ተመዝግቧል።
በገበያው ላይ በስፋት የሚታወቁ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎችም ይህ የዋጋ ንረት ሰለባ የሆኑ ሲሆን፣ ቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) ባለፈው ሳምንት 3.4 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በ500,000 ብር ጭማሪ በማሳየት 3.9 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2) ዋጋ ከ3.9 ሚሊዮን ወደ 4.3 ሚሊዮን ብር ያሻቀበ ሲሆን፣ ዩዋን አፕ (Yuan Up) የተሰኘው ሞዴልም ከ4.9 ሚሊዮን ብር ተነስቶ 5.3 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ መሆኑ ተረጋግጧል።
የነዳጅ መኪኖች ወደ ላይ የተጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና እንዲያዘነብል ቢያደርገውም፣ መሰል የዋጋ ጭማሬዎች ግን ተጠቃሚው በቀላሉ መኪና እንዳይገዛ ትልቅ መሰናክል እንደሆነበት በመዲናዋ በመኪና ንግድ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
በሰብል አበበ
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የኤሌክትሪክ መኪናን በ9 ደቂቃ ብቻ ሙሉ በሙሉ ቻርጅ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ
በአውቶሞቢል ኢንዱስትሪ ውስጥ ግዙፍ ስም ያለው የቻይናው ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) ኩባንያ፣ የኤሌክትሪክ መኪና ተጠቃሚዎችን ትልቁን ስጋት የሚቀርፍ እጅግ ፈጣን የቻርጅ ሲስተም ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ ቴክኖሎጂ የኤሌክትሪክ መኪናን ቻርጅ ለማድረግ የሚወስደውን ጊዜ ከነዳጅ መቅጃ ፍጥነት ጋር በማመጣጠን ረገድ አዲስ ምዕራፍ ከፋች ተብሏል።
እንደ ኩባንያው ገለጻ፣ አዲሱ ሲስተም እስከ 1,500 ኪሎ ዋት (1.5 Megawatt) የሚደርስ ከፍተኛ ኃይል የማመንጨት አቅም አለው። ይህም በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ ካሉ ፈጣን ቻርጀሮች በሦስት እጥፍ የሚበልጥ ፍጥነት እንዲኖረው አድርጎታል።
ይህ ቴክኖሎጂ ቢ.ዋይ.ዲ በቅርቡ ካመረተውና "ብሌድ ባትሪ" (Blade Battery) ከተሰኘው ዘመናዊ የባትሪ ቴክኖሎጂ ጋር ተቀናጅቶ የሚሰራ ሲሆን፣ አንድን መኪና ከጥቂት ደቂቃዎች ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ቻርጅ ማድረግ ይችላል። በተለይም የኤሌክትሪክ ባትሪዎች ብቃት በሚቀንስበት በከፍተኛ ቅዝቃዜ ወቅት እንኳን ቴክኖሎጂው ያለምንም ችግር ፈጣን አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ ተቀርጿል።
የኤሌክትሪክ መኪና ተጠቃሚዎች በተለይም ረጅም መንገድ በሚጓዙበት ወቅት ቻርጅ ለማድረግ የሚወስድባቸው ረጅም ጊዜ፣ ብዙዎች ከነዳጅ መኪና ወደ ኤሌክትሪክ እንዳይቀይሩ እንደ ትልቅ እንቅፋት ሲጠቀስ ቆይቷል።
ይህ አዲስ ፈጠራ ግን "ቻርጅ ለማድረግ ይቆያል" የሚለውን ስጋት (Range Anxiety) ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀረው ታምኖበታል።
ቢ.ዋይ.ዲ ይህንን እጅግ ፈጣን ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በቻይና ዋና ዋና አውራ ጎዳናዎችና ከተሞች ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል።
ይህ እርምጃ ዓለም አቀፉን የትራንስፖርት ዘርፍ ወደ ንጹህ ኢነርጂ ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት በእጅጉ እንደሚያፋጥነው የዘርፉ ተንታኞች ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
በአውቶሞቢል ኢንዱስትሪ ውስጥ ግዙፍ ስም ያለው የቻይናው ቢ.ዋይ.ዲ (BYD) ኩባንያ፣ የኤሌክትሪክ መኪና ተጠቃሚዎችን ትልቁን ስጋት የሚቀርፍ እጅግ ፈጣን የቻርጅ ሲስተም ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ ቴክኖሎጂ የኤሌክትሪክ መኪናን ቻርጅ ለማድረግ የሚወስደውን ጊዜ ከነዳጅ መቅጃ ፍጥነት ጋር በማመጣጠን ረገድ አዲስ ምዕራፍ ከፋች ተብሏል።
እንደ ኩባንያው ገለጻ፣ አዲሱ ሲስተም እስከ 1,500 ኪሎ ዋት (1.5 Megawatt) የሚደርስ ከፍተኛ ኃይል የማመንጨት አቅም አለው። ይህም በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ ካሉ ፈጣን ቻርጀሮች በሦስት እጥፍ የሚበልጥ ፍጥነት እንዲኖረው አድርጎታል።
ይህ ቴክኖሎጂ ቢ.ዋይ.ዲ በቅርቡ ካመረተውና "ብሌድ ባትሪ" (Blade Battery) ከተሰኘው ዘመናዊ የባትሪ ቴክኖሎጂ ጋር ተቀናጅቶ የሚሰራ ሲሆን፣ አንድን መኪና ከጥቂት ደቂቃዎች ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ቻርጅ ማድረግ ይችላል። በተለይም የኤሌክትሪክ ባትሪዎች ብቃት በሚቀንስበት በከፍተኛ ቅዝቃዜ ወቅት እንኳን ቴክኖሎጂው ያለምንም ችግር ፈጣን አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ ተቀርጿል።
