2 months ago
የትንሳኤ ስጦታ
ዳሽን ቢራ ለ5 አንጋፋ አርቲስቶች ቤት ገንብቶ አስረከበ
#ethiopia | ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ፣ ላለፉት ዓመታት ጥበብን ሲያገለግሉ ለቆዩ 5 አንጋፋ አርቲስቶች አዲስ የገነባላቸውን መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል።
የአርቲስቶቹ የነበሩ የጭቃ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በዘመናዊ መልክ የተገነቡ ሲሆን፣ ሙሉ የቤት ቁሳቁስም ተሟልቶላቸዋል።
ተ/ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ማትያስ ጌታቸው እንደገለጹት፣ ፋብሪካው ላለፉት 25 ዓመታት ለማህበራዊ ኃላፊነት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
የኮከብ መልቲ ሚዲያና ማስታወቂያ ስራ አስኪያጅ አቶ ልዑል፣ ዳሽን ቢራ ላደረገው ፈጣን ምላሽ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ፋብሪካው "የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር የክብር አምባሳደር" ሆኖ እንዲሾም መወሰኑን ገልጸዋል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች እንዲሁም የዳሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቤቶቹ ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል።
"ጥበብን ማክበር - ታሪክን ማክበር ነው!" 🙏
#getu #dashinbeer #ethiopianartists #philanthropyethiopia #eastergift #addisababa #ethiopia #artcommunity #buildinglives #ዳሽንቢራ #ኪነጥበብ #ትንሳኤ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ዳሽን ቢራ ለ5 አንጋፋ አርቲስቶች ቤት ገንብቶ አስረከበ
#ethiopia | ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ፣ ላለፉት ዓመታት ጥበብን ሲያገለግሉ ለቆዩ 5 አንጋፋ አርቲስቶች አዲስ የገነባላቸውን መኖሪያ ቤቶች በዛሬው ዕለት አስረክቧል።
የአርቲስቶቹ የነበሩ የጭቃ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በዘመናዊ መልክ የተገነቡ ሲሆን፣ ሙሉ የቤት ቁሳቁስም ተሟልቶላቸዋል።
ተ/ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ማትያስ ጌታቸው እንደገለጹት፣ ፋብሪካው ላለፉት 25 ዓመታት ለማህበራዊ ኃላፊነት ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
የኮከብ መልቲ ሚዲያና ማስታወቂያ ስራ አስኪያጅ አቶ ልዑል፣ ዳሽን ቢራ ላደረገው ፈጣን ምላሽ ምስጋናቸውን አቅርበው፤ ፋብሪካው "የኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሙያዎች በጎ አድራጎት ማህበር የክብር አምባሳደር" ሆኖ እንዲሾም መወሰኑን ገልጸዋል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች እንዲሁም የዳሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቤቶቹ ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል።
"ጥበብን ማክበር - ታሪክን ማክበር ነው!" 🙏
#getu #dashinbeer #ethiopianartists #philanthropyethiopia #eastergift #addisababa #ethiopia #artcommunity #buildinglives #ዳሽንቢራ #ኪነጥበብ #ትንሳኤ #በጎአድራጎት #ጌጡተመስገን #getutemesgen