4 months ago
የታሪካዊቷ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የድረሱልን ጥሪ! 🌿✨
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የምትገኘው ቅድስት ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት በብዙ መከራዎችና የአገልግሎት ግብዓቶች እጥረት ውስጥ ትገኛለች።
በተለይ የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢና የሁላችንንም ርብርብ የሚሻ ነው።
ቤተክርስቲያኒቱ ያለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ፦
በአመት አንድ ቀን ብቻ የሚቀደስበት ደረጃ ላይ መድረሷ።
ለአገልግሎት የሚሆኑ ንዋያተ ቅድሳት ሙሉ በሙሉ ያለመኖር።
ለጊዜው ተብለው የተሠሩ መቃኞዎች ለመውደቅ መቃረባቸው።
የአቅም ውስንነት ስላለ ወንጌል ለምዕመኑ ተደራሽ አለመሆኑ።
ውድ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ፣ ይህችን ቤተክርስቲያን ከውድቀት ለመታደግና የአምልኮ ሥርዓቱ እንዳይቋረጥ በሚከተሉት የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴው የባንክ አካውንቶች ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በእመቤታችን ስም ጥሪ ቀርቧል፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281
🔹 አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
🔹 ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610
🔹 አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701
🔹 አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
🔹 ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
ለበለጠ መረጃ፦
📞 0933055802 ወይም 0911414852 ላይ በመደወል የክርስትና ስማችሁን በመላክ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
#getu #goforedebremenkerat #orthodoxtewahedo #churchsupport #ethiopia #eritrea #charity #faith #batalemariam #የጎፎሬበዓታለማርያም #ቤተክርስቲያን #ድረሱልን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments