4 days ago
የዘመናችን ሉዓላዊነት፡ ከድንበር ጥበቃ እስከ ኢኮኖሚያዊና ዲጂታል ልዕልና
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
ትናንት የሀገር ዳር ድንበር በጀግኖች ደምና አጥንት ይጠበቅ ነበር። ዛሬ ግን የዓለማችን የጂኦ-ፖለቲካ መልክ እና የኃይል አሰላለፍ መሰረታዊ ለውጥ ሲያስተናግድ፣ የሉዓላዊነት ትርጓሜም እጅግ ጥልቅ የሆነ አዲስ ገጽታን ተላብሷል።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና የህልውና ዋስትና የሚረጋገጠው ጂኦግራፊያዊ ድንበርን በጦር መሣሪያ በመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በስንዴ ማሳዎቻችን ስፋት፣ በፋብሪካዎቻችን የማምረት አቅም እንዲሁም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃታችን ጭምር ነው።
እውነተኛ ነፃነት ማለት የራስን ትርክት በራስ አቅም መጻፍ መቻል፣ የራስን ህዝብ በራስ አቅም መመገብ እና የሀገርን ጉዳይ ያለ አንዳች የውጭ ጫና መወሰን መቻል ማለት ነው።
ይህ ሉዓለዊነት ከእርዳታ ጥገኝነት እና ከተረጂነት አዘቅት ተላቆ በምግብ ራስን መቻልን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ አቅም ማምረትን እና በከንቱ የሚባክኑ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ሀገራዊ ሀብት መቀየርን ማዕከል ያደረገ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ደሃ አይከበርም፤ እየለመነ የሚኖር ሀገር አይከበርም" ሲሉ የተናገሩት መራር ሀቅ፣ የዘመናችንን የሉዓላዊነት ትግል ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ክብራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ደምቆ የሚታየው፣ ቃላችንም የሚሰማው ፖሊሲዎቻችንን ያለማንም ጣልቃ ገብነት ማስፈጸም የሚያስችል የኢኮኖሚ ጡንቻ ስንገነባ ብቻ መሆኑን ይህ አዲስ እሳቤ ያስገነዝበናል።
ይህ ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እና የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት እርስበርስ በተሳሰሩ ጠንካራ ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው። የግብርናው ዘርፍ ዜጎችን ከረሃብ ከመታደግ አልፎ፣ ሀገርን በእርዳታ ስም ከሚመጣ የፖለቲካ ተጽዕኖ እና የውጭ ጫና ነጻ የማውጣት አቅም አለው።
ከዚህ ጎን ለጎን አምራች ኢንዱስትሪውና ማዕድን ልማቱ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ሀገራዊ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን በራሳችን አቅም እንድንገነባና ኢኮኖሚያችን እንዲጠናከሩ እያደረጉ ይገኛሉ። የቱሪዝም ዘርፉ የብሔራዊ ገጽታችንን ከመገንባት ባሻገር ባህላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የሶፍት ፓወር መሣሪያችን ሲሆን የዲጂታል ኢኮኖሚው ደግሞ ከዘመኑ የቴክኖሎጂ ፍጥነት ጋር እኩል እንድንራመድ የሚያደርገን የህልውናችን ወሳኝ ቁልፍ ሆኗል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሉኣላዊነታችን መከበር ትልቁ ማሳያ ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁመን ግድቡን ከዳር ማድረሳችን፣ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀላችን እና የባህር በር ጥያቄያችንን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት የምናደርገው ትጋት ሀገራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት እና ሉዓላዊ ክብሯን በተጨባጭ የሚያሳዩም ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ታላላቅ ሀገራዊ ስኬቶችና የዲፕሎማሲ ድሎች ዘላቂና ሙሉ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና ሀገራዊ መግባባት ሲሰፍን ብቻ መሆኑን መዘንጋት የለብንም። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በጠረጴዛ ዙሪያ በሀገራዊ ምክክር ካልተወያየን እንዲሁም የጋራ ጠላታችን በሆነው ድህነት ላይ በአንድነት ካልዘመትን፣ የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካትና ሉዓላዊነታችንን ከውስጥም ከውጭም ማስጠበቅ እጅግ ይከብዳል። የኢኮኖሚና የዲጂታል ልዕልናን ለማረጋገጥ መነሻው የውስጥ ሰላምና የአንድነት መንፈስ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ እውን ለማድረግ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ሌሊትና ቀን የሚተጋው፣ በቆራጥነትና በጀግንነት የተገነባው መከላከያ ሠራዊታችን ሚና በጉልህ የሚጠቀስ ነዉ፡፡
ሠራዊቱ ለሀገሩና ለህዝቡ ሲል ዛሬም ይፋለማል፣ ይዋደቃል፣ የተከበረ ህይወቱንም ይሰጣል። ይህ ሠራዊት ሀገሩን ከውጭና ከውስጥ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በመጠበቅ የሉዓላዊነታችን ጠንካራ ዘብ በመሆን ለልማታችን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
የሠራዊቱን የጀግንነት ፈለግ በመከተል ሕዝብ በአንድነት ሲቆም፣ አገርን ከጠላት መጠበቅና ወደ ብልጽግና ማሻገር ይቻላል። ስለዚህም የሀገርን ድንበርና ሰላም በንቃት መጠበቅ እንዲሁም ለጸጥታ አካላት ጠንካራ ድጋፍና አጋርነት ማሳየት የሁሉም ዜጋ ግዴታ ነው።
ስለሆነም አሁን ጊዜው ታሪካዊ ጀግንነታችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ የምናሸጋግርበት ወቅት ነው። ሀገራዊ ሉዓላዊነታችንን ዘላቂ ለማድረግ፣ ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንዲሁም ትግላችንን ከጦር ሜዳ ወደ ዲጂታል ፈጠራ፣ ከተረጂነት ወደ አምራችነት እና ወደ ጠንካራ የስራ ባህል የምናሸጋግርበት ወሳኝ የለውጥ ዘመን ላይ እንገኛለን። የትናንት አባቶቻችን በደማቸው ያቆዩልንን ነጻነት፣ ዛሬ በላባችን፣ በእውቀታችን እና በፈጠራ ክህሎታችን ልናደምቀው ግድ ይለናል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
ትናንት የሀገር ዳር ድንበር በጀግኖች ደምና አጥንት ይጠበቅ ነበር። ዛሬ ግን የዓለማችን የጂኦ-ፖለቲካ መልክ እና የኃይል አሰላለፍ መሰረታዊ ለውጥ ሲያስተናግድ፣ የሉዓላዊነት ትርጓሜም እጅግ ጥልቅ የሆነ አዲስ ገጽታን ተላብሷል።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና የህልውና ዋስትና የሚረጋገጠው ጂኦግራፊያዊ ድንበርን በጦር መሣሪያ በመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በስንዴ ማሳዎቻችን ስፋት፣ በፋብሪካዎቻችን የማምረት አቅም እንዲሁም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃታችን ጭምር ነው።
እውነተኛ ነፃነት ማለት የራስን ትርክት በራስ አቅም መጻፍ መቻል፣ የራስን ህዝብ በራስ አቅም መመገብ እና የሀገርን ጉዳይ ያለ አንዳች የውጭ ጫና መወሰን መቻል ማለት ነው።
ይህ ሉዓለዊነት ከእርዳታ ጥገኝነት እና ከተረጂነት አዘቅት ተላቆ በምግብ ራስን መቻልን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ አቅም ማምረትን እና በከንቱ የሚባክኑ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ሀገራዊ ሀብት መቀየርን ማዕከል ያደረገ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ደሃ አይከበርም፤ እየለመነ የሚኖር ሀገር አይከበርም" ሲሉ የተናገሩት መራር ሀቅ፣ የዘመናችንን የሉዓላዊነት ትግል ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ክብራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ደምቆ የሚታየው፣ ቃላችንም የሚሰማው ፖሊሲዎቻችንን ያለማንም ጣልቃ ገብነት ማስፈጸም የሚያስችል የኢኮኖሚ ጡንቻ ስንገነባ ብቻ መሆኑን ይህ አዲስ እሳቤ ያስገነዝበናል።
ይህ ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እና የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት እርስበርስ በተሳሰሩ ጠንካራ ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው። የግብርናው ዘርፍ ዜጎችን ከረሃብ ከመታደግ አልፎ፣ ሀገርን በእርዳታ ስም ከሚመጣ የፖለቲካ ተጽዕኖ እና የውጭ ጫና ነጻ የማውጣት አቅም አለው።
ከዚህ ጎን ለጎን አምራች ኢንዱስትሪውና ማዕድን ልማቱ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ሀገራዊ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን በራሳችን አቅም እንድንገነባና ኢኮኖሚያችን እንዲጠናከሩ እያደረጉ ይገኛሉ። የቱሪዝም ዘርፉ የብሔራዊ ገጽታችንን ከመገንባት ባሻገር ባህላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የሶፍት ፓወር መሣሪያችን ሲሆን የዲጂታል ኢኮኖሚው ደግሞ ከዘመኑ የቴክኖሎጂ ፍጥነት ጋር እኩል እንድንራመድ የሚያደርገን የህልውናችን ወሳኝ ቁልፍ ሆኗል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሉኣላዊነታችን መከበር ትልቁ ማሳያ ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁመን ግድቡን ከዳር ማድረሳችን፣ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀላችን እና የባህር በር ጥያቄያችንን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት የምናደርገው ትጋት ሀገራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት እና ሉዓላዊ ክብሯን በተጨባጭ የሚያሳዩም ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ታላላቅ ሀገራዊ ስኬቶችና የዲፕሎማሲ ድሎች ዘላቂና ሙሉ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና ሀገራዊ መግባባት ሲሰፍን ብቻ መሆኑን መዘንጋት የለብንም። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በጠረጴዛ ዙሪያ በሀገራዊ ምክክር ካልተወያየን እንዲሁም የጋራ ጠላታችን በሆነው ድህነት ላይ በአንድነት ካልዘመትን፣ የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካትና ሉዓላዊነታችንን ከውስጥም ከውጭም ማስጠበቅ እጅግ ይከብዳል። የኢኮኖሚና የዲጂታል ልዕልናን ለማረጋገጥ መነሻው የውስጥ ሰላምና የአንድነት መንፈስ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ እውን ለማድረግ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ሌሊትና ቀን የሚተጋው፣ በቆራጥነትና በጀግንነት የተገነባው መከላከያ ሠራዊታችን ሚና በጉልህ የሚጠቀስ ነዉ፡፡
ሠራዊቱ ለሀገሩና ለህዝቡ ሲል ዛሬም ይፋለማል፣ ይዋደቃል፣ የተከበረ ህይወቱንም ይሰጣል። ይህ ሠራዊት ሀገሩን ከውጭና ከውስጥ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በመጠበቅ የሉዓላዊነታችን ጠንካራ ዘብ በመሆን ለልማታችን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
የሠራዊቱን የጀግንነት ፈለግ በመከተል ሕዝብ በአንድነት ሲቆም፣ አገርን ከጠላት መጠበቅና ወደ ብልጽግና ማሻገር ይቻላል። ስለዚህም የሀገርን ድንበርና ሰላም በንቃት መጠበቅ እንዲሁም ለጸጥታ አካላት ጠንካራ ድጋፍና አጋርነት ማሳየት የሁሉም ዜጋ ግዴታ ነው።
ስለሆነም አሁን ጊዜው ታሪካዊ ጀግንነታችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ የምናሸጋግርበት ወቅት ነው። ሀገራዊ ሉዓላዊነታችንን ዘላቂ ለማድረግ፣ ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንዲሁም ትግላችንን ከጦር ሜዳ ወደ ዲጂታል ፈጠራ፣ ከተረጂነት ወደ አምራችነት እና ወደ ጠንካራ የስራ ባህል የምናሸጋግርበት ወሳኝ የለውጥ ዘመን ላይ እንገኛለን። የትናንት አባቶቻችን በደማቸው ያቆዩልንን ነጻነት፣ ዛሬ በላባችን፣ በእውቀታችን እና በፈጠራ ክህሎታችን ልናደምቀው ግድ ይለናል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "የሰኔ 15ቱ ክስተት መነሻ አድርጌ የምወስደው ቤዚክሊ ሁለት፣ ከሁለት ጉዳዮች የሆነ ይመስለኛል። አንደኛው ስሁት ግምገማ ነው፤ አንድ ነገር ለማሳካት የምትሰራው ግምገማ በበቂ ዳታ ላይ፣ በበቂ ኢንፎርሜሽን ላይ ያልተመሰረተ ከሆነ፣ ጉጉት ይቀድምና መሻት ይፈጥርና ወደዚያ ለማድረስ የሚገባህን መንገድ በትክክል ዲዛይን ሳታደርግ ጥፋት ታመጣለህና ስሁት ግምገማ አንዱ ችግር ይመስለኛል። ይሄ እዛ ላይ ያበቃ ሳይሆን ከዛ በኋላም በተደጋጋሚ የምናየው ችግር ነው።
"ሁለተኛው ችግር በሁለት እግር ማነከስ ነው። ለውጥ ተቀብለህ፣ ሀላፊነት ተቀብለህ፣ የህዝብ አደራ ተቀብለህ በሌላ መንገድ ደግሞ ያልተቀደሰ ጋብቻ ከመደበኛ ሀይሎች ጋር አድርገህ እዚሁም እዚያም ለመሆን የሚፈለግ ሁኔታ በአንዳንድ ሰዎች ይታይ ነበረ፤ ያም የፈጠረው ይመስለኛል። ግምገማውም ችግር አለ፣ እንደገና ደግሞ በሁለት እግር ማነከሱም አለ፣ እዚህ ተቀምጦ እዚያ፣ እዚያ ሆኖ ደግሞ እዚህ የመሻቱ ፍላጎት የተቀላቀሉ ነገሮች አሉ። በአንድ መንግስት ወይም በአንድ ፓርቲ እቅድ የሚመራ ስብስብ ሳይሆን፣ እቅዱን ከተለያየ ሶርስ የሚወስድ ሀይል ያለበት፣ ግን በጋራ የሚነጋገር የሚሰበሰብ የሚወያይ፣ በዛ ሂደት ደግሞ ጥፋት ሊያመጣ የሚችል ክስተት ሆኗል።
"እንግዲህ ቅድም ላነሳልህ እንደሞከርኩት የኢትዮጵያ ህዝቦች የመዋሀድ ታሪክ ቢኖራቸውም፣ አብሮ የመዝመት ታሪክ ቢኖራቸውም፣ በዘመናት መካከል ስልጣን ሲመጣ በሀይል፣ አልጋ ሳይጸና የመገዳደል ፍላጎት የባህላችን አንዱ አካል ነው። ልጅ ኢያሱ ዘመን መለስ ብለህ ወደ ታሪክ ብታገላብጥ ይሄን ነገር በቀላሉ ማየት ትችላለህ። በዘመነ መሳፍንት የምንለውን፣ በኋላ 1966 ላይ ያጋጠመውን ብንወስድ የዚሁ ተቀጽላ ነው፣ በደርግ ዘመን 1981 ያየነው መሰል ባህሪ ነው፣ በኢህአዴግ ዘመን መጠኑ ዝቅ ያለ ቢሆንም በ2001 አካባቢ መጠነኛ ፍላጎቶች ተንጸባርቀዋል። በእኛም ጊዜ በሰኔ 2010 16 ላይ ከለውጡ ሁለት ወር ሶስት ወር በኋላ መሰል ሙከራዎች በመስቀል አደባባይ ተካሂደዋል። እዚህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሁልጊዜም በሀይል ፍላጎትን ማሳካት፣ በሀይል ስልጣን ለመያዝ መሞከር፣ ሰው በመግደል ስልጣን ለመውረስ መሞከር ነበረ ማለት ነው።
"የሰኔ 15ቱም ከነዚህ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ክስተቶች ለየት የሚያደርገው በክልል ደረጃ፣ በከተማ ደረጃ ዝቅ ብሎ ለመፈጸም የተሞከረ ሙከራ ነው። በክልል ደረጃ እንደዚህ ያለውን ጉዳይ ፈጽመህ ምን ታሳካለህ የሚለው ጉዳይ ቅድም ያልኩት የስሁት ግምገማ ውጤት አካል ይመስለኛል። እንዴት ታስታውሰዋለህ እንዴት ይታወሳል አልከው፣ የታሪካችን የጠባሳችን አካል አድርጌ ነው ማስታውሰው።"
- ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ
"ሁለተኛው ችግር በሁለት እግር ማነከስ ነው። ለውጥ ተቀብለህ፣ ሀላፊነት ተቀብለህ፣ የህዝብ አደራ ተቀብለህ በሌላ መንገድ ደግሞ ያልተቀደሰ ጋብቻ ከመደበኛ ሀይሎች ጋር አድርገህ እዚሁም እዚያም ለመሆን የሚፈለግ ሁኔታ በአንዳንድ ሰዎች ይታይ ነበረ፤ ያም የፈጠረው ይመስለኛል። ግምገማውም ችግር አለ፣ እንደገና ደግሞ በሁለት እግር ማነከሱም አለ፣ እዚህ ተቀምጦ እዚያ፣ እዚያ ሆኖ ደግሞ እዚህ የመሻቱ ፍላጎት የተቀላቀሉ ነገሮች አሉ። በአንድ መንግስት ወይም በአንድ ፓርቲ እቅድ የሚመራ ስብስብ ሳይሆን፣ እቅዱን ከተለያየ ሶርስ የሚወስድ ሀይል ያለበት፣ ግን በጋራ የሚነጋገር የሚሰበሰብ የሚወያይ፣ በዛ ሂደት ደግሞ ጥፋት ሊያመጣ የሚችል ክስተት ሆኗል።
"እንግዲህ ቅድም ላነሳልህ እንደሞከርኩት የኢትዮጵያ ህዝቦች የመዋሀድ ታሪክ ቢኖራቸውም፣ አብሮ የመዝመት ታሪክ ቢኖራቸውም፣ በዘመናት መካከል ስልጣን ሲመጣ በሀይል፣ አልጋ ሳይጸና የመገዳደል ፍላጎት የባህላችን አንዱ አካል ነው። ልጅ ኢያሱ ዘመን መለስ ብለህ ወደ ታሪክ ብታገላብጥ ይሄን ነገር በቀላሉ ማየት ትችላለህ። በዘመነ መሳፍንት የምንለውን፣ በኋላ 1966 ላይ ያጋጠመውን ብንወስድ የዚሁ ተቀጽላ ነው፣ በደርግ ዘመን 1981 ያየነው መሰል ባህሪ ነው፣ በኢህአዴግ ዘመን መጠኑ ዝቅ ያለ ቢሆንም በ2001 አካባቢ መጠነኛ ፍላጎቶች ተንጸባርቀዋል። በእኛም ጊዜ በሰኔ 2010 16 ላይ ከለውጡ ሁለት ወር ሶስት ወር በኋላ መሰል ሙከራዎች በመስቀል አደባባይ ተካሂደዋል። እዚህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሁልጊዜም በሀይል ፍላጎትን ማሳካት፣ በሀይል ስልጣን ለመያዝ መሞከር፣ ሰው በመግደል ስልጣን ለመውረስ መሞከር ነበረ ማለት ነው።