የኤሌክትሪክ መኪና ተጠቃሚዎች በተለይም ረጅም መንገድ በሚጓዙበት ወቅት ቻርጅ ለማድረግ የሚወስድባቸው ረጅም ጊዜ፣ ብዙዎች ከነዳጅ መኪና ወደ ኤሌክትሪክ እንዳይቀይሩ እንደ ትልቅ እንቅፋት ሲጠቀስ ቆይቷል።
ይህ አዲስ ፈጠራ ግን "ቻርጅ ለማድረግ ይቆያል" የሚለውን ስጋት (Range Anxiety) ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀረው ታምኖበታል።
ቢ.ዋይ.ዲ ይህንን እጅግ ፈጣን ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በቻይና ዋና ዋና አውራ ጎዳናዎችና ከተሞች ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል።
ይህ እርምጃ ዓለም አቀፉን የትራንስፖርት ዘርፍ ወደ ንጹህ ኢነርጂ ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት በእጅጉ እንደሚያፋጥነው የዘርፉ ተንታኞች ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ቴምር ፕሮፐርቲስ ለአቅመ ደካማ ዜጎች ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja I ቴምር ፕሮፐርቲስ፣ የዐቢይ ጾም እና የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አቅራቢያ ለሚገኙ 7ዐ አቅመ ደካማ ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሀ-ግብር አካሂዷል።
ቴምር ፕሮፐርቲስ በተለያዩ ጊዜያት የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ፤ ማዕድ በማጋራት፤ በተለያዩ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሲካሄድም ግንባር ቀደም አጋዥ በመሆን ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ የሚገኝ ተቋም መሆኑ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ በአራቱም አቅጣጫ የመኖሪያ እና የንግድ ህንጻዎችን በመገንባት ላይ የሚገኘው ቴምር የዜጎችን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለመመለስ በእጅጉ እየሰራ እንደሚገኝ የቴምር ፕሮፐርቲስ የኢቨንትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር አቶ ኡስማን መሀመድ ገልጿል።
ከ10 በላይ አፓርትማዎችን ያስረከበው ቴምር ፕሮፐርቲስ 28 ሳይቶች ላይ ግንባታ ላይ ሲሆን በዚህ አመት የሳይቶቹን ቁጥር 100 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ከማዕድ ማጋራቱ በተጨማሪ ቀደም ብለው ቤት ለገዙና በእጣ አሸናፊ ለሆኑ ሁለት ደንበኞቹ የሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) መኪኖች ቁልፍ ርክክብ አከናዉኗል።
#fastmereja I ቴምር ፕሮፐርቲስ፣ የዐቢይ ጾም እና የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አቅራቢያ ለሚገኙ 7ዐ አቅመ ደካማ ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሀ-ግብር አካሂዷል።
ቴምር ፕሮፐርቲስ በተለያዩ ጊዜያት የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ፤ ማዕድ በማጋራት፤ በተለያዩ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሲካሄድም ግንባር ቀደም አጋዥ በመሆን ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ የሚገኝ ተቋም መሆኑ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ በአራቱም አቅጣጫ የመኖሪያ እና የንግድ ህንጻዎችን በመገንባት ላይ የሚገኘው ቴምር የዜጎችን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለመመለስ በእጅጉ እየሰራ እንደሚገኝ የቴምር ፕሮፐርቲስ የኢቨንትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር አቶ ኡስማን መሀመድ ገልጿል።
ከ10 በላይ አፓርትማዎችን ያስረከበው ቴምር ፕሮፐርቲስ 28 ሳይቶች ላይ ግንባታ ላይ ሲሆን በዚህ አመት የሳይቶቹን ቁጥር 100 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ከማዕድ ማጋራቱ በተጨማሪ ቀደም ብለው ቤት ለገዙና በእጣ አሸናፊ ለሆኑ ሁለት ደንበኞቹ የሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) መኪኖች ቁልፍ ርክክብ አከናዉኗል።
5 months ago
ቴምር ፕሮፐርቲስ የዐቢይ ጾምና ረመዳንን አስመልክቶ ማዕድ አጋራ
#ethiopia | በሪል እስቴት ልማት ዘርፍ የሚታወቀው ቴምር ፕሮፐርቲስ፣ የዐቢይ ጾም እና የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አቅራቢያ ለሚገኙ 70 አቅመ ደካማ ዜጎች ማዕድ አጋራ።
