14 days ago
8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን፡ የታዋቂ አትሌቶች ተሳታፊነት እና የ2026 ቶዮታ ኮሮላ ሽልማትን ይዞ ሊካሄድ ነው
የዲያስፖራ ማህበረሰብን የሚያሰባስበው ዓመታዊው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ዝግጅቱን አጠናቀቀ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚካሄደውና የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ለማቀራረብ የሚዘጋጀው 8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን በፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ኦክቶበር 10, 2026 (ጥቅምት 1, 2019 ዓ.ም.) እንደሚካሄድ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ተደረገ።
‘አብሮነት መሻል ነው’ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ዝግጅት፤ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ማሰባሰብ፣ በውጭ ሀገር የሚያድጉ ህፃናትና ወጣቶች ከባህላቸው ጋር እንዲቀራረቡ ማድረግ እና ለተለያዩ ማህበራዊ በጎ ስራዎች ገቢ ማሰባሰብን ዋና ዓላማው ያደረገ ነው። ለዝግጅቱ የሚሆን የምዝገባ ሂደት በአዘጋጆቹ ኦፊሴላዊ ዌብሳይት (www.africanrun.com) ላይ መጀመሩም ተገልጿል።
የዝግጅቱ ቀዳሚ አጋር የሆነው አሌክሳንድሪያ ቶዮታ ለተሳታፊዎች የሚሆን የ2026 ቶዮታ ኮሮላ መኪና በሽልማት መልክ አዘጋጅቷል። “ሁሉም አሸናፊ ነው” በሚለው የዝግጅቱ መርህ መሠረት፣ በሩጫው የተሳተፈ ማንኛውም ሰው ርቀቱን ያጠናቀቀበት ሰዓት ሳይወሰነው በቀረበው የመኪና ሽልማት ዕጣ ውስጥ እኩል የመሳተፍና የማሸነፍ ዕድል ይኖረዋል። አሸናፊውም በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ በሚወጣ የሎተሪ ዕጣ የሚለይ ይሆናል።
በዘንድሮው 8ኛ ዙር ዝግጅት ላይ ታዋቂዎቹ አትሌቶች ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና አትሌት ስለሺ ስህን በክብር እንግድነት ተገኝተው ተሳታፊዎችን እንደሚያበረታቱ ታውቋል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለዝግጅቱ ያላትን ድጋፍ ስትገልፅ “ሀገራችንን በዓለም መድረክ ያስጠራው የአትሌቲክስ ስፖርት በውጭ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመሰባሰቢያ መድረክ መሆኑ ዝግጅቱን ልዩ ያደረገዋል” ብላለች።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የአሌክሳንድሪያ ቶዮታ፣ የኢትዮ ቴሌኮም፣ የዳሽን ባንክ፣ የጊፍት ሪል እስቴት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሮሚንግ ሮስተር ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ያላቸው ተወካዮች በበኩላቸው፤ ከተቋሞቻቸው ማህበራዊ ኃላፊነት አንጻር ከግራንድ አፍሪካን ረን ጋር ያላቸውን አጋርነት በመግለፅ ለዝግጅቱ ስኬት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ጋሻው አብዛ ዝግጅቱ ከአንድ ቀን የ5 ኪሎ ሜትር የቤተሰብ ሩጫ ባሻገር፣ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ እርስ በእርስ በማቀራረብ ረገድ ከፍተኛ ድልድይ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ግራንድ አፍሪካን ረን በየዓመቱ ጥቅምት ወር በገባ በሁለተኛው ቅዳሜ የሚካሄድና ብዙሃኑን የሚያሳትፍ ዓመታዊ የጎዳና ላይ የመዝናኛ ሩጫ ሲሆን፣ ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
ተቋም: Nova Connections - Grand African Run
ፌስቡክ: www.facebook.com/GrandRunD...
ዌብሳይት: www.africanrun.com
የዲያስፖራ ማህበረሰብን የሚያሰባስበው ዓመታዊው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ዝግጅቱን አጠናቀቀ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚካሄደውና የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ለማቀራረብ የሚዘጋጀው 8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን በፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ኦክቶበር 10, 2026 (ጥቅምት 1, 2019 ዓ.ም.) እንደሚካሄድ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ተደረገ።
‘አብሮነት መሻል ነው’ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ዝግጅት፤ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ማሰባሰብ፣ በውጭ ሀገር የሚያድጉ ህፃናትና ወጣቶች ከባህላቸው ጋር እንዲቀራረቡ ማድረግ እና ለተለያዩ ማህበራዊ በጎ ስራዎች ገቢ ማሰባሰብን ዋና ዓላማው ያደረገ ነው። ለዝግጅቱ የሚሆን የምዝገባ ሂደት በአዘጋጆቹ ኦፊሴላዊ ዌብሳይት (www.africanrun.com) ላይ መጀመሩም ተገልጿል።
የዝግጅቱ ቀዳሚ አጋር የሆነው አሌክሳንድሪያ ቶዮታ ለተሳታፊዎች የሚሆን የ2026 ቶዮታ ኮሮላ መኪና በሽልማት መልክ አዘጋጅቷል። “ሁሉም አሸናፊ ነው” በሚለው የዝግጅቱ መርህ መሠረት፣ በሩጫው የተሳተፈ ማንኛውም ሰው ርቀቱን ያጠናቀቀበት ሰዓት ሳይወሰነው በቀረበው የመኪና ሽልማት ዕጣ ውስጥ እኩል የመሳተፍና የማሸነፍ ዕድል ይኖረዋል። አሸናፊውም በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ በሚወጣ የሎተሪ ዕጣ የሚለይ ይሆናል።
በዘንድሮው 8ኛ ዙር ዝግጅት ላይ ታዋቂዎቹ አትሌቶች ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና አትሌት ስለሺ ስህን በክብር እንግድነት ተገኝተው ተሳታፊዎችን እንደሚያበረታቱ ታውቋል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለዝግጅቱ ያላትን ድጋፍ ስትገልፅ “ሀገራችንን በዓለም መድረክ ያስጠራው የአትሌቲክስ ስፖርት በውጭ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመሰባሰቢያ መድረክ መሆኑ ዝግጅቱን ልዩ ያደረገዋል” ብላለች።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የአሌክሳንድሪያ ቶዮታ፣ የኢትዮ ቴሌኮም፣ የዳሽን ባንክ፣ የጊፍት ሪል እስቴት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሮሚንግ ሮስተር ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ያላቸው ተወካዮች በበኩላቸው፤ ከተቋሞቻቸው ማህበራዊ ኃላፊነት አንጻር ከግራንድ አፍሪካን ረን ጋር ያላቸውን አጋርነት በመግለፅ ለዝግጅቱ ስኬት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ጋሻው አብዛ ዝግጅቱ ከአንድ ቀን የ5 ኪሎ ሜትር የቤተሰብ ሩጫ ባሻገር፣ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ እርስ በእርስ በማቀራረብ ረገድ ከፍተኛ ድልድይ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ግራንድ አፍሪካን ረን በየዓመቱ ጥቅምት ወር በገባ በሁለተኛው ቅዳሜ የሚካሄድና ብዙሃኑን የሚያሳትፍ ዓመታዊ የጎዳና ላይ የመዝናኛ ሩጫ ሲሆን፣ ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
ተቋም: Nova Connections - Grand African Run
ፌስቡክ: www.facebook.com/GrandRunD...
ዌብሳይት: www.africanrun.com
15 days ago
ሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል
በሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሐምሌ 19 በደማቅ ሁኔታ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓልን ተከትሎ፣ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚወስዱ ዋና ዋና መንገዶች እንደሚዘጉ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
እንደ ፖሊስ መረጃ፣ ከዛሬ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሁን 9:00 ጀምሮ በዓሉ ተጠናቆ እስኪያበቃ ድረስ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) ከሁሉም አቅጣጫ የሚያስገቡ መንገዶች ለሁሉም የትራፊክ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
- ከሳውዝ ስታር (መስቀል አደባባይ)፣
- ከሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር፣
- ከትሩፋ በሎጊታ፣
- ከጤና ቢሮ (ማር ሲል)፣
- ከክብሩ ሆስፒታል፣
- ከፒያሳ ዳሽን ባንክ፣
- ከታቦር 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚያቀኑ መስመሮች በሙሉ ይዘጋሉ።
ፖሊስ አሽከርካሪዎች የመንገድ መዘጋቱን አስቀድመው በመገንዘብ አማራጭ መስመሮችን እንዲጠቀሙ፣ ከፀጥታ አካላት ጋርም በመተባበር የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
በሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሐምሌ 19 በደማቅ ሁኔታ የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓልን ተከትሎ፣ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚወስዱ ዋና ዋና መንገዶች እንደሚዘጉ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
እንደ ፖሊስ መረጃ፣ ከዛሬ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሁን 9:00 ጀምሮ በዓሉ ተጠናቆ እስኪያበቃ ድረስ ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) ከሁሉም አቅጣጫ የሚያስገቡ መንገዶች ለሁሉም የትራፊክ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ዝግ ይሆናሉ።
- ከሳውዝ ስታር (መስቀል አደባባይ)፣
- ከሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር፣
- ከትሩፋ በሎጊታ፣
- ከጤና ቢሮ (ማር ሲል)፣
- ከክብሩ ሆስፒታል፣
- ከፒያሳ ዳሽን ባንክ፣
- ከታቦር 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ገብርኤል (ሱሙዳ አደባባይ) የሚያቀኑ መስመሮች በሙሉ ይዘጋሉ።
ፖሊስ አሽከርካሪዎች የመንገድ መዘጋቱን አስቀድመው በመገንዘብ አማራጭ መስመሮችን እንዲጠቀሙ፣ ከፀጥታ አካላት ጋርም በመተባበር የትራፊክ መጨናነቅና አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
Seledadotio
Seledadotio
25 days ago
ብድርዎን በቀላሉ ይክፈሉ!
ለረጅም ጊዜ ሳይከፍሉ የቆዩቱን የቴሌብር ብድር በተራዘመ የክፍያ ሥርዓት በመክፈል ከብድር ነጻ ይሁኑ የመበደር ዕድልዎን ያስቀጥሉ!
ከዳሽን ወይም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ3,000 እስከ 25,000 ብር ያልተከፈለ የቴሌብር ብድር ኖሮብዎት በአንዴ ለመክፈል ተቸግረዋል?
እንግዲያውስ በአዲሱ የቴሌብር የብድር ማቅለያና አሠራር፣ በተራዘመ የክፍያ ሥርዓት በቀላሉ መክፈል ይችላሉ።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንበደር እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ለረጅም ጊዜ ሳይከፍሉ የቆዩቱን የቴሌብር ብድር በተራዘመ የክፍያ ሥርዓት በመክፈል ከብድር ነጻ ይሁኑ የመበደር ዕድልዎን ያስቀጥሉ!
ከዳሽን ወይም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ3,000 እስከ 25,000 ብር ያልተከፈለ የቴሌብር ብድር ኖሮብዎት በአንዴ ለመክፈል ተቸግረዋል?
