1 month ago
ትራምፕ በምስላቸው ያጌጠ አዲስ ፓስፖርት ይፋ አደረጉ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ፓስፖርት ማውጣት ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀላል እንዲሆን ይደረጋል - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
************************
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዜጎችን እንግልት ለመቀነስና አሠራሩን ለማዘመን በጀመረው የሪፎርም ሥራ፤ ወደፊት ማንኛውም ሰው ከቤቱ ሳይወጣ የፓስፖርት አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚያገኝበትን አሰራር ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኢቢሲ "ስለ ሀገር" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአካሄደው ሪፎርም ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ የያዘውን የዲጂታል አገልግሎት ግብ ለማሳካት ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሲስተሙን በማቀናጀት ላይ ይገኛል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ፤ ይህም ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፣ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በተቋሙ ውስጥ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከልም ጥብቅ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቁመው፤ ተገልጋዮች ቅሬታ ካላቸው በአካል በተዘጋጁ የአስተያየት መስጫ ዴስኮች ብቻ ሳይሆን፣ በኦንላይን አማራጭ ምስልና ቪዲዮ በማያያዝ ጭምር ማቅረብ የሚችሉበት አሠራር መመቻቸቱን አመልክተዋል።
እያንዳንዱ የተቋሙ ሠራተኛ የኮምፒውተር አጠቃቀም ከአሻራ ጋር የተገናኘ በመሆኑ፣ ማን ምን ዓይነት ሥራ እንደሠራና ምን ዓይነት ጥፋት እንደፈጸመ በኦዲት መለየት ተችሏል። በዚህም መሠረት በዲሲፕሊን ኮሚቴ አማካኝነት በማስረጃ የተደገፈ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።
በኦንላይን አፕሊኬሽን ስም ተገልጋዮችን የሚያታልሉ ደላሎችን ለመከላከልም፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከአሥር በላይ ሰዎችን መመዝገብ የማይችልበት ሲስተም ተዘርግቷል። ይህም ደላሎች የቴክኖሎጂ ክፍተትን በመጠቀም ሕዝቡን እንዲበዘብዙ ያለውን ዕድል እንደቀነሰው ተናግረዋል።
አገልግሎቱ በየጊዜው ራሱን እያዘመነ የሚሄደውን የማጭበርበር ተግባር ለመመከት፣ ቴክኖሎጂውንና የሕግ ማስከበር ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ የሪፎርም ሥራ ተጠናክሮ ሲቀጥል፣ ተገልጋዩ ያለምንም እንግልትና ያለ ተጨማሪ ክፍያ ፓስፖርቱን እቤቱ ሆኖ የሚያገኝበትን አሠራር ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopian #passport
************************
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዜጎችን እንግልት ለመቀነስና አሠራሩን ለማዘመን በጀመረው የሪፎርም ሥራ፤ ወደፊት ማንኛውም ሰው ከቤቱ ሳይወጣ የፓስፖርት አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚያገኝበትን አሰራር ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኢቢሲ "ስለ ሀገር" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአካሄደው ሪፎርም ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ የያዘውን የዲጂታል አገልግሎት ግብ ለማሳካት ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሲስተሙን በማቀናጀት ላይ ይገኛል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ፤ ይህም ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፣ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በተቋሙ ውስጥ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከልም ጥብቅ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቁመው፤ ተገልጋዮች ቅሬታ ካላቸው በአካል በተዘጋጁ የአስተያየት መስጫ ዴስኮች ብቻ ሳይሆን፣ በኦንላይን አማራጭ ምስልና ቪዲዮ በማያያዝ ጭምር ማቅረብ የሚችሉበት አሠራር መመቻቸቱን አመልክተዋል።
እያንዳንዱ የተቋሙ ሠራተኛ የኮምፒውተር አጠቃቀም ከአሻራ ጋር የተገናኘ በመሆኑ፣ ማን ምን ዓይነት ሥራ እንደሠራና ምን ዓይነት ጥፋት እንደፈጸመ በኦዲት መለየት ተችሏል። በዚህም መሠረት በዲሲፕሊን ኮሚቴ አማካኝነት በማስረጃ የተደገፈ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።