ማኅበራዊ ኃላፊነትን መወጣት 🎁
የቴምር ፕሮፐርቲስ የኢቨንትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ኡስማን መሐመድ በስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ የዜጎችን የመኖሪያ እና የንግድ ሕንጻዎች ፍላጎት ከመመለስ ባለፈ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በስፋት እየተወጣ ይገኛል። ተቋሙ ይህንን ሕዝባዊ ወገንተኝነቱን የሚያሳየው፦
* የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ፣
* በተለያዩ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ፣ እና
* በበዓላትና በጾም ወቅቶች ማዕድ በማጋራት መሆኑን አብራርተዋል።
በዕለቱ ከተከናወነው የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር በተጨማሪ፣ ተቋሙ ቀደም ብለው ቤት ለገዙና በእጣ አሸናፊ ለሆኑ ሁለት ደንበኞቹ የሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) መኪኖች ቁልፍ ርክክብ አድርጓል።
በሪል እስቴት ዘርፉ ተቋሙ እያስመዘገበ ስላለው ውጤትም ዳይሬክተሩ የሚከተሉትን አንኳር ነጥቦች አንስተዋል፦
* እስካሁን ከ10 በላይ አፓርታማዎችን አጠናቆ ለደንበኞች አስረክቧል።
* በአሁኑ ወቅት በ28 የተለያዩ ሳይቶች ላይ የግንባታ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
* በዘንድሮው ዓመት የግንባታ ሳይቶቹን ቁጥር ወደ 100 ለማድረስ አቅዶ እየሰራ ነው።
📸 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ቴምር_ፕሮፐርቲስ #ማዕድ_ማጋራት #ረመዳን #ዐቢይ_ጾም #ሪል_እስቴት #አዲስ_አበባ #ማኅበራዊ_ኃላፊነት #የመኪና_ሽልማት
#ethiopia | በሪል እስቴት ልማት ዘርፍ የሚታወቀው ቴምር ፕሮፐርቲስ፣ የዐቢይ ጾም እና የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አቅራቢያ ለሚገኙ 70 አቅመ ደካማ ዜጎች ማዕድ አጋራ።
ማኅበራዊ ኃላፊነትን መወጣት 🎁
የቴምር ፕሮፐርቲስ የኢቨንትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ኡስማን መሐመድ በስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ የዜጎችን የመኖሪያ እና የንግድ ሕንጻዎች ፍላጎት ከመመለስ ባለፈ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በስፋት እየተወጣ ይገኛል። ተቋሙ ይህንን ሕዝባዊ ወገንተኝነቱን የሚያሳየው፦
* የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ፣
* በተለያዩ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ፣ እና
* በበዓላትና በጾም ወቅቶች ማዕድ በማጋራት መሆኑን አብራርተዋል።
በዕለቱ ከተከናወነው የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር በተጨማሪ፣ ተቋሙ ቀደም ብለው ቤት ለገዙና በእጣ አሸናፊ ለሆኑ ሁለት ደንበኞቹ የሁለት ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) መኪኖች ቁልፍ ርክክብ አድርጓል።
በሪል እስቴት ዘርፉ ተቋሙ እያስመዘገበ ስላለው ውጤትም ዳይሬክተሩ የሚከተሉትን አንኳር ነጥቦች አንስተዋል፦
* እስካሁን ከ10 በላይ አፓርታማዎችን አጠናቆ ለደንበኞች አስረክቧል።
* በአሁኑ ወቅት በ28 የተለያዩ ሳይቶች ላይ የግንባታ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
* በዘንድሮው ዓመት የግንባታ ሳይቶቹን ቁጥር ወደ 100 ለማድረስ አቅዶ እየሰራ ነው።
📸 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ቴምር_ፕሮፐርቲስ #ማዕድ_ማጋራት #ረመዳን #ዐቢይ_ጾም #ሪል_እስቴት #አዲስ_አበባ #ማኅበራዊ_ኃላፊነት #የመኪና_ሽልማት
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ቻይና የኤሌክትሪክ መኪና ስውር የበር እጀታዎችን አገደች
ቻይና ከመጪው የፈረንጆቹ ጥር 1 ቀን 2027 ጀምሮ ስውር የኤሌክትሪክ መኪና የበር እጀታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ እገዳ መጣሏ ተዘገበ፡፡ በዚህም መሠረት ማንኛውም ተሽከርካሪ ከውስጥም ሆነ ከውጭ ሜካኒካል (በእጅ የሚሰሩ) መክፈቻዎች ሊኖሩት እንደሚገባ አዲሱ መመሪያ ያስገድዳል።
ይህ ውሳኔ በዋናነት ያነጣጠረው የአየር ፍሰትን ለመቀነስ ሲባል ለስላሳና ስውር የበር እጀታዎችን በሚጠቀሙ የኤሌክትሪክ መኪናዎች (EVs) ላይ ነው። ውሳኔው የመጣው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደረሱ አሰቃቂ የመኪና አደጋዎች ወቅት፣ በተለይም በቅርቡ በደረሰ የዢያኦሚ (Xiaomi EV) የእሳት አደጋ ወቅት በሮች አልከፈት ብለው ለሰው ሕይወት ማለፍ ምክንያት መሆናቸውን ተከትሎ፣ ለተነሳው የደህንነት ስጋት ምላሽ ለመስጠት ነው።
አዲሱ ሕግ ምን ይላል?