እንግዲያውስ በአዲሱ የቴሌብር የብድር ማቅለያና አሠራር፣ በተራዘመ የክፍያ ሥርዓት በቀላሉ መክፈል ይችላሉ።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንበደር እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
1 month ago
#ለጎፎሬ_ደብረ_መንክራት_በአታ_ለማርያም_ቤ /ክ ህንፃ ማሰሪ
ያ
#10000ሺህ ሰው #100 #100 ብር ብያወጣ #1000000 ይሆናል ይህ ቀላል አይደለምና #100 ብር ብቻ ሰጥተን ምዕመናን ተቀድሶ በ40 በ80 እንዲጠመቁና እንዲቆርቡ ፍትሓት እንዲደረግላቸው ከምሥጢረተ ቤተክርስቲያን እንድሳተፉ ምክንያት እንሁን።
ለሊቀ ካህናት ክርስቶስ ቅድስተ ቅዱሳን ለሆነች ለእመብርሃን ለስሟ መጠሪያ መታሰቢያ መቅደስ እንስራ!!!
🙏እስከሁን የመሠረቱ ሥራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ስሆን የኮሎን ሙሌት ለመከናወን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ እንድታደርግ እጅግ ተመጽነናል።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
ያ
#10000ሺህ ሰው #100 #100 ብር ብያወጣ #1000000 ይሆናል ይህ ቀላል አይደለምና #100 ብር ብቻ ሰጥተን ምዕመናን ተቀድሶ በ40 በ80 እንዲጠመቁና እንዲቆርቡ ፍትሓት እንዲደረግላቸው ከምሥጢረተ ቤተክርስቲያን እንድሳተፉ ምክንያት እንሁን።
ለሊቀ ካህናት ክርስቶስ ቅድስተ ቅዱሳን ለሆነች ለእመብርሃን ለስሟ መጠሪያ መታሰቢያ መቅደስ እንስራ!!!
🙏እስከሁን የመሠረቱ ሥራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ስሆን የኮሎን ሙሌት ለመከናወን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ እንድታደርግ እጅግ ተመጽነናል።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
1 month ago
❤በእንተ ስማ ለማርያም❤ሼር እናድርግ🙏
👉ለኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በሙሉ ደቡብ ላይ ላለችው ቤተክርስቲያን እንድረስላት ።
❤በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በከምባታ ጠምባሮና አላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን በጋራ እንሰራ። እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው ይገኛሉ።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
👉ለኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በሙሉ ደቡብ ላይ ላለችው ቤተክርስቲያን እንድረስላት ።
❤በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በከምባታ ጠምባሮና አላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን በጋራ እንሰራ። እነዚህ ጥቂት ምዕመናን ለሀገራቸውና ለነፍሳቸው የሚጸልዩበትን፣ መንፈሳዊ አገልግሎት የሚያገኙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበትን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለመሥራት ለበርካታ ዓመታት ያሰቡ ቢሆንም በእነርሱ አቅም የሚሆን አይደለምና ተስፋ ቆርጠው ይገኛሉ።
በጎን ደግሞ የሌሎች የእምነት ድርጀቶች በዚህ ደሳሳ ጎጆ የሚትጸልዩ አቅም የሌላችሁ ነችሁና ወደ እኛ ኑ በማለት ታላቅ የሆነ የስነልቦና ጫና እያደረሱባቸው ይገኛሉ እነርሱ ግን ይህንንና ሌሎችንም ጫናዎችን ችላው በሃይማኖታቸው ጸንተው ዛሬም አሉ ።
ስለዚህ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለበጎ ነገር የሚትተጉ የተዘጉና የተዘነጉ የገጣሪቷን ቤተክርስቲያን ለማገዝና በረከት ለማግኘት ሁሌ የምትጥሩ በሀገር ውስጥና በውጪ የሚትኖሩ በዚህ ሥራ እንድትሰተፋ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን ።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
Sponsored by
Surafel
1 month ago
#ከ100ብር ጀምሮ በመለገስ የበአታ ለማርያምን ቤተመቅደስ ኮሎን እንሙላ🙏
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን የሁል ጊዜ ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራና የመቅደሱ አራቱ ኮሎን ተሞልቷል።
ለዚህም ድጋፋችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንዲሁም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እያመሰገንን ለቀጣዩ የኮሎን ሙሌትና ለሌሎችም ሥራዎች የተለመደውን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ በማድረግ የልዑል እግዚአብሔርን ቤት እንዲሁም የበአታ ለማርያም መታሰቢያ ሠርተን በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝና ለገጠሩ ምዕመናን አለኝታ እንድንሆን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
👉 degnet0321
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን የሁል ጊዜ ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራና የመቅደሱ አራቱ ኮሎን ተሞልቷል።
ለዚህም ድጋፋችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንዲሁም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እያመሰገንን ለቀጣዩ የኮሎን ሙሌትና ለሌሎችም ሥራዎች የተለመደውን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ በማድረግ የልዑል እግዚአብሔርን ቤት እንዲሁም የበአታ ለማርያም መታሰቢያ ሠርተን በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝና ለገጠሩ ምዕመናን አለኝታ እንድንሆን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
👉 degnet0321
2 months ago
🙏ድንግል ማርያምን የምትወዷት #100ብር ብቻ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራ ተጠናቋል።
ቀጠይ ሥራዎቹ የኮሎንና ሌሎችም ሥራዎች ይገኛሉ ለዚህ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎች
ፌሮ ብረት ባለ 14 ባለ 10 ባለ 8 አሸዋ ጠጠር ሲሚንቶ ስሆን ውድ የተዋህዶ ልጆች የተለመደውን ድጋፍና ትብብር በማድረግ የእመቤታችንን የቅድስት በአታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድናደርስ #100ብር #100 ,000 ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድያደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #ሼር #ሼር
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራ ተጠናቋል።
ቀጠይ ሥራዎቹ የኮሎንና ሌሎችም ሥራዎች ይገኛሉ ለዚህ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎች
ፌሮ ብረት ባለ 14 ባለ 10 ባለ 8 አሸዋ ጠጠር ሲሚንቶ ስሆን ውድ የተዋህዶ ልጆች የተለመደውን ድጋፍና ትብብር በማድረግ የእመቤታችንን የቅድስት በአታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድናደርስ #100ብር #100 ,000 ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድያደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #ሼር #ሼር
2 months ago
✍️#100ብር #ለ10000 የበአታ ለማርያም ወዳጆች🙏
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራ ተጠናቋል።
ቀጠይ ሥራዎቹ የኮሎንና ሌሎችም ሥራዎች ይገኛሉ ለዚህ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎች
ፌሮ ብረት ባለ 14 ባለ 10 ባለ 8 አሸዋ ጠጠር ሲሚንቶ ስሆን ውድ የተዋህዶ ልጆች የተለመደውን ድጋፍና ትብብር በማድረግ የእመቤታችንን የቅድስት በአታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድናደርስ #100ብር #100 ,000 ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድያደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራ ተጠናቋል።
ቀጠይ ሥራዎቹ የኮሎንና ሌሎችም ሥራዎች ይገኛሉ ለዚህ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎች
ፌሮ ብረት ባለ 14 ባለ 10 ባለ 8 አሸዋ ጠጠር ሲሚንቶ ስሆን ውድ የተዋህዶ ልጆች የተለመደውን ድጋፍና ትብብር በማድረግ የእመቤታችንን የቅድስት በአታ ለማርያም ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድናደርስ #100ብር #100 ,000 ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድያደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን
2 months ago
ሰበር ዜና!!
አቶ ይህንዓለም አቅናው መሸሻ የአማራ ባንክ ፕሬዚዳንት ተደርገው ተመረጡ።
የዘሐበሻ ዜና የአማራ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ትናንት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል ባደረገው ጥልቅና ስትራቴጂካዊ ስብሰባ፣ አቶ ይህንዓለም አቅናውን አዲሱ የአማራ ባንክ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል።
አዲሱ ፕሬዚዳንት አቶ ይህንዓለም አቅናው በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከ24 ዓመታት በላይ የዘለቀ ስኬታማ የሥራ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ ይህንን ተግባራዊ ተሞክሯቸውን በዓለም አቀፍና በአገር አቀፍ የላቀ የትምህርት ዝግጅትና የሙያ ማረጋገጫዎች ያገነቡ መሪ ናቸው።
የአካዳሚክና የሙያ ብቃታቸውን በተመለከተ፦
👉 ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የንግድና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ በሂሳብ አያያዝ (BA in Accounting) የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
👉 በቴክኖሎጂና ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያላቸውን እውቀት ለማሳደግ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ሲስተምስ (BSc in Information Systems) በ2005 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አጠናቀዋል።