በኦንላይን አፕሊኬሽን ስም ተገልጋዮችን የሚያታልሉ ደላሎችን ለመከላከልም፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከአሥር በላይ ሰዎችን መመዝገብ የማይችልበት ሲስተም ተዘርግቷል። ይህም ደላሎች የቴክኖሎጂ ክፍተትን በመጠቀም ሕዝቡን እንዲበዘብዙ ያለውን ዕድል እንደቀነሰው ተናግረዋል።
አገልግሎቱ በየጊዜው ራሱን እያዘመነ የሚሄደውን የማጭበርበር ተግባር ለመመከት፣ ቴክኖሎጂውንና የሕግ ማስከበር ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ የሪፎርም ሥራ ተጠናክሮ ሲቀጥል፣ ተገልጋዩ ያለምንም እንግልትና ያለ ተጨማሪ ክፍያ ፓስፖርቱን እቤቱ ሆኖ የሚያገኝበትን አሠራር ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopian #passport
2 months ago
u1353u1235u1356u122du1273u127du1295u1295 u1265u127b u1233u12edu1206u1295 u12e8u1235u122b u1263u1205u120bu127du1295u1295 u1240u12edu1228u1293u120d - u12c8/u122e u1230u120bu121bu12cau1275 u12f3u12cau1275 u12e8u12a2u121au130du122cu123du1295 u12a5u1293 u12dcu130du1290u1275 u12a0u1308u120du130du120eu1275 u12cbu1293 u12f3u12edu122cu12adu1270u122d
#passport #ethiopianimmigration #ethiopianbroadcastingcorporation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ፓስፖርታችንን ብቻ ሳይሆን የስራ ባህላችንን ቀይረናል - ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር
#passport #ethiopianimmigration #ethiopianbroadcastingcorporation
4 months ago
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ9 ወራት ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ማሰራጨቱን አስታወቀ
#ethiopia | የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለዜጎች የሰጠውን አገልግሎት በተመለከተ ዝርዝር መግለጫ ሰጥቷል። ተቋሙ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ለደንበኞች ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት እና የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ከመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት በተጨማሪ በቪዛ እና በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ሥራዎችን አከናውኗል።
ፓስፖርት፦ከ1,100,000 በላይ ለዜጎች ተሰጥቷል።
ቪዛ፦824,951 ቪዛዎች ተሰጥተዋል።
የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ (ቢጫ ካርድ) ከ29,000 በላይ ተሰጥቷል።
*በአየርና በየብስ ድንበሮች ከ5.4 ሚሊየን በላይ ገቢና ወጪ መንገደኞች አገልግሎት አግኝተዋል።
ተቋሙ አገልግሎቱን ለማሳለጥ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ እንቅፋት የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በዚህም መሰረት፦
*በሕገ-ወጥ ደላላነት የተሰማሩ እና የአገልግሎት አሰጣጡን ስም ለማጠልሸት የሞከሩ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ አስቸኳይ ፓስፖርት በመሙላትና መሰል ተግባራት ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #immigration #passport #visa #news #ኢትዮጵያ #ፓስፖርት #ኢሚግሬሽን #ዜና #አዲስአበባ
#ethiopia | የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለዜጎች የሰጠውን አገልግሎት በተመለከተ ዝርዝር መግለጫ ሰጥቷል። ተቋሙ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ለደንበኞች ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት እና የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ከመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት በተጨማሪ በቪዛ እና በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ሥራዎችን አከናውኗል።
ፓስፖርት፦ከ1,100,000 በላይ ለዜጎች ተሰጥቷል።
ቪዛ፦824,951 ቪዛዎች ተሰጥተዋል።
የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ (ቢጫ ካርድ) ከ29,000 በላይ ተሰጥቷል።
*በአየርና በየብስ ድንበሮች ከ5.4 ሚሊየን በላይ ገቢና ወጪ መንገደኞች አገልግሎት አግኝተዋል።
ተቋሙ አገልግሎቱን ለማሳለጥ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ እንቅፋት የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በዚህም መሰረት፦
*በሕገ-ወጥ ደላላነት የተሰማሩ እና የአገልግሎት አሰጣጡን ስም ለማጠልሸት የሞከሩ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ አስቸኳይ ፓስፖርት በመሙላትና መሰል ተግባራት ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #immigration #passport #visa #news #ኢትዮጵያ #ፓስፖርት #ኢሚግሬሽን #ዜና #አዲስአበባ
4 months ago
አስቸኳይ የትብብር ጥሪ
የጠፋ የዩኬ ፓስፖርትና ጠቃሚ ሰነዶች
ለበዓል ከእንግሊዝ ሀገር (UK) ትናንት አርብ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም. (April 10, 2026) አዲስ አበባ የገቡ አባትና ልጅ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የእጅ ቦርሳቸውን ጥለዋል።
የጉዞው ዝርዝር
ቦታ፦ ከአየር ማረፊያ (Bole Airport) ወደ ሰሜን ማዘጋጃ (ፖላንድ ኤምባሲ ፊት ለፊት)።
ሰዓት፦ በጠዋቱ ከ 2፡00 እስከ 3፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ።
ትራንስፖርት፦ ታክሲ ተጠቅመዋል።
💼 በቦርሳው ውስጥ የሚገኙ፦
የዩኬ (UK) ፓስፖርቶች።
ቢጫ ካርድ (Yellow Card)።
ሌሎች በጣም አስፈላጊ የግል መገልገያዎች።
🙏 ጥሪ፦
ይህንን ቦርሳ ያገኛችሁ ወይም መረጃው ያላችሁ ወገኖች፣ እባካችሁ በታላቅ ትህትና በ 0912484206 ደውላችሁ በማሳወቅ የቤተሰቡን ጭንቀት እንድታቃልሉ እንማጸናለን።
"ለሚያገኝ ተገቢውን ውለታ (ወረታ) እንከፍላለን!"
እባካችሁ ለሰው ልጅ ደራሽ ሰው ነውና፣ ይህ መረጃ ለታክሲ አሽከርካሪዎችና ለነዋሪዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
They arrived yesterday (Friday April 10, 2026) from the UK to Addis Ababa ( father and son) to spend holiday with their family.
Unfortunately, they lost their hand bag that contains their UK passports, yellow card, and other important belongings.
They took a taxi from the airport to the Semen Mazegaja area (opposite of Poland Embassy) between 8:00 AM and 9:00 AM in the morning.
If anyone has found the bag, or their passport, please contact us at 0912484206. Weretawn enkeflalen.
Your help is greatly appreciated, as they urgently need their passports and yellow card.
#getu #lostandfoundaddis #emergency #ukpassport #addisababa #ethiopia #policeaddis #helpeachother #ሰበርመረጃ #የጠፋ #አዲስአበባ #ትብብር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የጠፋ የዩኬ ፓስፖርትና ጠቃሚ ሰነዶች
ለበዓል ከእንግሊዝ ሀገር (UK) ትናንት አርብ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም. (April 10, 2026) አዲስ አበባ የገቡ አባትና ልጅ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የእጅ ቦርሳቸውን ጥለዋል።
የጉዞው ዝርዝር
ቦታ፦ ከአየር ማረፊያ (Bole Airport) ወደ ሰሜን ማዘጋጃ (ፖላንድ ኤምባሲ ፊት ለፊት)።
ሰዓት፦ በጠዋቱ ከ 2፡00 እስከ 3፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ።
ትራንስፖርት፦ ታክሲ ተጠቅመዋል።
💼 በቦርሳው ውስጥ የሚገኙ፦
የዩኬ (UK) ፓስፖርቶች።
ቢጫ ካርድ (Yellow Card)።
ሌሎች በጣም አስፈላጊ የግል መገልገያዎች።
🙏 ጥሪ፦
ይህንን ቦርሳ ያገኛችሁ ወይም መረጃው ያላችሁ ወገኖች፣ እባካችሁ በታላቅ ትህትና በ 0912484206 ደውላችሁ በማሳወቅ የቤተሰቡን ጭንቀት እንድታቃልሉ እንማጸናለን።
"ለሚያገኝ ተገቢውን ውለታ (ወረታ) እንከፍላለን!"
እባካችሁ ለሰው ልጅ ደራሽ ሰው ነውና፣ ይህ መረጃ ለታክሲ አሽከርካሪዎችና ለነዋሪዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
They arrived yesterday (Friday April 10, 2026) from the UK to Addis Ababa ( father and son) to spend holiday with their family.