• የጊዜ ገደብ፦ ቀድሞውኑ ፍቃድ ያገኙ የመኪና ሞዴሎች ለውጡን ተግባራዊ ለማድረግ የሁለት ዓመት የችሮታ ጊዜ ይሰጣቸዋል።
• የውስጥ መቆለፊያዎች፦ የመኪናው የውስጥ በር እጀታዎች በቋሚነት የሚታዩና ግልጽ ምልክት ያላቸው መሆን አለባቸው።
• ተጽዕኖው፦ እንደ Tesla እና BYD ያሉ ግዙፍ ኩባንያዎች ለቻይና ገበያ ሲሉ ዲዛይናቸውን ለመቀየር ይገደዳሉ። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚያመርቷቸው ሞዴሎች ላይ ተፅዕኖ ሊኖረው ይችላል።
የዘርፉ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ይህ እርምጃ ቻይና በኤሌክትሪክ መኪና ኢንዱስትሪ ያላትን የበላይነት በመጠቀም የዓለምን የደህንነት መስፈርት (Standard) ለመወሰን ያላትን ጉልበት ያሳየችበት ነው። ይህም በአውሮፓና በሌሎች ሀገራት የመኪና ዲዛይን ላይ ትልቅ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
ቻይና ከመጪው የፈረንጆቹ ጥር 1 ቀን 2027 ጀምሮ ስውር የኤሌክትሪክ መኪና የበር እጀታዎች ላይ ሙሉ በሙሉ እገዳ መጣሏ ተዘገበ፡፡ በዚህም መሠረት ማንኛውም ተሽከርካሪ ከውስጥም ሆነ ከውጭ ሜካኒካል (በእጅ የሚሰሩ) መክፈቻዎች ሊኖሩት እንደሚገባ አዲሱ መመሪያ ያስገድዳል።
ይህ ውሳኔ በዋናነት ያነጣጠረው የአየር ፍሰትን ለመቀነስ ሲባል ለስላሳና ስውር የበር እጀታዎችን በሚጠቀሙ የኤሌክትሪክ መኪናዎች (EVs) ላይ ነው። ውሳኔው የመጣው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደረሱ አሰቃቂ የመኪና አደጋዎች ወቅት፣ በተለይም በቅርቡ በደረሰ የዢያኦሚ (Xiaomi EV) የእሳት አደጋ ወቅት በሮች አልከፈት ብለው ለሰው ሕይወት ማለፍ ምክንያት መሆናቸውን ተከትሎ፣ ለተነሳው የደህንነት ስጋት ምላሽ ለመስጠት ነው።
አዲሱ ሕግ ምን ይላል?
• የጊዜ ገደብ፦ ቀድሞውኑ ፍቃድ ያገኙ የመኪና ሞዴሎች ለውጡን ተግባራዊ ለማድረግ የሁለት ዓመት የችሮታ ጊዜ ይሰጣቸዋል።
• የውስጥ መቆለፊያዎች፦ የመኪናው የውስጥ በር እጀታዎች በቋሚነት የሚታዩና ግልጽ ምልክት ያላቸው መሆን አለባቸው።
• ተጽዕኖው፦ እንደ Tesla እና BYD ያሉ ግዙፍ ኩባንያዎች ለቻይና ገበያ ሲሉ ዲዛይናቸውን ለመቀየር ይገደዳሉ። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚያመርቷቸው ሞዴሎች ላይ ተፅዕኖ ሊኖረው ይችላል።
የዘርፉ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ይህ እርምጃ ቻይና በኤሌክትሪክ መኪና ኢንዱስትሪ ያላትን የበላይነት በመጠቀም የዓለምን የደህንነት መስፈርት (Standard) ለመወሰን ያላትን ጉልበት ያሳየችበት ነው። ይህም በአውሮፓና በሌሎች ሀገራት የመኪና ዲዛይን ላይ ትልቅ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ ቃሉን አክብሯል፤
ሱራፌልም በደስታ መኪናውን ተረክቧል
#ethiopia | ተወዳጁ አርቲስት ሱራፌል ተካ፤ በፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ (Popular Electronics) ቃል የተገባለትን ዘመናዊ የ BYD መኪና በዛሬው ዕለት በደማቅ ስነ-ስርዓት ተረክቧል።
አርቲስት ሱራፌል በስጦታው መደሰቱን ገልጾ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፤ ተቋሙም የገባውን ቃል በመፈጸሙ አድናቆት ተችሮታል።
ለሱራፌል እንኳን ደስ አለህ! 👏
📸 ፎቶ፡ Sisay Guzay
#surafelteka #popularelectronics #byd #carprize #ethiopia #art #gift #promisekept #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ሱራፌልም በደስታ መኪናውን ተረክቧል
#ethiopia | ተወዳጁ አርቲስት ሱራፌል ተካ፤ በፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ (Popular Electronics) ቃል የተገባለትን ዘመናዊ የ BYD መኪና በዛሬው ዕለት በደማቅ ስነ-ስርዓት ተረክቧል።
አርቲስት ሱራፌል በስጦታው መደሰቱን ገልጾ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፤ ተቋሙም የገባውን ቃል በመፈጸሙ አድናቆት ተችሮታል።
ለሱራፌል እንኳን ደስ አለህ! 👏
📸 ፎቶ፡ Sisay Guzay
#surafelteka #popularelectronics #byd #carprize #ethiopia #art #gift #promisekept #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
በአዲስ አበባ የተሽከርካሪዎች ዋጋ ባለፉት ሶስት ወራት በከፍተኛ ሁኔታ መናሩ ተገለፀ
👉 በአንድ መኪና ላይ እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ጭማሪ ታይቷል
በመዲናዋ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ታይቶ የማይታወቅ እና ገበያውን ያናወጠ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገልፀዋል።እንደ ባለሙያዎቹ ገለጻ፣ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ከ500 ሺሕ ብር እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ለዚህ የዋጋ ንረት እንደ ማሳያ የሚጠቀሰውና በከተማዋ በስፋት የሚታየው የቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) የኤሌክትሪክ መኪና፣6 ከሦስት ወራት በፊት ከ2.4 እስከy 2.5 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት እስከ 1 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ጭማሪ በማሳየት 3.4 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የዩዋን-አፕ (YuanUp) የተሽከርካሪ ምርት ቀድሞ ከነበረበት 3.6 ሚሊዮን ብር ወደ 4.8 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል። ይህ የዋጋ ጭማሪ እንደ መኪናው ዓይነት፣ ሞዴልና ደረጃ ከዚህም በላይ ሊሄድ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ለዚህ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ ዋነኛ ምክንያቶች ተብለው የተጠቀሱት ደግሞ የዶላር ምንዛሬ ዋጋ መጨመር እና የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ዋነኛ ምንጭ የሆነችው ቻይና ከመኪና ኤክስፖርት ጋር በተያያዘ ተግባራዊ ያደረገችው አዲስ መመሪያ ነው።