👉 በለንደን፣ ዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኘው ታዋቂው የታወቀላቸውና የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ማህበር (FCCA - ACCA (Association of Chartered Certified Accountants) UK) ተምረው የላቀ የሙያ ማረጋገጫ ማዕረግ በ2013 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ተቀናጅተዋል።
👉 እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት የExecutive MBA (የሥራ አመራር ማስተርስ) ዲግሪያቸውን በ2014 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) አግኝተዋል።
የሥራ ልምድ ዝርዝር (Professional Experience) በተመለከተ፦
አቶ ይህንዓለም አቅናው ከ24 ዓመታት በላይ የዘለቀ የሥራ ዘመናቸውን በኢትዮጵያ ቀዳሚና ግዙፍ የግል ባንክ በሆነው ዳሽን ባንክ ውስጥ ያሳለፉ ሲሆን፣ ከታችኛው የባንክ ኦፕሬሽን ጀምሮ እስከ ከፍተኛው የአመራር እርከን ድረስ በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ አገልግለዋል።
ለአብነት ያኽል፤
👉 የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ (Branch Manager) በመሆን አገልግለዋል። በተለያዩ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፎች ውስጥ በሥራ አስኪያጅነት በመስራት፣ የቅርንጫፍ ኦፕሬሽኖችን መርተዋል፣ የደንበኞችን ቁጥር አሳድገዋል እንዲሁም የተቀማጭ ገንዘብ (Deposit) አሰባሰብን አጠናክረዋል።
👉 በዳሽን ባንክ ዋና ቢሮ የክሬዲት ዲፖርትመት (credit department) ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል። በብድር ክፍል ውስጥ ትልቅ አሻራ አሳርፈዋል።
👉 በኋላም የስትራቴጂ መምሪያ ኃላፊ ( Strategy Department Director) በመሆን በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ በኃላፊነት በመምራት የውስጥ አሰራር ሥርዓትን እና ስትራቴጂካዊ አሰራሮችን አዘምነዋል። ትልልቅ ስራዎችን ሰርተዋል።
👉 በምክትል ፕሬዚዳንትነት ደረጃ (Vice President) በመሆን ሰርተዋል። በዳሽን ባንክ ከፍተኛ ማኔጅመንት ውስጥ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ደረጃ ቁልፍ ስትራቴጂካዊ ቦታዎችን እና ዘርፎች በዋናነት መርተዋል። የስትራቴጂክ እና ከስተመር ኤክስፔርያስ (Strategy & Customer Experience) ፣ እንዲሁም የባንኩን Retail & SME ዘርፍ በቺፍነት መርተዋል። በዚሁ ቆይታቸው በድስትሪክት ደረጃ በርካታ የባንክ ቅርንጫፎችን በአንድ ላይ በማስተናገድ፣ የስትራቴጂ አፈጻጸምን፣ የሰው ኃይል ልማትንና የቅርንጫፎችን ሁለንተናዊ ዕድገት በበላይነት መርተዋል።
ከዚህ ባሻገር በባንኩ ውስጥ በነበራቸው ተሳትፎ ዋና ዋና የአመራር ስኬቶችና ክህሎቶች የተጎናፀፉ እንደሆኑ የግል ማህደራቸው ያሳያል። የባንኩን የዲጂታል ሽግግር ማለትም ባንኩ ወደ ዘመናዊና ቴክኖሎጂ ተኮር አሰራር በሚያደርገው ጉዞ ላይ የላቀ አስተዋጽዖ አበርክተዋል። በሂሳብ አያያዝና በፋይናንስ ኦዲት (FCCA) ያላቸውን ዓለም አቀፍ እውቀት በመጠቀም የባንኩን የውስጥ አሰራር እና ቁጥጥር ሥርዓት አጠናክረዋል። የስትራቴጂካዊ ውሳኔ በመስጠት የባንኩን የረጅም ጊዜ ዕድገት የሚያረጋግጡ ፖሊሲዎችንና መመሪያዎችን በመቅረጽ ረገድ የዳበረ ልምድ አግኝተዋል። በሁሉም ዘርፍ በአመራርነት ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ይህ በፋይናንስ፣ በኦፕሬሽን፣ በቴክኖሎጂ እና በስትራቴጂካዊ አመራር ዙሪያ ያካበቱት ሁለንተናዊ የትምህርት ዝግጅት፣ በዳሽን ባንክ ውስጥ ለረጅም ዓመታት በቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅነት፣ በዲፓርትመንት አስኪያጅነት እና ዳይሬክተርነት፣ እንዲሁም በከፍተኛ ምክትል ፕሬዚዳንትነት (በተለይም ሪቴል እና ኤስኤምኢ፣ ስትራቴጂ እና ከስተመር ኤክስቴርያስ ዘርፎች) ከመሩት የካበተ ልምድ ጋር ተዳምሮ ለከፍተኛው የባንክ መሪነት ቦታ ብቁ አድርጓቸዋል።
በአሁኑ ወቅት አማራ ባንክ የሚገኝበትን የዕድገት ምዕራፍና ያለበትን መስቀለኛ መንገድ ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ አዲሱ ፕሬዚዳንት ካላቸው የቴክኖሎጂ፣ የስትራቴጂ ፣ የፋይናንስ እና ኦፕሬሽን ማኔጅመንት ጥልቅ እውቀት አንጻር በባንኩ ውስጥ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን፣ የደንበኞችን ፍላጎትና የአገልግሎት ጥራት ተግዳሮቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ በመፍታት ባንኩን ወደ ተሻለና አስተማማኝ የዕድገት መስመር ያስገቡታል ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባቸዋል።
ስለ አቶ ይህንዓለም አቅናው ከቅርበ ጓደኞቻቸው ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ አቶ ይህንዓለም ባለራዕይ፣ ታማኝ፣ የሙያ ስነምግባሩን የሚያከብር፣ በስትራቴጂካዊ እድገት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ረገድ ተግባራዊ ልምድ ያለው፣ የፋይናንስ አፈጻጸምን በማሻሻል፣ አደጋን በማስተዳደር እና የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት ፈጠራን በማሳደግ የተሻለ አሰራር የሚዘረጋ ብለህ ሰው ነው ብለዋል። አያይዘውም አዲሱ ተሿሚ የአማራ ባንክ አሁን ካለበት መሰረታዊ ችግር ይታደገዋል የሚል የፀና ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
አቶ ይህንዓለም አቅናው መሸሻ የአማራ ባንክ ፕሬዚዳንት ተደርገው ተመረጡ።
የዘሐበሻ ዜና የአማራ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ትናንት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል ባደረገው ጥልቅና ስትራቴጂካዊ ስብሰባ፣ አቶ ይህንዓለም አቅናውን አዲሱ የአማራ ባንክ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል።
አዲሱ ፕሬዚዳንት አቶ ይህንዓለም አቅናው በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከ24 ዓመታት በላይ የዘለቀ ስኬታማ የሥራ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ ይህንን ተግባራዊ ተሞክሯቸውን በዓለም አቀፍና በአገር አቀፍ የላቀ የትምህርት ዝግጅትና የሙያ ማረጋገጫዎች ያገነቡ መሪ ናቸው።
የአካዳሚክና የሙያ ብቃታቸውን በተመለከተ፦
👉 ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የንግድና ኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ በሂሳብ አያያዝ (BA in Accounting) የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
👉 በቴክኖሎጂና ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያላቸውን እውቀት ለማሳደግ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ሲስተምስ (BSc in Information Systems) በ2005 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አጠናቀዋል።
👉 በለንደን፣ ዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኘው ታዋቂው የታወቀላቸውና የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ማህበር (FCCA - ACCA (Association of Chartered Certified Accountants) UK) ተምረው የላቀ የሙያ ማረጋገጫ ማዕረግ በ2013 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ተቀናጅተዋል።
👉 እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት የExecutive MBA (የሥራ አመራር ማስተርስ) ዲግሪያቸውን በ2014 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) አግኝተዋል።
የሥራ ልምድ ዝርዝር (Professional Experience) በተመለከተ፦
አቶ ይህንዓለም አቅናው ከ24 ዓመታት በላይ የዘለቀ የሥራ ዘመናቸውን በኢትዮጵያ ቀዳሚና ግዙፍ የግል ባንክ በሆነው ዳሽን ባንክ ውስጥ ያሳለፉ ሲሆን፣ ከታችኛው የባንክ ኦፕሬሽን ጀምሮ እስከ ከፍተኛው የአመራር እርከን ድረስ በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ አገልግለዋል።
ለአብነት ያኽል፤
👉 የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ (Branch Manager) በመሆን አገልግለዋል። በተለያዩ የዳሽን ባንክ ቅርንጫፎች ውስጥ በሥራ አስኪያጅነት በመስራት፣ የቅርንጫፍ ኦፕሬሽኖችን መርተዋል፣ የደንበኞችን ቁጥር አሳድገዋል እንዲሁም የተቀማጭ ገንዘብ (Deposit) አሰባሰብን አጠናክረዋል።
👉 በዳሽን ባንክ ዋና ቢሮ የክሬዲት ዲፖርትመት (credit department) ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል። በብድር ክፍል ውስጥ ትልቅ አሻራ አሳርፈዋል።
👉 በኋላም የስትራቴጂ መምሪያ ኃላፊ ( Strategy Department Director) በመሆን በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ በኃላፊነት በመምራት የውስጥ አሰራር ሥርዓትን እና ስትራቴጂካዊ አሰራሮችን አዘምነዋል። ትልልቅ ስራዎችን ሰርተዋል።
👉 በምክትል ፕሬዚዳንትነት ደረጃ (Vice President) በመሆን ሰርተዋል። በዳሽን ባንክ ከፍተኛ ማኔጅመንት ውስጥ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ደረጃ ቁልፍ ስትራቴጂካዊ ቦታዎችን እና ዘርፎች በዋናነት መርተዋል። የስትራቴጂክ እና ከስተመር ኤክስፔርያስ (Strategy & Customer Experience) ፣ እንዲሁም የባንኩን Retail & SME ዘርፍ በቺፍነት መርተዋል። በዚሁ ቆይታቸው በድስትሪክት ደረጃ በርካታ የባንክ ቅርንጫፎችን በአንድ ላይ በማስተናገድ፣ የስትራቴጂ አፈጻጸምን፣ የሰው ኃይል ልማትንና የቅርንጫፎችን ሁለንተናዊ ዕድገት በበላይነት መርተዋል።
ከዚህ ባሻገር በባንኩ ውስጥ በነበራቸው ተሳትፎ ዋና ዋና የአመራር ስኬቶችና ክህሎቶች የተጎናፀፉ እንደሆኑ የግል ማህደራቸው ያሳያል። የባንኩን የዲጂታል ሽግግር ማለትም ባንኩ ወደ ዘመናዊና ቴክኖሎጂ ተኮር አሰራር በሚያደርገው ጉዞ ላይ የላቀ አስተዋጽዖ አበርክተዋል። በሂሳብ አያያዝና በፋይናንስ ኦዲት (FCCA) ያላቸውን ዓለም አቀፍ እውቀት በመጠቀም የባንኩን የውስጥ አሰራር እና ቁጥጥር ሥርዓት አጠናክረዋል። የስትራቴጂካዊ ውሳኔ በመስጠት የባንኩን የረጅም ጊዜ ዕድገት የሚያረጋግጡ ፖሊሲዎችንና መመሪያዎችን በመቅረጽ ረገድ የዳበረ ልምድ አግኝተዋል። በሁሉም ዘርፍ በአመራርነት ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ይህ በፋይናንስ፣ በኦፕሬሽን፣ በቴክኖሎጂ እና በስትራቴጂካዊ አመራር ዙሪያ ያካበቱት ሁለንተናዊ የትምህርት ዝግጅት፣ በዳሽን ባንክ ውስጥ ለረጅም ዓመታት በቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅነት፣ በዲፓርትመንት አስኪያጅነት እና ዳይሬክተርነት፣ እንዲሁም በከፍተኛ ምክትል ፕሬዚዳንትነት (በተለይም ሪቴል እና ኤስኤምኢ፣ ስትራቴጂ እና ከስተመር ኤክስቴርያስ ዘርፎች) ከመሩት የካበተ ልምድ ጋር ተዳምሮ ለከፍተኛው የባንክ መሪነት ቦታ ብቁ አድርጓቸዋል።