Unfortunately, they lost their hand bag that contains their UK passports, yellow card, and other important belongings.
They took a taxi from the airport to the Semen Mazegaja area (opposite of Poland Embassy) between 8:00 AM and 9:00 AM in the morning.
If anyone has found the bag, or their passport, please contact us at 0912484206. Weretawn enkeflalen.
Your help is greatly appreciated, as they urgently need their passports and yellow card.
#getu #lostandfoundaddis #emergency #ukpassport #addisababa #ethiopia #policeaddis #helpeachother #ሰበርመረጃ #የጠፋ #አዲስአበባ #ትብብር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
6 months ago
የ580 ኪ.ሜ የፓስፖርት እንግልት አበቃ!
ሚዛን አማን አዲስ ቅርንጫፍ ተከፈተ! 🇪🇹
#ethiopia | "ፓስፖርት ለማውጣት የሚደረገው የረጅም ርቀት ጉዞ ታሪክ ሆኗል"
ለረጅም ዘመናት የፓስፖርት አገልግሎት ለማግኘት ከ580 ኪሎ ሜትር በላይ በመጓዝ ለአላስፈላጊ እንግልትና ወጪ ሲዳረጉ ለነበሩ በሚዛን አማን እና አካባቢዋ ለሚገኙ ነዋሪዎች፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ቅርንጫፍ ዛሬ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ስራ ጀምሯል።
የአዲሱ አገልግሎት እና የተቋሙ ማሻሻያዎች:
✅ ቅርበት: አገልግሎቱ በደጃችሁ መጥቷል፤ እንግልት ቀርቷል።
✅ የቆይታ ጊዜ: የፓስፖርት የአገልግሎት ዘመን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ ብሏል።
✅ ተደራሽነት: ይህ ቅርንጫፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተከፈቱት 15 አዳዲስ ቅርንጫፎች አንዱ ነው።
አገልግሎቱን እንዴት ማግኘት ይቻላል?
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው ተገልጋይ በተቋሙ ድረ-ገጽ www.immigration.gov.et በመግባት፣ በመመዝገብ እና ቀጠሮ በመያዝ በሚዛን አማን ቅርንጫፍ አገልግሎቱን ማግኘት ይችላል።
ይህ እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና ይድረስ!
#mizanaman #passport #immigration #publicservice #southwestethiopia #goodnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ሚዛን አማን አዲስ ቅርንጫፍ ተከፈተ! 🇪🇹
#ethiopia | "ፓስፖርት ለማውጣት የሚደረገው የረጅም ርቀት ጉዞ ታሪክ ሆኗል"
ለረጅም ዘመናት የፓስፖርት አገልግሎት ለማግኘት ከ580 ኪሎ ሜትር በላይ በመጓዝ ለአላስፈላጊ እንግልትና ወጪ ሲዳረጉ ለነበሩ በሚዛን አማን እና አካባቢዋ ለሚገኙ ነዋሪዎች፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ቅርንጫፍ ዛሬ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ስራ ጀምሯል።
የአዲሱ አገልግሎት እና የተቋሙ ማሻሻያዎች:
✅ ቅርበት: አገልግሎቱ በደጃችሁ መጥቷል፤ እንግልት ቀርቷል።
✅ የቆይታ ጊዜ: የፓስፖርት የአገልግሎት ዘመን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ ብሏል።
✅ ተደራሽነት: ይህ ቅርንጫፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተከፈቱት 15 አዳዲስ ቅርንጫፎች አንዱ ነው።
አገልግሎቱን እንዴት ማግኘት ይቻላል?
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው ተገልጋይ በተቋሙ ድረ-ገጽ www.immigration.gov.et በመግባት፣ በመመዝገብ እና ቀጠሮ በመያዝ በሚዛን አማን ቅርንጫፍ አገልግሎቱን ማግኘት ይችላል።
ይህ እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና ይድረስ!
#mizanaman #passport #immigration #publicservice #southwestethiopia #goodnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
11 months ago
" የፓስፖርት አገልግሎት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4:00 ድረስ ፤ እሁድ እስከ ማታ 12:00 ድረስ እንሰጣለን " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውቋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውቋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
11 months ago
የፓስፖርት አገልግሎት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4:00 ድረስ ፤ እሁድ እስከ ማታ 12:00 ድረስ እንሰጣለን " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።Via :
tikvah
seledadotio
seledadotio
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።Via :
tikvah
seledadotio
seledadotio
11 months ago
" የፓስፖርት አገልግሎት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4:00 ድረስ ፤ እሁድ እስከ ማታ 12:00 ድረስ እንሰጣለን " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
tikvahethiopia
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservi... ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
tikvahethiopia
1 year ago
መልካም ዜና 🇸🇦
ሳውዲ አረቢያ ለጎብኝዎች የቪዛ
ጊዜ ማራዘሚያ አደረገች!
በሳውዲ አረቢያ የጉብኝት ቪዛ ይዘው ከቆዩት በላይ የቆዩ (overstay) ላደረጉ ጎብኚዎች መልካም ዜና!
የሳውዲ ፓስፖርት ጠቅላይ ዳይሬክቶሬት (General Directorate of Passports) ተጨማሪ የ30 ቀናት የእፎይታ ጊዜ እንደተሰጠ አስታውቋል።
ይህ ማራዘሚያ ለሁሉም የጉብኝት ቪዛ አይነቶች የሚሰራ ሲሆን፣ ከትላንት እሁድ፣ ጁላይ 27 ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል። ቅድመ ሁኔታው ግን ያለፉትን ቅጣቶች እና ክፍያዎች መፈጸም ነው።
ብቁ የሆኑ ግለሰቦች የጉዞ ፈቃድ ጥያቄያቸውን በሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር "አብሸር" (Absher) ዲጂታል መድረክ ላይ በሚገኘው "ተዋሱል" (Tawasul) አገልግሎት በኩል ማቅረብ ይችላሉ።
ባለስልጣናት ጎብኝዎች የተራዘመውን ጊዜ በመጠቀም ጉዟቸውን እንዲያመቻቹ እና ተጨማሪ ቅጣቶችን ለማስወገድ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህ ተነሳሽነት፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ሰኔ ወር የተጀመረ ሲሆን፣ የመውጣት ሂደቶችን ለማቀላጠፍ እና የሀገሪቱን የመኖሪያ እና የኢሚግሬሽን ህጎች እንዲከበሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
እባክዎ መረጃውን ለሚመለከታቸው ወዳጆችዎ ያጋሩ!
Seledadotio
Seledadotio
ሳውዲ አረቢያ ለጎብኝዎች የቪዛ
ጊዜ ማራዘሚያ አደረገች!
በሳውዲ አረቢያ የጉብኝት ቪዛ ይዘው ከቆዩት በላይ የቆዩ (overstay) ላደረጉ ጎብኚዎች መልካም ዜና!
የሳውዲ ፓስፖርት ጠቅላይ ዳይሬክቶሬት (General Directorate of Passports) ተጨማሪ የ30 ቀናት የእፎይታ ጊዜ እንደተሰጠ አስታውቋል።
ይህ ማራዘሚያ ለሁሉም የጉብኝት ቪዛ አይነቶች የሚሰራ ሲሆን፣ ከትላንት እሁድ፣ ጁላይ 27 ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል። ቅድመ ሁኔታው ግን ያለፉትን ቅጣቶች እና ክፍያዎች መፈጸም ነው።
ብቁ የሆኑ ግለሰቦች የጉዞ ፈቃድ ጥያቄያቸውን በሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር "አብሸር" (Absher) ዲጂታል መድረክ ላይ በሚገኘው "ተዋሱል" (Tawasul) አገልግሎት በኩል ማቅረብ ይችላሉ።
ባለስልጣናት ጎብኝዎች የተራዘመውን ጊዜ በመጠቀም ጉዟቸውን እንዲያመቻቹ እና ተጨማሪ ቅጣቶችን ለማስወገድ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህ ተነሳሽነት፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ሰኔ ወር የተጀመረ ሲሆን፣ የመውጣት ሂደቶችን ለማቀላጠፍ እና የሀገሪቱን የመኖሪያ እና የኢሚግሬሽን ህጎች እንዲከበሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
እባክዎ መረጃውን ለሚመለከታቸው ወዳጆችዎ ያጋሩ!
Seledadotio
Seledadotio
Comments