በገበያው ላይ ከፍተኛ የሆነ የመኪና ፍላጎት መኖሩን የሚገልጹት የዘርፉ ተዋናዮች፣ ዋጋው ቢጨምርም የገዢው ቁጥር ግን አሁንም ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ።
በአንጻሩ በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጭማሪ ቢኖርም፣ አሮጌ የነዳጅ መኪና ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉና ካለው ከፍተኛ ዋጋ ጋር ተዳምሮ የነዳጅ መኪና ገበያው እንዲቀዛቀዝ እንዳደረገው ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት በገበያው ላይ እንደ ቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2)፣ ዩዋን አፕ እና ሶንግ ፕላስ ያሉ ሞዴሎች በስፋት እየተሸጡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ሴጉል እና ኢቱ የመኪና ዓይነቶች ግን በገበያው ላይ እጥረት እየታየባቸው መሆኑ ተነግሯል።
መንግሥት አሮጌ የነዳጅ መኪኖችy ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ የጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና መጠቀሙን ምርጫ የሌለው አማራጭ ቢያደርገውም፣ በየጊዜው የሚጨምረው ዋጋ ግን ለኅብረተሰቡ ትልቅ ፈተና እየሆነ እንደሚገኝ ብስራት ሬድዮ ያነጋገራቸው በመኪና ሽያጭ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
👉 በአንድ መኪና ላይ እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ጭማሪ ታይቷል
በመዲናዋ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ታይቶ የማይታወቅ እና ገበያውን ያናወጠ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገልፀዋል።እንደ ባለሙያዎቹ ገለጻ፣ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ከ500 ሺሕ ብር እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ለዚህ የዋጋ ንረት እንደ ማሳያ የሚጠቀሰውና በከተማዋ በስፋት የሚታየው የቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) የኤሌክትሪክ መኪና፣6 ከሦስት ወራት በፊት ከ2.4 እስከy 2.5 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት እስከ 1 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ጭማሪ በማሳየት 3.4 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የዩዋን-አፕ (YuanUp) የተሽከርካሪ ምርት ቀድሞ ከነበረበት 3.6 ሚሊዮን ብር ወደ 4.8 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል። ይህ የዋጋ ጭማሪ እንደ መኪናው ዓይነት፣ ሞዴልና ደረጃ ከዚህም በላይ ሊሄድ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ለዚህ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ ዋነኛ ምክንያቶች ተብለው የተጠቀሱት ደግሞ የዶላር ምንዛሬ ዋጋ መጨመር እና የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ዋነኛ ምንጭ የሆነችው ቻይና ከመኪና ኤክስፖርት ጋር በተያያዘ ተግባራዊ ያደረገችው አዲስ መመሪያ ነው።በገበያው ላይ ከፍተኛ የሆነ የመኪና ፍላጎት መኖሩን የሚገልጹት የዘርፉ ተዋናዮች፣ ዋጋው ቢጨምርም የገዢው ቁጥር ግን አሁንም ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ።
በአንጻሩ በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጭማሪ ቢኖርም፣ አሮጌ የነዳጅ መኪና ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉና ካለው ከፍተኛ ዋጋ ጋር ተዳምሮ የነዳጅ መኪና ገበያው እንዲቀዛቀዝ እንዳደረገው ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት በገበያው ላይ እንደ ቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2)፣ ዩዋን አፕ እና ሶንግ ፕላስ ያሉ ሞዴሎች በስፋት እየተሸጡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ሴጉል እና ኢቱ የመኪና ዓይነቶች ግን በገበያው ላይ እጥረት እየታየባቸው መሆኑ ተነግሯል።
መንግሥት አሮጌ የነዳጅ መኪኖችy ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ የጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና መጠቀሙን ምርጫ የሌለው አማራጭ ቢያደርገውም፣ በየጊዜው የሚጨምረው ዋጋ ግን ለኅብረተሰቡ ትልቅ ፈተና እየሆነ እንደሚገኝ ብስራት ሬድዮ ያነጋገራቸው በመኪና ሽያጭ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