በአሁኑ ወቅት አማራ ባንክ የሚገኝበትን የዕድገት ምዕራፍና ያለበትን መስቀለኛ መንገድ ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ አዲሱ ፕሬዚዳንት ካላቸው የቴክኖሎጂ፣ የስትራቴጂ ፣ የፋይናንስ እና ኦፕሬሽን ማኔጅመንት ጥልቅ እውቀት አንጻር በባንኩ ውስጥ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን፣ የደንበኞችን ፍላጎትና የአገልግሎት ጥራት ተግዳሮቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ በመፍታት ባንኩን ወደ ተሻለና አስተማማኝ የዕድገት መስመር ያስገቡታል ተብሎ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባቸዋል።
ስለ አቶ ይህንዓለም አቅናው ከቅርበ ጓደኞቻቸው ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ አቶ ይህንዓለም ባለራዕይ፣ ታማኝ፣ የሙያ ስነምግባሩን የሚያከብር፣ በስትራቴጂካዊ እድገት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ረገድ ተግባራዊ ልምድ ያለው፣ የፋይናንስ አፈጻጸምን በማሻሻል፣ አደጋን በማስተዳደር እና የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት ፈጠራን በማሳደግ የተሻለ አሰራር የሚዘረጋ ብለህ ሰው ነው ብለዋል። አያይዘውም አዲሱ ተሿሚ የአማራ ባንክ አሁን ካለበት መሰረታዊ ችግር ይታደገዋል የሚል የፀና ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
2 months ago
ኢትዮጵያዊው የቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪ በሰፊቃድ ጌታቸው በአፍሪካ ምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ
#fastmereja | የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ በሰፊቃድ ጌታቸው፣ በ2026ቱ "አፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ" (ABH) ውድድር ከመላው አፍሪካ ከተውጣጡ ከ24 ሺህ በላይ ተወዳዳሪዎች መካከል በማለፍ፣ በምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ።
በሰፊቃድ ጌታቸው የሚመራው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" በተለይም በፋይናንስ፣ በግብርና፣ በዲጂታል ክፍያ እና በቱሪዝም ዘርፎች ከሁለት ደርዘን በላይ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን በማዘጋጀት ይታወቃል። በዘርፉ ካበረከቷቸው ፈጠራዎች መካከል በኦሮሚያ ክልል ከአንድ ሚሊየን ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የግብርና ግብዓት ግዥን ያቀለለው የ"ጌትፊ ኢንተርፕራይዝ" (GetFee Enterprise) የክፍያ ስብስብ መድረክ እና የዳሽን ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ዋነኞቹ ናቸው።
በተጨማሪም እንደ "ካሽ ጎ" (CashGo)፣ "ኢትዮ-ዳይሬክት ኮኔክት" (Ethio-Direct Connect) እና የ"ዱቤ አለ" (DubeAle) የክፍያ መድረክ የመሳሰሉ ፈጠራዎች በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ስነ-ምህዳር ውስጥ ያላቸውን ተፅእኖ አሳይተዋል። ከእነዚህም ባሻገር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሆነውን "ItsMyDam.com" መድረክ በማልማትም ይታወቃሉ።
የአፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ (ABH) ተነሳሽነት በ2018 ዓ.ም. በአሊባባ መስራች ጃክ ማ የተጀመረ ሲሆን፣ ዓላማውም በየአመቱ በአህጉሪቱ አስር ምርጥ ስራ ፈጣሪዎችን በመለየት የገንዘብ ድጋፍ፣ ስልጠና እና የአማካሪነት አገልግሎት መስጠት ነው። ለዘንድሮው የውድድር ዘመን በአጠቃላይ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሽልማት በጀት ተይዞለታል።
የሰፊቃድ ጌታቸው በምርጥ 100 ዝርዝር ውስጥ መካተት፣ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳየትና አህጉራዊ ተወዳዳሪነትን ለመቀዳጀት እንደ ትልቅ ምዕራፍ ተወስዷል። ቀደም ሲል ከነበሩት ዓመታት አንጻር፣ በውድድሩ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኩባንያ የሆነው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ በሰፊቃድ ጌታቸው፣ በ2026ቱ "አፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ" (ABH) ውድድር ከመላው አፍሪካ ከተውጣጡ ከ24 ሺህ በላይ ተወዳዳሪዎች መካከል በማለፍ፣ በምርጥ 100 የንግድ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ።
በሰፊቃድ ጌታቸው የሚመራው "ኢግል ላይን ሲስተም ቴክኖሎጂ" በተለይም በፋይናንስ፣ በግብርና፣ በዲጂታል ክፍያ እና በቱሪዝም ዘርፎች ከሁለት ደርዘን በላይ የቴክኖሎጂ መፍትሄዎችን በማዘጋጀት ይታወቃል። በዘርፉ ካበረከቷቸው ፈጠራዎች መካከል በኦሮሚያ ክልል ከአንድ ሚሊየን ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የግብርና ግብዓት ግዥን ያቀለለው የ"ጌትፊ ኢንተርፕራይዝ" (GetFee Enterprise) የክፍያ ስብስብ መድረክ እና የዳሽን ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ዋነኞቹ ናቸው።
በተጨማሪም እንደ "ካሽ ጎ" (CashGo)፣ "ኢትዮ-ዳይሬክት ኮኔክት" (Ethio-Direct Connect) እና የ"ዱቤ አለ" (DubeAle) የክፍያ መድረክ የመሳሰሉ ፈጠራዎች በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ስነ-ምህዳር ውስጥ ያላቸውን ተፅእኖ አሳይተዋል። ከእነዚህም ባሻገር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሆነውን "ItsMyDam.com" መድረክ በማልማትም ይታወቃሉ።
የአፍሪካ ቢዝነስ ሄሮውስ (ABH) ተነሳሽነት በ2018 ዓ.ም. በአሊባባ መስራች ጃክ ማ የተጀመረ ሲሆን፣ ዓላማውም በየአመቱ በአህጉሪቱ አስር ምርጥ ስራ ፈጣሪዎችን በመለየት የገንዘብ ድጋፍ፣ ስልጠና እና የአማካሪነት አገልግሎት መስጠት ነው። ለዘንድሮው የውድድር ዘመን በአጠቃላይ 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሽልማት በጀት ተይዞለታል።
የሰፊቃድ ጌታቸው በምርጥ 100 ዝርዝር ውስጥ መካተት፣ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳየትና አህጉራዊ ተወዳዳሪነትን ለመቀዳጀት እንደ ትልቅ ምዕራፍ ተወስዷል። ቀደም ሲል ከነበሩት ዓመታት አንጻር፣ በውድድሩ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
2 months ago
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን
የገጠር አድባራትን እና ደብራትን ለመደገፍ የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮ እና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በምዕመናን ሁለንተናዊ እገዛ የመሠረት ግንባታዋ ተጠናቋል።
ለቀጣዩ የዕድገት ምዕራፍ የዓምዶች እና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎችን ለማከናወን እንደ ፌሮ ብረት (ባለ 14፣ 10 እና 8)፣ አሸዋ፣ ጠጠር እና ሲሚንቶ ያሉ የግንባታ ቁሳቁሶች በአስቸኳይ ያስፈልጋሉ።
የተዋሕዶ ልጆች ልማዱን የበረከት ተሳትፎ በማድረግ የቅድስት በአታ ለማርያምን የሕንጻ ግንባታ ከፍጻሜ ለማድረስ የበኩላችሁን እንድትወጡ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪ ቀርቧል።
የሕንጻ አሳሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ በስልክ ቁጥሮች 0933055802 ወይም 0911414852 መገናኘት ይችላሉ።
ድጋፍ ሲያደርጉ በጸሎት እንድናስብዎት የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ።
እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና። (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #በአታ_ለማርያም #የበጎ_አድራጎት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን
የገጠር አድባራትን እና ደብራትን ለመደገፍ የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮ እና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በምዕመናን ሁለንተናዊ እገዛ የመሠረት ግንባታዋ ተጠናቋል።
ለቀጣዩ የዕድገት ምዕራፍ የዓምዶች እና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎችን ለማከናወን እንደ ፌሮ ብረት (ባለ 14፣ 10 እና 8)፣ አሸዋ፣ ጠጠር እና ሲሚንቶ ያሉ የግንባታ ቁሳቁሶች በአስቸኳይ ያስፈልጋሉ።
የተዋሕዶ ልጆች ልማዱን የበረከት ተሳትፎ በማድረግ የቅድስት በአታ ለማርያምን የሕንጻ ግንባታ ከፍጻሜ ለማድረስ የበኩላችሁን እንድትወጡ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪ ቀርቧል።
የሕንጻ አሳሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ በስልክ ቁጥሮች 0933055802 ወይም 0911414852 መገናኘት ይችላሉ።
ድጋፍ ሲያደርጉ በጸሎት እንድናስብዎት የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ።
እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና። (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #በአታ_ለማርያም #የበጎ_አድራጎት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ዳሽን ባንክ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
********************
ባለፋት 6 ወራት 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በማክብር ላይ የቆየው ዳሽን ባንክ የማጠቃለያ መርሐ ግብሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በተገኙበት አካሂዷል።
በማጠቃለያ በመርሐ ግብሩ፣ ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በ3 አስርት ዓመታት የስራ ሂደቱ ለስኬቱ አስተዋጽኦ ላደረጉ መስራቾች እና ባለሙያዎች በ9 የተለያዩ ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል።