"የሰኔ 15ቱም ከነዚህ ከላይ ከዘረዘርኳቸው ክስተቶች ለየት የሚያደርገው በክልል ደረጃ፣ በከተማ ደረጃ ዝቅ ብሎ ለመፈጸም የተሞከረ ሙከራ ነው። በክልል ደረጃ እንደዚህ ያለውን ጉዳይ ፈጽመህ ምን ታሳካለህ የሚለው ጉዳይ ቅድም ያልኩት የስሁት ግምገማ ውጤት አካል ይመስለኛል። እንዴት ታስታውሰዋለህ እንዴት ይታወሳል አልከው፣ የታሪካችን የጠባሳችን አካል አድርጌ ነው ማስታውሰው።"
- ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ
13 days ago
በሰው ህይወት ማዳን የሚለካው ደም ልገሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምቱ ወራት ወጣቶችና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እረፍት ላይ የሚገኙበት ወቅት በመሆኑ በርካታ ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ይከናወናሉ፡፡
ከዚህም መካከል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሰማራት የሰው ህይወትን ለመታደግ የሚያስችለው የደም ልገሳ ነው፡፡ ደም ልገሳ በበጎ ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ለሰዎች የመድረስ እና የመደጋገፍ ሂደት ነው፡፡
በጤና ተቋማት ለበርካታ ጊዜያት የደም እጥረት እያጋጠመው እንደሆነ ይናገራል፤ በመሆኑም በማንኛውም ሰዓት በመሄድ ከሚለገሰው በተጨማሪ ማህበረሰቡን ለማነቃቃት የሚጠቅሙ የደም ልገሳ መርሀ ግብሮችን ያዘጋጃል፡፡
ቀደም ባሉት ጊዜያት ሰዎች ደም መለገስን ከእምነት ጋር የሚጋጭ ነገር አድርገው በማሰብ፣ ራሳቸውን ከሂደቱ ያገልሉ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የተለያዩ ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች በመሰራታቸው የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች መጠን እያደገ መጥቷል፡፡
የሰው ልጅ ተፈጥሮው ደግነት እንደሆነ ይታመናል፤ ተጋግዞና ተደግፎ በጋራ በመቆም ሀገር መገንባትን ይዞ የሚነሳው የመደመር ፍልስፍና መከፋፈልና በጋራ አለመቆም ለሀገር እንደማይበጅ በማስቀመጥ የመደጋገፍና የመረዳዳት ባህል ማዳበር እንዳለብን ይጠቁማል፡፡
ሰዎች በአካባቢው ባለ ማህበረሰብ ይቀረፃሉ፣ ለነገሮች ያለንን እይታ፣ በጎ ነገር ማድረግን ለማህበረሰብ መቆምን ከምንኖርበት አካባቢ እንማራለን። ኢትዮጵያውያን ባህላችንና የአኗኗር ስርአታችን አብሮነትን የተደገፈ ነው፡፡
የመተጋገዝ፣ የመረዳዳት ብሎም ችግሮችን በጋራ የመፍታት ልምዱ አለን።
አባቶቻችን እንዳሳዩን የኢኮኖሚ ችግሮችን ተሰብስቦ እቁብ በመጣል፣ የሀዘንና የደስታ ጊዜዎችን በምንኖርበት አካባቢ ዕድርና ማህበር በመመስረት መረዳዳትን ባህል አድርገን ዘልቀናል፡፡
ዛሬም የተለመደው የመተጋገዝ ባህላችንን መሰረት አድርገን ደም ስንለግስ ለታመመ ለመድረስ፣ በወሊድ ጊዜ ደም የሚፈሳቸው እናቶችን እንዲሁም ሌሎች በደም እጥረት የተነሳ ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎችን ለመታደግ እንደሆነ በማመን ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተቋማዊ ቁመና ይዞ በጋ ከክረምት እንዲተገበር እያደረገ ሲሆን፤ በመላ ሀገሪቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ተሳትፎ ያደርጋሉ።
በዚህም በቢሊየን ብሮች የሚገመቱ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ ይሰጣል።
ከአገልግሎቶቹ መካከል በገንዘብ ሳይሆን በሰው ህይወት ማዳን የሚገመተው የደም ልገሳ ዋናው ተግባር ነው።
በቤተልሔም ግርማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምቱ ወራት ወጣቶችና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እረፍት ላይ የሚገኙበት ወቅት በመሆኑ በርካታ ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ይከናወናሉ፡፡
ከዚህም መካከል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሰማራት የሰው ህይወትን ለመታደግ የሚያስችለው የደም ልገሳ ነው፡፡ ደም ልገሳ በበጎ ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ለሰዎች የመድረስ እና የመደጋገፍ ሂደት ነው፡፡
በጤና ተቋማት ለበርካታ ጊዜያት የደም እጥረት እያጋጠመው እንደሆነ ይናገራል፤ በመሆኑም በማንኛውም ሰዓት በመሄድ ከሚለገሰው በተጨማሪ ማህበረሰቡን ለማነቃቃት የሚጠቅሙ የደም ልገሳ መርሀ ግብሮችን ያዘጋጃል፡፡
ቀደም ባሉት ጊዜያት ሰዎች ደም መለገስን ከእምነት ጋር የሚጋጭ ነገር አድርገው በማሰብ፣ ራሳቸውን ከሂደቱ ያገልሉ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የተለያዩ ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች በመሰራታቸው የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች መጠን እያደገ መጥቷል፡፡
የሰው ልጅ ተፈጥሮው ደግነት እንደሆነ ይታመናል፤ ተጋግዞና ተደግፎ በጋራ በመቆም ሀገር መገንባትን ይዞ የሚነሳው የመደመር ፍልስፍና መከፋፈልና በጋራ አለመቆም ለሀገር እንደማይበጅ በማስቀመጥ የመደጋገፍና የመረዳዳት ባህል ማዳበር እንዳለብን ይጠቁማል፡፡
ሰዎች በአካባቢው ባለ ማህበረሰብ ይቀረፃሉ፣ ለነገሮች ያለንን እይታ፣ በጎ ነገር ማድረግን ለማህበረሰብ መቆምን ከምንኖርበት አካባቢ እንማራለን። ኢትዮጵያውያን ባህላችንና የአኗኗር ስርአታችን አብሮነትን የተደገፈ ነው፡፡
የመተጋገዝ፣ የመረዳዳት ብሎም ችግሮችን በጋራ የመፍታት ልምዱ አለን።
አባቶቻችን እንዳሳዩን የኢኮኖሚ ችግሮችን ተሰብስቦ እቁብ በመጣል፣ የሀዘንና የደስታ ጊዜዎችን በምንኖርበት አካባቢ ዕድርና ማህበር በመመስረት መረዳዳትን ባህል አድርገን ዘልቀናል፡፡
ዛሬም የተለመደው የመተጋገዝ ባህላችንን መሰረት አድርገን ደም ስንለግስ ለታመመ ለመድረስ፣ በወሊድ ጊዜ ደም የሚፈሳቸው እናቶችን እንዲሁም ሌሎች በደም እጥረት የተነሳ ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎችን ለመታደግ እንደሆነ በማመን ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተቋማዊ ቁመና ይዞ በጋ ከክረምት እንዲተገበር እያደረገ ሲሆን፤ በመላ ሀገሪቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ተሳትፎ ያደርጋሉ።
በዚህም በቢሊየን ብሮች የሚገመቱ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ ይሰጣል።
ከአገልግሎቶቹ መካከል በገንዘብ ሳይሆን በሰው ህይወት ማዳን የሚገመተው የደም ልገሳ ዋናው ተግባር ነው።
በቤተልሔም ግርማ
14 days ago
በአንድ ጥያቄ ውስጥ የተደበቀው የኢትዮጵያ የአብሮነት ፍልስፍና
**********************
"እንዴት ሰንብታችኋል?" የሚለው ለኢትዮጵያውያን ከሰላምታ በላይ ትርጉም ያለው ቃል ነው። በዚህ ጥያቄ ውስጥ "ደህና ነህ?" የሚል ብቻ ሳይሆን፣ "ምን አጋጠመህ? እንዴት አለፍክ? ምን ልረዳህ?" የሚል የመተሳሰብ፣ የመደማመጥ እና የአብሮነት መንፈስ ተደብቆ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ማኅበራዊ እሴት ውስጥ ጥያቄ ማለት መረጃ መፈለግ ብቻ አይደለም። ሰውን ማስታወስ፣ ሁኔታውን መረዳት፣ ችግሩን መስማት እና አብሮ መፍትሔ መፈለግም ጭምር ነው። ይህም የማኅበረሰባችንን የአብሮነት መሠረት ያንጸባርቃል።
እንዲሁ የሀገር ጉዳዮችም በአንድ ወገን ውሳኔ ሳይሆን፣ እርስ በርስ በመጠያየቅ፣ በመደማመጥ፣ በመከባበር እና በጋራ መፍትሔ በመፈለግ ዘላቂ መልስ ያገኛሉ። ስለዚህ የምክክር መንፈስ በውይይት አዳራሾች ብቻ የሚወለድ ሳይሆን፣ በየቤታችን፣ በየመንደራችንና በየዕለቱ በምንለው "እንዴት ሰንብታችኋል?" ውስጥ ለዘመናት ሲኖር የቆየ ማኅበራዊ እሴት ነው።
ከሐምሌ 8 ቀን ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ መድረክም ይህ የመደማመጥ መንፈስ በሰፊው ታይቷል። ከተለያዩ ክልሎች፣ ማኅበረሰቦች እና ሙያዎች የመጡ ተመካካሪዎች ሐሳባቸውን በመግለጽና ሌሎችን በማዳመጥ የጋራ መፍትሔ የሚፈለግበት መድረክ መፍጠር ተችሏል።
በዚሁም የሀገራዊ ምክክር መንፈስ ለኢትዮጵያ እንግዳ የሆነ አዲስ ሐሳብ ሳይሆን፣ በማኅበራዊ ባህላችን ውስጥ ለዘመናት የቆየ የመደማመጥና የመተሳሰብ እሴት ዘመናዊ መገለጫ ነው።
ይህ የተጻፈ ሕግ አልነበረም፤ ግን ከብዙ ሕጎች በላይ ሰዎችን ያስተሳሰረ የማኅበረሰብ ሥርዓት ነበር። የኢትዮጵያ ባህል ከሽማግሌ ሥርዓት እስከ ዕርቅ፣ ከጎረቤት መተጋገዝ እስከ ቤተሰብ ውይይት መጀመሪያ መጠየቅን፣ ማዳመጥን እና መረዳዳትን ያስቀድማል።
ዛሬም ኢትዮጵያ የምትፈልገው ይህንኑ መንፈስ ነው። መጀመሪያ መጠየቅ፣ ከዚያ ማዳመጥ፣ ከዚያ መረዳት፣ በመጨረሻም አብሮ መፍትሔ መፈለግ ለሀገር እድገት በአንድ ላይ መቆምን ያረጋግጣል።
የአንድ ሕዝብ የመተሳሰብና የመደማመጥ መጀመሪያ የሆነው የአብሮነት መሠረት ከተለያዩ የሐሳብ ልዩነቶች የሚመጣ ምክክር ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ በኢትዮጵያውያን ዕለታዊ ሕይወት ውስጥ ለዘመናት የተገነባ የመተሳሰብና የምክክር ባህል ምልክት ነው።
ከብዙ ሺህ ቃላት በፊት አንድ ጥያቄ ነበር። ‘እንዴት ሰንብታችኋል?' የሚለው ጥያቄ! የኢትዮጵያውያንን የመተሳሰብ እና የመደማመጥ ባህልን በሚያሳይ አንድ ምሳሌ ነው።
በልዩ እሸቱ
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #nationaldialogue #culturalvalue #nationbuilding
**********************
"እንዴት ሰንብታችኋል?" የሚለው ለኢትዮጵያውያን ከሰላምታ በላይ ትርጉም ያለው ቃል ነው። በዚህ ጥያቄ ውስጥ "ደህና ነህ?" የሚል ብቻ ሳይሆን፣ "ምን አጋጠመህ? እንዴት አለፍክ? ምን ልረዳህ?" የሚል የመተሳሰብ፣ የመደማመጥ እና የአብሮነት መንፈስ ተደብቆ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ማኅበራዊ እሴት ውስጥ ጥያቄ ማለት መረጃ መፈለግ ብቻ አይደለም። ሰውን ማስታወስ፣ ሁኔታውን መረዳት፣ ችግሩን መስማት እና አብሮ መፍትሔ መፈለግም ጭምር ነው። ይህም የማኅበረሰባችንን የአብሮነት መሠረት ያንጸባርቃል።
እንዲሁ የሀገር ጉዳዮችም በአንድ ወገን ውሳኔ ሳይሆን፣ እርስ በርስ በመጠያየቅ፣ በመደማመጥ፣ በመከባበር እና በጋራ መፍትሔ በመፈለግ ዘላቂ መልስ ያገኛሉ። ስለዚህ የምክክር መንፈስ በውይይት አዳራሾች ብቻ የሚወለድ ሳይሆን፣ በየቤታችን፣ በየመንደራችንና በየዕለቱ በምንለው "እንዴት ሰንብታችኋል?" ውስጥ ለዘመናት ሲኖር የቆየ ማኅበራዊ እሴት ነው።
ከሐምሌ 8 ቀን ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ መድረክም ይህ የመደማመጥ መንፈስ በሰፊው ታይቷል። ከተለያዩ ክልሎች፣ ማኅበረሰቦች እና ሙያዎች የመጡ ተመካካሪዎች ሐሳባቸውን በመግለጽና ሌሎችን በማዳመጥ የጋራ መፍትሔ የሚፈለግበት መድረክ መፍጠር ተችሏል።
በዚሁም የሀገራዊ ምክክር መንፈስ ለኢትዮጵያ እንግዳ የሆነ አዲስ ሐሳብ ሳይሆን፣ በማኅበራዊ ባህላችን ውስጥ ለዘመናት የቆየ የመደማመጥና የመተሳሰብ እሴት ዘመናዊ መገለጫ ነው።
ይህ የተጻፈ ሕግ አልነበረም፤ ግን ከብዙ ሕጎች በላይ ሰዎችን ያስተሳሰረ የማኅበረሰብ ሥርዓት ነበር። የኢትዮጵያ ባህል ከሽማግሌ ሥርዓት እስከ ዕርቅ፣ ከጎረቤት መተጋገዝ እስከ ቤተሰብ ውይይት መጀመሪያ መጠየቅን፣ ማዳመጥን እና መረዳዳትን ያስቀድማል።
ዛሬም ኢትዮጵያ የምትፈልገው ይህንኑ መንፈስ ነው። መጀመሪያ መጠየቅ፣ ከዚያ ማዳመጥ፣ ከዚያ መረዳት፣ በመጨረሻም አብሮ መፍትሔ መፈለግ ለሀገር እድገት በአንድ ላይ መቆምን ያረጋግጣል።
የአንድ ሕዝብ የመተሳሰብና የመደማመጥ መጀመሪያ የሆነው የአብሮነት መሠረት ከተለያዩ የሐሳብ ልዩነቶች የሚመጣ ምክክር ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ በኢትዮጵያውያን ዕለታዊ ሕይወት ውስጥ ለዘመናት የተገነባ የመተሳሰብና የምክክር ባህል ምልክት ነው።
ከብዙ ሺህ ቃላት በፊት አንድ ጥያቄ ነበር። ‘እንዴት ሰንብታችኋል?' የሚለው ጥያቄ! የኢትዮጵያውያንን የመተሳሰብ እና የመደማመጥ ባህልን በሚያሳይ አንድ ምሳሌ ነው።
በልዩ እሸቱ
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #nationaldialogue #culturalvalue #nationbuilding
14 days ago
ጎንደር - ብርሃኑ ነጋ እና ፍትፍቴ መሰንቆ
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
22 days ago
ሰው በመሆን የምትጸና ሀገር፡ የመረዳዳት ባህላችን ትሩፋት
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት ባህል ከበጎ አድራጎትነትም በላይ ጥልቅ የህይወት ፍልስፍናችን እና የህልውናችን መሰረት ነው።
ሰብዓዊነት የሚጀምረው ከራስ አልፎ ለሌላው መትረፍ ሲቻል ሲሆን አንድ ሰው የሌላውን እንባ ሲያብስና የወደቀውን ሲያነሳ የራሱን ሰብዓዊ ክብር ወደ ላቀ የሞራል ጣሪያ ከፍ ያደርጋል።
ዕድር፣ ዕቁብ፣ ደቦ እና ማህበር በሀገራችን ማህበራዊ ስያሜዎች ብቻ ሳይሆኑ ዘመናዊው ዓለም ዛሬ 'ማህበራዊ ዋስትና' ብሎ የደረሰበትን ጽንሰ-ሀሳብ እኛ ቀድመን በአገር በቀል ጥበብ የገነባንባቸው ጠንካራ መዋቅሮቻችን ናቸው።
የጎረቤታችን ችግር የኛም ጭምር መሆኑን አምነን፣ በሀዘን አብሮ በማልቀስና ላዘመመ ቤት በጋራ በመቆም የምንገልጸው ማንነት የህዝቦቻችንን ጥብቅ ትስስር ያሳያል።
በሁሉም አካባቢ ይህ እሴት ጎልቶ የሚታይ ሲታይ የታረዘውን ማልበስና ማዕዱን ለሌለው ማጋራት የህዝባችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ እናገኘዋለን።
ይህንን የህዝብ እሴት ወደ መንግስታዊ መሪነት በማሸጋገር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች የዚሁ አብሮነታችን ዘመናዊ መገለጫዎች ናቸው።
በተለይም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናትን በትምህርት ገበታ ላይ ያቆየው የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር፣ እናቶችና አባቶችን ከፈረሰ ጎጆ ወደ ምቹ ማረፊያ ያሸጋገረው የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እንዲሁም ወጣቱ ትውልድ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገው የደም ልገሳና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የሰው ተኮር ልማቱ ዋነኛ ማሳያዎች ናቸው።
እነዚህ ተግባራት መረዳዳትን ከተቋማዊ ኃላፊነት ጋር ያቆራኙ ናቸው። ይህ የሚያሳየው እውነተኛ ልማት ትርጉም የሚኖረው ግዙፍ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ከመገንባት ባለፈ ሰውን ማዕከል ሲያደርግ፣ የዜጎችን ህይወት በቀጥታ ሲነካ እና የወደቁትን ሲያነሳ መሆኑን ነው።
በመሆኑም መደጋገፍና አብሮነት ጊዜያዊ ስሜቶች ሳይሆኑ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣትና ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት የሚያስፈልጉን ዋነኛ መሰረቶቻችን ናቸው።
አንዱ የሌላውን ችግር በመካፈል፣ የብሔርና የሃይማኖት ድንበሮችን ተሻግረን ሰው በመሆናችን ብቻ ስንተሳሰር የሀገራችን አንድነት ይበልጥ የጠነከረ ይሆናል።
መረዳዳት ልዩነቶችን የሚያከስም፣ ግጭቶችን የሚያረክስና ብሔራዊ ማንነታችንን የሚያጸና ታላቅ ሀብታችን ነው። ይህን አኩሪ የሞራል ከፍታ ለትውልድ እያወረስን በሰብዓዊነት ጥላ ስር ጠንካራና አንገቷን ቀና የምታደርግ ህብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት ባህል ከበጎ አድራጎትነትም በላይ ጥልቅ የህይወት ፍልስፍናችን እና የህልውናችን መሰረት ነው።
ሰብዓዊነት የሚጀምረው ከራስ አልፎ ለሌላው መትረፍ ሲቻል ሲሆን አንድ ሰው የሌላውን እንባ ሲያብስና የወደቀውን ሲያነሳ የራሱን ሰብዓዊ ክብር ወደ ላቀ የሞራል ጣሪያ ከፍ ያደርጋል።
ዕድር፣ ዕቁብ፣ ደቦ እና ማህበር በሀገራችን ማህበራዊ ስያሜዎች ብቻ ሳይሆኑ ዘመናዊው ዓለም ዛሬ 'ማህበራዊ ዋስትና' ብሎ የደረሰበትን ጽንሰ-ሀሳብ እኛ ቀድመን በአገር በቀል ጥበብ የገነባንባቸው ጠንካራ መዋቅሮቻችን ናቸው።
የጎረቤታችን ችግር የኛም ጭምር መሆኑን አምነን፣ በሀዘን አብሮ በማልቀስና ላዘመመ ቤት በጋራ በመቆም የምንገልጸው ማንነት የህዝቦቻችንን ጥብቅ ትስስር ያሳያል።
በሁሉም አካባቢ ይህ እሴት ጎልቶ የሚታይ ሲታይ የታረዘውን ማልበስና ማዕዱን ለሌለው ማጋራት የህዝባችን ዋነኛ መገለጫ ሆኖ እናገኘዋለን።
ይህንን የህዝብ እሴት ወደ መንግስታዊ መሪነት በማሸጋገር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች የዚሁ አብሮነታችን ዘመናዊ መገለጫዎች ናቸው።
በተለይም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናትን በትምህርት ገበታ ላይ ያቆየው የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር፣ እናቶችና አባቶችን ከፈረሰ ጎጆ ወደ ምቹ ማረፊያ ያሸጋገረው የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እንዲሁም ወጣቱ ትውልድ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገው የደም ልገሳና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የሰው ተኮር ልማቱ ዋነኛ ማሳያዎች ናቸው።
እነዚህ ተግባራት መረዳዳትን ከተቋማዊ ኃላፊነት ጋር ያቆራኙ ናቸው። ይህ የሚያሳየው እውነተኛ ልማት ትርጉም የሚኖረው ግዙፍ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ከመገንባት ባለፈ ሰውን ማዕከል ሲያደርግ፣ የዜጎችን ህይወት በቀጥታ ሲነካ እና የወደቁትን ሲያነሳ መሆኑን ነው።
በመሆኑም መደጋገፍና አብሮነት ጊዜያዊ ስሜቶች ሳይሆኑ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣትና ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት የሚያስፈልጉን ዋነኛ መሰረቶቻችን ናቸው።
አንዱ የሌላውን ችግር በመካፈል፣ የብሔርና የሃይማኖት ድንበሮችን ተሻግረን ሰው በመሆናችን ብቻ ስንተሳሰር የሀገራችን አንድነት ይበልጥ የጠነከረ ይሆናል።
መረዳዳት ልዩነቶችን የሚያከስም፣ ግጭቶችን የሚያረክስና ብሔራዊ ማንነታችንን የሚያጸና ታላቅ ሀብታችን ነው። ይህን አኩሪ የሞራል ከፍታ ለትውልድ እያወረስን በሰብዓዊነት ጥላ ስር ጠንካራና አንገቷን ቀና የምታደርግ ህብረ-ብሔራዊት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Sponsored by
Surafel
23 days ago
የንግግር ባህላችን ኢትዮጵያን አጽንቷል፤ ይህ ውይይት፣ ይህ ምክክር፣ ይህ ንግግር፣ በዚያ ባህላችን ላይ የሚንተራስ ከሆነ ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለሚቀጥሉት በርካታ አስር አመታት የሚዘልቅ መሠረት መጣል ይችላል፡፡
24 days ago
ሀገር በምክክር እና በጋራ መግባባት ላይ ስትመሠረት ዘላቂ ሰላምና ጥንካሬ ታገኛለች
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተጻፈው የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ላይ ሀገር በምክክር እና በጋራ መግባባት ላይ ስትመሠረት ዘላቂ ሰላምና ጥንካሬ እንደምታገኝ በሰፊው ተብራርቷል።
መጽሐፉ የኢትዮጵያን ዘመናት ያስቆጠሩ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ስብራቶች ለመጠገን ቁልፍ መፍትሔው ንግግርና ብሔራዊ ምክክር መሆኑን ያስረዳል።
በሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ጉድለት በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ ተቀምጦ በሰለጠነ መንገድ የመመካከር ባህል ማነስ ነው።
ይህንን ክፍተት ተንተርሶ የተጻፈውና የመደመር ፍልስፍናን ወደ ተግባራዊ የመንግሥት መዋቅር የሚያሸጋግረው የመደመር መንግሥት መጽሐፍ፣ ሀገር ሊጸና የሚችለው በምክክርና በጋራ መግባባት ብቻ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
መጽሐፉ እንደሚያስረዳው፣ ሀገራዊ ምክክር የተለያዩ ሐሳቦች በአንድ መድረክ ቀርበው፣ በውይይት ጎልብተው፣ አሰባሳቢና አስማሚ ሆነው የሚወጡበት ታላቅ ምኅዳር ነው።
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ላይ ሕዝብ በሰፊው ተመካክሮ የጋራ መግባባት ላይ ያልደረሰባቸው በርካታ ጉዳዮች አሉ።
በዚህም የተነሣ በየዘመናቱ ቅሬታዎች፣ ኩርፊያዎች፣ አብዮቶችና ደም አፋሳሽ ግጭቶች ሲከሰቱ ኖረዋል።
የመደመር መንግሥት መጽሐፍ እንደሚያብራራው፣ ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የዘመናት ስብራቶች ለመጠገንና አዲስ የሰላም ምዕራፍ ለመክፈት ብቸኛው አስተማማኝ መንገድ ነው።
መጽሐፉ የፖለቲካ ባህላችንን ከጠብመንጃና ከኃይል አማራጭ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ንግግር መቀየር እንዳለብን ያሳስባል።
የተግባባንባቸውን ጉዳዮች በሕግና በሥርዓት አጽንቶ መጓዝ፣ ያልተግባባንባቸውን ደግሞ ለቀጣይ ምክክሮች አቆይቶ በሂደት መፍታት የሰለጠነ ማኅበረሰብ መገለጫ ነው።
ምክክር በሌለበት ምኅዳር ውስጥ ነገሮች በተናጠል ስለሚቀርቡ ለፖለቲካ ነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥርና ሁለንተናዊ ዕይታን እንደሚያጠፋ መጽሐፉ ያስጠነቅቃል።
ኢትዮጵያ በታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ላይ የውስጥ አንድነትና የጋራ አቋም ሊኖራት የሚችለው ዜጎችና የፖለቲካ ኃይሎች በጋራ መድረክ ላይ ሲመክሩ ብቻ ነው።
እንደ ሀገር በአንድነት ካልቆምን የትኛውም ዓይነት የልማትም ሆነ የዲፕሎማሲ ሥራ ውጤታማ ሊሆን እንደማይችል መጽሐፉ በምክንያት ያስረዳል።
ምክክሩም የትኛውም ዜጋ ሳይገለል የራሱን ሐሳብ አዋጥቶ የጋራ ሀገር የሚገነባበትን ዕድል ይሰጣል።
በአጠቃላይ የመደመር መንግሥት መጽሐፍ እንደሚያስረዳው፣ የሀገር ጽናት የሚለካው በኃይል ሳይሆን በውስጥ መግባባት ጥልቀት ነው።
ልዩነቶችን በውይይት በመፍታት፣ የተግባባንበትን የጋራ ትርክት በማስፋትና ያልተስማማንበትን በሂደት በማጥበብ ብቻ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግሥት መገንባት ይቻላል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተጻፈው የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ላይ ሀገር በምክክር እና በጋራ መግባባት ላይ ስትመሠረት ዘላቂ ሰላምና ጥንካሬ እንደምታገኝ በሰፊው ተብራርቷል።
መጽሐፉ የኢትዮጵያን ዘመናት ያስቆጠሩ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ስብራቶች ለመጠገን ቁልፍ መፍትሔው ንግግርና ብሔራዊ ምክክር መሆኑን ያስረዳል።
በሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ጉድለት በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ ተቀምጦ በሰለጠነ መንገድ የመመካከር ባህል ማነስ ነው።
ይህንን ክፍተት ተንተርሶ የተጻፈውና የመደመር ፍልስፍናን ወደ ተግባራዊ የመንግሥት መዋቅር የሚያሸጋግረው የመደመር መንግሥት መጽሐፍ፣ ሀገር ሊጸና የሚችለው በምክክርና በጋራ መግባባት ብቻ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
መጽሐፉ እንደሚያስረዳው፣ ሀገራዊ ምክክር የተለያዩ ሐሳቦች በአንድ መድረክ ቀርበው፣ በውይይት ጎልብተው፣ አሰባሳቢና አስማሚ ሆነው የሚወጡበት ታላቅ ምኅዳር ነው።
በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ላይ ሕዝብ በሰፊው ተመካክሮ የጋራ መግባባት ላይ ያልደረሰባቸው በርካታ ጉዳዮች አሉ።
በዚህም የተነሣ በየዘመናቱ ቅሬታዎች፣ ኩርፊያዎች፣ አብዮቶችና ደም አፋሳሽ ግጭቶች ሲከሰቱ ኖረዋል።
የመደመር መንግሥት መጽሐፍ እንደሚያብራራው፣ ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የዘመናት ስብራቶች ለመጠገንና አዲስ የሰላም ምዕራፍ ለመክፈት ብቸኛው አስተማማኝ መንገድ ነው።
መጽሐፉ የፖለቲካ ባህላችንን ከጠብመንጃና ከኃይል አማራጭ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ንግግር መቀየር እንዳለብን ያሳስባል።
የተግባባንባቸውን ጉዳዮች በሕግና በሥርዓት አጽንቶ መጓዝ፣ ያልተግባባንባቸውን ደግሞ ለቀጣይ ምክክሮች አቆይቶ በሂደት መፍታት የሰለጠነ ማኅበረሰብ መገለጫ ነው።
ምክክር በሌለበት ምኅዳር ውስጥ ነገሮች በተናጠል ስለሚቀርቡ ለፖለቲካ ነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥርና ሁለንተናዊ ዕይታን እንደሚያጠፋ መጽሐፉ ያስጠነቅቃል።
ኢትዮጵያ በታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ላይ የውስጥ አንድነትና የጋራ አቋም ሊኖራት የሚችለው ዜጎችና የፖለቲካ ኃይሎች በጋራ መድረክ ላይ ሲመክሩ ብቻ ነው።
እንደ ሀገር በአንድነት ካልቆምን የትኛውም ዓይነት የልማትም ሆነ የዲፕሎማሲ ሥራ ውጤታማ ሊሆን እንደማይችል መጽሐፉ በምክንያት ያስረዳል።
ምክክሩም የትኛውም ዜጋ ሳይገለል የራሱን ሐሳብ አዋጥቶ የጋራ ሀገር የሚገነባበትን ዕድል ይሰጣል።
በአጠቃላይ የመደመር መንግሥት መጽሐፍ እንደሚያስረዳው፣ የሀገር ጽናት የሚለካው በኃይል ሳይሆን በውስጥ መግባባት ጥልቀት ነው።
ልዩነቶችን በውይይት በመፍታት፣ የተግባባንበትን የጋራ ትርክት በማስፋትና ያልተስማማንበትን በሂደት በማጥበብ ብቻ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግሥት መገንባት ይቻላል።
27 days ago
ትውልዶች ያጡት ዕድል!
*******************
በሀገራችን የሰላም እና በጠረጴዛ ዙሪያ የመመካከር ዕድል ለዘመናት በከፍተኛ ናፍቆት ሲጠበቅ ኖሯል።
የሀገራችንን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ብዙዎች "መቼ ይሆን የኢትዮጵያ ልጆች በመተባበር፣ በመደማመጥ እና በጋራ በመምከር ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚያሻግሯት?" እያሉ ሌት ተቀን በናፍቆት ሲመኙ መቆየታቸውን እንገነዘባለን።
ይህን የሰለጠነ የውይይት መድረክ ሳይታደሙ፣ ይህ የሰላም አየር ሳይነፍስላቸው፣ ይህን የተስፋ ብርሃን ሳያዩ በርካታ ትውልዶች አልፈዋል።
ዕልፍ አዕላፍ ወገኖች፣ ስለ ሀገራቸው ዕጣ ፈንታ ለመመካከር ተመኝተው፣ ነገር ግን በሃሳብ ጠል የፖለቲካ ባህል ተዕድሉን ተነፍገዋል። ድምፃቸውን ለማሰማት የሞከሩም በአጭሩ ተቀጭተው ወርቃማ ዘመናቸው አክተሟል።
ኢትዮጵያ መመካከር እንደ ትልቅ ሐጢአት፣ መነጋገር ደግሞ እንደ ከባድ ወንጀል የሚቆጠርባት፣ አንዱ ወገን ብቻ የሃሳብ የበላይነትን ይዞ ሲናገር፣ ሌሎች አንገታቸውን ደፍተው፣ ተገድደው የሚሰሙባት፣ ፍርሃት የነገሰባት ምድር ሆና ቆይታለች።
ለዚህ ሁሉ የሃሳብ ልዩነት መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደው እና ሲተገበር የኖረው ብቸኛ መንገድ፣ ሁሉም በጠመንጃ ኃይል እና በጉልበት ፍላጎቱን ማስከበር ነው።
ለበርካታ አስርት ዓመታት የፖለቲካ ፍላጎትን ለማስፈጸም እና የሃሳብ ልዩነትን በኃይል ለመደፍጠጥ፣ ጠመንጃ ማንሳትን እንደ ብቸኛ እና የመጨረሻ አማራጭ አድርጎ መውሰድ፣ የፖለቲካ ባህላችን ሆኖ ቆይቷል።
ከጦር መሣሪያ ውጪ ሌላ ምንም አማራጭ የሌለ እስከሚመስል ድረስ የሰውን ሃሳብ ለማፈን ሁሉም ወገን አንዱ ሌላውን ለማጥፋት በዚህ የጥፋት መንገድ ዓይኑን ጨፍኖ ተጉዟል።
በዚህ እጅግ አሳዛኝ ሂደትም ሀገር ሊገነባ፣ ታሪክ ሊቀይር እና ተዓምር ሊሠራ የሚችል እጅግ ብዙ ብሩህ ትውልድ በከንቱ ባክኗል።
ተሰልቶ እና ተተምኖ የማያልቅ፣ ሀገርን ከድህነት አዘቅት ሊያወጣ የሚችል እጅግ ከፍተኛ ሀብት እና ንብረት ወድሟል።
በዚህም ሀገራችን መቼም ቢሆን ሊካካስ የማይችል እጅግ ከባድ እና መራራ ዋጋ ከፍላለች።
እንሆ አሁን ግን ከመቼውም ጊዜ በላይ ታሪካዊ እና ወሳኝ ዕድል የተገኘበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በታሪካዊው 2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ልጆች የሀገራቸውን የዘመናት የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ሊመከሩ እና ሊወያዩ ነው።
መሰረታዊ በሆኑ ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ አካታች ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ የተሻለ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና በሂደትም የመተማመንን ባህል ለማጎልበት እጅግ አስፈላጊ መሳሪያ መሆኑ በጽኑ ታምኖበታል።
ይህ አሁን የተገኘው የውይይት አውድማ፣ በሀገራችን ታሪክ በቀላሉ የማይገኝ እና ወርቃማ ዕድል ነው።
ከዚህ ታሪካዊ ሂደት የምንጠብቀው ትልቁ ብሥራት፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካን መጻኢ ጊዜ የሚወስነውን ገዢ ሃሳብ ነው። ከእንግዲህ የጠመንጃ አፈሙዝ ይቆለመማል፤ የሰላም እና የመደማመጥ ድምጽ ጎልቶ ይሰማል!
ይህ ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን አሸናፊነት እና የሌላው ተሸናፊነት የሚረጋገጥበት የፖለቲካ ቁማር ሳይሆን፣ በልጆቿ የጋራ መግባባት እና ይቅርታ ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት ልዩ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
አባቶቻችን፣ እናቶቻችን እና ቀደምት የኢትዮጵያ ልጆች ሊያዩት በጽኑ ተመኝተው ያላገኙትን ይህን የጠረጴዛ ዙሪያ የምክክር እና የሰላም ዕድል፣ ዕድለኛ የሆነው የአሁኑ ትውልድ በእጁ ሊጨብጠው በቅቷል።
አዎ! የጠመንጃ አፈሙዝ በእውነተኛ ምክክር ይዘጋል፤ በልጆቿ የሰለጠነ እና የሰከነ ውይይት ኢትዮጵያ ለዘለዓለም አሸናፊ ሆና ትዘልቃለች!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #dialogue #generation #peace
*******************
በሀገራችን የሰላም እና በጠረጴዛ ዙሪያ የመመካከር ዕድል ለዘመናት በከፍተኛ ናፍቆት ሲጠበቅ ኖሯል።
የሀገራችንን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ፣ ብዙዎች "መቼ ይሆን የኢትዮጵያ ልጆች በመተባበር፣ በመደማመጥ እና በጋራ በመምከር ኢትዮጵያን ወደ ፊት የሚያሻግሯት?" እያሉ ሌት ተቀን በናፍቆት ሲመኙ መቆየታቸውን እንገነዘባለን።
ይህን የሰለጠነ የውይይት መድረክ ሳይታደሙ፣ ይህ የሰላም አየር ሳይነፍስላቸው፣ ይህን የተስፋ ብርሃን ሳያዩ በርካታ ትውልዶች አልፈዋል።
ዕልፍ አዕላፍ ወገኖች፣ ስለ ሀገራቸው ዕጣ ፈንታ ለመመካከር ተመኝተው፣ ነገር ግን በሃሳብ ጠል የፖለቲካ ባህል ተዕድሉን ተነፍገዋል። ድምፃቸውን ለማሰማት የሞከሩም በአጭሩ ተቀጭተው ወርቃማ ዘመናቸው አክተሟል።
ኢትዮጵያ መመካከር እንደ ትልቅ ሐጢአት፣ መነጋገር ደግሞ እንደ ከባድ ወንጀል የሚቆጠርባት፣ አንዱ ወገን ብቻ የሃሳብ የበላይነትን ይዞ ሲናገር፣ ሌሎች አንገታቸውን ደፍተው፣ ተገድደው የሚሰሙባት፣ ፍርሃት የነገሰባት ምድር ሆና ቆይታለች።
ለዚህ ሁሉ የሃሳብ ልዩነት መፍትሄ ተደርጎ የተወሰደው እና ሲተገበር የኖረው ብቸኛ መንገድ፣ ሁሉም በጠመንጃ ኃይል እና በጉልበት ፍላጎቱን ማስከበር ነው።
ለበርካታ አስርት ዓመታት የፖለቲካ ፍላጎትን ለማስፈጸም እና የሃሳብ ልዩነትን በኃይል ለመደፍጠጥ፣ ጠመንጃ ማንሳትን እንደ ብቸኛ እና የመጨረሻ አማራጭ አድርጎ መውሰድ፣ የፖለቲካ ባህላችን ሆኖ ቆይቷል።
ከጦር መሣሪያ ውጪ ሌላ ምንም አማራጭ የሌለ እስከሚመስል ድረስ የሰውን ሃሳብ ለማፈን ሁሉም ወገን አንዱ ሌላውን ለማጥፋት በዚህ የጥፋት መንገድ ዓይኑን ጨፍኖ ተጉዟል።
በዚህ እጅግ አሳዛኝ ሂደትም ሀገር ሊገነባ፣ ታሪክ ሊቀይር እና ተዓምር ሊሠራ የሚችል እጅግ ብዙ ብሩህ ትውልድ በከንቱ ባክኗል።
ተሰልቶ እና ተተምኖ የማያልቅ፣ ሀገርን ከድህነት አዘቅት ሊያወጣ የሚችል እጅግ ከፍተኛ ሀብት እና ንብረት ወድሟል።
በዚህም ሀገራችን መቼም ቢሆን ሊካካስ የማይችል እጅግ ከባድ እና መራራ ዋጋ ከፍላለች።
እንሆ አሁን ግን ከመቼውም ጊዜ በላይ ታሪካዊ እና ወሳኝ ዕድል የተገኘበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በታሪካዊው 2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ልጆች የሀገራቸውን የዘመናት የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ሊመከሩ እና ሊወያዩ ነው።
መሰረታዊ በሆኑ ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ አካታች ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ የተሻለ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና በሂደትም የመተማመንን ባህል ለማጎልበት እጅግ አስፈላጊ መሳሪያ መሆኑ በጽኑ ታምኖበታል።
ይህ አሁን የተገኘው የውይይት አውድማ፣ በሀገራችን ታሪክ በቀላሉ የማይገኝ እና ወርቃማ ዕድል ነው።
ከዚህ ታሪካዊ ሂደት የምንጠብቀው ትልቁ ብሥራት፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካን መጻኢ ጊዜ የሚወስነውን ገዢ ሃሳብ ነው። ከእንግዲህ የጠመንጃ አፈሙዝ ይቆለመማል፤ የሰላም እና የመደማመጥ ድምጽ ጎልቶ ይሰማል!