በአዲስ አበባ የተሽከርካሪዎች ዋጋ ባለፉት ሶስት ወራት በከፍተኛ ሁኔታ መናሩ ተገለፀ
👉 በአንድ መኪና ላይ እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ጭማሪ ታይቷል
በመዲናዋ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ታይቶ የማይታወቅ እና ገበያውን ያናወጠ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገልፀዋል።እንደ ባለሙያዎቹ ገለጻ፣ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ከ500 ሺሕ ብር እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ለዚህ የዋጋ ንረት እንደ ማሳያ የሚጠቀሰውና በከተማዋ በስፋት የሚታየው የቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) የኤሌክትሪክ መኪና፣6 ከሦስት ወራት በፊት ከ2.4 እስከy 2.5 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት እስከ 1 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ጭማሪ በማሳየት 3.4 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የዩዋን-አፕ (YuanUp) የተሽከርካሪ ምርት ቀድሞ ከነበረበት 3.6 ሚሊዮን ብር ወደ 4.8 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል። ይህ የዋጋ ጭማሪ እንደ መኪናው ዓይነት፣ ሞዴልና ደረጃ ከዚህም በላይ ሊሄድ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ለዚህ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ ዋነኛ ምክንያቶች ተብለው የተጠቀሱት ደግሞ የዶላር ምንዛሬ ዋጋ መጨመር እና የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ዋነኛ ምንጭ የሆነችው ቻይና ከመኪና ኤክስፖርት ጋር በተያያዘ ተግባራዊ ያደረገችው አዲስ መመሪያ ነው።በገበያው ላይ ከፍተኛ የሆነ የመኪና ፍላጎት መኖሩን የሚገልጹት የዘርፉ ተዋናዮች፣ ዋጋው ቢጨምርም የገዢው ቁጥር ግን አሁንም ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ።
በአንጻሩ በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጭማሪ ቢኖርም፣ አሮጌ የነዳጅ መኪና ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉና ካለው ከፍተኛ ዋጋ ጋር ተዳምሮ የነዳጅ መኪና ገበያው እንዲቀዛቀዝ እንዳደረገው ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት በገበያው ላይ እንደ ቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2)፣ ዩዋን አፕ እና ሶንግ ፕላስ ያሉ ሞዴሎች በስፋት እየተሸጡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ሴጉል እና ኢቱ የመኪና ዓይነቶች ግን በገበያው ላይ እጥረት እየታየባቸው መሆኑ ተነግሯል።
መንግሥት አሮጌ የነዳጅ መኪኖችy ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ የጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና መጠቀሙን ምርጫ የሌለው አማራጭ ቢያደርገውም፣ በየጊዜው የሚጨምረው ዋጋ ግን ለኅብረተሰቡ ትልቅ ፈተና እየሆነ እንደሚገኝ ብስራት ሬድዮ ያነጋገራቸው በመኪና ሽያጭ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
👉 በአንድ መኪና ላይ እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ጭማሪ ታይቷል
በመዲናዋ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ በተሽከርካሪዎች መሸጫ ዋጋ ላይ ታይቶ የማይታወቅ እና ገበያውን ያናወጠ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መመዝገቡን በዘርፉ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገልፀዋል።እንደ ባለሙያዎቹ ገለጻ፣ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ በተለይም በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ከ500 ሺሕ ብር እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
ለዚህ የዋጋ ንረት እንደ ማሳያ የሚጠቀሰውና በከተማዋ በስፋት የሚታየው የቢዋይዲ ሴጉል (BYD Seagull) የኤሌክትሪክ መኪና፣6 ከሦስት ወራት በፊት ከ2.4 እስከy 2.5 ሚሊዮን ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት እስከ 1 ሚሊዮን ብር በሚደርስ ጭማሪ በማሳየት 3.4 ሚሊዮን ብር እየተሸጠ ይገኛል። በተመሳሳይ የዩዋን-አፕ (YuanUp) የተሽከርካሪ ምርት ቀድሞ ከነበረበት 3.6 ሚሊዮን ብር ወደ 4.8 ሚሊዮን ብር ከፍ ብሏል። ይህ የዋጋ ጭማሪ እንደ መኪናው ዓይነት፣ ሞዴልና ደረጃ ከዚህም በላይ ሊሄድ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ለዚህ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ ዋነኛ ምክንያቶች ተብለው የተጠቀሱት ደግሞ የዶላር ምንዛሬ ዋጋ መጨመር እና የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ዋነኛ ምንጭ የሆነችው ቻይና ከመኪና ኤክስፖርት ጋር በተያያዘ ተግባራዊ ያደረገችው አዲስ መመሪያ ነው።በገበያው ላይ ከፍተኛ የሆነ የመኪና ፍላጎት መኖሩን የሚገልጹት የዘርፉ ተዋናዮች፣ ዋጋው ቢጨምርም የገዢው ቁጥር ግን አሁንም ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ።
በአንጻሩ በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጭማሪ ቢኖርም፣ አሮጌ የነዳጅ መኪና ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ መከልከሉና ካለው ከፍተኛ ዋጋ ጋር ተዳምሮ የነዳጅ መኪና ገበያው እንዲቀዛቀዝ እንዳደረገው ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት በገበያው ላይ እንደ ቢዋይዲ ኢቱ (BYD E2)፣ ዩዋን አፕ እና ሶንግ ፕላስ ያሉ ሞዴሎች በስፋት እየተሸጡ ቢሆንም፣ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ሴጉል እና ኢቱ የመኪና ዓይነቶች ግን በገበያው ላይ እጥረት እየታየባቸው መሆኑ ተነግሯል።
መንግሥት አሮጌ የነዳጅ መኪኖችy ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ የጣለው እገዳ ተጠቃሚው ወደ ኤሌክትሪክ መኪና መጠቀሙን ምርጫ የሌለው አማራጭ ቢያደርገውም፣ በየጊዜው የሚጨምረው ዋጋ ግን ለኅብረተሰቡ ትልቅ ፈተና እየሆነ እንደሚገኝ ብስራት ሬድዮ ያነጋገራቸው በመኪና ሽያጭ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
7 months ago
ቴምር ፕሮፐርቲስ ለደንበኞቹ መኪና ሸለመ
#fastmereja I ቴምር ኘሮፐርቲስ ስጦታ ኤክስፖ "2 በር - በ 1 ቁልፍ" በሚል መሪ ቃል የቴምር ስጦታ ኤክስፖ ዝግጅት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከፍቷል።
ኤክስፖው ከዛሬ ቅዳሜ ታህሳስ 25/2018 እስከ ከታህሳስ 27/2018 ድረስ ይቆያል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ከብሔራዊ ሎተሪ የመጡ ባለሙያዎች በተገኙበት ለደምበኞቹ 2 BYD መኪኖችን እንዲሁም 4 የእለቱ እድለኞች ደግሞ ለእያንዳንዳቸው የአንድ ሚሊየን ብር ለቤት ግንባታ ማጠናቀቂያ የሚሆን ገንዘብ ሽልሟል።
ቴምር የቤት አልሚ ብቻ አይደለም፤ ምርጥ ኢትዮጵያውያን መሐንዲሶችና ባለሙያዎች የሚፈሩበት፣ የጥራት ደረጃ የሚቀመርበት የልህቀት ማዕከል መሆኑን ተገልፀዋል።
ከ10 አመት በፊት 50 ሰራተኞችን ብቻ ይዞ ስራ የጀመረው ቴምር ፕሮፐርቲስ በ2026 የሰራተኞቹን ቁጥር 1ሺህ ለማድርስ ይዞት የነበረውን እቅድ ቀደም በሎ ማሳካት እንደቻለም ገልፀዋል።
10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ደማቅ ሁነቶች ለማክበር በዝግጅት ላይ እንደሚንኝም ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲስ በሁለት ባስራዕዮች በ2008 ዓ.ም ሲመሰረት፣ ዓላማው ቤት መገንባት ብቻ ሳይሆን የሪል እስቴት ዘርፋን በግንባታ፣ በገበያ አመራር ፣ በደንበኛ አያያዝ በቴክኖሎጂ እና በሌሎችም ዘርፎች አንድ እርምጃ የማሻገር አላማ ይዞ እየሰራ ይገኛል።
#fastmereja I ቴምር ኘሮፐርቲስ ስጦታ ኤክስፖ "2 በር - በ 1 ቁልፍ" በሚል መሪ ቃል የቴምር ስጦታ ኤክስፖ ዝግጅት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተከፍቷል።
ኤክስፖው ከዛሬ ቅዳሜ ታህሳስ 25/2018 እስከ ከታህሳስ 27/2018 ድረስ ይቆያል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ከብሔራዊ ሎተሪ የመጡ ባለሙያዎች በተገኙበት ለደምበኞቹ 2 BYD መኪኖችን እንዲሁም 4 የእለቱ እድለኞች ደግሞ ለእያንዳንዳቸው የአንድ ሚሊየን ብር ለቤት ግንባታ ማጠናቀቂያ የሚሆን ገንዘብ ሽልሟል።
ቴምር የቤት አልሚ ብቻ አይደለም፤ ምርጥ ኢትዮጵያውያን መሐንዲሶችና ባለሙያዎች የሚፈሩበት፣ የጥራት ደረጃ የሚቀመርበት የልህቀት ማዕከል መሆኑን ተገልፀዋል።
ከ10 አመት በፊት 50 ሰራተኞችን ብቻ ይዞ ስራ የጀመረው ቴምር ፕሮፐርቲስ በ2026 የሰራተኞቹን ቁጥር 1ሺህ ለማድርስ ይዞት የነበረውን እቅድ ቀደም በሎ ማሳካት እንደቻለም ገልፀዋል።
10ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ደማቅ ሁነቶች ለማክበር በዝግጅት ላይ እንደሚንኝም ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲስ በሁለት ባስራዕዮች በ2008 ዓ.ም ሲመሰረት፣ ዓላማው ቤት መገንባት ብቻ ሳይሆን የሪል እስቴት ዘርፋን በግንባታ፣ በገበያ አመራር ፣ በደንበኛ አያያዝ በቴክኖሎጂ እና በሌሎችም ዘርፎች አንድ እርምጃ የማሻገር አላማ ይዞ እየሰራ ይገኛል።
7 months ago
''ቴስላ ውሃ በላው''
📌 የቻይናው BYD የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሽያጭ ቴስላን በመብለጥ የዓለም ቀዳሚ ሊሆን ነው
#ethiopia | የቻይናው ግዙፍ ተሽከርካሪ አምራች BYD፣ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EV) ሽያጭ የኤለን መስኩን ቴስላ (Tesla) ኩባንያን በመብለጥ በዓለም ቀዳሚው አምራች ለመሆን መቃረቡ ተገለጠ።
ኩባንያው ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ ዓመታዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሽያጩ በ28 በመቶ እድገት በማሳየት 2 ነጥብ 25 ሚሊየን ደርሷል። ይህ ውጤት BYDን በዘርፉ ቁንጮ ላይ እንዲቀመጥ ያደርገዋል ተብሏል።
የቴስላ ፈተና እና የባለሙያዎች ትንበያ🔎
ቴስላ ዓመታዊ የሽያጭ ሪፖርቱን እስካሁን ይፋ ባያደርግም፣ የዘርፉ ባለሙያዎች ኩባንያው 1 ነጥብ 65 ሚሊየን አካባቢ ተሽከርካሪዎችን ሊሸጥ እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ይህ ከሆነ ደግሞ ቴስላ ለረጅም ጊዜ ይዞት የቆየውን የመሪነት ስፍራ ለቻይናው ተፎካካሪው ያስረክባል ማለት ነው።
ቴስላ ለገጠመው የሽያጭ መቀነስና ለገበያ ድርሻ መጥበብ እንደ ምክንያቶች የተጠቀሱት፦
* የባለቤቱ የኤለን መስክ አወዛጋቢ ፖለቲካዊ ተሳትፎዎች።
* ከቻይና ተሽከርካሪ አምራቾች እየገጠመው ያለው ብርቱ የዋጋና የቴክኖሎጂ ፉክክር።
* በተለያዩ ሀገራት የታየው የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ናቸው።
🚘 BYD በተለይም ዋጋቸው ተመጣጣኝ የሆኑ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አማራጮችን ለገበያ ማቅረቡ ለስኬቱ ትልቁን ድርሻ እንደያዘ ተመልክቷል። ይህ የገበያ ለውጥ የቻይና ኩባንያዎች በዓለም አቀፉ አረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር ውስጥ እያገኙት ያለውን የበላይነት የሚያሳይ ነው ተብሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#byd #tesla #electricvehicles #evmarket #elonmusk #chinatech #automotiveindustry #greenenergy2026
📌 የቻይናው BYD የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሽያጭ ቴስላን በመብለጥ የዓለም ቀዳሚ ሊሆን ነው
#ethiopia | የቻይናው ግዙፍ ተሽከርካሪ አምራች BYD፣ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች (EV) ሽያጭ የኤለን መስኩን ቴስላ (Tesla) ኩባንያን በመብለጥ በዓለም ቀዳሚው አምራች ለመሆን መቃረቡ ተገለጠ።
ኩባንያው ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ ዓመታዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሽያጩ በ28 በመቶ እድገት በማሳየት 2 ነጥብ 25 ሚሊየን ደርሷል። ይህ ውጤት BYDን በዘርፉ ቁንጮ ላይ እንዲቀመጥ ያደርገዋል ተብሏል።
የቴስላ ፈተና እና የባለሙያዎች ትንበያ🔎
ቴስላ ዓመታዊ የሽያጭ ሪፖርቱን እስካሁን ይፋ ባያደርግም፣ የዘርፉ ባለሙያዎች ኩባንያው 1 ነጥብ 65 ሚሊየን አካባቢ ተሽከርካሪዎችን ሊሸጥ እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ይህ ከሆነ ደግሞ ቴስላ ለረጅም ጊዜ ይዞት የቆየውን የመሪነት ስፍራ ለቻይናው ተፎካካሪው ያስረክባል ማለት ነው።
ቴስላ ለገጠመው የሽያጭ መቀነስና ለገበያ ድርሻ መጥበብ እንደ ምክንያቶች የተጠቀሱት፦
* የባለቤቱ የኤለን መስክ አወዛጋቢ ፖለቲካዊ ተሳትፎዎች።
* ከቻይና ተሽከርካሪ አምራቾች እየገጠመው ያለው ብርቱ የዋጋና የቴክኖሎጂ ፉክክር።
* በተለያዩ ሀገራት የታየው የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ናቸው።
🚘 BYD በተለይም ዋጋቸው ተመጣጣኝ የሆኑ የተለያዩ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አማራጮችን ለገበያ ማቅረቡ ለስኬቱ ትልቁን ድርሻ እንደያዘ ተመልክቷል። ይህ የገበያ ለውጥ የቻይና ኩባንያዎች በዓለም አቀፉ አረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር ውስጥ እያገኙት ያለውን የበላይነት የሚያሳይ ነው ተብሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#byd #tesla #electricvehicles #evmarket #elonmusk #chinatech #automotiveindustry #greenenergy2026
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የቴምር ስጦታ ኤክስፖ መረጃ
ቀናት፦ ከቅዳሜ ታህሳስ 25 እስከ ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም
መሪ ቃል፦ "2 በር በ1 ቁልፍ"
ዋና ዋና ልዩነቶችና ሽልማቶች
የዕጣ ስጦታዎች፦ 2 የቢዋይዲ (BYD) የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና 4 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የፊኒሽንግ ፓኬጆች።
ጠቅላላ የሽልማት ዋጋ፦ ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ።
ልዩ ቅናሽ፦ ለኤክስፖው ተሳታፊዎች የሚቀርብ የበዓል የዋጋ ቅናሽ።
ለተሳታፊዎች የሚሰጡ ጥቅሞች
የቤት ባለቤት መሆን፦ በልዩ ቅናሽ የህልምዎን ቤት ለመግዛት አመቺ ወቅት ነው።
ታማኝነት፦ የዕጣ አወጣጡ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ታዛቢነት የሚከናወን በመሆኑ ግልጽነት ያለው ነው።
እድለኝነት፦ ቤት ገዝተው መኪና ወይም የቤት ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶችን በነፃ የማሸነፍ ዕድል።
የኤክስፖው መክፈቻ ቅዳሜ ዕለት በታላቅ ድምቀት እንደሚከናወን ይጠበቃል።
ቀናት፦ ከቅዳሜ ታህሳስ 25 እስከ ታህሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም
መሪ ቃል፦ "2 በር በ1 ቁልፍ"
ዋና ዋና ልዩነቶችና ሽልማቶች
የዕጣ ስጦታዎች፦ 2 የቢዋይዲ (BYD) የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና 4 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የፊኒሽንግ ፓኬጆች።
ጠቅላላ የሽልማት ዋጋ፦ ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ።
ልዩ ቅናሽ፦ ለኤክስፖው ተሳታፊዎች የሚቀርብ የበዓል የዋጋ ቅናሽ።
ለተሳታፊዎች የሚሰጡ ጥቅሞች
የቤት ባለቤት መሆን፦ በልዩ ቅናሽ የህልምዎን ቤት ለመግዛት አመቺ ወቅት ነው።
ታማኝነት፦ የዕጣ አወጣጡ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ታዛቢነት የሚከናወን በመሆኑ ግልጽነት ያለው ነው።
እድለኝነት፦ ቤት ገዝተው መኪና ወይም የቤት ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶችን በነፃ የማሸነፍ ዕድል።
የኤክስፖው መክፈቻ ቅዳሜ ዕለት በታላቅ ድምቀት እንደሚከናወን ይጠበቃል።
Comments