ከባንኩ መስራቾች አንዱ ለሆኑትና ስያሜውን ላወጡለት እንዲሁም ታማኝ ደንበኛው ሼህ ሁሴን አሊ አላሙዲን የክብር የወርቅ ዋንጫ ተበርክቷል።
በተጨማሪም ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለ30 ታማኝ ደንበኞቹ እውቅና ሰጥቷል።
በዳሽን ሱፐር አኘ ግብይት ለሚፈፅሙ ደንበኞች የተዘጋጀው የዳሽን ዕድል የስጦታ መርሐ ግብር የመጨረሻውን ሽልማት በዕጣ ላሸነፈው ጥበቡ አቸነፍም የBYD ሴጉል መኪና ተበርክቷል።
በማጠቃለያ በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ጠንካራ የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የባንኩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገለጸዋል።
ባንኩ በቀጣይ ዓመታትም ስኬቱን በማስቀጠል በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ በተለይም ወጣቶች፣ ሴቶችና ግብርናን ትኩረት በማድረግ ቢሠራ ከፍተኛ ሀገራዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝ አመላክተዋል።
በ14.9 ሚሊዮን ብር፣ በ11 ባለሃብቶች በ11 ቅርንጫፎች የተመሠረተው ዳሽን ባንክ በ30 ዓመት ጉዞው ቅርንጫፎቹን 906 ማድረስ ችሏል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በ11 ሺህ 300 ሠራተኞቹ ለ7.8 ሚሊዮን ደንበኞቹ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በኤዶምያስ ንጉሴ
#ethiopia #dashenbank #30thanniversary #ebc
********************
ባለፋት 6 ወራት 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በማክብር ላይ የቆየው ዳሽን ባንክ የማጠቃለያ መርሐ ግብሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በተገኙበት አካሂዷል።
በማጠቃለያ በመርሐ ግብሩ፣ ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለዲቦራ ፋውንዴሽን 30 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በ3 አስርት ዓመታት የስራ ሂደቱ ለስኬቱ አስተዋጽኦ ላደረጉ መስራቾች እና ባለሙያዎች በ9 የተለያዩ ዘርፎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል።
ከባንኩ መስራቾች አንዱ ለሆኑትና ስያሜውን ላወጡለት እንዲሁም ታማኝ ደንበኛው ሼህ ሁሴን አሊ አላሙዲን የክብር የወርቅ ዋንጫ ተበርክቷል።
በተጨማሪም ባንኩ 30ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ለ30 ታማኝ ደንበኞቹ እውቅና ሰጥቷል።
በዳሽን ሱፐር አኘ ግብይት ለሚፈፅሙ ደንበኞች የተዘጋጀው የዳሽን ዕድል የስጦታ መርሐ ግብር የመጨረሻውን ሽልማት በዕጣ ላሸነፈው ጥበቡ አቸነፍም የBYD ሴጉል መኪና ተበርክቷል።
በማጠቃለያ በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ጠንካራ የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የባንኩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገለጸዋል።
ባንኩ በቀጣይ ዓመታትም ስኬቱን በማስቀጠል በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ላይ በተለይም ወጣቶች፣ ሴቶችና ግብርናን ትኩረት በማድረግ ቢሠራ ከፍተኛ ሀገራዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝ አመላክተዋል።
በ14.9 ሚሊዮን ብር፣ በ11 ባለሃብቶች በ11 ቅርንጫፎች የተመሠረተው ዳሽን ባንክ በ30 ዓመት ጉዞው ቅርንጫፎቹን 906 ማድረስ ችሏል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በ11 ሺህ 300 ሠራተኞቹ ለ7.8 ሚሊዮን ደንበኞቹ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በኤዶምያስ ንጉሴ
#ethiopia #dashenbank #30thanniversary #ebc
2 months ago
የዳሽን ባንክ ቅሬታችን ምላሽ አግኝቷል።
ዛሬ የዳሽን ባንክ የደንበኛ ቅሬታ አቅርበን ነበር ቅሬታውን የተመለከቱ የዳሽን ባንክ የስራ ኃላፊዎች የቀረበውን ቅሬታ ተቀብለው አስቸኳይ ምላሽ መስጠት ችሏል። ከልብ እናመሰግናለን።
ዛሬ የዳሽን ባንክ የደንበኛ ቅሬታ አቅርበን ነበር ቅሬታውን የተመለከቱ የዳሽን ባንክ የስራ ኃላፊዎች የቀረበውን ቅሬታ ተቀብለው አስቸኳይ ምላሽ መስጠት ችሏል። ከልብ እናመሰግናለን።
2 months ago
ይድረስ ለዳሽን ባንክ
ለአስቸኳይ ስራ ገንዘብ ተፈልጎ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓም በ5:50 ከዳሽን ባንክ ወደ ሌላ ባንክ 20ሺህ ብር ገንዘብ በዳሽን ሱፐር አፕ ብናስተላልፍም ገንዘቡ እስከ አሁን ሊደርስ አልቻለም።
ጉዳዩን ለማመልከት ወደ 6333 በተደጋጋሚ ብንደውልም ስልክ አያነሱም፣ ወደ ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ሄደን ስንጠይቅ 6333 ላይ ካልሆነ እኛ መፍትሄ መስጠት አንችልም የሚል ምላሽ ነው የሰጡን።
አሁንም በተደጋጋሚ ወደ 6333 ብንደውልም ስልኩ በስህተት እንኳን አንድ ጊዜም አይነሳም።
ባንኩ ይህን መልዕክት ተመልክቶ መልስ ይስጠን።
ለአስቸኳይ ስራ ገንዘብ ተፈልጎ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓም በ5:50 ከዳሽን ባንክ ወደ ሌላ ባንክ 20ሺህ ብር ገንዘብ በዳሽን ሱፐር አፕ ብናስተላልፍም ገንዘቡ እስከ አሁን ሊደርስ አልቻለም።
ጉዳዩን ለማመልከት ወደ 6333 በተደጋጋሚ ብንደውልም ስልክ አያነሱም፣ ወደ ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ሄደን ስንጠይቅ 6333 ላይ ካልሆነ እኛ መፍትሄ መስጠት አንችልም የሚል ምላሽ ነው የሰጡን።
አሁንም በተደጋጋሚ ወደ 6333 ብንደውልም ስልኩ በስህተት እንኳን አንድ ጊዜም አይነሳም።
ባንኩ ይህን መልዕክት ተመልክቶ መልስ ይስጠን።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ መዝናኛ) ታዋቂው የሂፕ-ሆፕ አርቲስት ጄይ-ዚ ባቀረበው አስገራሚ የፍሪስታይል ራፕ ውስጥ በውስጡ አምቆ የያዘውን አውጥቷል። ጄይ-ዚ ቅዳሜ ምሽት በፊላደልፊያ በተካሄደው የሙዚቃ ዝግጅት ላይ ዋና አቅራቢ ሆኖ በመድረክ ላይ ራፑን ሲያቀርብ፣ በሂፕ-ሆፕ ኢንደስትሪ ውስጥ ላሉ ታላላቅ ስሞች ጠንከር ያለ ምላሽ ሰጥቷል። አድናቂዎቹ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እንደገመቱት፣ ጄይ-ዚ ኒኪ ሚናጅን እና ባለቤቷን ኬኔዝ ፔቲን ኢላማ አድርጓል። በራፑ ላይ የኒኪ ባለቤት በህግ የተመዘገበ የጾታ ትንኮሳ ወንጀለኛ በመሆኑ ልጃቸውን ትምህርት ቤት ማድረስም ሆነ ማምጣት እንደማይችል የሚጠቁም ሀሳብ አንስቷል። በተጨማሪም ኒኪ በኮንሰርት ላይ የራሷን ዘፈን ግጥም የረሳችበትን አጋጣሚ በማስመሰል አሽሙር ወርውሮባታል። የጄይ-ዚ ትችት በዚህ ሳያበቃ፣ ኒኪ በቅርቡ ዶናልድ ትራምፕን በይፋ መደገፏን ተከትሎ፣ ከየትኛው የፖለቲካ ወገን ጋር እንደቆመች በሚያሳይ መልኩ ተችቶታል።
በመቀጠልም ድሬክ በአዲሱ አልበሙ ላይ ለሰነዘረበት ትችት ጄይ-ዚ ጠንካራ አጸፋዊ ምላሽ ሰጥቷል። ድሬክ ቀደም ሲል በዘፈኑ ላነሳው ሀሳብ፣ ጄይ-ዚ የሀብት መጠኑ አሁንም መጨመሩን በማንሳት፣ በቢልቦርድ የሙዚቃ ሰንጠረዥ ላይ ያላቸውን ፉክክር በመጥቀስ እና የሌሎቹን ራፐሮች የስራ ውል በማጣጣል "ስለ ስኬት አታውሩኝ" በማለት ክፉኛ ተችቶታል። ድሬክ የጄይ-ዚ ዘመን እንዳበቃ ቢዘፍንም፣ ጄይ-ዚ ግን የሌሎቹን ራፐሮች ገቢና ውል በማንቋሸሽ እርሱ አሁንም ከላይ መሆኑን አረጋግጧል።
ታዋቂው ራፐር ካንዬ ዌስትም ከጄይ-ዚ ትችት አላመለጠም። ጄይ-ዚ በራፑ ላይ ድንበር አላፊ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች በመተቸት፣ ከእርሱ ፊት ሲሆኑ ግን ጤነኛ እንደሚመስሉና እንደሚፈሩ በመግለጽ ጠንካራ ቃላትን ተጠቅሟል። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በጣታቸው ብቻ ጀግና የሚሆኑትንም በተመሳሳይ ወቅሷል። ከእነዚህ ታዋቂ አርቲስቶች በተጨማሪ፣ ጄይ-ዚ ቶሪ ሌንዝን፣ ዴሞን ዳሽን፣ እንዲሁም በዲዲ ላይ የጾታ ጥቃት ክስ ያቀረቡ ግለሰቦችን የሚወክለውን ጠበቃ ቶኒ ባዝቢን ሳይቀር በራፑ ላይ ማንሳቱ ታውቋል።
ጉዳዩን በተመለከተ ለድሬክ፣ ካንዬ፣ ኒኪ እና ለራሱ ለጄይ-ዚ ጥያቄ ቢቀርብም እስካሁን ከማንኛቸውም ወገን የተሰጠ ምላሽ የለም።
በመቀጠልም ድሬክ በአዲሱ አልበሙ ላይ ለሰነዘረበት ትችት ጄይ-ዚ ጠንካራ አጸፋዊ ምላሽ ሰጥቷል። ድሬክ ቀደም ሲል በዘፈኑ ላነሳው ሀሳብ፣ ጄይ-ዚ የሀብት መጠኑ አሁንም መጨመሩን በማንሳት፣ በቢልቦርድ የሙዚቃ ሰንጠረዥ ላይ ያላቸውን ፉክክር በመጥቀስ እና የሌሎቹን ራፐሮች የስራ ውል በማጣጣል "ስለ ስኬት አታውሩኝ" በማለት ክፉኛ ተችቶታል። ድሬክ የጄይ-ዚ ዘመን እንዳበቃ ቢዘፍንም፣ ጄይ-ዚ ግን የሌሎቹን ራፐሮች ገቢና ውል በማንቋሸሽ እርሱ አሁንም ከላይ መሆኑን አረጋግጧል።
ታዋቂው ራፐር ካንዬ ዌስትም ከጄይ-ዚ ትችት አላመለጠም። ጄይ-ዚ በራፑ ላይ ድንበር አላፊ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች በመተቸት፣ ከእርሱ ፊት ሲሆኑ ግን ጤነኛ እንደሚመስሉና እንደሚፈሩ በመግለጽ ጠንካራ ቃላትን ተጠቅሟል። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በጣታቸው ብቻ ጀግና የሚሆኑትንም በተመሳሳይ ወቅሷል። ከእነዚህ ታዋቂ አርቲስቶች በተጨማሪ፣ ጄይ-ዚ ቶሪ ሌንዝን፣ ዴሞን ዳሽን፣ እንዲሁም በዲዲ ላይ የጾታ ጥቃት ክስ ያቀረቡ ግለሰቦችን የሚወክለውን ጠበቃ ቶኒ ባዝቢን ሳይቀር በራፑ ላይ ማንሳቱ ታውቋል።
ጉዳዩን በተመለከተ ለድሬክ፣ ካንዬ፣ ኒኪ እና ለራሱ ለጄይ-ዚ ጥያቄ ቢቀርብም እስካሁን ከማንኛቸውም ወገን የተሰጠ ምላሽ የለም።
3 months ago
ከቆጠቡ አይቀር በሳንዱቅ!
በሳንዱቅ ላይ እየቆጠብን እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እናግኝ!
ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የቀረበ የአነስተኛ ቁጠባ አገልግሎት ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች በቴሌብር በቀጥታ ገንዘባቸውን ቆጥበው እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
በሳንዱቅ ላይ እየቆጠብን እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እናግኝ!
ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የቀረበ የአነስተኛ ቁጠባ አገልግሎት ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች በቴሌብር በቀጥታ ገንዘባቸውን ቆጥበው እስከ 7% ወለድ ወይም ያለ ወለድ የቁጠባ አማራጮችን እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንቆጥብ እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
3 months ago
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
#የድንጋይ_እጥረት_አጋጠመን !!!