ይህ ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን አሸናፊነት እና የሌላው ተሸናፊነት የሚረጋገጥበት የፖለቲካ ቁማር ሳይሆን፣ በልጆቿ የጋራ መግባባት እና ይቅርታ ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት ልዩ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
አባቶቻችን፣ እናቶቻችን እና ቀደምት የኢትዮጵያ ልጆች ሊያዩት በጽኑ ተመኝተው ያላገኙትን ይህን የጠረጴዛ ዙሪያ የምክክር እና የሰላም ዕድል፣ ዕድለኛ የሆነው የአሁኑ ትውልድ በእጁ ሊጨብጠው በቅቷል።
አዎ! የጠመንጃ አፈሙዝ በእውነተኛ ምክክር ይዘጋል፤ በልጆቿ የሰለጠነ እና የሰከነ ውይይት ኢትዮጵያ ለዘለዓለም አሸናፊ ሆና ትዘልቃለች!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #dialogue #generation #peace
28 days ago
በምክክር ጉባኤው እንደ ሀገር ሥር የሰደዱ እና ውስብስብ ችግሮች ዙሪያ የጋራ መግባባት እንደሚፈጠር እንጠብቃለን - የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች
*****************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የምታካሂደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እንደ ሀገር ያደሩ እና ለዘመናት የተከማቹ ልዩነቶችን ከማጥበብ ባለፈ አብሮነትን በመገንባት ረገድ አይተኬ ሚና እንዳለው የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ምክክር የተለያዩ የተቃርኖ ሐሳቦችን የምናርቅበት፣ ነጣጣይ እና የተሳሳቱ ትርክቶችን የምናርምበት፣ ብሔራዊ አንድነታችንን እና ብሔራዊ ጥቅሞቻችንን የምናስከብርበት የችግሮቻችን ሁሉ ቁልፍ መሣሪያ ስለመሆኑ ነው የገለጹት።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ብዙ አስታራቂ እምነቶች፣ የባህል እሴቶች ባለቤት ብትሆንም እርስ በርስ የመነጋገር እና የመወያየት ባህላችን ደካማ በመሆኑ ለብዙ ተግዳሮቶች ስንጋለጥ ቆይተናል ያሉት ነዋሪዎቹ፤ አሁን ላይ ግን እንደ ሀገር በታሪክ አጋጣሚ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ጥያቄዎቻችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመፍታት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
ከሐምሌ 8 ጀምሮ የሚካሄደውን የምክክር ጉባኤን በጉጉት እና በተስፋ እንደሚጠብቁትም ተናግረዋል።
በክልሉ በነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍም የተለያዩ አጀንዳዎችን ለምክክር ኮሚሽኑ ማስረከባቸውን የገለጹት ነዋሪዎቹ፤ ከቀናት በኋላ በሚጀምረው ጉባኤ እንደ ሀገር ሥር የሰደዱ እና ውስብስብ ችግሮችን ጨምሮ ያነሧቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች እንደሚመለሱላቸው በተስፋ እንደሚጠብቁ ጠቁመዋል።
ሀገር የምትገነባው በንግግር እና በምክክር በመሆኑ ለዘላቂ ሰላም፣ ለብሔራዊ ትርክት ግንባታ እና ለብሔራዊ ጥቅሞቻችን መከበር በታሪክ አጋጣሚ የተገኘውን ወርቃማ ዕድል በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አሳስበዋል።
ለጉባኤው ስኬትም መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፋቸውን በቁርጠኝነት እንዲያሳዩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተስፋሁን ደስታ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #bahirdar
*****************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ የምታካሂደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እንደ ሀገር ያደሩ እና ለዘመናት የተከማቹ ልዩነቶችን ከማጥበብ ባለፈ አብሮነትን በመገንባት ረገድ አይተኬ ሚና እንዳለው የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ምክክር የተለያዩ የተቃርኖ ሐሳቦችን የምናርቅበት፣ ነጣጣይ እና የተሳሳቱ ትርክቶችን የምናርምበት፣ ብሔራዊ አንድነታችንን እና ብሔራዊ ጥቅሞቻችንን የምናስከብርበት የችግሮቻችን ሁሉ ቁልፍ መሣሪያ ስለመሆኑ ነው የገለጹት።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ብዙ አስታራቂ እምነቶች፣ የባህል እሴቶች ባለቤት ብትሆንም እርስ በርስ የመነጋገር እና የመወያየት ባህላችን ደካማ በመሆኑ ለብዙ ተግዳሮቶች ስንጋለጥ ቆይተናል ያሉት ነዋሪዎቹ፤ አሁን ላይ ግን እንደ ሀገር በታሪክ አጋጣሚ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ጥያቄዎቻችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመፍታት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
ከሐምሌ 8 ጀምሮ የሚካሄደውን የምክክር ጉባኤን በጉጉት እና በተስፋ እንደሚጠብቁትም ተናግረዋል።
በክልሉ በነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍም የተለያዩ አጀንዳዎችን ለምክክር ኮሚሽኑ ማስረከባቸውን የገለጹት ነዋሪዎቹ፤ ከቀናት በኋላ በሚጀምረው ጉባኤ እንደ ሀገር ሥር የሰደዱ እና ውስብስብ ችግሮችን ጨምሮ ያነሧቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች እንደሚመለሱላቸው በተስፋ እንደሚጠብቁ ጠቁመዋል።
ሀገር የምትገነባው በንግግር እና በምክክር በመሆኑ ለዘላቂ ሰላም፣ ለብሔራዊ ትርክት ግንባታ እና ለብሔራዊ ጥቅሞቻችን መከበር በታሪክ አጋጣሚ የተገኘውን ወርቃማ ዕድል በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አሳስበዋል።
ለጉባኤው ስኬትም መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፋቸውን በቁርጠኝነት እንዲያሳዩ ጥሪ አቅርበዋል።
በተስፋሁን ደስታ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #bahirdar
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ ቴነሲ ግዛት በምትገኘው ሜምፊስ ከተማ፣ "የሐረሪ ቀን" እጅግ ማራኪ በሆነ የባህል ትዕይንት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል። የከተማዋ ከንቲባ ፖል ኤ. ያንግ ጁላይ 1፣ 2026ን በከተማዋ የሐረሪ ቀን እንዲሆን በይፋ ማወጃቸውን ተከትሎ ነው በዓሉ በዚህ ልክ ደምቆ ያለፈው።
ከንቲባ ያንግ እንዳስታወቁት ይህ ታሪካዊ ቀን ከምስራቅ ኢትዮጵያዋ ጥንታዊት እና ባለ ግንብ ከተማ ሐረር የመነጩትን የሐረሪ ማህበረሰብ አባላት የበለጸገ የባህል ቅርስ፣ ታሪክ እና ለማህበረሰቡ እያበረከቱ ያሉትን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ዕውቅና የሰጠ ነው። ዕለቱ በምዕራብ ቴነሲ አካባቢ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የዘለቀውን የባህል ጥበቃ እና አንድነትን ለማክበር የተዘጋጀውን 26ኛውን ዓመታዊ የሐረሪ ፌስቲቫልን ይበልጥ ያደመቀ ልዩ አጋጣሚ ሆኗል።
የሐረሪ ማህበረሰብ አባል የሆኑት ነመት ሰልማን የዕለቱን ደማቅ አከባበር አስመልክተው በሰጡት አስተያየት፣ "ይህ አዋጅ ለሐረሪ ማህበረሰብ ትልቅ የኩራት ምዕራፍ ነው" ብለዋል። አክለውም፣ "የሐረሪ ቀን ባህላችንን ጠብቆ ለማቆየት ያለንን ቁርጠኝነት የሚያንጸባርቅ ሲሆን፣ በመላው ሜምፊስ ከተማ አንድነትን እና የባህል መግባባትን ይበልጥ የሚያጠናክር ነው" በማለት የክብረ በዓሉን ስኬት አብራርተዋል።
ይህ በከፍተኛ ድምቀት እና ማራኪ የባህል ትዕይንቶች የታጀበው 26ኛው ዓመታዊ የሐረሪ ፌስቲቫል፣ ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ እስከ ዛሬ ጁላይ 5 ድረስ በሜምፊስ በሚገኘው ኮርዶቫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአንድነት እና በደስታ ሲካሄድ ቆይቷል።
ከንቲባ ያንግ እንዳስታወቁት ይህ ታሪካዊ ቀን ከምስራቅ ኢትዮጵያዋ ጥንታዊት እና ባለ ግንብ ከተማ ሐረር የመነጩትን የሐረሪ ማህበረሰብ አባላት የበለጸገ የባህል ቅርስ፣ ታሪክ እና ለማህበረሰቡ እያበረከቱ ያሉትን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ዕውቅና የሰጠ ነው። ዕለቱ በምዕራብ ቴነሲ አካባቢ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የዘለቀውን የባህል ጥበቃ እና አንድነትን ለማክበር የተዘጋጀውን 26ኛውን ዓመታዊ የሐረሪ ፌስቲቫልን ይበልጥ ያደመቀ ልዩ አጋጣሚ ሆኗል።
የሐረሪ ማህበረሰብ አባል የሆኑት ነመት ሰልማን የዕለቱን ደማቅ አከባበር አስመልክተው በሰጡት አስተያየት፣ "ይህ አዋጅ ለሐረሪ ማህበረሰብ ትልቅ የኩራት ምዕራፍ ነው" ብለዋል። አክለውም፣ "የሐረሪ ቀን ባህላችንን ጠብቆ ለማቆየት ያለንን ቁርጠኝነት የሚያንጸባርቅ ሲሆን፣ በመላው ሜምፊስ ከተማ አንድነትን እና የባህል መግባባትን ይበልጥ የሚያጠናክር ነው" በማለት የክብረ በዓሉን ስኬት አብራርተዋል።
ይህ በከፍተኛ ድምቀት እና ማራኪ የባህል ትዕይንቶች የታጀበው 26ኛው ዓመታዊ የሐረሪ ፌስቲቫል፣ ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ እስከ ዛሬ ጁላይ 5 ድረስ በሜምፊስ በሚገኘው ኮርዶቫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአንድነት እና በደስታ ሲካሄድ ቆይቷል።
1 month ago
ብዙ እያተረፍንበት ያለው ጊዜያዊ ችግርን ተደጋገፎ የማለፍ ባህላችን
****************
"በብዙ መንገድ ምግብ ተርፎ በሚደፋባት ከተማ ውስጥ በቀን አንድ ጊዜ በተሟላ ሁኔታ ለመመገብ የሚቸገሩ ወገኖቻችንን ማየት የሁላችንም ሕመም እና ሁላችንም ልንወጣው የሚገባ ትልቅ ኃላፊነት ነው።"
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በየረር 30ኛውን የነዋሪዎች የምገባ ማዕከል በመረቁበት ወቅት የተናገሩት ይህ ሀሳብ በከተማዋ ውስጥ ማኅበራዊ ፍትሕን የማንገስን አስፈላጊነት በጉልህ ያሳያል።
ይህ ማዕከል በየረር የተገነባበት ዋናው ምክንያት በሸራተን ሆቴል ማስፋፊያ ልማት ከቂርቆስ አካባቢ ለተነሱ እንዲሁም ከካዛንቺስ ለተዛወሩ ቋሚ ገቢና መጠለያ ያልነበራቸው ዜጎች ድጋፍ ለመስጠት ነው።
"ሕጋዊ ቤት አልነበራችሁም ብለን ነዋሪዎቻችንን መተው ስለማንችል፣ ኃላፊነት ወስደን ያስገባናቸው በርካታ ሰዎች አሉ" በማለት ከንቲባዋ የመንግሥት ልማት ሰው-ተኮር መሆኑን አረጋግጠዋል።
የምገባ ማዕከላት መከፈት በተለይም በልማት ምክንያት ለተነሱና ቋሚ ገቢ ለሌላቸው ዜጎች ንጹሕና ትኩስ ምግብ በነፃ የሚያገኙበት የሕልውና ዋስትና ነው።
እያንዳንዱ ማዕከል አቅመ ደካሞችና አረጋውያን ሰብዓዊ ክብራቸው ተጠብቆ የሚመገቡበትና የሚገናኙበት ቋሚ ቤታቸው ከመሆኑም በላይ፣ ወደ ማዕከል መምጣት ለማይችሉ አቅመ ደካሞችም ምግቡ ወደ ቤታቸው የሚላክበት አሠራር የተመቻቸበት ጊዜያዊ ችግርን ተደጋግፎ የማለፊያ ትልቅ ድልድይ ሆኗል።
ይሁን እንጂ የዚህ ስትራቴጂ ዋና ግብ ዜጎችን ሁልጊዜ በማዕከሉ ላይ ጥገኛ ማድረግ ሳይሆን፣ የምግብ ዋስትናቸውን እያረጋገጡ ወደ ቋሚ የሥራ ዕድል ማሸጋገር ነው።
እስካሁን በተከፈቱት 29 የምገባ ማዕከላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በሂደት ወደ ሥራ መግባታቸውና በ30ኛውም የየረር ማዕከልም በርካታ ነዋሪዎች ገና በምረቃው ዕለት በመጋቢነትና በአስተናጋጅነት መቀጠራቸው ለዚህ ማሳያ ነው።
በተጨማሪም በከተማዋ በሴፍቲኔት ተይዘው ከነበሩ መካከል ከ100 ሺህ በላይ ተጠቃሚዎች ራሳቸውን ችለው ዛሬ ላይ ሌሎችን መቅጠር መቻላቸው ከተማዋን ከድህነት ለማውጣት የተያዘው ሰው-ተኮር ልማት በተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን ያረጋግጣል።
ይህ በከተማዋ የተጀመረው ጊዜያዊ ችግርን ተደጋገፎ የማለፍ ባህል የመንግሥት ሸክም ብቻ ሳይሆን ባለሀብቶችና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከገቢያቸው ላይ ቀንሰው የሚሳተፉበት የማኅበራዊ ኃላፊነት ውጤት ነው።
ማዕከላቱ በዘላቂነት ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ ለማስቻል የምገባ ኤጀንሲው የቁሳቁስና የደረጃ ክትትል የሚያደርግ ሲሆን፣ ጉድለት በተገኘ ጊዜም ከመንግሥት በጀት እንደሚሟላ ታውቋል።
ከተማን በዘላቂነት ማበልጸግ የሚቻለው ሕንጻዎችን በመገንባት ብቻ ሳይሆን ሌት ተቀን ጠንክሮ በመሥራት፣ እርስ በርስ በመደጋገፍና ለአቅመ ደካማ ወገኖች በመትረፍ ጭምር መሆኑን የ30ኛው የምገባ ማዕከል መከፈት ትልቅ ማሳያ ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #addisababa #communitysupport #socialjustice #ebc
****************
"በብዙ መንገድ ምግብ ተርፎ በሚደፋባት ከተማ ውስጥ በቀን አንድ ጊዜ በተሟላ ሁኔታ ለመመገብ የሚቸገሩ ወገኖቻችንን ማየት የሁላችንም ሕመም እና ሁላችንም ልንወጣው የሚገባ ትልቅ ኃላፊነት ነው።"
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በየረር 30ኛውን የነዋሪዎች የምገባ ማዕከል በመረቁበት ወቅት የተናገሩት ይህ ሀሳብ በከተማዋ ውስጥ ማኅበራዊ ፍትሕን የማንገስን አስፈላጊነት በጉልህ ያሳያል።
ይህ ማዕከል በየረር የተገነባበት ዋናው ምክንያት በሸራተን ሆቴል ማስፋፊያ ልማት ከቂርቆስ አካባቢ ለተነሱ እንዲሁም ከካዛንቺስ ለተዛወሩ ቋሚ ገቢና መጠለያ ያልነበራቸው ዜጎች ድጋፍ ለመስጠት ነው።
"ሕጋዊ ቤት አልነበራችሁም ብለን ነዋሪዎቻችንን መተው ስለማንችል፣ ኃላፊነት ወስደን ያስገባናቸው በርካታ ሰዎች አሉ" በማለት ከንቲባዋ የመንግሥት ልማት ሰው-ተኮር መሆኑን አረጋግጠዋል።
የምገባ ማዕከላት መከፈት በተለይም በልማት ምክንያት ለተነሱና ቋሚ ገቢ ለሌላቸው ዜጎች ንጹሕና ትኩስ ምግብ በነፃ የሚያገኙበት የሕልውና ዋስትና ነው።
እያንዳንዱ ማዕከል አቅመ ደካሞችና አረጋውያን ሰብዓዊ ክብራቸው ተጠብቆ የሚመገቡበትና የሚገናኙበት ቋሚ ቤታቸው ከመሆኑም በላይ፣ ወደ ማዕከል መምጣት ለማይችሉ አቅመ ደካሞችም ምግቡ ወደ ቤታቸው የሚላክበት አሠራር የተመቻቸበት ጊዜያዊ ችግርን ተደጋግፎ የማለፊያ ትልቅ ድልድይ ሆኗል።
ይሁን እንጂ የዚህ ስትራቴጂ ዋና ግብ ዜጎችን ሁልጊዜ በማዕከሉ ላይ ጥገኛ ማድረግ ሳይሆን፣ የምግብ ዋስትናቸውን እያረጋገጡ ወደ ቋሚ የሥራ ዕድል ማሸጋገር ነው።
እስካሁን በተከፈቱት 29 የምገባ ማዕከላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በሂደት ወደ ሥራ መግባታቸውና በ30ኛውም የየረር ማዕከልም በርካታ ነዋሪዎች ገና በምረቃው ዕለት በመጋቢነትና በአስተናጋጅነት መቀጠራቸው ለዚህ ማሳያ ነው።
በተጨማሪም በከተማዋ በሴፍቲኔት ተይዘው ከነበሩ መካከል ከ100 ሺህ በላይ ተጠቃሚዎች ራሳቸውን ችለው ዛሬ ላይ ሌሎችን መቅጠር መቻላቸው ከተማዋን ከድህነት ለማውጣት የተያዘው ሰው-ተኮር ልማት በተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን ያረጋግጣል።
ይህ በከተማዋ የተጀመረው ጊዜያዊ ችግርን ተደጋገፎ የማለፍ ባህል የመንግሥት ሸክም ብቻ ሳይሆን ባለሀብቶችና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከገቢያቸው ላይ ቀንሰው የሚሳተፉበት የማኅበራዊ ኃላፊነት ውጤት ነው።
ማዕከላቱ በዘላቂነት ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ ለማስቻል የምገባ ኤጀንሲው የቁሳቁስና የደረጃ ክትትል የሚያደርግ ሲሆን፣ ጉድለት በተገኘ ጊዜም ከመንግሥት በጀት እንደሚሟላ ታውቋል።
ከተማን በዘላቂነት ማበልጸግ የሚቻለው ሕንጻዎችን በመገንባት ብቻ ሳይሆን ሌት ተቀን ጠንክሮ በመሥራት፣ እርስ በርስ በመደጋገፍና ለአቅመ ደካማ ወገኖች በመትረፍ ጭምር መሆኑን የ30ኛው የምገባ ማዕከል መከፈት ትልቅ ማሳያ ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #addisababa #communitysupport #socialjustice #ebc
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ባለውለታዋን እናት
ከ12 ዓመታት በኋላ የተገለጠ የደግነት ታሪክ
ብሩክታይት ሽመልስ ባለውለታዋን እናት አገኘች፤ የእንባና የምስጋና አፍታ
#ethiopia | አንዳንድ የሰው መልካምነት ከጊዜ ጋር አይረሳም፤ ዓመታት ቢያልፉም በሰው ልብ ውስጥ እንደ ብርሃን ይኖራል። በ"ሰይፉ በኢቢኤስ" ፕሮግራም ላይ የታየው የብሩክታይት ሽመልስ (ብርክቲ) እና የወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል መገናኘት የዚህ እውነት ሕያው ማሳያ ነው።
ያልተረሳ ውለታ
ከ12 ዓመታት በፊት፣ የ15 ዓመት ታዳጊ የነበረችው ብሩክታይት ከሐዋሳ ወጥታ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ ሳለች ጭንቀትና ፍርሃት ውስጥ ገብታ ነበር። በዚያ አስቸጋሪ ወቅት ሕይወቷን የቀየረች አንዲት ሴት አገኘቻት፤ ዛሬ የምትጠራት "ባለውለታዬ" ብላ ነው።
"ማን እንደላካት አላውቅም፤ እኔ ግን እግዚአብሔር የላከልኝ ሰው ነበረች ብዬ አምናለሁ" ስትል ብሩክታይት የዚያን ቀን ትዝታ በእንባ አስታወሰች።
አንዲት እናት... አንድ የሰብአዊነት ውሳኔ
ወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል በዚያ ዕለት ብሩክታይትን በአውቶቡስ ላይ አገኘቻት። የታዳጊዋ ጭንቀትና ፍርሃት በፊቷ ይነበብ ነበር።
ምሳ እንድትበላ ብትጋብዛትም እንባዋን ማቆም አልቻለችም። ወይዘሮ አዜብም ጉዳዩን በእርጋታ ለማወቅ ሞከረች፤ ከዚያም ወደ ቤቷ ወስዳ አሳረፈቻት፣ አረጋጋቻት፣ ከቤተሰቦቿም ጋር እንድትገናኝ አደረገች።
"እናትሽና አባትሽ በጣም ይጨነቃሉ፤ የምትፈልጊው ቦታ በሰላም ትደርሻለሽ" ብላ በፍቅር ያረጋጋቻትን ቀን ዛሬም በግልጽ ታስታውሳለች።
"ይህ የኢትዮጵያዊነት ባህል ነው"
ወይዘሮ አዜብ ያደረገችውን እንደ ልዩ ጀግንነት አትቆጥረውም። ይልቁንም እውነተኛ ኢትዮጵያዊነት መሆኑን ትገልጻለች።
"እኔ ልጅ ያለችኝ እናት ነኝ። ያንን ልጅ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቢያገኛት እንደዚያው ያደርግላት ነበር። ይህ የባህላችንና የማንነታችን መገለጫ ነው" ብላለች።
የደግነት ዋጋ
በፕሮግራሙ ላይ የተፈጠረው መገናኘት የተመልካቾችን ልብ ነክቷል። ብሩክታይት ባለውለታዋን እናት አቅፋ ስታለቅስ፣ ወይዘሮ አዜብም በደስታ እንባ ታጠበች።
ይህ ታሪክ የሚያስተምረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ የሰው መልካምነት አይጠፋም፣ አይረሳም። በአንድ አስቸጋሪ ወቅት የተዘራ የደግነት ዘር፣ ከዓመታት በኋላም በምስጋና፣ በክብርና በፍቅር ፍሬውን ያፈራል።
ወይዘሮ አዜብ የተናገረችው አንድ ሐረግ ደግሞ የዚህን ታሪክ ሙሉ ትርጉም ይገልጻል፦
"ለሰው ብትኖር ምንም አትጎዳም፤ በምድርም በሰማይም ዋጋውን ታገኛለህ።"
ከ12 ዓመታት በኋላ የተገለጠ የደግነት ታሪክ
ብሩክታይት ሽመልስ ባለውለታዋን እናት አገኘች፤ የእንባና የምስጋና አፍታ
#ethiopia | አንዳንድ የሰው መልካምነት ከጊዜ ጋር አይረሳም፤ ዓመታት ቢያልፉም በሰው ልብ ውስጥ እንደ ብርሃን ይኖራል። በ"ሰይፉ በኢቢኤስ" ፕሮግራም ላይ የታየው የብሩክታይት ሽመልስ (ብርክቲ) እና የወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል መገናኘት የዚህ እውነት ሕያው ማሳያ ነው።
ያልተረሳ ውለታ
ከ12 ዓመታት በፊት፣ የ15 ዓመት ታዳጊ የነበረችው ብሩክታይት ከሐዋሳ ወጥታ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ ሳለች ጭንቀትና ፍርሃት ውስጥ ገብታ ነበር። በዚያ አስቸጋሪ ወቅት ሕይወቷን የቀየረች አንዲት ሴት አገኘቻት፤ ዛሬ የምትጠራት "ባለውለታዬ" ብላ ነው።
"ማን እንደላካት አላውቅም፤ እኔ ግን እግዚአብሔር የላከልኝ ሰው ነበረች ብዬ አምናለሁ" ስትል ብሩክታይት የዚያን ቀን ትዝታ በእንባ አስታወሰች።
አንዲት እናት... አንድ የሰብአዊነት ውሳኔ
ወይዘሮ አዜብ ገብረ መስቀል በዚያ ዕለት ብሩክታይትን በአውቶቡስ ላይ አገኘቻት። የታዳጊዋ ጭንቀትና ፍርሃት በፊቷ ይነበብ ነበር።
ምሳ እንድትበላ ብትጋብዛትም እንባዋን ማቆም አልቻለችም። ወይዘሮ አዜብም ጉዳዩን በእርጋታ ለማወቅ ሞከረች፤ ከዚያም ወደ ቤቷ ወስዳ አሳረፈቻት፣ አረጋጋቻት፣ ከቤተሰቦቿም ጋር እንድትገናኝ አደረገች።
"እናትሽና አባትሽ በጣም ይጨነቃሉ፤ የምትፈልጊው ቦታ በሰላም ትደርሻለሽ" ብላ በፍቅር ያረጋጋቻትን ቀን ዛሬም በግልጽ ታስታውሳለች።
"ይህ የኢትዮጵያዊነት ባህል ነው"
ወይዘሮ አዜብ ያደረገችውን እንደ ልዩ ጀግንነት አትቆጥረውም። ይልቁንም እውነተኛ ኢትዮጵያዊነት መሆኑን ትገልጻለች።
"እኔ ልጅ ያለችኝ እናት ነኝ። ያንን ልጅ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቢያገኛት እንደዚያው ያደርግላት ነበር። ይህ የባህላችንና የማንነታችን መገለጫ ነው" ብላለች።
የደግነት ዋጋ
በፕሮግራሙ ላይ የተፈጠረው መገናኘት የተመልካቾችን ልብ ነክቷል። ብሩክታይት ባለውለታዋን እናት አቅፋ ስታለቅስ፣ ወይዘሮ አዜብም በደስታ እንባ ታጠበች።
ይህ ታሪክ የሚያስተምረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ የሰው መልካምነት አይጠፋም፣ አይረሳም። በአንድ አስቸጋሪ ወቅት የተዘራ የደግነት ዘር፣ ከዓመታት በኋላም በምስጋና፣ በክብርና በፍቅር ፍሬውን ያፈራል።
ወይዘሮ አዜብ የተናገረችው አንድ ሐረግ ደግሞ የዚህን ታሪክ ሙሉ ትርጉም ይገልጻል፦
"ለሰው ብትኖር ምንም አትጎዳም፤ በምድርም በሰማይም ዋጋውን ታገኛለህ።"
2 months ago
መሶብ ለአገልጋይነታችን፡ የዲጂታል ትጋትና የሕዝብ አደራ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ቴክኖሎጂ የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ መሠረተ ልማት የሚያጠናክርና የዜጎችን ሕይወት በብዙ መንገድ የሚቀይር እውነተኛ የለውጥ ሞተር ነው።
በተለይም የመንግሥት አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ ለዜጎች የሚሰጠውን ክብር፣ የጊዜና የገንዘብ ትርፍ ስንመለከት እንዲሁም በተቋማት መካከል የሚፈጥረውን ቅንጅት ስናስተውል ሀገራችን በለውጥና በዕድገት ጎዳና ላይ መሆኗን በግልጽ ያሳያል።
ይሁንናይህ አስደማሚ ጅማሮና በዲጂታል ዘርፉ የተመዘገቡት ድሎች የዜጎችን እርካታ ጫፍ ላይ አድርሰዋል ማለት አይደለም ገና ብዙ የሚቀሩና ትኩረት የሚሹ የቤት ሥራዎች እንዳሉብን መዘንጋት የለብንም።
በባህላችን «መሶብ» የጥጋብ፣ የአንድነት መገለጫ ነው።በዚህ እሳቤ የተገነባው የ«መሶብ» መተግበሪያም የሀገርን በረከትና የተቀላጠፈ አገልግሎት ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
መሶቡ የበረከት ምንጭ እንዲሆንና አገልግሎቱ ሙሉዕነት እንዲኖረው ከተፈለገ፣ በውስጡ የሚቀመጠው «እንጀራ» ማለትም የአሠራር ሥርዓቱና አስፈጻሚው አገልጋይ—ከሌብነት፣ ከሙስናና ከእጅ መንሻ የጠራ መሆን አለበት።
እጅግ ዘመናዊና የተራቀቀ ቴክኖሎጂ በየተቋማቱ ቢዘረጋም፣ በአገልጋዩ ዘንድ ያለው የቆየ ልማድ፣ የሌብነት አስተሳሰብና የአገልግሎት መስተጓጎል ካልተወገደ የቴክኖሎጂው ፋይዳ ለዜጎች ትርጉም አልባ ሆኖ ይቀራል።
በመሆኑም በመሶብ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩትን እጅ መንሻዎችና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ የነገ የማይባል ቀዳሚ ተግባራችን ነው።
ቴክኖሎጂ ጊዜንና ገንዘብን ከመቆጠብ ባለፈ፣ ዜጎች በቢሮክራሲ ብስጭትና በጭንቀት የሚሸከሙትን አሉታዊ ኃይል አስወግዶ ደስተኛ ማኅበረሰብ የመፍጠር ትልቅ አቅም አለው።
ይህንን አቅም ወደ መሬት ማውረድ የሚቻለው ደግሞ እያንዳንዱ አገልጋይና የመንግሥት ተቋም የኃላፊነት ስሜቱን በተግባር ሲያሳይ ነው። የዚህ ሁሉ ጥረትና ስኬት ማዕከል ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።
ባለፈው ምርጫ ሕዝባችን ከሌሊት እስከ ሌሊት በሰላማዊ መንገድ ተሰልፎ ስለ ሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ለተቋማዊ ዕድገትና ለመበልጸግ ያለውን ጉጉት በተግባር አሳይቷል።
ይህንን ታላቅ እምነትና አደራ በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት መወጣት ግድ ይላል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በግልጽ እንዳሳሰቡት "የኢትዮጵያ ሕዝብ ስላከበረን አብዝተን ልናከብረው፣ ስላከበረን አብዝተን ልናገለግለው፣ ባከበረን ልክ ታምነን ልንገኝ ይገባል።"
«ያበደረ መልሶ ያገኛል፣ የዘራ ያጭዳል» እንደሚባለው የሕዝቡን ክብርና አመኔታ መመለስ የሚቻለው በታማኝነትና በቅንነት በማገልገል ብቻ ነው።
እስካሁን የተመዘገበው ስኬት ከዜጎችን ሰፊ ፍላጎት አንድ በመቶ (1%) ያህል ብቻ በመሆኑ፣ በቀሪው ሰፊ መንገድ ላይ በፍጥነት ለመራመድ በተሻለ ቁመና መገኘት፣ ራስን ከብልሹ አሠራር ማጥራትና በበለጠ ትጋት መረባረብ ያስፈልጋል።
መላው የሥራ ኃላፊዎችና በየተቋማቱ የምትገኙ አገልጋዮች በመደመርና በአንድነት በመቆም፣ የዜጎችን እሮሮ ማክሰምና የሀገራችንን ብልጽግና በጽኑ መሠረት ላይ መገንባት ይጠበቅባችኋል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #mesob #ethiopia #መሶብ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ቴክኖሎጂ የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ መሠረተ ልማት የሚያጠናክርና የዜጎችን ሕይወት በብዙ መንገድ የሚቀይር እውነተኛ የለውጥ ሞተር ነው።
በተለይም የመንግሥት አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ ለዜጎች የሚሰጠውን ክብር፣ የጊዜና የገንዘብ ትርፍ ስንመለከት እንዲሁም በተቋማት መካከል የሚፈጥረውን ቅንጅት ስናስተውል ሀገራችን በለውጥና በዕድገት ጎዳና ላይ መሆኗን በግልጽ ያሳያል።
ይሁንናይህ አስደማሚ ጅማሮና በዲጂታል ዘርፉ የተመዘገቡት ድሎች የዜጎችን እርካታ ጫፍ ላይ አድርሰዋል ማለት አይደለም ገና ብዙ የሚቀሩና ትኩረት የሚሹ የቤት ሥራዎች እንዳሉብን መዘንጋት የለብንም።
በባህላችን «መሶብ» የጥጋብ፣ የአንድነት መገለጫ ነው።በዚህ እሳቤ የተገነባው የ«መሶብ» መተግበሪያም የሀገርን በረከትና የተቀላጠፈ አገልግሎት ለሕዝብ ለማቅረብ ያለመ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
መሶቡ የበረከት ምንጭ እንዲሆንና አገልግሎቱ ሙሉዕነት እንዲኖረው ከተፈለገ፣ በውስጡ የሚቀመጠው «እንጀራ» ማለትም የአሠራር ሥርዓቱና አስፈጻሚው አገልጋይ—ከሌብነት፣ ከሙስናና ከእጅ መንሻ የጠራ መሆን አለበት።
እጅግ ዘመናዊና የተራቀቀ ቴክኖሎጂ በየተቋማቱ ቢዘረጋም፣ በአገልጋዩ ዘንድ ያለው የቆየ ልማድ፣ የሌብነት አስተሳሰብና የአገልግሎት መስተጓጎል ካልተወገደ የቴክኖሎጂው ፋይዳ ለዜጎች ትርጉም አልባ ሆኖ ይቀራል።
በመሆኑም በመሶብ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩትን እጅ መንሻዎችና ሕገ-ወጥ አሠራሮች ሙሉ በሙሉ ማስወገድ የነገ የማይባል ቀዳሚ ተግባራችን ነው።
ቴክኖሎጂ ጊዜንና ገንዘብን ከመቆጠብ ባለፈ፣ ዜጎች በቢሮክራሲ ብስጭትና በጭንቀት የሚሸከሙትን አሉታዊ ኃይል አስወግዶ ደስተኛ ማኅበረሰብ የመፍጠር ትልቅ አቅም አለው።
ይህንን አቅም ወደ መሬት ማውረድ የሚቻለው ደግሞ እያንዳንዱ አገልጋይና የመንግሥት ተቋም የኃላፊነት ስሜቱን በተግባር ሲያሳይ ነው። የዚህ ሁሉ ጥረትና ስኬት ማዕከል ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።
ባለፈው ምርጫ ሕዝባችን ከሌሊት እስከ ሌሊት በሰላማዊ መንገድ ተሰልፎ ስለ ሀገሩ ያለውን ፍቅር፣ ለተቋማዊ ዕድገትና ለመበልጸግ ያለውን ጉጉት በተግባር አሳይቷል።
ይህንን ታላቅ እምነትና አደራ በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት መወጣት ግድ ይላል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በግልጽ እንዳሳሰቡት "የኢትዮጵያ ሕዝብ ስላከበረን አብዝተን ልናከብረው፣ ስላከበረን አብዝተን ልናገለግለው፣ ባከበረን ልክ ታምነን ልንገኝ ይገባል።"
«ያበደረ መልሶ ያገኛል፣ የዘራ ያጭዳል» እንደሚባለው የሕዝቡን ክብርና አመኔታ መመለስ የሚቻለው በታማኝነትና በቅንነት በማገልገል ብቻ ነው።
እስካሁን የተመዘገበው ስኬት ከዜጎችን ሰፊ ፍላጎት አንድ በመቶ (1%) ያህል ብቻ በመሆኑ፣ በቀሪው ሰፊ መንገድ ላይ በፍጥነት ለመራመድ በተሻለ ቁመና መገኘት፣ ራስን ከብልሹ አሠራር ማጥራትና በበለጠ ትጋት መረባረብ ያስፈልጋል።
መላው የሥራ ኃላፊዎችና በየተቋማቱ የምትገኙ አገልጋዮች በመደመርና በአንድነት በመቆም፣ የዜጎችን እሮሮ ማክሰምና የሀገራችንን ብልጽግና በጽኑ መሠረት ላይ መገንባት ይጠበቅባችኋል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #mesob #ethiopia #መሶብ
2 months ago
ከመጠፋፋት ፖለቲካ ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ምክክር
******************
“ውይይት ማለት የራስን ሃሳብ በሌላው ላይ በሃይል መጫን ሳይሆን፣ የጋራ እውነትን ፍለጋ በአክብሮትና በክፍት ልቦና አብሮ መጓዝ ማለት ነው።”
ኢትዮጵያ የጥንታዊ ሥልጣኔ ባለቤት ብቻ ሳትሆን፣ እጅግ የላቀና የዳበረ የውይይት፣ የሙግትና የአደባባይ ምክክር (Public Deliberation) ዕሴት የነበራት ታላቅ ሀገር ናት።
አባቶቻችን ከዘመናት በፊት ጀምሮ በየማህበረሰቡ ውስጥ በዛፍ ጥላ ሥር፣ በገዳ አደባባይ፣ በኦዳ ስር፣ በበላ ልበልሀ በመካቦንና በተለያዩ ባህላዊ ሸንጎዎች ተሰብስበው የህዝብን ጉዳይ በነጻነት ሲሞግቱና ሲመክሩ የኖሩ ናቸው።
በህዝቦች ዘንድ የአደባባይ ውይይቶች፣ ስነ-ምክንያታዊ ሙግቶች እና የተራቀቁ የሃሳብ ፍጭቶች ባህላዊ መገለጫችን ነበሩ።
ይሁንና፣ ይህ የዳበረና የሚያኮራ የውይይት ባህላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘመናዊው የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደታችን ውስጥ ክፉኛ ተሰበረ።
የፖለቲካ ልሂቃኑ የሃሳብን ልዕልና ወደ ጎን በመተው፣ ወደ ጽንፍ የያዙ ትርክቶችና የዜሮ ድምር (Zero-sum) ፖለቲካ ውስጥ ገቡ።
በዚህም ምክንያት መወያየት እንደ ኃጢአት፣ መደማመጥ እንደ ሽንፈት፣ መቻቻልም እንደ ፍርሃት የታየበት ጨለማ ዘመን ውስጥ ወደቅን።
ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ከመፍታት ይልቅ፣ በመገዳደል፣ በጠመንጃ አፈሙዝና በደም ላይ የቆመ አግላይ ፖለቲካ ሲገነባ ቆየ።
ይህ በደም የታጠበ ፖለቲካ ሀገራችንን ምን ያህል ዋጋ እንዳስከፈላት፣ የሀገረ መንግሥት ግንባታችንን እንዴት እንዳጨናገፈውና ህዝባችንን ለዘመናት በድህነትና በግጭት አዙሪት ውስጥ እንዳቆየው የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው።
ይህንን አሳዛኝ የታሪክ አዙሪት በመቀየር፣ ኢትዮጵያን ወደ ታላቁ የውይይትና የምክክር ማዕድ የመለሳት የለውጡ መንግሥት መምጣት ነው።
የለውጡ መንግሥት የደም ፖለቲካን ምዕራፍ ዘግቶ፣ ሀገራችን ወዳዳበረችው ጥንታዊ የአደባባይ ውይይት (Public Deliberation) ባህል እንድትመለስ አዲስ በር ከፈተ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እንዲቋቋምና ነፃ ሆኖ እንዲሰራ በማድረግ፣ ልዩነቶቻችንን በሰለጠነና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እንድንፈታ መደላድሉን አመቻቸ።
ይህ መንግሥት ያመቻቸው ሀገራዊ ምክክር፣ ሀገራችን ከገባችበት ጥልቅ የፖለቲካ ቀውስ የምትወጣበት የነፍስ አድን ገመድ ነው።
ይህ ሀገራዊ ምክክር ለኢትዮጵያ ተራ የፖለቲካ ክንዋኔ አይደለም። ይልቁንም የመዳኛ መንገዳችን ነው።
ላለፉት ዘመናት ተከማምረው የመጡ ታሪካዊና ፖለቲካዊ ቁስሎቻችንን የምናክምበት፣ የቆሰለችው ኢትዮጵያ የምትፈወስበት ብቸኛ የህክምና ማዕከል ነው።
የሀገረ መንግሥት ማጽኛ ነው፤ በደም የተገነባውን የፖለቲካ ባህል አፍርሰን፣ በሃሳብ ላይ የተመሰረተ (Idea-based) ዴሞክራሲን የምንገነባበት ጠንካራ መሠረት ነው።
የአንድነት ድልድይ ነው፤ የብዝሃነታችን ውበት ተጠብቆ፣ የሁላችንም ድምፅ በእኩልነት የሚደመጥባትንና እያንዳንዱ ማህበረሰብ የባለቤትነት ስሜት የሚሰማባትን አዲስ ኢትዮጵያ የምንፈጥርበት ሂደት ነው።
ሀገራዊ ምክክሩ አሁን ለደረሰበት ወሳኝ ምዕራፍ ስኬት፣ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የነቃ ተሳትፎና ጽናት ወሳኝ ነው።
ኢትዮጵያ የምትድነው፣ የምትታከመውና የምትፈወሰው እኛው ራሳችን በክፍት ልቦና ስንወያይ ብቻ ነው።
በመሆኑም፣ መላው የፖለቲካ ኃይሎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ምሁራንና የሀገር ሽማግሌዎች ይህንን የለውጡ መንግሥት ያመቻቸውን ታሪካዊ ዕድል በመጠቀም ከምክክሩ ጎን በጽናት እንድትቆሙ ታሪካዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
መገዳደልን፣ መነጠልንና የደም ፖለቲካን ታሪክ አድርገን፣ ወደ አባቶቻችን የውይይትና የሙግት አደባባይ እንመለስ። ልዩነቶቻችንን በጋራ ተባብረን ወደ ጥንካሬ እንቀይር።
ለዚህም ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በጽናትና በአንድነት ለሀገራችን ፈውስ በጋራ እንቁም!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopian #corporation #ምክክር #ሰላም #ኢትዮጵያ #nationaldialogue #ethiopia #peacebuilding #dialogue
******************
“ውይይት ማለት የራስን ሃሳብ በሌላው ላይ በሃይል መጫን ሳይሆን፣ የጋራ እውነትን ፍለጋ በአክብሮትና በክፍት ልቦና አብሮ መጓዝ ማለት ነው።”
ኢትዮጵያ የጥንታዊ ሥልጣኔ ባለቤት ብቻ ሳትሆን፣ እጅግ የላቀና የዳበረ የውይይት፣ የሙግትና የአደባባይ ምክክር (Public Deliberation) ዕሴት የነበራት ታላቅ ሀገር ናት።
አባቶቻችን ከዘመናት በፊት ጀምሮ በየማህበረሰቡ ውስጥ በዛፍ ጥላ ሥር፣ በገዳ አደባባይ፣ በኦዳ ስር፣ በበላ ልበልሀ በመካቦንና በተለያዩ ባህላዊ ሸንጎዎች ተሰብስበው የህዝብን ጉዳይ በነጻነት ሲሞግቱና ሲመክሩ የኖሩ ናቸው።
በህዝቦች ዘንድ የአደባባይ ውይይቶች፣ ስነ-ምክንያታዊ ሙግቶች እና የተራቀቁ የሃሳብ ፍጭቶች ባህላዊ መገለጫችን ነበሩ።
ይሁንና፣ ይህ የዳበረና የሚያኮራ የውይይት ባህላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘመናዊው የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደታችን ውስጥ ክፉኛ ተሰበረ።
የፖለቲካ ልሂቃኑ የሃሳብን ልዕልና ወደ ጎን በመተው፣ ወደ ጽንፍ የያዙ ትርክቶችና የዜሮ ድምር (Zero-sum) ፖለቲካ ውስጥ ገቡ።
በዚህም ምክንያት መወያየት እንደ ኃጢአት፣ መደማመጥ እንደ ሽንፈት፣ መቻቻልም እንደ ፍርሃት የታየበት ጨለማ ዘመን ውስጥ ወደቅን።
ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ከመፍታት ይልቅ፣ በመገዳደል፣ በጠመንጃ አፈሙዝና በደም ላይ የቆመ አግላይ ፖለቲካ ሲገነባ ቆየ።
ይህ በደም የታጠበ ፖለቲካ ሀገራችንን ምን ያህል ዋጋ እንዳስከፈላት፣ የሀገረ መንግሥት ግንባታችንን እንዴት እንዳጨናገፈውና ህዝባችንን ለዘመናት በድህነትና በግጭት አዙሪት ውስጥ እንዳቆየው የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው።
ይህንን አሳዛኝ የታሪክ አዙሪት በመቀየር፣ ኢትዮጵያን ወደ ታላቁ የውይይትና የምክክር ማዕድ የመለሳት የለውጡ መንግሥት መምጣት ነው።
የለውጡ መንግሥት የደም ፖለቲካን ምዕራፍ ዘግቶ፣ ሀገራችን ወዳዳበረችው ጥንታዊ የአደባባይ ውይይት (Public Deliberation) ባህል እንድትመለስ አዲስ በር ከፈተ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እንዲቋቋምና ነፃ ሆኖ እንዲሰራ በማድረግ፣ ልዩነቶቻችንን በሰለጠነና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እንድንፈታ መደላድሉን አመቻቸ።
ይህ መንግሥት ያመቻቸው ሀገራዊ ምክክር፣ ሀገራችን ከገባችበት ጥልቅ የፖለቲካ ቀውስ የምትወጣበት የነፍስ አድን ገመድ ነው።
ይህ ሀገራዊ ምክክር ለኢትዮጵያ ተራ የፖለቲካ ክንዋኔ አይደለም። ይልቁንም የመዳኛ መንገዳችን ነው።
ላለፉት ዘመናት ተከማምረው የመጡ ታሪካዊና ፖለቲካዊ ቁስሎቻችንን የምናክምበት፣ የቆሰለችው ኢትዮጵያ የምትፈወስበት ብቸኛ የህክምና ማዕከል ነው።
የሀገረ መንግሥት ማጽኛ ነው፤ በደም የተገነባውን የፖለቲካ ባህል አፍርሰን፣ በሃሳብ ላይ የተመሰረተ (Idea-based) ዴሞክራሲን የምንገነባበት ጠንካራ መሠረት ነው።
የአንድነት ድልድይ ነው፤ የብዝሃነታችን ውበት ተጠብቆ፣ የሁላችንም ድምፅ በእኩልነት የሚደመጥባትንና እያንዳንዱ ማህበረሰብ የባለቤትነት ስሜት የሚሰማባትን አዲስ ኢትዮጵያ የምንፈጥርበት ሂደት ነው።
ሀገራዊ ምክክሩ አሁን ለደረሰበት ወሳኝ ምዕራፍ ስኬት፣ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የነቃ ተሳትፎና ጽናት ወሳኝ ነው።
ኢትዮጵያ የምትድነው፣ የምትታከመውና የምትፈወሰው እኛው ራሳችን በክፍት ልቦና ስንወያይ ብቻ ነው።
በመሆኑም፣ መላው የፖለቲካ ኃይሎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ምሁራንና የሀገር ሽማግሌዎች ይህንን የለውጡ መንግሥት ያመቻቸውን ታሪካዊ ዕድል በመጠቀም ከምክክሩ ጎን በጽናት እንድትቆሙ ታሪካዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
መገዳደልን፣ መነጠልንና የደም ፖለቲካን ታሪክ አድርገን፣ ወደ አባቶቻችን የውይይትና የሙግት አደባባይ እንመለስ። ልዩነቶቻችንን በጋራ ተባብረን ወደ ጥንካሬ እንቀይር።
ለዚህም ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በጽናትና በአንድነት ለሀገራችን ፈውስ በጋራ እንቁም!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopian #corporation #ምክክር #ሰላም #ኢትዮጵያ #nationaldialogue #ethiopia #peacebuilding #dialogue
2 months ago
የመደመር አንቀጽ
**************
ማኅበራዊ አክራሪነት መልክና ቅርጽ ይዞ ፖለቲካዊ ግብን ሲያነግብ፤ ወደ ፖለቲካዊ አክራሪነት ደረጃ ይሸጋገራል። ፖለቲካዊ አክራሪነት በአብዛኛው በፖለቲካ ልሂቃን የሚዘወር ሲሆን፤ ልሂቃን ኅብረተሰቡን በማንቀሳቀስ የፖለቲካ ግባቸውን ለማሳካት የሚጥሩበት አደገኛ መንገድ ነው።
በእሳቤ ደረጃ ፖለቲካዊ አክራሪነት በተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ተወለደ ባይባልም፤ ከ1960ዎቹ ጀምሮ በነበረው ሶሻሊዝም በተጫነው የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ጠንክሮ እንደወጣ አያጠያይቅም፡፡
አክራሪነት የፖለቲካ ባህላችን ዋነኛ መገለጫ እየሆነ ስለመጣ፤ የአክራሪነት ድርጊቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ፤ አክራሪነት የፖለቲካ ጨዋታው ገዥ ሕግ፤ መጠፋፋት ደግሞ ቀዳሚው መንገድ ሆኖ፤ ሕልውናችንን በከፋ የአደጋ አፋፍ ላይ አድርሰውታል።
ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተወራረሰ መጥቶም የጠንካራ ሀገር ግንባታ ዋነኛው ደንቃራ ሆኗል።
በሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ የአክራሪነት መጠናከር ለለውጥና ለሀገር ግንባታ ፈታኝ የሆኑ ሦስት ተግዳሮቶችን ፈጥሯል። እነዚህም ሥር ነቀልነት፣ ደካማ ዴሞክራሲያዊ ባህል እና ደም አፋሳሽነት ወይም ያልዘመነ የትግል ስልት ናቸው።
ሥር ነቀልነት አንዱ የሠራውን እያረሙ በእርሱም ላይ የተሻለ ነገር እየጨመሩ ከመሄድ ይልቅ፤ አፍርሶ እንደገና የመጀመር ደካማ የፖለቲካ ባህል ነው።
ሀገራችንን ሠርከ አዲስ ጎጆ ወጪ እንድትመስል የሚያደርጋት ይህ አፍርሶ የመጀመር አባዜ ነው፡፡
የመደመር ትውልድ
ገጽ 55/56 #መደመር #ebcdotstream #ethiopia #ebc Ethiopian Broadcasting Corporation
**************
ማኅበራዊ አክራሪነት መልክና ቅርጽ ይዞ ፖለቲካዊ ግብን ሲያነግብ፤ ወደ ፖለቲካዊ አክራሪነት ደረጃ ይሸጋገራል። ፖለቲካዊ አክራሪነት በአብዛኛው በፖለቲካ ልሂቃን የሚዘወር ሲሆን፤ ልሂቃን ኅብረተሰቡን በማንቀሳቀስ የፖለቲካ ግባቸውን ለማሳካት የሚጥሩበት አደገኛ መንገድ ነው።
በእሳቤ ደረጃ ፖለቲካዊ አክራሪነት በተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ተወለደ ባይባልም፤ ከ1960ዎቹ ጀምሮ በነበረው ሶሻሊዝም በተጫነው የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ጠንክሮ እንደወጣ አያጠያይቅም፡፡
አክራሪነት የፖለቲካ ባህላችን ዋነኛ መገለጫ እየሆነ ስለመጣ፤ የአክራሪነት ድርጊቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ፤ አክራሪነት የፖለቲካ ጨዋታው ገዥ ሕግ፤ መጠፋፋት ደግሞ ቀዳሚው መንገድ ሆኖ፤ ሕልውናችንን በከፋ የአደጋ አፋፍ ላይ አድርሰውታል።
ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተወራረሰ መጥቶም የጠንካራ ሀገር ግንባታ ዋነኛው ደንቃራ ሆኗል።
በሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ የአክራሪነት መጠናከር ለለውጥና ለሀገር ግንባታ ፈታኝ የሆኑ ሦስት ተግዳሮቶችን ፈጥሯል። እነዚህም ሥር ነቀልነት፣ ደካማ ዴሞክራሲያዊ ባህል እና ደም አፋሳሽነት ወይም ያልዘመነ የትግል ስልት ናቸው።
ሥር ነቀልነት አንዱ የሠራውን እያረሙ በእርሱም ላይ የተሻለ ነገር እየጨመሩ ከመሄድ ይልቅ፤ አፍርሶ እንደገና የመጀመር ደካማ የፖለቲካ ባህል ነው።
ሀገራችንን ሠርከ አዲስ ጎጆ ወጪ እንድትመስል የሚያደርጋት ይህ አፍርሶ የመጀመር አባዜ ነው፡፡
የመደመር ትውልድ
ገጽ 55/56 #መደመር #ebcdotstream #ethiopia #ebc Ethiopian Broadcasting Corporation
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።
ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር የምንከውናቸው ሁለት አንኳር ባህሎችን እየገነባን መጥተናል፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ ማልበስ እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፡፡
ኢትዮጵያ የደን ሀብቷ እየተመናመነ፣ የዐፈር መሸርሸር እና ድርቅ ተጋላጭነቷ እየጨመረ መምጣቱን በመገንዘብ መንግሥት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በሚሊዮን ችግኞች ተከላ በማብሰር ከጥቂት ዓመታት በፊት ጀምሯል፡፡
ኢትዮጵያውያንም ይህንን በጎ ጅምር እና የመዳረሻ ትልም በላቀ ደረጃ በመገንዘብና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩን በተነሣሽነት በመተግበር ዓለምን ያስደመሙ ስኬቶችን አስመዝግበናል፡፡ በሂደቱ የምግብ፣ የደን እና የውበት ችግኞችን በመትከል ዐሻራችን እያኖርን ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ባህላችንን በእጅጉ አጎልብተናል፡፡
በየዓመቱ በርካታ ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለም ሕዝብን ከአምስት እጥፍ የሚበልጥ ከ48 ቢሊዮን ላይ ችግኞች ተክለናል፤ በዚህም የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ትርጒም ባለዉ መጠን አሳድገናል፤ ለምግብ ሉዓላዊነታችን መሠረት መጣል ጀምረናል፤ የፍራፍሬ የወጪ ንግዳችን አሳድገናል።
ከሁለት ዓመታት በፊት ይፋ በተደረገ የጥናት ውጤት መሠረት የደን ሽፋናችን እጅግ ከተመናመነበት በከፍተኛ ፍጥነት አገግሞ ወደ 23.6% አድጓል፡፡
በልዩ ኹኔታ የኢትዮጵያውያንን የተቀናጀ እና የተሰናሰነ ተነሣሽነት በሚጠይቁ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሮችም የዓለምን ትኩረት በሳበ መልኩ ሚሊዮኖች በአንድ ጀምበር እየወጣን በመትከል የራሳችንን ክብረ ወሰን በራሳችን ደጋግመን እያሻሻልን መጥተናል፡፡
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተከልናቸው የምግብ፣ የደን እና የውበት ችግኞች የኢትዮጵያን ኹለንተና የሚቀይሩ፣ የምግብ ሉዓላዊነታችንን የሚያረጋግጡ፤ የአበባ እና ፍራፍሬ ወጪ ንግዳችንን ዕድገት እየለወጡ ያሉ እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም ዐቅም ያጎለበቱ ናቸው፡፡
በመኾኑም ይህ ክረምት በመጣ ቊጥር በንቅናቄ የሚከናወን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ባህል የበለጠ እንዲጠናከርና እንዲጎለብት በትጋት መሥራታችንን እንቀጥላለን፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ በማልበስ ንጹሕ አየር ለዓለም እናበረክታለን፡፡ ዘንድሮም የራሳችንን ክብረ ወሰን በራሳችን የላቀ የሚሊዮኖች ተሳትፎ በማሻሻል ጭምር ከ8 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን እንተክላለን፡፡
የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ሌላኛዉ ዐዲስ እያደገ የመጣ ልምምዳችን ነው፡፡ ወጣቶች ዕውቀታቸዉን እና ከትምህርት የተረፈ ጊዜያቸውን፣ ባለሀብቶች ደግሞ ሀብታቸውን በማዋጣት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያሉ ዐቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት፣ ማዕድ በማጋራት እጅግ የተዋጣለት ልምምድ አዳብረዋል፡፡
የመንግሥት ተቋማትም በቁጠባ ከሚጠቀሙት ሀብታቸው በማዋጣት ይህንን የበጎ አድራጎት ልምድ የማስፋት እና ወደ ላቀ ባህል ደረጃ የማሳደግ ኃላፊነትን እየተወጡ ይገኛሉ፡፡
በለውጡ ዓመታት በአዲስ አበባ እና በክልሎች የበርካታ ዐቅመ ደካሞች ቤት ታድሷል፤ በዐዲስ መልክ ተገንብቷል፤ ሕይወታቸዉ እንዲሻሻል ተደርጓል፡፡ በከተሞች የተጀመረዉ የኮሪደር ልማት ወደ ገጠር ተስፋፍቷል። ኢትዮጵያውያን ችግሮቻችንን ተጋግዞ የመፍታት ባህል እያዳበርን መጥተናል፡፡
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደየአካባቢያቸው በመሄድ እና በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ታናናሾቻቸውን እያስተማሩ፣ እንደ ደም ልገሳ ያሉ ሕይወት አዳኝ ተግባራትን እያስተባበሩ፣ ዐቅመ ደካሞችን በማገዝ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው፡፡
በመኾኑም በየክረምቱ በበጎ ልምድነት እያሳደግናቸው የመጡ የአረንጓዴ ዐሻራ እና የበጎ ፈቃድ ሥራዎች የበለጠ ሀገራዊ መገለጫችንና ባህላችን እንዲኾኑ ዘንድሮም ካለፉት ዓመታት የላቀ ተሳትፎ የሚጠይቅ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፤ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።
በተደመረ ዐቅማችን የኢትዮጵያን ዕቅድ በሚገባ ለማሳካት ቅድመ ዝግጅት ጨርሰን ወደ ትግበራ ገብተናል። ድላችንን በጋራ የምናበስርም ይኾናል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።
ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር የምንከውናቸው ሁለት አንኳር ባህሎችን እየገነባን መጥተናል፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ ማልበስ እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፡፡
ኢትዮጵያ የደን ሀብቷ እየተመናመነ፣ የዐፈር መሸርሸር እና ድርቅ ተጋላጭነቷ እየጨመረ መምጣቱን በመገንዘብ መንግሥት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በሚሊዮን ችግኞች ተከላ በማብሰር ከጥቂት ዓመታት በፊት ጀምሯል፡፡
ኢትዮጵያውያንም ይህንን በጎ ጅምር እና የመዳረሻ ትልም በላቀ ደረጃ በመገንዘብና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩን በተነሣሽነት በመተግበር ዓለምን ያስደመሙ ስኬቶችን አስመዝግበናል፡፡ በሂደቱ የምግብ፣ የደን እና የውበት ችግኞችን በመትከል ዐሻራችን እያኖርን ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ባህላችንን በእጅጉ አጎልብተናል፡፡
በየዓመቱ በርካታ ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለም ሕዝብን ከአምስት እጥፍ የሚበልጥ ከ48 ቢሊዮን ላይ ችግኞች ተክለናል፤ በዚህም የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ትርጒም ባለዉ መጠን አሳድገናል፤ ለምግብ ሉዓላዊነታችን መሠረት መጣል ጀምረናል፤ የፍራፍሬ የወጪ ንግዳችን አሳድገናል።
ከሁለት ዓመታት በፊት ይፋ በተደረገ የጥናት ውጤት መሠረት የደን ሽፋናችን እጅግ ከተመናመነበት በከፍተኛ ፍጥነት አገግሞ ወደ 23.6% አድጓል፡፡
በልዩ ኹኔታ የኢትዮጵያውያንን የተቀናጀ እና የተሰናሰነ ተነሣሽነት በሚጠይቁ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሮችም የዓለምን ትኩረት በሳበ መልኩ ሚሊዮኖች በአንድ ጀምበር እየወጣን በመትከል የራሳችንን ክብረ ወሰን በራሳችን ደጋግመን እያሻሻልን መጥተናል፡፡
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተከልናቸው የምግብ፣ የደን እና የውበት ችግኞች የኢትዮጵያን ኹለንተና የሚቀይሩ፣ የምግብ ሉዓላዊነታችንን የሚያረጋግጡ፤ የአበባ እና ፍራፍሬ ወጪ ንግዳችንን ዕድገት እየለወጡ ያሉ እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም ዐቅም ያጎለበቱ ናቸው፡፡
በመኾኑም ይህ ክረምት በመጣ ቊጥር በንቅናቄ የሚከናወን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ባህል የበለጠ እንዲጠናከርና እንዲጎለብት በትጋት መሥራታችንን እንቀጥላለን፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ በማልበስ ንጹሕ አየር ለዓለም እናበረክታለን፡፡ ዘንድሮም የራሳችንን ክብረ ወሰን በራሳችን የላቀ የሚሊዮኖች ተሳትፎ በማሻሻል ጭምር ከ8 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን እንተክላለን፡፡
የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ሌላኛዉ ዐዲስ እያደገ የመጣ ልምምዳችን ነው፡፡ ወጣቶች ዕውቀታቸዉን እና ከትምህርት የተረፈ ጊዜያቸውን፣ ባለሀብቶች ደግሞ ሀብታቸውን በማዋጣት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያሉ ዐቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት፣ ማዕድ በማጋራት እጅግ የተዋጣለት ልምምድ አዳብረዋል፡፡
የመንግሥት ተቋማትም በቁጠባ ከሚጠቀሙት ሀብታቸው በማዋጣት ይህንን የበጎ አድራጎት ልምድ የማስፋት እና ወደ ላቀ ባህል ደረጃ የማሳደግ ኃላፊነትን እየተወጡ ይገኛሉ፡፡
በለውጡ ዓመታት በአዲስ አበባ እና በክልሎች የበርካታ ዐቅመ ደካሞች ቤት ታድሷል፤ በዐዲስ መልክ ተገንብቷል፤ ሕይወታቸዉ እንዲሻሻል ተደርጓል፡፡ በከተሞች የተጀመረዉ የኮሪደር ልማት ወደ ገጠር ተስፋፍቷል። ኢትዮጵያውያን ችግሮቻችንን ተጋግዞ የመፍታት ባህል እያዳበርን መጥተናል፡፡
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደየአካባቢያቸው በመሄድ እና በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ታናናሾቻቸውን እያስተማሩ፣ እንደ ደም ልገሳ ያሉ ሕይወት አዳኝ ተግባራትን እያስተባበሩ፣ ዐቅመ ደካሞችን በማገዝ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው፡፡
በመኾኑም በየክረምቱ በበጎ ልምድነት እያሳደግናቸው የመጡ የአረንጓዴ ዐሻራ እና የበጎ ፈቃድ ሥራዎች የበለጠ ሀገራዊ መገለጫችንና ባህላችን እንዲኾኑ ዘንድሮም ካለፉት ዓመታት የላቀ ተሳትፎ የሚጠይቅ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፤ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።
በተደመረ ዐቅማችን የኢትዮጵያን ዕቅድ በሚገባ ለማሳካት ቅድመ ዝግጅት ጨርሰን ወደ ትግበራ ገብተናል። ድላችንን በጋራ የምናበስርም ይኾናል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ
2 months ago
በሚኒሶታ «የኢትዮጵያ ቀን» ታወጀ
* የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል ታሪካዊ ክብር አገኘ
#ethiopia | የሚኒሶታ ግዛት አስተዳዳሪ (ገዢ) መጪውን አርብ ሐምሌ 3 ቀን 2026 (July 3, 2026) በግዛቲቱ «የኢትዮጵያ ቀን» (Ethiopian Day) ተብሎ እንዲከበር በይፋ አወጁ።
ይህ ታሪካዊ አዋጅ የወጣው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን (ESFNA) የሚኒሶታውን 43ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስና የስፖርት ውድድር በማስተናገድ ላይ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ ውሳኔው በግዛቲቱ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ትልቅ ኩራትና እውቅናን ያመጣ ሆኗል።
የፌዴሬሽኑ (ESFNA) የስራ አስፈፃሚዎች ባወጡት መግለጫ፣ ለተደረገላቸው ከፍተኛ ክብርና እውቅና ለሚኒሶታው ገዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ ታሪካዊ እውቅና የኢትዮጵያውያንን ደማቅ ባህል፣ ታሪክ እና በግዛቲቱ ውስጥ ያበረከቱትን ሁለንተናዊ አስተዋፅኦ ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
### የክብረ በዓሉ ዋና ዋና መርሃ ግብሮች
በአዋጁ መሠረት ሐምሌ 3 ቀን በሚኒሶታ ታላቅ የባህል፣ የአንድነት እና የማህበረሰብ አጋርነት በዓል ይደረጋል።
የውድድሩ ማጠቃለያ ቀናት መርሃ ግብር የሚከተለውን ይመስላል፦
ሐሙስ፣ ጁላይ 2
የደረጃ 1 እና ደረጃ 2 የግማሽ ፍጻሜ የእግር ኳስ ጨዋታዎች (ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 3:00)
አርብ፣ ጁላይ 3
ይፋዊው «የኢትዮጵያ ቀን» ክብረ በዓል** (ደማቅ የባህል ትዕይንቶች፣ ሙዚቃ፣ የሀገር ውስጥ ምግቦች እና የህዝብ ግንኙነት መድረኮች)
ቅዳሜ፣ ጁላይ 4
የደረጃ 1 እና 2 የፍጻሜ ጨዋታዎች፣
የኮከቦች (All-Star) ግጥሚያ፣
የዋንጫና የሽልማት ስነ-ስርዓት
የአዘጋጆቹ መልዕክት፦
በዘንድሮው የESFNA 2026 በዓል ላይ ስንሰበሰብ ባህላችንን እና ስኬቶቻችንን ብቻ ሳይሆን ማህበረሰባችንን አንድ የሚያደርገውን ፍቅር፣ ኩራትና መንፈስ ጭምር የምናከብርበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል። ሐምሌ 3 የማይረሳ የባህል፣ የትውውቅ እና የልህቀት ቀን እንደሚሆን እንጠብቃለን።
የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል በሚኒሶታው ቲሲኦ ስታዲየም (TCO Stadium) እና በሴንት ቶማስ አካዳሚ (Saint Thomas Academy) እየተካሄደ ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።
* የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል ታሪካዊ ክብር አገኘ
#ethiopia | የሚኒሶታ ግዛት አስተዳዳሪ (ገዢ) መጪውን አርብ ሐምሌ 3 ቀን 2026 (July 3, 2026) በግዛቲቱ «የኢትዮጵያ ቀን» (Ethiopian Day) ተብሎ እንዲከበር በይፋ አወጁ።
ይህ ታሪካዊ አዋጅ የወጣው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን (ESFNA) የሚኒሶታውን 43ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስና የስፖርት ውድድር በማስተናገድ ላይ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ ውሳኔው በግዛቲቱ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ትልቅ ኩራትና እውቅናን ያመጣ ሆኗል።
የፌዴሬሽኑ (ESFNA) የስራ አስፈፃሚዎች ባወጡት መግለጫ፣ ለተደረገላቸው ከፍተኛ ክብርና እውቅና ለሚኒሶታው ገዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ ታሪካዊ እውቅና የኢትዮጵያውያንን ደማቅ ባህል፣ ታሪክ እና በግዛቲቱ ውስጥ ያበረከቱትን ሁለንተናዊ አስተዋፅኦ ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
### የክብረ በዓሉ ዋና ዋና መርሃ ግብሮች
በአዋጁ መሠረት ሐምሌ 3 ቀን በሚኒሶታ ታላቅ የባህል፣ የአንድነት እና የማህበረሰብ አጋርነት በዓል ይደረጋል።
የውድድሩ ማጠቃለያ ቀናት መርሃ ግብር የሚከተለውን ይመስላል፦
ሐሙስ፣ ጁላይ 2
የደረጃ 1 እና ደረጃ 2 የግማሽ ፍጻሜ የእግር ኳስ ጨዋታዎች (ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 3:00)
አርብ፣ ጁላይ 3
ይፋዊው «የኢትዮጵያ ቀን» ክብረ በዓል** (ደማቅ የባህል ትዕይንቶች፣ ሙዚቃ፣ የሀገር ውስጥ ምግቦች እና የህዝብ ግንኙነት መድረኮች)
ቅዳሜ፣ ጁላይ 4
የደረጃ 1 እና 2 የፍጻሜ ጨዋታዎች፣
የኮከቦች (All-Star) ግጥሚያ፣
የዋንጫና የሽልማት ስነ-ስርዓት
የአዘጋጆቹ መልዕክት፦
በዘንድሮው የESFNA 2026 በዓል ላይ ስንሰበሰብ ባህላችንን እና ስኬቶቻችንን ብቻ ሳይሆን ማህበረሰባችንን አንድ የሚያደርገውን ፍቅር፣ ኩራትና መንፈስ ጭምር የምናከብርበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል። ሐምሌ 3 የማይረሳ የባህል፣ የትውውቅ እና የልህቀት ቀን እንደሚሆን እንጠብቃለን።
የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል በሚኒሶታው ቲሲኦ ስታዲየም (TCO Stadium) እና በሴንት ቶማስ አካዳሚ (Saint Thomas Academy) እየተካሄደ ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።
2 months ago
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ምክክር፦ ብቸኛው የፈተናዎቻችን ማለፊያ
*****************
ኢትዮጵያ በዘመናት ፈተና ውስጥ አልፋ ለዛሬ የደረሰችው በሕዝቦቿ ልዩ መስተጋብር እና ጥብቅ አንድነት ነው።
ታሪካችንን ወደኋላ ስንቃኝ በሕብረት ጦርነቶችን አሸንፈን የጋራ ነጻነታችንን ያስከበርን፣ በአንድ መሶብ ዙሪያ ከብበን በጋራ የበላን፣ "እኔ ልደፋልህ/ልደፋልሽ" መባባልን የመሰለ ድንቅ ባህል ያዳበርን ሕዝቦች ነን።
ሀገር በባዕዳን ተደፈረች ሲባል የውስጥ ልዩነታችንን ወደ ጎን ትተን ወደ ጦር ሜዳ የተመምነው እና ኢትዮጵያን በፈተናዎች ውስጥ ጠብቀን ያኖርነው በዚህ የጋራ ሥነ-ልቦና ነው።
ይሁን እና ይህ ሁሉ ታሪክ እያለን ዛሬ ላይ "በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን በመመካከር ችግሮቻችንን መፍታት ለምን ተሳነን?" የሚለው ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ የሚሻ ጉዳይ ነው።
የዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ አመጣጥ ከታሪካዊ እሴቶቻችን ጋር በእጅጉ የተላተመ ነው። የፖለቲካው ስብራት ያመጣው ትልቁ መጥፎ ጠባሳ የጋራ ትርክትን አዳክሞ የልዩነት፣ የመጠፋፋት እና የጥላቻ ትርክትን ማንገሡ ነው።
አንዱን አግልሎ እና ሙሉ ለሙሉ አሸንፎ ሥልጣን ላይ የመውጣት የዜሮ ድምር ፖለቲካ የኢትዮጵያ ትልቁ በሽታ ነው።
ይህ አካሄድ እርስ በርስ የመደጋገፍና ችግርን የመካፈል መልካም ባህላችንን በመሸርሸር፣ “እኔ ካልመራሁ ሀገር ትፍረስ” ወደሚል አደገኛና ራስ ወዳድነት የተሞላበት አስተሳሰብ አሸጋግሮናል።
ይህ የውስጥ መከፋፈልና ቀውስ ደግሞ ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነትና ተፅዕኖ ሰፊ በር ከፍቷል።
ኢትዮጵያ በዚህ የታሪክ አዙሪት ውስጥ ስታልፍ ሥጣኔዋን ማስቀጠል ተስኗታል። በሕብረት ለነጻነት በጦር የተዋደቁት ልጆቿ ድህነትን ለማጥፋት ባለመተባበራቸው የተሟላ ሉዓላዊነቷን ማረጋገጥ ተስኗት ኖራለች።
የሚያሳዝነው እውነታ ይህን የፖለቲካ ቋጠሮ ለመፍታት የሚያስችል ለዘመናት የኖረ ድንቅ ሀገር በቀል የሽምግልና እና የዕርቅ ባህል እያለን በበቂ ሁኔታ አለመጠቀማችን ነው።
ችግሮቻችንን ከማኅበረሰባዊ እሴቶቻችን፣ ከሃይማኖት አባቶች ተሰሚነት እንዲሁም እንደ ገዳ፣ የጆካ፣ አባጋር፣ መካባን ከመሳሰሉ ጠንካራ ማኅበረሰባዊ የፍትሕ እና የዕርቅ ሥርዓቶቻችን ማዕቀፍ ውጪ በሆነ መንገድ ለመፍታት መሞከራችን ከባድ ዋጋ አስከፍሎናል።
ከውጭ በገቡ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለሞች ብቻ ለመጓዝ መሞከራችን እና ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓቶቻችንን ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ነጻ አድርገን አለማጎልበታችን ለዛሬው የውይይት ባህል መጥፋት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል።
ታዲያ አሁን ምን ማድረግ አለብን?
መፍትሔው ወደ አውዳችን መመለስ ነው። የውጭ ተፅዕኖን ለመቋቋም መጀመሪያ የራስን ቤት ማጽዳት እና ሕብረትን ማጠናከር የግድ ይላል።
ፖለቲከኞች እና የሐሳብ መሪዎች የመሸናነፍ ሳይሆን የመደማመጥ እንዲሁም ለሀገር ሰላም ሲሉ ግትር የሆነ አቋምን የማለዘብ ባህልን በተግባር ሊያሳዩ ይገባል።
በተለይም ወጣቱ ትውልድ በዲጂታሉ ዓለም ያለውን ስሜታዊነት ወደ ጎን በመተው ምክንያታዊ ውይይቶችን ሊያበረታታ ይገባል።
ሚዲያው፣ የትምህርት ሥርዓቱ፣ የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ካለፉት ቁስሎች ይልቅ ወደ ፊት በሚያገናኙን የጋራ እሴቶች እና የወደፊት ዕጣ ፈንታችን ላይ ሊያተኩር ግድ ይላል።
በዚህ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሚና እጅግ የጎላ ነው። ኮሚሽኑ የጠፋውን የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ለመመለስ የተዘረጋ ዘመናዊ የቤተሰብ መሶባችን ሊሆን ይገባዋል።
አሁን የተጀመሩት የምክክር ሂደቶች ሁሉን አሳታፊ፣ ከፖለቲካዊ ጨዋታ ነጻ የሆኑ እና እውነተኛ ማኅበረሰባዊ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑ እንዲሆኑ የሚቻለው ሁሉ ተደርጓል።
ሀገራዊ ምክክሩ ባህላዊ የዕርቅ እሴቶቻችንን ከዘመናዊ የመንግሥት ግንባታ ጋር አዋሕዶ የዘለቄታ ሰላም የምናመጣበት ታላቅ ዕድል ነው።
በጠረጴዛ ዙሪያ የማይፈታ የትኛውም የፖለቲካ ችግር በጦር ሜዳ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያገኝ ታሪካችን ከበቂ በላይ አስተምሮናል።
በመሆኑም ሁላችንም ወደኋላ ከጎተተን የ“እኔ እበልጥ” ክፉ ልማድ ወጥተን ለምክክሩ ስኬት የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dotstream #peacebuilding #nationalunity
*****************
ኢትዮጵያ በዘመናት ፈተና ውስጥ አልፋ ለዛሬ የደረሰችው በሕዝቦቿ ልዩ መስተጋብር እና ጥብቅ አንድነት ነው።
ታሪካችንን ወደኋላ ስንቃኝ በሕብረት ጦርነቶችን አሸንፈን የጋራ ነጻነታችንን ያስከበርን፣ በአንድ መሶብ ዙሪያ ከብበን በጋራ የበላን፣ "እኔ ልደፋልህ/ልደፋልሽ" መባባልን የመሰለ ድንቅ ባህል ያዳበርን ሕዝቦች ነን።
ሀገር በባዕዳን ተደፈረች ሲባል የውስጥ ልዩነታችንን ወደ ጎን ትተን ወደ ጦር ሜዳ የተመምነው እና ኢትዮጵያን በፈተናዎች ውስጥ ጠብቀን ያኖርነው በዚህ የጋራ ሥነ-ልቦና ነው።
ይሁን እና ይህ ሁሉ ታሪክ እያለን ዛሬ ላይ "በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን በመመካከር ችግሮቻችንን መፍታት ለምን ተሳነን?" የሚለው ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ የሚሻ ጉዳይ ነው።
የዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ አመጣጥ ከታሪካዊ እሴቶቻችን ጋር በእጅጉ የተላተመ ነው። የፖለቲካው ስብራት ያመጣው ትልቁ መጥፎ ጠባሳ የጋራ ትርክትን አዳክሞ የልዩነት፣ የመጠፋፋት እና የጥላቻ ትርክትን ማንገሡ ነው።
አንዱን አግልሎ እና ሙሉ ለሙሉ አሸንፎ ሥልጣን ላይ የመውጣት የዜሮ ድምር ፖለቲካ የኢትዮጵያ ትልቁ በሽታ ነው።
ይህ አካሄድ እርስ በርስ የመደጋገፍና ችግርን የመካፈል መልካም ባህላችንን በመሸርሸር፣ “እኔ ካልመራሁ ሀገር ትፍረስ” ወደሚል አደገኛና ራስ ወዳድነት የተሞላበት አስተሳሰብ አሸጋግሮናል።
ይህ የውስጥ መከፋፈልና ቀውስ ደግሞ ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነትና ተፅዕኖ ሰፊ በር ከፍቷል።
ኢትዮጵያ በዚህ የታሪክ አዙሪት ውስጥ ስታልፍ ሥጣኔዋን ማስቀጠል ተስኗታል። በሕብረት ለነጻነት በጦር የተዋደቁት ልጆቿ ድህነትን ለማጥፋት ባለመተባበራቸው የተሟላ ሉዓላዊነቷን ማረጋገጥ ተስኗት ኖራለች።
የሚያሳዝነው እውነታ ይህን የፖለቲካ ቋጠሮ ለመፍታት የሚያስችል ለዘመናት የኖረ ድንቅ ሀገር በቀል የሽምግልና እና የዕርቅ ባህል እያለን በበቂ ሁኔታ አለመጠቀማችን ነው።
ችግሮቻችንን ከማኅበረሰባዊ እሴቶቻችን፣ ከሃይማኖት አባቶች ተሰሚነት እንዲሁም እንደ ገዳ፣ የጆካ፣ አባጋር፣ መካባን ከመሳሰሉ ጠንካራ ማኅበረሰባዊ የፍትሕ እና የዕርቅ ሥርዓቶቻችን ማዕቀፍ ውጪ በሆነ መንገድ ለመፍታት መሞከራችን ከባድ ዋጋ አስከፍሎናል።
ከውጭ በገቡ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለሞች ብቻ ለመጓዝ መሞከራችን እና ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓቶቻችንን ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ነጻ አድርገን አለማጎልበታችን ለዛሬው የውይይት ባህል መጥፋት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል።
ታዲያ አሁን ምን ማድረግ አለብን?
መፍትሔው ወደ አውዳችን መመለስ ነው። የውጭ ተፅዕኖን ለመቋቋም መጀመሪያ የራስን ቤት ማጽዳት እና ሕብረትን ማጠናከር የግድ ይላል።
ፖለቲከኞች እና የሐሳብ መሪዎች የመሸናነፍ ሳይሆን የመደማመጥ እንዲሁም ለሀገር ሰላም ሲሉ ግትር የሆነ አቋምን የማለዘብ ባህልን በተግባር ሊያሳዩ ይገባል።
በተለይም ወጣቱ ትውልድ በዲጂታሉ ዓለም ያለውን ስሜታዊነት ወደ ጎን በመተው ምክንያታዊ ውይይቶችን ሊያበረታታ ይገባል።
ሚዲያው፣ የትምህርት ሥርዓቱ፣ የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ካለፉት ቁስሎች ይልቅ ወደ ፊት በሚያገናኙን የጋራ እሴቶች እና የወደፊት ዕጣ ፈንታችን ላይ ሊያተኩር ግድ ይላል።
በዚህ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሚና እጅግ የጎላ ነው። ኮሚሽኑ የጠፋውን የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ለመመለስ የተዘረጋ ዘመናዊ የቤተሰብ መሶባችን ሊሆን ይገባዋል።
አሁን የተጀመሩት የምክክር ሂደቶች ሁሉን አሳታፊ፣ ከፖለቲካዊ ጨዋታ ነጻ የሆኑ እና እውነተኛ ማኅበረሰባዊ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑ እንዲሆኑ የሚቻለው ሁሉ ተደርጓል።
ሀገራዊ ምክክሩ ባህላዊ የዕርቅ እሴቶቻችንን ከዘመናዊ የመንግሥት ግንባታ ጋር አዋሕዶ የዘለቄታ ሰላም የምናመጣበት ታላቅ ዕድል ነው።
በጠረጴዛ ዙሪያ የማይፈታ የትኛውም የፖለቲካ ችግር በጦር ሜዳ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያገኝ ታሪካችን ከበቂ በላይ አስተምሮናል።
በመሆኑም ሁላችንም ወደኋላ ከጎተተን የ“እኔ እበልጥ” ክፉ ልማድ ወጥተን ለምክክሩ ስኬት የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dotstream #peacebuilding #nationalunity
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የወንድማችን እጅጉ አበበን ሕይወት ለመታደግ
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የተዘረጋ የረድኤት ጥሪ
#ethiopia | "ሰው ለሰው መድኃኒቱ ነው!" በሚለው እሴታችን መሠረት ወገንን የመርዳት ሌላው ታላቅ የሰብዓዊነት ጥሪ ቀርቧል።
በትውልድ ቦታው በከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ እንዲሁም በአሁኑ ወቅት በቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ውስጥ በከፍተኛ የሲስተም አስተዳዳሪነት ሙያ ሕዝብና ሀገሩን በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግል የቆየው ወንድማችን እጅጉ አበበ በአሁኑ ወቅት በብርቱ የጤና እክል ላይ ይገኛል።
ወንድማችን እጅጉ አጋጥሞት ከሚገኘውና እጅግ አስቸጋሪ ከሆነው የካንሰር ሕመም ጋር ብርቱ ትግል እያደረገ ይገኛል።
ሕመሙ ባስከተለበት ከባድ ስቃይና መክበድ ምክንያት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ አልጋ ላይ ውሎ ሕክምና መከታተል ከጀመረ ከአራት ወራት በላይ ተቆጥረዋል።
በዚህም የሕክምና ቆይታው ወቅት እጅግ አድካሚና ከባድ የሆኑትን የኬሞቴራፒ እና የጨረር ሕክምናዎችን በመከታተል ላይ ይገኛል።
ይህ ፈታኝ ወቅት የእጅጉን አካላዊ ጥንካሬና ጤንነት ብቻ ሳይሆን የጠቅላላ ቤተሰቡን ሕልውና የፈተነ ሆኗል።
እጅጉ የታማሚነትን ስቃይ በጽናት እየተጋፈጠ ያለው የራሱን ሕይወት ለማዳን ብቻ ሳይሆን ከጀርባው የሚጠብቁትንና የእሱን እጅ የሚያዩትን የሁለት ንጹሐን ሕፃናት ልጆቹን ብሩህ ተስፋና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመታደግ ጭምር ነው።
የአንድ አባት መውደቅ የቤተሰብ ሕልውና መናጋት ከመሆኑም በላይ የሕፃናቱንም ብሩህ ተስፋ የሚያጨልም በመሆኑ ዛሬ እጅጉና ልጆቹ የእኛን የሁላችንንም የትብብርና የደግነት እጅ አጥብቀው ይሻሉ።
የለመድነውን መልካም ትብብራችንን እና የወገን ደራሽነት ባህላችንን በተግባር የምናሳይበት ሰዓት አሁን ነው።
የቻልነውን ያህል በገንዘብ ካልሆነም ይህንን የረድኤት መልዕክት በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማጋራት ለታማሚውና ለቤተሰቡ ደራሽ እንድንሆን ጥሪ ቀርቧል።
የእኛ ጥቂት ሳንቲም ለዚህ ቤተሰብ ታላቅ ተስፋና የሕይወት መተርፊያ ናት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000235379043
እጅጉ አበበ አዋጎ
ስልክ ቁጥር 0917254790
#የህይወትአድንጥሪ #የካንሰርህክምና #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #የደግነትእጅ #ከፋ #ቤንችሸኮ #ሰብአዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
u1353u1235u1356u122du1273u127du1295u1295 u1265u127b u1233u12edu1206u1295 u12e8u1235u122b u1263u1205u120bu127du1295u1295 u1240u12edu1228u1293u120d - u12c8/u122e u1230u120bu121bu12cau1275 u12f3u12cau1275 u12e8u12a2u121au130du122cu123du1295 u12a5u1293 u12dcu130du1290u1275 u12a0u1308u120du130du120eu1275 u12cbu1293 u12f3u12edu122cu12adu1270u122d
#passport #ethiopianimmigration #ethiopianbroadcastingcorporation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ፓስፖርታችንን ብቻ ሳይሆን የስራ ባህላችንን ቀይረናል - ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር
#passport #ethiopianimmigration #ethiopianbroadcastingcorporation
2 months ago
በካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በአንድነታችን እንገንባት
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
2 months ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ጊዜው ደርሷል! በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 29ኛው ዓመታዊ በሚኒሶታ የኢትዮጵያ ተማሪዎች የባህል ምሽት (Annual Cultural Show) የፊታችን አርብ፣ ሜይ 29 በኖርዝሮፕ (Northrop) አዳራሽ በድምቀት ይካሄዳል! የዘንድሮው ዝግጅታችን እጅግ ለየት ያለ ነው... በአንድ ተወዳጅ የኢትዮጵያ ፊልም ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀውን እና የ'ዳዊት'ን የህይወት ውጣ ውረድ የሚያሳየውን "BOUND BY LAND" የተሰኘ መድረካዊ ትዕይንት ከዚህ ቀደም አይታችሁት በማታውቁት ማራኪ አቀራረብ ተማሪዎቹ ከተለያዩ ባህላዊ ዝግጅቶች ጋር ይዘውላችሁ ይቀርባሉ... ፈጽሞ እንዳያመልጣችሁ!
ሜይ 29, 2026 (የፊታችን አርብ) ከቀኑ 4:30 PM በር ይከፈታል (ማሳሰቢያ፡ 6:00 PM ላይ በሮች በጥብቅ ስለሚዘጉ ዝግጅቱን ከመጀመሪያው ለመታደም በጊዜ እንድትገኙ ተማሪዎቹ አሳስበዋል።
ቦታው ፡ Northrop | 84 Church St SE, Minneapolis, MN 55455
⚠️ ማሳሰቢያዎች፡
* ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ዕድሜው 21 እና ከዚያ በላይ በሆነ አሳዳጊ መታጀብ አለባቸው (አንድ ወላጅ እስከ 2 ታዳጊዎችን ብቻ ይዞ መግባት ይችላል)።
* ሁሉም ታዳሚ ህጋዊ መታወቂያ መያዝ አለበት።
* ወደ አዳራሹ ማንኛውንም ዓይነት ቦርሳ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
ባህላችንን በጋራ ልናከብር ጓጉተናል፤ አርብ በቦታው እንገናኝ! 👏🏽 #esa #ethiopianculturalshow #boundbyland #umn #ethiopianstudents
ሜይ 29, 2026 (የፊታችን አርብ) ከቀኑ 4:30 PM በር ይከፈታል (ማሳሰቢያ፡ 6:00 PM ላይ በሮች በጥብቅ ስለሚዘጉ ዝግጅቱን ከመጀመሪያው ለመታደም በጊዜ እንድትገኙ ተማሪዎቹ አሳስበዋል።
ቦታው ፡ Northrop | 84 Church St SE, Minneapolis, MN 55455
⚠️ ማሳሰቢያዎች፡
* ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ዕድሜው 21 እና ከዚያ በላይ በሆነ አሳዳጊ መታጀብ አለባቸው (አንድ ወላጅ እስከ 2 ታዳጊዎችን ብቻ ይዞ መግባት ይችላል)።
* ሁሉም ታዳሚ ህጋዊ መታወቂያ መያዝ አለበት።
* ወደ አዳራሹ ማንኛውንም ዓይነት ቦርሳ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
ባህላችንን በጋራ ልናከብር ጓጉተናል፤ አርብ በቦታው እንገናኝ! 👏🏽 #esa #ethiopianculturalshow #boundbyland #umn #ethiopianstudents
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
3 months ago
ሰላም! እንዴት አመሻችሁ?
----------------------------
የአረንጓዴ አብዮት….
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ኢትዮጵያውያንን ከዳር እስከ ዳር ለተመሳሳይ ሀገራዊ ዓላማ ያሰለፈ ታላቅ ሀገራዊ አብዮት ነው፡፡
ይህ ታላቅ የተፈጥሮ ሀብት የልማት እቅድ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ትኩረት እና አድናቆት ያገኘ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ለመሆን በቅቷል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ውሏል፡፡
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረ ይህ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም፣ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ እስከ አሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች እንዲተከሉ ምክንያት ሆኗል።
በዘመቻው በተከናወኑ ተከታታይ ስራዎች የሀገሪቱ የደን ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ አድጎ 23.6 በመቶ ደርሷል።
በዚህ ዓመት የሁለተኛው ምዕራፍ ማብቂያ በአጠቃላይ 50 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የታለመ ሲሆን፣ ይህም በየዓመቱ በአማካይ 7.5 ቢሊዮን ችግኞች ይተከላሉ እንደ ማለት ነው።
ሐምሌ 2017 ዓ.ም በተደረገ የአንድ ቀን ታላቅ የችግኝ ተከላ ዘመቻ ብቻ ከ714 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በአንድ ጀምበር በመትከል አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ተመዝግቧል።
በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተራቆቱ መሬቶችን መልሶ ከማልበስ ባለፈ ለኢኮኖሚ እመርታ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቷል። በመርሃ ግብሩ የተተከሉት ችግኞችም ያለምክንያት አልተተከሉም፡፡
ከ56 በመቶ በላይ የሚሆነው የጥምር ደን እርሻ ሲሆን፣ ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ ገቢና የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ እና ፓፓያ ያሉ የፍራፍሬ ችግኞች እንዲሁም ለመኖ የሚያገለግሉ ዕፅዋትን ያካተተ ነው።
ሌላኛውና ሁለተኛው አይነት ለአፈር ጥበቃ፣ ለውሃ አካላት መነቃቃት እና ለአካባቢ ጥበቃ የሚውሉ የሀገር በቀል የእፅዋት ዝርያዎች ናቸው።
ሦስተኛው እና በምክንያት የተተከሉት የችግኝ አይነቶች ለከተማ ውበት የሚውሉት ያጠቃልላል፡፡ እነዚህም የከተማ የአየር ንብረትን ለማስተካከል እና ለጽዳትና ውበት የተተከሉ ዛፎች ናቸው።
ችግኝ በመትከላችን የውሃ አካላትን ማዳን ችለናል፡፡ ከሀገራችን ተርፈንም የበረሃማነትን መስፋፋት ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ ለመግታት፣ ቀጣናዊ አጋርነቷን በመፍጠር አህጉራዊ ትስስርን ማሳደግ ችለናል፡፡
በዚሁ በርትተን ከቀጠልን የሀገራችን የደን ሽፋን አሁን ካለው በላይ በማሳደግ ከዓለም አቀፍ የካርበን ሽያጭ ልማት የምናገኘው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያደገ ይመጣል።
ይህንንም ለማሳካት አሁን ያለውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከአበው ብሂል ጋር ማስተሳሰር ያሻናል፡፡
በእኛ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ችግኝ መትከልና መንከባከብ ትልቅ ስፍራ ይሰጠዋል፡፡
አብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ዙሪያን ብንመለከት ከጥንት ጀምሮ በዛፍ የመሸፈን ባህል አለን፡፡
ገዳ ስርዓት ለዛፍ ትልቅ ስፍራ ይሰጣል፡፡ ያለ አግባብ ዛፍ የቆረጠ ሰው መቀጮው ከባድ ነው፡፡
በሀገራችን ዛፍ ከጥላነት ያለፈ ትርጉም አለው፡፡ በህይወት እያለን ጥላ ከለላ፣ በዘላቂ ማረፊያም በጥንት እንደ ምልክት ይተከል ነበር፡፡
ዛፍን ለሽምግልና እና ለባህላዊ ስነ-ስርዓቶች መጠቀም የተለመደ ነው። ቤተሰብ ለቀጣይ ልጆቻቸው መሬት ሲያወርሱ ዛፍ ተክለው የማስረከብ የቆየ ልማድ አላቸው።
በመሆኑም መልካም ባህላችንን ከአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጋር በመደመር የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ህልማችንን እናሳካለን፡፡
----------------------------
የአረንጓዴ አብዮት….
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ኢትዮጵያውያንን ከዳር እስከ ዳር ለተመሳሳይ ሀገራዊ ዓላማ ያሰለፈ ታላቅ ሀገራዊ አብዮት ነው፡፡
ይህ ታላቅ የተፈጥሮ ሀብት የልማት እቅድ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ትኩረት እና አድናቆት ያገኘ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ለመሆን በቅቷል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ውሏል፡፡
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረ ይህ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም፣ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ እስከ አሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች እንዲተከሉ ምክንያት ሆኗል።
በዘመቻው በተከናወኑ ተከታታይ ስራዎች የሀገሪቱ የደን ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ አድጎ 23.6 በመቶ ደርሷል።
በዚህ ዓመት የሁለተኛው ምዕራፍ ማብቂያ በአጠቃላይ 50 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የታለመ ሲሆን፣ ይህም በየዓመቱ በአማካይ 7.5 ቢሊዮን ችግኞች ይተከላሉ እንደ ማለት ነው።
ሐምሌ 2017 ዓ.ም በተደረገ የአንድ ቀን ታላቅ የችግኝ ተከላ ዘመቻ ብቻ ከ714 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በአንድ ጀምበር በመትከል አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ተመዝግቧል።
በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተራቆቱ መሬቶችን መልሶ ከማልበስ ባለፈ ለኢኮኖሚ እመርታ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቷል። በመርሃ ግብሩ የተተከሉት ችግኞችም ያለምክንያት አልተተከሉም፡፡
ከ56 በመቶ በላይ የሚሆነው የጥምር ደን እርሻ ሲሆን፣ ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ ገቢና የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ እና ፓፓያ ያሉ የፍራፍሬ ችግኞች እንዲሁም ለመኖ የሚያገለግሉ ዕፅዋትን ያካተተ ነው።
ሌላኛውና ሁለተኛው አይነት ለአፈር ጥበቃ፣ ለውሃ አካላት መነቃቃት እና ለአካባቢ ጥበቃ የሚውሉ የሀገር በቀል የእፅዋት ዝርያዎች ናቸው።
ሦስተኛው እና በምክንያት የተተከሉት የችግኝ አይነቶች ለከተማ ውበት የሚውሉት ያጠቃልላል፡፡ እነዚህም የከተማ የአየር ንብረትን ለማስተካከል እና ለጽዳትና ውበት የተተከሉ ዛፎች ናቸው።
ችግኝ በመትከላችን የውሃ አካላትን ማዳን ችለናል፡፡ ከሀገራችን ተርፈንም የበረሃማነትን መስፋፋት ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ ለመግታት፣ ቀጣናዊ አጋርነቷን በመፍጠር አህጉራዊ ትስስርን ማሳደግ ችለናል፡፡
በዚሁ በርትተን ከቀጠልን የሀገራችን የደን ሽፋን አሁን ካለው በላይ በማሳደግ ከዓለም አቀፍ የካርበን ሽያጭ ልማት የምናገኘው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያደገ ይመጣል።
ይህንንም ለማሳካት አሁን ያለውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከአበው ብሂል ጋር ማስተሳሰር ያሻናል፡፡
በእኛ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ችግኝ መትከልና መንከባከብ ትልቅ ስፍራ ይሰጠዋል፡፡
አብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ዙሪያን ብንመለከት ከጥንት ጀምሮ በዛፍ የመሸፈን ባህል አለን፡፡
ገዳ ስርዓት ለዛፍ ትልቅ ስፍራ ይሰጣል፡፡ ያለ አግባብ ዛፍ የቆረጠ ሰው መቀጮው ከባድ ነው፡፡
በሀገራችን ዛፍ ከጥላነት ያለፈ ትርጉም አለው፡፡ በህይወት እያለን ጥላ ከለላ፣ በዘላቂ ማረፊያም በጥንት እንደ ምልክት ይተከል ነበር፡፡
ዛፍን ለሽምግልና እና ለባህላዊ ስነ-ስርዓቶች መጠቀም የተለመደ ነው። ቤተሰብ ለቀጣይ ልጆቻቸው መሬት ሲያወርሱ ዛፍ ተክለው የማስረከብ የቆየ ልማድ አላቸው።
በመሆኑም መልካም ባህላችንን ከአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጋር በመደመር የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ህልማችንን እናሳካለን፡፡
3 months ago
ባህላችን ልዩ ነው! የሰርግ ወቅት ድምቀት። ጭፈራውም፣ ባህሉም፣ ፍቅሩም ልዩ የሆነበት ድንቅ ምሽት። ቆንጆ ሠርግ ማየት ለምትወዱ ብቻ! ❤️✨ #habeshaculture #ethiopianmusic #weddingvibes #ባህላችን #habesha #weddingseason #addisababa
3 months ago
ኢትዮጵያዊ ባህላችንና እሴታችን
* ሃዘንተኛን ማጽናናትና መደገፍ
#ethiopia | የሟች ቤተሰቦችን የመደገፍና የማጽናናት ኢትዮጵያዊ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጠ
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በአንድ የፖሊስ አባል ህይወታቸው ያለፈው የአቶ ተገኝ ባልቻን ቤተሰቦች የአዲስ አበባ አስተዳደር እያጽናና እንደሚገኝ አስታውቋል።
አስተዳደሩ በገባው ቃል መሰረትም ለሟች ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤትና የመስሪያ ቦታ ርክክብ አድርጓል።
በስነስርዓቱ ላይ የሟች ቤተሰቦችና የሀገር ሽማግሌዎች የተገኙ ሲሆን ቤተሰቦቹም አስተዳደሩ ከጎናቸው በመሆን ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በወቅቱ የተገኙት የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ዶክተር ማሾ ኦላና እንደገለጹት አጋጣሚውን ለፖለቲካ ትርፍና ለተዛባ አጀንዳ ለመጠቀም የሚሞክሩ አካላት ከእውነታው የራቁ ናቸው ብለዋል።
የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በበኩላቸው መሰል ድንገተኛ ክስተቶችን በሀገር በቀል እሴቶች መፍታት እንደሚገባ ገልጸው በሰው መርዶ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት መሞከር ከባህላችን ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
በመጨረሻም ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን በመመኘት ከህዝብ ጋር በልማትና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተባብሮ የመስራቱ ተግባር እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#gulele #addisababa #humanity #ethiopianvalues #communitysupport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
* ሃዘንተኛን ማጽናናትና መደገፍ
#ethiopia | የሟች ቤተሰቦችን የመደገፍና የማጽናናት ኢትዮጵያዊ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጠ
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በአንድ የፖሊስ አባል ህይወታቸው ያለፈው የአቶ ተገኝ ባልቻን ቤተሰቦች የአዲስ አበባ አስተዳደር እያጽናና እንደሚገኝ አስታውቋል።
አስተዳደሩ በገባው ቃል መሰረትም ለሟች ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤትና የመስሪያ ቦታ ርክክብ አድርጓል።
በስነስርዓቱ ላይ የሟች ቤተሰቦችና የሀገር ሽማግሌዎች የተገኙ ሲሆን ቤተሰቦቹም አስተዳደሩ ከጎናቸው በመሆን ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በወቅቱ የተገኙት የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ዶክተር ማሾ ኦላና እንደገለጹት አጋጣሚውን ለፖለቲካ ትርፍና ለተዛባ አጀንዳ ለመጠቀም የሚሞክሩ አካላት ከእውነታው የራቁ ናቸው ብለዋል።
የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በበኩላቸው መሰል ድንገተኛ ክስተቶችን በሀገር በቀል እሴቶች መፍታት እንደሚገባ ገልጸው በሰው መርዶ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት መሞከር ከባህላችን ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
በመጨረሻም ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን በመመኘት ከህዝብ ጋር በልማትና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተባብሮ የመስራቱ ተግባር እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#gulele #addisababa #humanity #ethiopianvalues #communitysupport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Comments