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው እየተሠራ ይገኛል አሁን ግን የድንጋይ እጥረት አጋጥሞናል።
በመኪና ለመቅርብ የነዳጅና የመንገድ ችግር አለና ሥራው እንዳይቋረጥ ከአካባቢ በአህያ በኮርቻ ለመቅረብ ተገደናል።
ለዚህም አቅርቦት ሥራ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድታደርጉ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ) #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው እየተሠራ ይገኛል አሁን ግን የድንጋይ እጥረት አጋጥሞናል።
በመኪና ለመቅርብ የነዳጅና የመንገድ ችግር አለና ሥራው እንዳይቋረጥ ከአካባቢ በአህያ በኮርቻ ለመቅረብ ተገደናል።
ለዚህም አቅርቦት ሥራ ውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ እንድታደርጉ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ) #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
#አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
#ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
#አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
#አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
#ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
3 months ago
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ ግንባት ሥራ በአንድ ሳምንት ውስጥ የመሠረቱ ሥራ በዚህ ደረጃ ላይ ደርሶል እግዚአብሔር ይመስገን።
❤ድጋፍ ለማድረግ
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| #አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
| #ዓባይ ባንክ | 362111107991610
| #አሐዱ ባንክ | 0081292811701
| #አዋሽ ባንክ | 013201006748101
| #ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
❤ድጋፍ ለማድረግ
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| #የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| #አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
| #ዓባይ ባንክ | 362111107991610
| #አሐዱ ባንክ | 0081292811701
| #አዋሽ ባንክ | 013201006748101
| #ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዳሽን ባንክ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ኤክስፖ ተከፈተ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
የታሪካዊው የቁልቢ ገብርኤል ሕንጻ እድሳት በይፋ ተጀመረ!
#fastmereja :በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታዋቂና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ምዕመናን የመጽናኛና የቃል ኪዳን ስፍራ የሆነው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሕንጻ፣ በ134 ሚሊዮን ብር ወጪ መጠነ ሰፊ የእድሳት ሥራ እየተከናወነለት እንደሚገኝ በዛሬዉ እለት የገዳሙ አስተዳደር አስታወቀ።
የመሠረት ድንጋዩ በ1884 ዓ.ም የተጣለውና በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1954 ዓ.ም በዘመናዊ መልክ ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይኸው ታሪካዊ ሕንጻ፣ ላለፉት 64 ዓመታት መሠረታዊ የእድሳት ሥራ ሳይደረግለት ቆይቷል። በዚህም ምክንያት በተፈጥሯዊ ዕርጅና እና በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በሕንጻው መዋቅር፣ በጣሪያውና በውስጥ ገፅታው ላይ ከፍተኛ ብልሽት ደርሶበታል።
በዛሬው ዕለት በተሰጠው መግለጫ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን በተገኙበት የጋዜጣዊ መግለጫዉ የተሰጠ ሲሆን የገዳሙ አስተዳደር እንደገለጸው፣ በተለይ የጣሪያው ማፍሰስ በጥንታዊ ሥዕለ አድህኖዎችና ንዋየ ቅዱሳት ላይ ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ፣ የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ መሠረት በማድረግ እድሳቱ በይፋ መጀመሩን አስታዉቋል።
የእድሳት ሥራው በታዋቂው 'አዶር ኮንስትራክሽን" (Ador Construction) እና በ"ፋሲል ጊዮርጊስ ኮንሰልቲንግ" (Fasil Giorgis Consulting) እየተመራ የሚገኝ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ የግንባታ ሂደቱ 40 በመቶ ደርሷል። ሥራው በታቀደለት ጊዜ እንዲጠናቀቅም በቀንና በሌሊት በሁለት ፈረቃ (Two Shifts) እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የእድሳቱ ዋና ግብ ግንባታውን እስከ መጪው ሐምሌ 2018 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል በዓል ድረስ አጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ማድረግ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በበዓሉ ወቅት የሚኖረውን ከፍተኛ የምዕመናን ፍሰት ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የቤተ መቅደሱ የውስጥ ክፍል ቅድሚያ ተሰጥቶት ተጠናቆ ለበዓሉ አገልግሎት ዝግጁ እንደሚሆንና ቀሪው የውጭ አካል ግንባታ ከሐምሌ በኋላ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ቤተክርስቲያኗ ለዚህ ታላቅ የታሪክና የበረከት ሥራ ምዕመናን በዕውቀት፣ በገንዘብና በማቴሪያል እንዲሳተፉ ጥሪ ያቀረበች ሲሆን ከዋናው ሕንጻ እድሳት በተጨማሪ የቤተልሔም ግንባታ፣ የክርስትና ቤት እድሳት፣ የእንግዶች ማረፊያና የግቢው ማስዋብ ሥራዎችም በበረከት ተሳታፊ መሆን ለሚፈልጉ ክፍት መሆናቸውን አስታውቃለች፡፡
ምዕመናን ድጋፋቸውን በነዚህ የባንክ አካውንቶች ማበርከት እንደሚችሉ ተገልጿል፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000759706165
አሐዱ ባንክ - 0093543510901
አባይ ባንክ - 18411129 58315015
አቢሲኒያ ባንክ -255602373
አዋሽ ባንክ - 6454
ዳሽን ባንክ - 517116 3880011
አማራ ባንክ - 9900050109805
ሕብረት ባንክ - 1090713234152990
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች
+251 910 05 23 30
+251 911 24 38 71
+251 911 81 15 04
+251 913 82 45 47 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል።
#fastmereja :በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታዋቂና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ምዕመናን የመጽናኛና የቃል ኪዳን ስፍራ የሆነው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሕንጻ፣ በ134 ሚሊዮን ብር ወጪ መጠነ ሰፊ የእድሳት ሥራ እየተከናወነለት እንደሚገኝ በዛሬዉ እለት የገዳሙ አስተዳደር አስታወቀ።
የመሠረት ድንጋዩ በ1884 ዓ.ም የተጣለውና በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1954 ዓ.ም በዘመናዊ መልክ ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው ይኸው ታሪካዊ ሕንጻ፣ ላለፉት 64 ዓመታት መሠረታዊ የእድሳት ሥራ ሳይደረግለት ቆይቷል። በዚህም ምክንያት በተፈጥሯዊ ዕርጅና እና በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በሕንጻው መዋቅር፣ በጣሪያውና በውስጥ ገፅታው ላይ ከፍተኛ ብልሽት ደርሶበታል።
በዛሬው ዕለት በተሰጠው መግለጫ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን በተገኙበት የጋዜጣዊ መግለጫዉ የተሰጠ ሲሆን የገዳሙ አስተዳደር እንደገለጸው፣ በተለይ የጣሪያው ማፍሰስ በጥንታዊ ሥዕለ አድህኖዎችና ንዋየ ቅዱሳት ላይ ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ፣ የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ መሠረት በማድረግ እድሳቱ በይፋ መጀመሩን አስታዉቋል።
የእድሳት ሥራው በታዋቂው 'አዶር ኮንስትራክሽን" (Ador Construction) እና በ"ፋሲል ጊዮርጊስ ኮንሰልቲንግ" (Fasil Giorgis Consulting) እየተመራ የሚገኝ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ የግንባታ ሂደቱ 40 በመቶ ደርሷል። ሥራው በታቀደለት ጊዜ እንዲጠናቀቅም በቀንና በሌሊት በሁለት ፈረቃ (Two Shifts) እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የእድሳቱ ዋና ግብ ግንባታውን እስከ መጪው ሐምሌ 2018 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤል በዓል ድረስ አጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ማድረግ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በበዓሉ ወቅት የሚኖረውን ከፍተኛ የምዕመናን ፍሰት ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ የቤተ መቅደሱ የውስጥ ክፍል ቅድሚያ ተሰጥቶት ተጠናቆ ለበዓሉ አገልግሎት ዝግጁ እንደሚሆንና ቀሪው የውጭ አካል ግንባታ ከሐምሌ በኋላ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ቤተክርስቲያኗ ለዚህ ታላቅ የታሪክና የበረከት ሥራ ምዕመናን በዕውቀት፣ በገንዘብና በማቴሪያል እንዲሳተፉ ጥሪ ያቀረበች ሲሆን ከዋናው ሕንጻ እድሳት በተጨማሪ የቤተልሔም ግንባታ፣ የክርስትና ቤት እድሳት፣ የእንግዶች ማረፊያና የግቢው ማስዋብ ሥራዎችም በበረከት ተሳታፊ መሆን ለሚፈልጉ ክፍት መሆናቸውን አስታውቃለች፡፡
ምዕመናን ድጋፋቸውን በነዚህ የባንክ አካውንቶች ማበርከት እንደሚችሉ ተገልጿል፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000759706165
አሐዱ ባንክ - 0093543510901
አባይ ባንክ - 18411129 58315015
አቢሲኒያ ባንክ -255602373
አዋሽ ባንክ - 6454
ዳሽን ባንክ - 517116 3880011
አማራ ባንክ - 9900050109805
ሕብረት ባንክ - 1090713234152990
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች
+251 910 05 23 30
+251 911 24 38 71
+251 911 81 15 04
+251 913 82 45 47 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል።
4 months ago
የቁልቢ ገብርኤል ገዳም በ134 ሚሊዮን ብር የህንጻ ዕድሳት ሥራ ተጀመረ
#ethiopia | በታሪካዊነቱና በታላቅነቱ የሚታወቀው የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ህንፃ ቤተክርስቲያን ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ከማገልገሉ ጋር ተያይዞ በደረሰበት ከፍተኛ እርጅና ምክንያት አጠቃላይ እድሳት ስራ መጀመሩን ተገለጸ።
በዛሬው ዕለት በተሰጠው መግለጫ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አባቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የገዳሙን ወቅታዊ ሁኔታና የታቀደውን የእድሳት ሥራ የሚመለከት ዝርዝር መረጃ ቀርቧል።
የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ታሪካዊ መሠረት ከአሥረኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆየ ቢሆንም፣ አሁን ያለው ዘመናዊው ህንጻ በ1954 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተገነባ በመሆኑ ለረጅም ዘመናት ለተፈጥሮ አደጋና ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋልጦ ቆይቷል።
በተለይም በህንጻው መዋቅር ላይ የሚታየው ስንጥቅ፣ የጣራው መዝለቅና የዝናብ ውሃ ወደ ውስጥ መግባት ጥንታዊ የሆኑ ሥዕለ አድኅኖዎችንና ንዋያተ ቅድሳትን ለከፍተኛ ጉዳት እየዳረጋቸው በመሆኑ አስቸኳይ ርብርብ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ይህንን ችግር ለመፍታትም መንፈሳዊና ታሪካዊ ግዴታን ለመወጣት የገቢ ማሰባሰቢያና የእድሳት ሥራው በይፋ መጀመሩ ተበስሯል።
ለዚህ ታላቅ የእድሳት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ይውል ዘንድ በጨረታ አሸናፊ ከሆነው አደር ኮንስትራክሽን ጋር ውል የተፈረመ ሲሆን፣ የፋሲል ጊዮርጊስ አማካሪ ድርጅት ደግሞ የህንጻውን ታሪካዊ ይዘት ሳይለቅ የሙያ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
የህንጻ እድሳት ሥራው አጠቃላይ 134,000,000 (መቶ ሰላሳ አራት ሚሊዮን) ብር የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሥራው እስከ ሐምሌ 2018 ዓ.ም ድረስ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ታቅዷል።
ሆኖም ግን በመጪው የሐምሌ ወር የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ምዕመናን በበዓሉ ወቅት እንዲገለገሉበት ቅድሚያ የሚሰጣቸው የውስጥ ክፍሎች ዝግጅት እንዲጠናቀቅ በሁለት ፈረቃ ስራው በርብርብ እየተሰራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ አመራሮችም ይህንን መንፈሳዊ ጥሪ በማስተላለፍ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ምዕመናን፣ በረከቱን ለመካፈልና ይህንን ታሪካዊ ገዳም ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ብጹአን አባቶች ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የእድሳት ሥራው የገዳሙን ጥንታዊ ክብር በሚመጥን መልኩ እንዲከናወንና የታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ ግብ እንዲመታ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ በማሳሰብ፣ አጠቃላይ ሂደቱ በከፍተኛ ጥንቃቄና እየተሰራ ይገኛል።
የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የህንፃ እድሳት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000759706165
👉 አሐዱ ባንክ - 0093543510901
👉 አባይ ባንክ - 18411129 58315015
👉 አቢሲኒያ ባንክ -255602373
👉 አዋሽ ባንክ - 6454
👉 ዳሽን ባንክ - 517116 3880011
👉 አማራ ባንክ - 9900050109805
👉 ሕብረት ባንክ - 1090713234152990
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በታሪካዊነቱና በታላቅነቱ የሚታወቀው የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ህንፃ ቤተክርስቲያን ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ከማገልገሉ ጋር ተያይዞ በደረሰበት ከፍተኛ እርጅና ምክንያት አጠቃላይ እድሳት ስራ መጀመሩን ተገለጸ።
በዛሬው ዕለት በተሰጠው መግለጫ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አባቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የገዳሙን ወቅታዊ ሁኔታና የታቀደውን የእድሳት ሥራ የሚመለከት ዝርዝር መረጃ ቀርቧል።
የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ታሪካዊ መሠረት ከአሥረኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆየ ቢሆንም፣ አሁን ያለው ዘመናዊው ህንጻ በ1954 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተገነባ በመሆኑ ለረጅም ዘመናት ለተፈጥሮ አደጋና ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋልጦ ቆይቷል።
በተለይም በህንጻው መዋቅር ላይ የሚታየው ስንጥቅ፣ የጣራው መዝለቅና የዝናብ ውሃ ወደ ውስጥ መግባት ጥንታዊ የሆኑ ሥዕለ አድኅኖዎችንና ንዋያተ ቅድሳትን ለከፍተኛ ጉዳት እየዳረጋቸው በመሆኑ አስቸኳይ ርብርብ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ይህንን ችግር ለመፍታትም መንፈሳዊና ታሪካዊ ግዴታን ለመወጣት የገቢ ማሰባሰቢያና የእድሳት ሥራው በይፋ መጀመሩ ተበስሯል።
ለዚህ ታላቅ የእድሳት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ይውል ዘንድ በጨረታ አሸናፊ ከሆነው አደር ኮንስትራክሽን ጋር ውል የተፈረመ ሲሆን፣ የፋሲል ጊዮርጊስ አማካሪ ድርጅት ደግሞ የህንጻውን ታሪካዊ ይዘት ሳይለቅ የሙያ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
የህንጻ እድሳት ሥራው አጠቃላይ 134,000,000 (መቶ ሰላሳ አራት ሚሊዮን) ብር የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሥራው እስከ ሐምሌ 2018 ዓ.ም ድረስ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ታቅዷል።
ሆኖም ግን በመጪው የሐምሌ ወር የሚከበረውን የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ምዕመናን በበዓሉ ወቅት እንዲገለገሉበት ቅድሚያ የሚሰጣቸው የውስጥ ክፍሎች ዝግጅት እንዲጠናቀቅ በሁለት ፈረቃ ስራው በርብርብ እየተሰራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ አመራሮችም ይህንን መንፈሳዊ ጥሪ በማስተላለፍ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ምዕመናን፣ በረከቱን ለመካፈልና ይህንን ታሪካዊ ገዳም ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ብጹአን አባቶች ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የእድሳት ሥራው የገዳሙን ጥንታዊ ክብር በሚመጥን መልኩ እንዲከናወንና የታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ ግብ እንዲመታ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ በማሳሰብ፣ አጠቃላይ ሂደቱ በከፍተኛ ጥንቃቄና እየተሰራ ይገኛል።
የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የህንፃ እድሳት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች
👉 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000759706165
👉 አሐዱ ባንክ - 0093543510901
👉 አባይ ባንክ - 18411129 58315015
👉 አቢሲኒያ ባንክ -255602373
👉 አዋሽ ባንክ - 6454
👉 ዳሽን ባንክ - 517116 3880011
👉 አማራ ባንክ - 9900050109805
👉 ሕብረት ባንክ - 1090713234152990
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
የትንሳኤ ስጦታ
ዳሽን ቢራ ለ5 አንጋፋ አርቲስቶች ቤት ገንብቶ አስረከበ
#ethiopia | ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ፣ ላለፉት ዓመታት ጥበብን ሲያገለግሉ ለቆዩ 5 አንጋፋ አርቲስቶች አዲስ የገነባላቸውን መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል።
የአርቲስቶቹ የነበሩ የጭቃ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በዘመናዊ መልክ የተገነቡ ሲሆን፣ ሙሉ የቤት ቁሳቁስም ተሟልቶላቸዋል።
ተ/ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ማትያስ ጌታቸው እንደገለጹት፣ ፋብሪካው ላለፉት 25 ዓመታት ለማህበራዊ ኃላፊነት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
የኮከብ መልቲ ሚዲያና ማስታወቂያ ስራ አስኪያጅ አቶ ልዑል፣ ዳሽን ቢራ ላደረገው ፈጣን ምላሽ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ፋብሪካው "የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር የክብር አምባሳደር" ሆኖ እንዲሾም መወሰኑን ገልጸዋል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች እንዲሁም የዳሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቤቶቹ ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል።
"ጥበብን ማክበር - ታሪክን ማክበር ነው!" 🙏
#getu #dashinbeer #ethiopianartists #philanthropyethiopia #eastergift #addisababa #ethiopia #artcommunity #buildinglives #ዳሽንቢራ #ኪነጥበብ #ትንሳኤ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ዳሽን ቢራ ለ5 አንጋፋ አርቲስቶች ቤት ገንብቶ አስረከበ
#ethiopia | ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ፣ ላለፉት ዓመታት ጥበብን ሲያገለግሉ ለቆዩ 5 አንጋፋ አርቲስቶች አዲስ የገነባላቸውን መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል።
የአርቲስቶቹ የነበሩ የጭቃ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በዘመናዊ መልክ የተገነቡ ሲሆን፣ ሙሉ የቤት ቁሳቁስም ተሟልቶላቸዋል።
ተ/ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ማትያስ ጌታቸው እንደገለጹት፣ ፋብሪካው ላለፉት 25 ዓመታት ለማህበራዊ ኃላፊነት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
የኮከብ መልቲ ሚዲያና ማስታወቂያ ስራ አስኪያጅ አቶ ልዑል፣ ዳሽን ቢራ ላደረገው ፈጣን ምላሽ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ፋብሪካው "የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር የክብር አምባሳደር" ሆኖ እንዲሾም መወሰኑን ገልጸዋል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች እንዲሁም የዳሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቤቶቹ ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል።
"ጥበብን ማክበር - ታሪክን ማክበር ነው!" 🙏
#getu #dashinbeer #ethiopianartists #philanthropyethiopia #eastergift #addisababa #ethiopia #artcommunity #buildinglives #ዳሽንቢራ #ኪነጥበብ #ትንሳኤ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዳሽን ቢራ የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር "የክብር አምባሳደር" ሆኖ ተሾመ‼
✔️የ5 አንጋፋ አርቲስቶች ሲኖሩባቸው የነበሩ የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ተቀይረዋል
የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር ላለፉት ዓመታት ለጥበብ ባለሙያዎች ሲያደርግ የቆየውን ድጋፍ በማጠናከር፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካን የማህበሩ "የክብር አምባሳደር" አድርጎ ሾመ።
ሹመቱ የተሰጠው ፋብሪካው የአንጋፋ አርቲስቶችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ላሳየው ቀዳሚ ተሳትፎና ለዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።
ማህበሩ የሀገር ባለውለታ የሆኑ ከ200 በላይ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ለመቀየር በነደፈው እቅድ መሰረት፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ የፕሮጀክቱ ግንባር ቀደም ተባባሪ በመሆን ስራውን ጀምሯል።የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግም፦
የ5 አንጋፋ አርቲስቶችን የጭቃ ቤቶች ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ቀይሯል።
አርቲስቶቹ ቀሪ ዘመናቸውን በደስታና በክብር እንዲያሳልፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል።
የክብር አምባሳደርነት የሹመት ሰርተፍኬቱን የዳሽን ቢራ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ማቲያስ ጌታቸው ከማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከክቡር ዶክተር ዳዊት ይፍሩና ከደራሲና ሃያሲ ክቡር ዶክተር አያልነህ ሙላት እጅ ተቀብለዋል። ይህ አጋርነት በችግር ውስጥ ለሚገኙ የጥበብ ሰዎች ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ መሆኑ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንትና የፕሮጀክቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተርና የሚዲያ ባለሙያ ልዑል ጌታነህ ከተማ እንደገለጹት፣ ማህበሩ ላለፉት 16 ዓመታት ባለሙያዎችን በህክምናና በኑሮ ሲረዳ ቢቆይም፣ የአንጋፋ አርቲስቶች የመኖሪያ ቤት ሁኔታ "አንገት የሚያስደፋ" ነበር። ዳሽን ቢራ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የወሰደው እርምጃ በኪነጥበቡ ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ አክብሮት አስገኝቶለታል።
በምርቃቱ ስነ-ስርዓት ላይ የታደሙ ታላላቅ የኪነጥበብ ሰዎች፣ የተከናወነው ተግባር ለሌሎችም ባለሙያዎች የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ መሆኑን ገልጸው ለተቋሙ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ማህበሩ ዳሽን ቢራ ለኪነጥበቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
✔️የ5 አንጋፋ አርቲስቶች ሲኖሩባቸው የነበሩ የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ተቀይረዋል
የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር ላለፉት ዓመታት ለጥበብ ባለሙያዎች ሲያደርግ የቆየውን ድጋፍ በማጠናከር፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካን የማህበሩ "የክብር አምባሳደር" አድርጎ ሾመ።
ሹመቱ የተሰጠው ፋብሪካው የአንጋፋ አርቲስቶችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ላሳየው ቀዳሚ ተሳትፎና ለዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።
ማህበሩ የሀገር ባለውለታ የሆኑ ከ200 በላይ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን የጭቃ ቤቶች ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ለመቀየር በነደፈው እቅድ መሰረት፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ የፕሮጀክቱ ግንባር ቀደም ተባባሪ በመሆን ስራውን ጀምሯል።የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግም፦
የ5 አንጋፋ አርቲስቶችን የጭቃ ቤቶች ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ወደ ዘመናዊ መኖሪያነት ቀይሯል።
አርቲስቶቹ ቀሪ ዘመናቸውን በደስታና በክብር እንዲያሳልፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል።
የክብር አምባሳደርነት የሹመት ሰርተፍኬቱን የዳሽን ቢራ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ማቲያስ ጌታቸው ከማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከክቡር ዶክተር ዳዊት ይፍሩና ከደራሲና ሃያሲ ክቡር ዶክተር አያልነህ ሙላት እጅ ተቀብለዋል። ይህ አጋርነት በችግር ውስጥ ለሚገኙ የጥበብ ሰዎች ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ መሆኑ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንትና የፕሮጀክቱ ዋና አስተባባሪ ፕሮሞተርና የሚዲያ ባለሙያ ልዑል ጌታነህ ከተማ እንደገለጹት፣ ማህበሩ ላለፉት 16 ዓመታት ባለሙያዎችን በህክምናና በኑሮ ሲረዳ ቢቆይም፣ የአንጋፋ አርቲስቶች የመኖሪያ ቤት ሁኔታ "አንገት የሚያስደፋ" ነበር። ዳሽን ቢራ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የወሰደው እርምጃ በኪነጥበቡ ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ አክብሮት አስገኝቶለታል።
በምርቃቱ ስነ-ስርዓት ላይ የታደሙ ታላላቅ የኪነጥበብ ሰዎች፣ የተከናወነው ተግባር ለሌሎችም ባለሙያዎች የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ መሆኑን ገልጸው ለተቋሙ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ማህበሩ ዳሽን ቢራ ለኪነጥበቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
4 months ago
🔔 #ይነበብ_ይነበብ_ሼር_ሼር ! 🔔
ለድንግል ማርያም ወዳጆችና ለበጎ አድራጊዎች በሙሉ
ቅድስት ቤተክርስቲያን በከተማም ሆነ በገጠር ያለውን የክርስቶስን መንጋ ለሰማያዊ መንግስት ለማብቃት ዘወትር ትተጋለች። ሆኖም ግን፣ በከተማው ያለው አገልግሎት በተሟላ መልኩ ሲከናወን፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ግን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል በከፍተኛ ችግር ውስጥ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አንዷ ናት።
የቤተክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ፈተናዎች፦
📍 የአገልግሎት መቋረጥ፦ በዓመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስባት በመሆኗ።
📍 የንዋያተ ቅድሳት እጥረት፦ ለአምልኮ የሚያስፈልጉ መገልገያዎች ሙሉ በሙሉ አለመኖር።
📍 የሕንፃ መፈራረስ፦ ለጊዜው ተብሎ የተሠራው መቃኞ (ጊዜያዊ መጠለያ) ለመውደቅ መቃረቡ።
📍 የወንጌል ተደራሽነት፦ በትምህርተ ወንጌል ጉድለትና በገንዘብ አቅም ማነስ ምክንያት ምእመናን መቸገራቸው።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን (በሀገር ውስጥና በውጭ የምትኖሩ፦)
ይህችን የታሪካዊትና ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ለመቅረፍና ለትውልድ ለማቆየት የበኩላችሁን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
ለድንግል ማርያም ወዳጆችና ለበጎ አድራጊዎች በሙሉ
ቅድስት ቤተክርስቲያን በከተማም ሆነ በገጠር ያለውን የክርስቶስን መንጋ ለሰማያዊ መንግስት ለማብቃት ዘወትር ትተጋለች። ሆኖም ግን፣ በከተማው ያለው አገልግሎት በተሟላ መልኩ ሲከናወን፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ግን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል በከፍተኛ ችግር ውስጥ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አንዷ ናት።
የቤተክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ፈተናዎች፦
📍 የአገልግሎት መቋረጥ፦ በዓመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስባት በመሆኗ።
📍 የንዋያተ ቅድሳት እጥረት፦ ለአምልኮ የሚያስፈልጉ መገልገያዎች ሙሉ በሙሉ አለመኖር።
📍 የሕንፃ መፈራረስ፦ ለጊዜው ተብሎ የተሠራው መቃኞ (ጊዜያዊ መጠለያ) ለመውደቅ መቃረቡ።
📍 የወንጌል ተደራሽነት፦ በትምህርተ ወንጌል ጉድለትና በገንዘብ አቅም ማነስ ምክንያት ምእመናን መቸገራቸው።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን (በሀገር ውስጥና በውጭ የምትኖሩ፦)
ይህችን የታሪካዊትና ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ለመቅረፍና ለትውልድ ለማቆየት የበኩላችሁን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💳 የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ #መቃኞ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
4 months ago
የታሪካዊቷ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የድረሱልን ጥሪ! 🌿✨
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
#የጾም_ቁርሳችንን_ለገጠሪቷ_ቤተክርስቲያን_እናድርግ
👉በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው ከተጀመረ ብዙ ጊዜ ብቆይም እስከሁን ድረስ የመሠረቱ ሥራ አልተጠናቀቀም።
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ለገጠሪቷ ቤተክርስቲያን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ የእመቤታችንን ቤት እንድንሰራና በረከት እንድናገኝ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን።
እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።"
ዜና መዋዕል ፳፰፥፲ /28፥10/
የእግዚአብሔርን ቤት እንስራ፣ ከበረከቱም ተካፋይ እንሁን!!!
👉ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
👉በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ሥራው ከተጀመረ ብዙ ጊዜ ብቆይም እስከሁን ድረስ የመሠረቱ ሥራ አልተጠናቀቀም።
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ለገጠሪቷ ቤተክርስቲያን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ የእመቤታችንን ቤት እንድንሰራና በረከት እንድናገኝ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን።
እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።"
ዜና መዋዕል ፳፰፥፲ /28፥10/
የእግዚአብሔርን ቤት እንስራ፣ ከበረከቱም ተካፋይ እንሁን!!!
👉ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የሚከተሉት የግንባታ ግብዓቶች አስፈልገዋል
1. ሲሚንቶ 200 ኩንታል የአንዱ ዋጋ ብር 2300
ጠቅላላ ዋጋ 460000
2. የአርማታ ብረት #8 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር1,100
ጠቅላላ ዋጋ ብር =220,000 #14 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር 3,050
ጠቅላላ ዋጋ ብር =610,000 #16 - 50 የአንዱ ዋጋ ብር 3, 800
ጠቅላላ ዋጋ ብር =190,000
ጠቅላላ የብረት ዋጋ ብር =1,000,000
3. ሁለት መኪና አሸዋ ጠቅላላ ዋጋ ብር =110,000
4. ሁለት መኪና ጠጠር ጠቅላላ ዋጋ ብር 220,000
5. የባለሙያ= 250,000
6. ልዩ ልዩ ወጪ ብር 280,000
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
| ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
| አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
| አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
| ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
1. ሲሚንቶ 200 ኩንታል የአንዱ ዋጋ ብር 2300
ጠቅላላ ዋጋ 460000
2. የአርማታ ብረት #8 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር1,100
ጠቅላላ ዋጋ ብር =220,000 #14 - 200 የአንዱ ዋጋ ብር 3,050
ጠቅላላ ዋጋ ብር =610,000 #16 - 50 የአንዱ ዋጋ ብር 3, 800
ጠቅላላ ዋጋ ብር =190,000
ጠቅላላ የብረት ዋጋ ብር =1,000,000
3. ሁለት መኪና አሸዋ ጠቅላላ ዋጋ ብር =110,000
4. ሁለት መኪና ጠጠር ጠቅላላ ዋጋ ብር 220,000
5. የባለሙያ= 250,000
6. ልዩ ልዩ ወጪ ብር 280,000
የህንፃ አሳሪ ኮሚቴ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
| የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
| አቢሲኒያ ባንክ | 240587815 |
| ዓባይ ባንክ | 362111107991610 |
| አሐዱ ባንክ | 0081292811701 |
| አዋሽ ባንክ | 013201006748101 |
| ዳሽን ባንክ | 5640919295011 |
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦ የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
5 months ago
ህፃናት የአቅማችንን እናድርግ በማለት የአፈር ሙሌቱን ሥራ በዚህ መልኩ አከናውነዋል
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤ/ክ የሚገኙ ህፃነት ለሦሥት ተከታታይ ቀናት በሌለ አቅማቸው የእመቤታችን ቤቷ ተሠርቶ ለማየት እንፈልጋለን በማለት የአፈር ሙሌቱን ሠርተዋል።
ይሁን እንጅ እናንተ ለሲሚንቶ ለአሻዋ ለጠጠር ለድንጋይ የሚሆን ገንዘብ በመለገስ የተጀመረውን ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድታደርሱ እጅግ ተማጽነዋል።
ስለሆነም ውድ ኦርቶዶክሳውያን በሀገር ውስጥና በውጭም በተለያዩ የአለማችን ክፍል የምትገኙ የአቅማችንን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን!!!
ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
ዓባይ ባንክ | 362111107991610
አሐዱ ባንክ | 0081292811701
አዋሽ ባንክ | 013201006748101
ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦
የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
#ethiopia | በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤ/ክ የሚገኙ ህፃነት ለሦሥት ተከታታይ ቀናት በሌለ አቅማቸው የእመቤታችን ቤቷ ተሠርቶ ለማየት እንፈልጋለን በማለት የአፈር ሙሌቱን ሠርተዋል።
ይሁን እንጅ እናንተ ለሲሚንቶ ለአሻዋ ለጠጠር ለድንጋይ የሚሆን ገንዘብ በመለገስ የተጀመረውን ህንፃ ቤተክርስቲያን ለፍጻሜ እንድታደርሱ እጅግ ተማጽነዋል።
ስለሆነም ውድ ኦርቶዶክሳውያን በሀገር ውስጥና በውጭም በተለያዩ የአለማችን ክፍል የምትገኙ የአቅማችንን ድጋፍ እንድታደርጉ በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እንጠይቃለን!!!
ድጋፍ ለማድረግ
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ | 240587815
ዓባይ ባንክ | 362111107991610
አሐዱ ባንክ | 0081292811701
አዋሽ ባንክ | 013201006748101
ዳሽን ባንክ | 5640919295011
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍዎን ያድርጉ።
ማሳሰቢያ፦
የእግዚአብሔርን ቤት በጋራ እንሥራ! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ መንፈሳዊ ግዴታዎን ይወጡ
5 months ago
ያልተዘመሩላቸው የጥበብ ባለውለታዎች
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments